6 months ago
🏗️ የመጀመሪያው "የአሜሪካ-ኢትዮጵያ የሪል እስቴት እና ኮንስትራክሽን ኤክስፖ" ሊካሄድ ነው! 🇺🇸🇪🇹
* ከእርዳታ ወደ ንግድ የተደረገ ሽግግር!
* ለአሜሪካ እና ለኢትዮጵያ ዘላቂ የኢኮኖሚ ትስስር
#ethiopia | በሀርቨስት ሰርክል ኢንክ (Harvest Circle Inc.) አዘጋጅነት የሚካሄደውና በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው "የአሜሪካ-ኢትዮጵያ የሪል እስቴት እና ኮንስትራክሽን ኤክስፖ" ( ከግንቦት እስከ ሐምሌ 2018 -
May - July 2026) እንደሚካሄድ በዋሽንግተን ዲሲ ታውቋል።
የኤክስፖው ዋና ዓላማዎች፡
✅ ትስስር:
የኢትዮጵያ አልሚዎችን፣ ባንኮችን እና የኮንስትራክሽን ኩባንያዎችን ከአሜሪካ ባለሀብቶች እና ከዲያስፖራው ጋር ማገናኘት።
✅ ፋይናንስ:
ለዲያስፖራው የቤት መግዣ (Mortgage)፣ የኢንሹራንስ እና የኢንቨስትመንት መፍትሄዎችን ማመቻቸት።
✅ ገበያ:
የአሜሪካ ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ የሪል እስቴት ገበያ የሚገቡበትን መዋቅራዊ መንገድ መክፈት።
ማን ይሳተፋል?
የሪል እስቴት አልሚዎች (Real Estate Developers)
የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች
ባንኮች፣ የፋይናንስ እና ኢንሹራንስ ተቋማት
በአሜሪካ የሚገኙ አልሚዎች እና ኢንቨስተሮች
ይህ መድረክ በሪል እስቴት ዘርፍ ለሚደረጉ ኢንቨስትመንቶች፣ ለቤት ግዢ እና ለሽርክና ወርቃማ እድልን የሚፈጥር ነው።
ቀጠሮዎን ለግንቦት 2026 ይያዙ!
Contact details
+ 251 994 175548 ( Ethiopia)
+1 (202) 977-9419( USA)
+1 (202) 977-9419WhatsApp
Email:
infoharvestcircleinc.com
harvestcircleusa.com
#realestateexpo #us_ethiopia #investment #construction #diaspora #business #harvestcircle #ethiopia #washingtondc #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
* ከእርዳታ ወደ ንግድ የተደረገ ሽግግር!
* ለአሜሪካ እና ለኢትዮጵያ ዘላቂ የኢኮኖሚ ትስስር
#ethiopia | በሀርቨስት ሰርክል ኢንክ (Harvest Circle Inc.) አዘጋጅነት የሚካሄደውና በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው "የአሜሪካ-ኢትዮጵያ የሪል እስቴት እና ኮንስትራክሽን ኤክስፖ" ( ከግንቦት እስከ ሐምሌ 2018 -
May - July 2026) እንደሚካሄድ በዋሽንግተን ዲሲ ታውቋል።
የኤክስፖው ዋና ዓላማዎች፡
✅ ትስስር:
የኢትዮጵያ አልሚዎችን፣ ባንኮችን እና የኮንስትራክሽን ኩባንያዎችን ከአሜሪካ ባለሀብቶች እና ከዲያስፖራው ጋር ማገናኘት።
✅ ፋይናንስ:
ለዲያስፖራው የቤት መግዣ (Mortgage)፣ የኢንሹራንስ እና የኢንቨስትመንት መፍትሄዎችን ማመቻቸት።
✅ ገበያ:
የአሜሪካ ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ የሪል እስቴት ገበያ የሚገቡበትን መዋቅራዊ መንገድ መክፈት።
ማን ይሳተፋል?
የሪል እስቴት አልሚዎች (Real Estate Developers)
የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች
ባንኮች፣ የፋይናንስ እና ኢንሹራንስ ተቋማት
በአሜሪካ የሚገኙ አልሚዎች እና ኢንቨስተሮች
ይህ መድረክ በሪል እስቴት ዘርፍ ለሚደረጉ ኢንቨስትመንቶች፣ ለቤት ግዢ እና ለሽርክና ወርቃማ እድልን የሚፈጥር ነው።
ቀጠሮዎን ለግንቦት 2026 ይያዙ!
Contact details
+ 251 994 175548 ( Ethiopia)
+1 (202) 977-9419( USA)
+1 (202) 977-9419WhatsApp
Email:
infoharvestcircleinc.com
harvestcircleusa.com
#realestateexpo #us_ethiopia #investment #construction #diaspora #business #harvestcircle #ethiopia #washingtondc #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ የመጽሐፍት ስጦታ አበረከቱ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አጸደወይንን በኤምባሲው ተቀብለው አነጋግረዋል።
አምባሳደሩ በዚሁ ወቅት የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሃሪ ትሩማንን ታሪክና ስራዎች የሚዘክሩ መጽሐፍትን ለዩኒቨርሲቲው በስጦታ አበርክተዋል።
ይህ ስጦታ በዩኒቨርሲቲውና በአሜሪካ መካከል ያለውንና እ.ኤ.አ በ1950ዎቹ በፕሬዝዳንት ትሩማን ዘመን የተጀመረውን የቆየ አጋርነት እውቅና ለመስጠት የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ ቤተ-መጽሐፍቱን በፕሬዝዳንት ሃሪ ትሩማን ስም ለመሰየም ለወሰነው ውሳኔም አምባሳደሩ ምስጋና አቅርበዋል።
አምባሳደር ማሳንጋ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተመሰረተበት 70ኛው ዓመት እና ከዩኒቨርሲቲው ምስረታ ቀድሞ የተቋቋመውና ለዘመናዊ ሕክምና መሰረት የሆነው የማስተማሪያ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት በዓል በማስመልከት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
#ethiopia #gondaruniversity #us_ethiopia #education #history #harrytruman #partnership #gondar
#ethiopia | በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አጸደወይንን በኤምባሲው ተቀብለው አነጋግረዋል።
አምባሳደሩ በዚሁ ወቅት የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሃሪ ትሩማንን ታሪክና ስራዎች የሚዘክሩ መጽሐፍትን ለዩኒቨርሲቲው በስጦታ አበርክተዋል።
ይህ ስጦታ በዩኒቨርሲቲውና በአሜሪካ መካከል ያለውንና እ.ኤ.አ በ1950ዎቹ በፕሬዝዳንት ትሩማን ዘመን የተጀመረውን የቆየ አጋርነት እውቅና ለመስጠት የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ ቤተ-መጽሐፍቱን በፕሬዝዳንት ሃሪ ትሩማን ስም ለመሰየም ለወሰነው ውሳኔም አምባሳደሩ ምስጋና አቅርበዋል።
አምባሳደር ማሳንጋ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተመሰረተበት 70ኛው ዓመት እና ከዩኒቨርሲቲው ምስረታ ቀድሞ የተቋቋመውና ለዘመናዊ ሕክምና መሰረት የሆነው የማስተማሪያ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት በዓል በማስመልከት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
#ethiopia #gondaruniversity #us_ethiopia #education #history #harrytruman #partnership #gondar
12 months ago
ሜላት ኪሮስ
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
1 year ago
Melaku Tafese Awulachew is a dynamic and multidisciplinary Food Science and Nutrition Scientist at the Ethiopian Institute of Agricultural Research (EIAR). He specializes in Food Process Engineering, Nutritional Innovation, Postharvest Technology, and Sustainable Agro-Processing.
He earned his M.Sc. in Chemical Engineering (Food Engineering) from Addis Ababa University and a B.Sc. in Chemical Engineering (Process Engineering) from Adama Science and Technology University. Melaku's work bridges applied research and community impact, with a strong focus on functional foods, probiotics, grain quality, and by-product utilization.
With over 70 scientific publications, including journal articles, book chapters, and full-length books, he is recognized both nationally and internationally. His research has addressed vital issues such as probiotic stability during thermal processing, non-thermal food preservation, biofortification of staple crops, and development of novel cereal-based functional foods using indigenous Ethiopian grains.
Melaku is an active member of multiple scientific societies, including the Food and Nutrition Society of Ethiopia (FONSE), Ethiopian Society of Chemical Engineers (ESChE), the Roundtable on Sustainable Biomaterials (RSB), and the Australian Plant Breeding ******* ociation (APBA). He also serves as a reviewer and editorial board member for several peer-reviewed journals.
In 2023, he received the Droga Research Grant in the category of Functional Foods and was invited as a keynote speaker at the LumiMinds EMEA Global Food Innovation Summit.
Above all, Melaku is deeply committed to transforming food systems through research, innovation, and capacity building. He actively mentors young scientists and collaborates across disciplines to address food and nutrition challenges in Africa and beyond.
He earned his M.Sc. in Chemical Engineering (Food Engineering) from Addis Ababa University and a B.Sc. in Chemical Engineering (Process Engineering) from Adama Science and Technology University. Melaku's work bridges applied research and community impact, with a strong focus on functional foods, probiotics, grain quality, and by-product utilization.
With over 70 scientific publications, including journal articles, book chapters, and full-length books, he is recognized both nationally and internationally. His research has addressed vital issues such as probiotic stability during thermal processing, non-thermal food preservation, biofortification of staple crops, and development of novel cereal-based functional foods using indigenous Ethiopian grains.
Melaku is an active member of multiple scientific societies, including the Food and Nutrition Society of Ethiopia (FONSE), Ethiopian Society of Chemical Engineers (ESChE), the Roundtable on Sustainable Biomaterials (RSB), and the Australian Plant Breeding ******* ociation (APBA). He also serves as a reviewer and editorial board member for several peer-reviewed journals.
In 2023, he received the Droga Research Grant in the category of Functional Foods and was invited as a keynote speaker at the LumiMinds EMEA Global Food Innovation Summit.
Above all, Melaku is deeply committed to transforming food systems through research, innovation, and capacity building. He actively mentors young scientists and collaborates across disciplines to address food and nutrition challenges in Africa and beyond.
Comments