"አቅማችን ተሟጧል!"
— ኢትዮጵያ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አስቸኳይ ጥሪ አቀረበች
#ethiopia | ኢትዮጵያ ወደ አገሪቱ የሚገቡ ስደተኞች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ በመምጣቱ፣ መሠረታዊ አገልግሎቶችን ለማቅረብ የመንግስት አቅም እየተሟጠጠ መሆኑን በይፋ አስታወቀች።
በተለይ በትምህርትና በጤና ዘርፍ የሚሰጡ አገልግሎቶች በስደተኞች ቁጥር መጨመር ምክንያት ከፍተኛ ጫና ወድቆባቸዋል።
በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ጸጋዓብ ክበበው በተመድ ስደተኞች ኮሚሽን ስብሰባ ላይ የሀገሪቱን ስጋት በዝርዝር አቅርበዋል።
ዓለማቀፉ ማኅበረሰብ ዘላቂ የገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርግ እና ስደተኞች በሚገኙባቸው አካባቢዎች በኢንቨስትመንት እንዲሳተፍ ተጠይቋል።
ከገንዘብ ድጋፍ ባለፈ፣ ለስደቱ መሠረት የሆኑ ችግሮችን በመፍታት ረገድ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርግ አምባሳደሩ አሳስበዋል።
#ethiopia #refugees #humanitarianaid #unhcr #geneva #addisadmas #breakingnews #globalcall #ኢትዮጵያ #ስደተኞች
— ኢትዮጵያ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አስቸኳይ ጥሪ አቀረበች
#ethiopia | ኢትዮጵያ ወደ አገሪቱ የሚገቡ ስደተኞች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ በመምጣቱ፣ መሠረታዊ አገልግሎቶችን ለማቅረብ የመንግስት አቅም እየተሟጠጠ መሆኑን በይፋ አስታወቀች።
በተለይ በትምህርትና በጤና ዘርፍ የሚሰጡ አገልግሎቶች በስደተኞች ቁጥር መጨመር ምክንያት ከፍተኛ ጫና ወድቆባቸዋል።
በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ጸጋዓብ ክበበው በተመድ ስደተኞች ኮሚሽን ስብሰባ ላይ የሀገሪቱን ስጋት በዝርዝር አቅርበዋል።
ዓለማቀፉ ማኅበረሰብ ዘላቂ የገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርግ እና ስደተኞች በሚገኙባቸው አካባቢዎች በኢንቨስትመንት እንዲሳተፍ ተጠይቋል።
ከገንዘብ ድጋፍ ባለፈ፣ ለስደቱ መሠረት የሆኑ ችግሮችን በመፍታት ረገድ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርግ አምባሳደሩ አሳስበዋል።
#ethiopia #refugees #humanitarianaid #unhcr #geneva #addisadmas #breakingnews #globalcall #ኢትዮጵያ #ስደተኞች
4 months ago