25 days ago
79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ይገኛል #wha79
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
2 months ago
*በጣም ጠንከር ያላለ ፍራሽና የወገብ ህመም (በመረጃ ላይ የተመረኮዘ)*
የወገብ ክፍል ላይ የሚሰማ ህመም በብዙ ሰው ላይ የሚታይ ችግር ሲሆን መልካም እንቅልፍ ከህመሙ ለማገገም ጥሩ ሚና ይጫወታል።
መልካም እንቅልፍ ለማግኘት የምንተኛበት ፍራሽ ይሄ ነው የማይባል አስተዋጽኦ አለው።
ለሁሉም ሰው አንድ አይነት ፍራሽ ይሆናል ባይባልም፤ ከምርምር በተከታታይ የሚገኙ ውጤቶች እንደሚያሳዩት የምንተኛበት ፍራሽ መጠንከርና መላላት በጀርባ አጥንት አቀማመጥ ፣ በመኝታ ምቾትና በህመም መጠን ላይ አስተዋጽኦው የጎላ ነው።
መሆን ያለበት በእንቅልፍ ወቅት የጀርባ አጥንታችን ተስተካክሎና በተፈጥሮ ቅርፁ ተደግፎ እንዲቆይ ማስቻል ነው። ፍራሽ በጣም ለስላሳ ሲሆን ሰውነታችን በተለይ በዳሌ አካባቢ ያለው አካላችን ወደ ውስጥ ስለሚሰምጥ ያልተስተካከለ የአጥንት አቀማመጥ ይፈጥራል። በተቃራኒው ፍራሹ በጣም የደረቀ ሲሆን የጀርባ አጥንታችንን የተፈጥሮ ቅርፅ እንዳይዝ በማድረግ ምቾት ይነሳናል። ይህም በዳሌና በትከሻ አካባቢ ላይ ጫና ይፈጥራል ። ሁለቱም ሁኔታዎች ምቾት ከመንሳት አልፈው ጥሩ እንቅልፍ እንዳይኖረን ያደርጋሉ።
*መካከለኛ ጥንካሬ ያለው ፍራሽ ለምን ይመከራል?*
የጤና ምርምሮች በግልፅ እንደሚያሳዩት ከሆነ በጣም ጠንካራና ደረቅ ወይም በጣም ለስላሳ ከሆኑት ፍራሾች ጋር ስናወዳድር መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው አፍራሾች ዝቅተኛ የጀርባ ህመም እና ጥራት ያለው እንቅልፍ ያስገኛሉ ።
ምክንያቱም እንዲህ ያሉ ፍራሾች ፤
-ሌሊቱን ሙሉ ተፈላጊውን የሰውነት መስተካከል ጠብቀን እንድንተኛ ያስችላሉ። ማለትም
-የጀርባ አጥንታችን በስርአት ይደገፋል
-መገጣጠምያዎቻችን ከጫና ይድናሉ
-የሰውነታችን ክብደት በተገቢው ሁኔታ በመላው አካል ላይ ይከፋፈላል ።
ምንም እንኳ የሰውነት ምቾት ከሰው ሰው የሚለያይ ቢሆንም ብዙውን ጊዜ ለማጣቀሻነት የምንጠቀመው የጥንካሬ ደረጃ ከ10 የሚለካ ሆኖ ከ5-7 መካከል ያለው የጥንካሬ መጠን በተመራጭነት ይጠቀሳል ።
*ከግምት ማስገባት ያለብን ጠቃሚ ነገሮች፤*
በሰዎች መካከል እንደ የሰውነት ክብደት ፣ የአተኛኘት ልምድ እና የግል ምቾት ያሉ ልዩነቶች ትክክለኛውን የፍራሽ ውጤት ይወስናሉ።
*የአተኛኘት ሁኔታ፤*
-በጀርባ የሚተኙ ሰዎች ሁሌም መካከለኛ ጥንካሬ ካለው ደጋፊ ፍራሽ ብዙ ያተርፋሉ ።
-በሌላ በኩል በጎን የሚተኙ ሰዎች በመጠኑም ቢሆን ለስለስ ያለ የተሻለ ከጫና የሚያስታግስ ነገር ሊመርጡ ይችላሉ።
*የፍራሹ ይዞታ፤*
በጣም ያረጀና የጎረጎደ ፍራሽ ምንም እንኳ ሲገዛ ጥራት ያለው ቢሆንም የጀርባ ህመምን ሊያባብስ ይችላል።
*መረጃዎቹ ምን ያሳያሉ?*
መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው ፍራሾች አሳሳቢ የታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ላላቸው ሰዎች እፎይታን ይሰጣሉ እንቅስቃሴንም ያሻሽላሉ።
ብዙ ጊዜ በተለምዶ እንደሚሰማው በጣም ጥብቅና ጠንካራ የሆኑ ፍራሾች የተሻሉ ናቸው የሚለውን ሀሳብ የሚደግፍ መረጃ የለም።
ስንተኛ የሚሰማን ምቾትና ሰውነታችን በስርአት ደገፍ ማለት መቻሉ የእንቅልፍ ጥራትንና የህመም መቀነስን የሚወስኑ ነገሮች ናቸው።
*ዋናው ነገር፤*
በጣም ያልጠነከረና መካከለኛ ፍራሽ አስተማማኝና በታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ለሚሰቃዩ ሰዎች በማስረጃ የተደገፈ ምርጫ ነው። ምክንያቱም ምቾት እየሰጠ የተስተካከለ የጀርባ የአጥንት አቀማመጥ እንዲኖር ስለሚያደርግ ነው።
የሆነ ሆኖ ግን ተመራጩ ፍራሽ ጥሩ እንቅልፍ የሚሰጦትና ሲነጋ ህመም የሌለበት መሆኑን መዘንጋት የለብንም።
ዶክተር ሲራክ ሀይሉ ከሚኔሶታ
የካይሮፕራክቲክ ሀኪም
*ማስተባበያ*
ይህ ፅሁፍ ለትምህርታዊ አላማ ብቻ የሚውል ነው። በምንም መልኩ በቀጥታ የጤና ባለሙያን ምክር አይተካም። የፍራሽ አጠቃቀም ውጤቱ ከሰውሰው ሊለይ ስለሚችል የጀርባ ህመም ሲሰማዎት እባክዎትን የጤና ባለሙያ ያማክሩ።
Medium-Firm Mattress and Low Back Pain.
Low back pain is common, and sleep quality plays an important role in how the body recovers. One important factor is your mattress. While no single mattress works for everyone, research suggests that mattress firmness can affect spinal alignment, comfort, and pain levels.
The goal during sleep is to keep the spine in a neutral, supported position. If a mattress is too soft, the body may sink—especially around the hips—leading to poor alignment. If it is too firm, it may create pressure on the hips, shoulders, and natural curves of the spine. Both can contribute to discomfort and poor sleep.
Why Medium-Firm Is Often Recommended
Medium-firm mattresses are commonly recommended because they provide a balance of support and comfort. They may help with:
Spinal support
Pressure relief for joints
Even weight distribution
Better sleep quality
A medium-firm mattress is often described as about 5–7 out of 10 on a firmness scale, although comfort varies from person to person.
Important Considerations
Body weight, sleep position, and personal comfort all matter. Back sleepers may benefit from medium-firm support, while side sleepers may prefer a slightly softer surface for pressure relief. Also, an old or sagging mattress can worsen back discomfort, regardless of its original quality.
Bottom Line
A medium-firm mattress can be a good evidence-based choice for many people with low back pain because it supports spinal alignment while still providing comfort. However, the best mattress is the one that helps you sleep comfortably and wake up with less pain.
Dr. Sirak Hailu
Chiropractic Physician
Educational content only. Individual results may vary. Consult a healthcare professional if pain persists.
የወገብ ክፍል ላይ የሚሰማ ህመም በብዙ ሰው ላይ የሚታይ ችግር ሲሆን መልካም እንቅልፍ ከህመሙ ለማገገም ጥሩ ሚና ይጫወታል።
መልካም እንቅልፍ ለማግኘት የምንተኛበት ፍራሽ ይሄ ነው የማይባል አስተዋጽኦ አለው።
ለሁሉም ሰው አንድ አይነት ፍራሽ ይሆናል ባይባልም፤ ከምርምር በተከታታይ የሚገኙ ውጤቶች እንደሚያሳዩት የምንተኛበት ፍራሽ መጠንከርና መላላት በጀርባ አጥንት አቀማመጥ ፣ በመኝታ ምቾትና በህመም መጠን ላይ አስተዋጽኦው የጎላ ነው።
መሆን ያለበት በእንቅልፍ ወቅት የጀርባ አጥንታችን ተስተካክሎና በተፈጥሮ ቅርፁ ተደግፎ እንዲቆይ ማስቻል ነው። ፍራሽ በጣም ለስላሳ ሲሆን ሰውነታችን በተለይ በዳሌ አካባቢ ያለው አካላችን ወደ ውስጥ ስለሚሰምጥ ያልተስተካከለ የአጥንት አቀማመጥ ይፈጥራል። በተቃራኒው ፍራሹ በጣም የደረቀ ሲሆን የጀርባ አጥንታችንን የተፈጥሮ ቅርፅ እንዳይዝ በማድረግ ምቾት ይነሳናል። ይህም በዳሌና በትከሻ አካባቢ ላይ ጫና ይፈጥራል ። ሁለቱም ሁኔታዎች ምቾት ከመንሳት አልፈው ጥሩ እንቅልፍ እንዳይኖረን ያደርጋሉ።
*መካከለኛ ጥንካሬ ያለው ፍራሽ ለምን ይመከራል?*
የጤና ምርምሮች በግልፅ እንደሚያሳዩት ከሆነ በጣም ጠንካራና ደረቅ ወይም በጣም ለስላሳ ከሆኑት ፍራሾች ጋር ስናወዳድር መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው አፍራሾች ዝቅተኛ የጀርባ ህመም እና ጥራት ያለው እንቅልፍ ያስገኛሉ ።
ምክንያቱም እንዲህ ያሉ ፍራሾች ፤
-ሌሊቱን ሙሉ ተፈላጊውን የሰውነት መስተካከል ጠብቀን እንድንተኛ ያስችላሉ። ማለትም
-የጀርባ አጥንታችን በስርአት ይደገፋል
-መገጣጠምያዎቻችን ከጫና ይድናሉ
-የሰውነታችን ክብደት በተገቢው ሁኔታ በመላው አካል ላይ ይከፋፈላል ።
ምንም እንኳ የሰውነት ምቾት ከሰው ሰው የሚለያይ ቢሆንም ብዙውን ጊዜ ለማጣቀሻነት የምንጠቀመው የጥንካሬ ደረጃ ከ10 የሚለካ ሆኖ ከ5-7 መካከል ያለው የጥንካሬ መጠን በተመራጭነት ይጠቀሳል ።
*ከግምት ማስገባት ያለብን ጠቃሚ ነገሮች፤*
በሰዎች መካከል እንደ የሰውነት ክብደት ፣ የአተኛኘት ልምድ እና የግል ምቾት ያሉ ልዩነቶች ትክክለኛውን የፍራሽ ውጤት ይወስናሉ።
*የአተኛኘት ሁኔታ፤*
-በጀርባ የሚተኙ ሰዎች ሁሌም መካከለኛ ጥንካሬ ካለው ደጋፊ ፍራሽ ብዙ ያተርፋሉ ።
-በሌላ በኩል በጎን የሚተኙ ሰዎች በመጠኑም ቢሆን ለስለስ ያለ የተሻለ ከጫና የሚያስታግስ ነገር ሊመርጡ ይችላሉ።
*የፍራሹ ይዞታ፤*
በጣም ያረጀና የጎረጎደ ፍራሽ ምንም እንኳ ሲገዛ ጥራት ያለው ቢሆንም የጀርባ ህመምን ሊያባብስ ይችላል።
*መረጃዎቹ ምን ያሳያሉ?*
መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው ፍራሾች አሳሳቢ የታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ላላቸው ሰዎች እፎይታን ይሰጣሉ እንቅስቃሴንም ያሻሽላሉ።
ብዙ ጊዜ በተለምዶ እንደሚሰማው በጣም ጥብቅና ጠንካራ የሆኑ ፍራሾች የተሻሉ ናቸው የሚለውን ሀሳብ የሚደግፍ መረጃ የለም።
ስንተኛ የሚሰማን ምቾትና ሰውነታችን በስርአት ደገፍ ማለት መቻሉ የእንቅልፍ ጥራትንና የህመም መቀነስን የሚወስኑ ነገሮች ናቸው።
*ዋናው ነገር፤*
በጣም ያልጠነከረና መካከለኛ ፍራሽ አስተማማኝና በታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ለሚሰቃዩ ሰዎች በማስረጃ የተደገፈ ምርጫ ነው። ምክንያቱም ምቾት እየሰጠ የተስተካከለ የጀርባ የአጥንት አቀማመጥ እንዲኖር ስለሚያደርግ ነው።
የሆነ ሆኖ ግን ተመራጩ ፍራሽ ጥሩ እንቅልፍ የሚሰጦትና ሲነጋ ህመም የሌለበት መሆኑን መዘንጋት የለብንም።
ዶክተር ሲራክ ሀይሉ ከሚኔሶታ
የካይሮፕራክቲክ ሀኪም
*ማስተባበያ*
ይህ ፅሁፍ ለትምህርታዊ አላማ ብቻ የሚውል ነው። በምንም መልኩ በቀጥታ የጤና ባለሙያን ምክር አይተካም። የፍራሽ አጠቃቀም ውጤቱ ከሰውሰው ሊለይ ስለሚችል የጀርባ ህመም ሲሰማዎት እባክዎትን የጤና ባለሙያ ያማክሩ።
Medium-Firm Mattress and Low Back Pain.
Low back pain is common, and sleep quality plays an important role in how the body recovers. One important factor is your mattress. While no single mattress works for everyone, research suggests that mattress firmness can affect spinal alignment, comfort, and pain levels.
The goal during sleep is to keep the spine in a neutral, supported position. If a mattress is too soft, the body may sink—especially around the hips—leading to poor alignment. If it is too firm, it may create pressure on the hips, shoulders, and natural curves of the spine. Both can contribute to discomfort and poor sleep.
Why Medium-Firm Is Often Recommended
Medium-firm mattresses are commonly recommended because they provide a balance of support and comfort. They may help with:
Spinal support
Pressure relief for joints
Even weight distribution
Better sleep quality
A medium-firm mattress is often described as about 5–7 out of 10 on a firmness scale, although comfort varies from person to person.
Important Considerations
Body weight, sleep position, and personal comfort all matter. Back sleepers may benefit from medium-firm support, while side sleepers may prefer a slightly softer surface for pressure relief. Also, an old or sagging mattress can worsen back discomfort, regardless of its original quality.
Bottom Line
A medium-firm mattress can be a good evidence-based choice for many people with low back pain because it supports spinal alignment while still providing comfort. However, the best mattress is the one that helps you sleep comfortably and wake up with less pain.
Dr. Sirak Hailu
Chiropractic Physician
Educational content only. Individual results may vary. Consult a healthcare professional if pain persists.
3 months ago
ሜላት ኪሮስ በዴንቨር ዲሞክራቶች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ምርጫ ከፍተኛ ድል ተቀዳጀች
#ethiopia | በኮሎራዶ ግዛት አንደኛ የምርጫ ክልል (Congressional District 1) ለተወካዮች ምክር ቤት በመወዳደር ላይ የምትገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ መላት ኪሮስ፣ በዴንቨር ዲሞክራቶች የምርጫ ዋዜማ (Straw Poll) ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተቀናቃኞቿን መርታለች።
በሳምንቱ መጨረሻ በተካሄደው በዚህ የምርጫ ሂደት፣ ውጤቱ ይፋ ሲደረግ በስፍራው የነበረው ደጋፊ በታላቅ እልልታና ደስታ ውጤቱን ተቀብሎታል።
ሜላት ኪሮስ ላለፉት 27 ዓመታት በሥልጣን ላይ የቆዩትን ዲያና ደጌትን በከፍተኛ ልዩነት በማሸነፍ የቀጣይ ጉዞዋን አጠናክራለች።
የምርጫው ውጤት በዝርዝር
| ዕጩ ተወዳዳሪ | ያገኘችው ድምፅ | በመቶኛ | ያገኘችው የዴሊጌት ብዛት |
ሜላት ኪሮስ | 646 | 63% | 155 |
ዲያና ደጌት (ነባር ተወካይ) | 336 | 32% | 80 |
ድምፅ ያልሰጡ | 40 | 3.9% | 0 |
የድሉ ትርጉም
ምንም እንኳ ይህ የምርጫ ዋዜማ ውጤት (Straw Poll) ቀጥታ ለምክር ቤት መቀመጫውን የሚያሰጥ ባይሆንም፣ በፓርቲው አባላት ዘንድ ያለውን የድጋፍ አቅጣጫ የሚያሳይ ትልቅ አመላካች ተደርጎ ይወሰዳል።
ሜላት 63 በመቶ የሚሆነውን ድምፅ ማግኘቷ፣ በዴንቨር ነዋሪዎችና በዴሞክራት ደጋፊዎች ዘንድ ያለውን የለውጥ ፍላጎት በግልጽ ያሳየ ሆኗል።
በተለይ የኢትዮጵያዊያን ማህበረሰብና የዴንቨር ወጣቶች ድጋፍ ለመላት ኪሮስ ስኬት ትልቅ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
ውጤቱ ሲታወጅ "ሜላት! ሜላት!" በሚሉ ጩኸቶች አዳራሹ ተሞልቶ የነበረ ሲሆን፣ እጩዋም ከደጋፊዎቿ ጋር በደስታ ታይታለች።
ሜላት ኪሮስ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ተወልዳ በሕፃንነቷ ወደ አሜሪካ ያቀናች ሲሆን፣ በሙያዋ ጠበቃ ናት። በኮሎራዶ ዴንቨር ያደገችው ሜላት፣ "ለአዲሱ ትውልድ ድምፅ እሆናለሁ" በሚል መሪ ቃል የምርጫ ቅስቀሳዋን እያካሄደች ትገኛለች።
ይህ ድል በመጪው ሰኔ ወር 2026 ለሚካሄደው ወሳኝ የዲሞክራት ፓርቲ የመጀመሪያ ደረጃ ምርጫ (Primary Election) ትልቅ የሞራል ስንቅና መነቃቃትን ይፈጥርላታል ተብሎ ይጠበቃል።
Melat Kiros Wins Big in Denver Democratic Primary Straw Poll
DENVER – In a significant boost for her congressional campaign, Melat Kiros secured a commanding victory in the Denver Democrats’ Congressional District 1 preference poll this weekend.
The results, announced to a raucous crowd, position Kiros as a frontrunner in the race for the seat currently held by longtime Representative Diana DeGette.
The Results at a Glance
The straw poll results showed a clear preference for Kiros among the party faithful:
Candidate | Votes | Percentage | Delegates Earned |
Melat Kiros | 646 | 63% | 155 |
Diana DeGette | 336 | 32% | 80 |
Uncommitted | 40 | 3.9% | 0 |
The announcement was met with thunderous applause and chants of "Me-lat!" as the candidate was seen celebrating with supporters. While straw polls are non-binding, they are often viewed as a key indicator of grassroots enthusiasm and organizational strength within the district.
Kiros’s 63% share of the vote nearly doubles that of the incumbent, DeGette, who has represented the district since 1997. The "Uncommitted" block failed to meet the necessary threshold to earn delegates, further concentrating the field between the two primary contenders.
As the primary season heats up, this victory provides Kiros with considerable momentum heading into the upcoming assembly and state conventions. Her campaign is expected to leverage this win to increase fundraising and expand its volunteer base.
#ethiopia | በኮሎራዶ ግዛት አንደኛ የምርጫ ክልል (Congressional District 1) ለተወካዮች ምክር ቤት በመወዳደር ላይ የምትገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ መላት ኪሮስ፣ በዴንቨር ዲሞክራቶች የምርጫ ዋዜማ (Straw Poll) ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተቀናቃኞቿን መርታለች።
በሳምንቱ መጨረሻ በተካሄደው በዚህ የምርጫ ሂደት፣ ውጤቱ ይፋ ሲደረግ በስፍራው የነበረው ደጋፊ በታላቅ እልልታና ደስታ ውጤቱን ተቀብሎታል።
ሜላት ኪሮስ ላለፉት 27 ዓመታት በሥልጣን ላይ የቆዩትን ዲያና ደጌትን በከፍተኛ ልዩነት በማሸነፍ የቀጣይ ጉዞዋን አጠናክራለች።
የምርጫው ውጤት በዝርዝር
| ዕጩ ተወዳዳሪ | ያገኘችው ድምፅ | በመቶኛ | ያገኘችው የዴሊጌት ብዛት |
ሜላት ኪሮስ | 646 | 63% | 155 |
ዲያና ደጌት (ነባር ተወካይ) | 336 | 32% | 80 |
ድምፅ ያልሰጡ | 40 | 3.9% | 0 |
የድሉ ትርጉም
ምንም እንኳ ይህ የምርጫ ዋዜማ ውጤት (Straw Poll) ቀጥታ ለምክር ቤት መቀመጫውን የሚያሰጥ ባይሆንም፣ በፓርቲው አባላት ዘንድ ያለውን የድጋፍ አቅጣጫ የሚያሳይ ትልቅ አመላካች ተደርጎ ይወሰዳል።
ሜላት 63 በመቶ የሚሆነውን ድምፅ ማግኘቷ፣ በዴንቨር ነዋሪዎችና በዴሞክራት ደጋፊዎች ዘንድ ያለውን የለውጥ ፍላጎት በግልጽ ያሳየ ሆኗል።
በተለይ የኢትዮጵያዊያን ማህበረሰብና የዴንቨር ወጣቶች ድጋፍ ለመላት ኪሮስ ስኬት ትልቅ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
ውጤቱ ሲታወጅ "ሜላት! ሜላት!" በሚሉ ጩኸቶች አዳራሹ ተሞልቶ የነበረ ሲሆን፣ እጩዋም ከደጋፊዎቿ ጋር በደስታ ታይታለች።
ሜላት ኪሮስ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ተወልዳ በሕፃንነቷ ወደ አሜሪካ ያቀናች ሲሆን፣ በሙያዋ ጠበቃ ናት። በኮሎራዶ ዴንቨር ያደገችው ሜላት፣ "ለአዲሱ ትውልድ ድምፅ እሆናለሁ" በሚል መሪ ቃል የምርጫ ቅስቀሳዋን እያካሄደች ትገኛለች።
ይህ ድል በመጪው ሰኔ ወር 2026 ለሚካሄደው ወሳኝ የዲሞክራት ፓርቲ የመጀመሪያ ደረጃ ምርጫ (Primary Election) ትልቅ የሞራል ስንቅና መነቃቃትን ይፈጥርላታል ተብሎ ይጠበቃል።
Melat Kiros Wins Big in Denver Democratic Primary Straw Poll
DENVER – In a significant boost for her congressional campaign, Melat Kiros secured a commanding victory in the Denver Democrats’ Congressional District 1 preference poll this weekend.
The results, announced to a raucous crowd, position Kiros as a frontrunner in the race for the seat currently held by longtime Representative Diana DeGette.
The Results at a Glance
The straw poll results showed a clear preference for Kiros among the party faithful:
Candidate | Votes | Percentage | Delegates Earned |
Melat Kiros | 646 | 63% | 155 |
Diana DeGette | 336 | 32% | 80 |
Uncommitted | 40 | 3.9% | 0 |
The announcement was met with thunderous applause and chants of "Me-lat!" as the candidate was seen celebrating with supporters. While straw polls are non-binding, they are often viewed as a key indicator of grassroots enthusiasm and organizational strength within the district.
Kiros’s 63% share of the vote nearly doubles that of the incumbent, DeGette, who has represented the district since 1997. The "Uncommitted" block failed to meet the necessary threshold to earn delegates, further concentrating the field between the two primary contenders.
As the primary season heats up, this victory provides Kiros with considerable momentum heading into the upcoming assembly and state conventions. Her campaign is expected to leverage this win to increase fundraising and expand its volunteer base.
3 months ago
#exitexamresult
ከየካቲት 18-27/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም አጋማሽ የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቋል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.ed...
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
seledadotio
seledadotio
ከየካቲት 18-27/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም አጋማሽ የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቋል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.ed...
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
👑 የዓለም አቀፍ የመስማት የተሳናቸው የቁንጅና ውድድር አሸናፊዎች ታወቁ
በፊሊፒንስ ሲካሄድ የቆየው የ2026 Miss & Mister Deaf International ውድድር ፍፃሜ አግኝቷል።
የኢትዮጵያ ተሳትፎ:
ሀገራችንን የወከለችው ሀብታሟ ግርማ (ሪታ) ድንቅ ብቃቷን በማሳየት የሰርተፊኬት ተሸላሚ ሆናለች።
የዘንድሮ አሸናፊዎች:
👸 ሴቶች (Miss):
Ariadna Liubimova (ሩሲያ)
Jealie Lozano (ፊሊፒንስ)
Kayleigh Kotze (ደቡብ አፍሪካ)
🤴 ወንዶች (Mister):
Faeem Karodia (ደቡብ አፍሪካ)
Withaya Yangam (ታይላንድ)
ሪታ ስላኮራሽን እናመሰግናለን! 🇪🇹
#missdeaf #ethiopia #results #philippines #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
በፊሊፒንስ ሲካሄድ የቆየው የ2026 Miss & Mister Deaf International ውድድር ፍፃሜ አግኝቷል።
የኢትዮጵያ ተሳትፎ:
ሀገራችንን የወከለችው ሀብታሟ ግርማ (ሪታ) ድንቅ ብቃቷን በማሳየት የሰርተፊኬት ተሸላሚ ሆናለች።
የዘንድሮ አሸናፊዎች:
👸 ሴቶች (Miss):
Ariadna Liubimova (ሩሲያ)
Jealie Lozano (ፊሊፒንስ)
Kayleigh Kotze (ደቡብ አፍሪካ)
🤴 ወንዶች (Mister):
Faeem Karodia (ደቡብ አፍሪካ)
Withaya Yangam (ታይላንድ)
ሪታ ስላኮራሽን እናመሰግናለን! 🇪🇹
#missdeaf #ethiopia #results #philippines #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
5 months ago
አዲስ አበባ አህጉራዊ ኃላፊነቷን በብቃት በመወጣት፣ ለአፍሪካውያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን የጋራ መማማሪያ መድረክ መሆኗን ዳግም አረጋግጣለች።
ዛሬ በአህጉራችን መዲና አዲስ አበባ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ ከተሞች ከመጡ ከንቲባዎች እና ከክልል አስተዳዳሪዎች ጋር ፍሬያማ የአቻ ለአቻ የመማማሪያ መድረክ እያካሄድን እንገኛለን።
በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) አማካኝነት በአፍሪካ ከተሞች የፋይናንስ አስተዳደር (Financial Management) አፈፃፀም ላይ በተካሄደው ጥልቅ የዳሰሳ ጥናት መሠረት፤ አዲስ አበባ ከተመዘነችባቸው 6 መስፈርቶች ውስጥ በ5ቱ የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገቧ ልምድ እንድታካፍል ተመርጣለች።
ጥናቱ ከተካሄደባቸው ስድስት የአፍሪካ ከተሞች (ናይሮቢ፣ ዳሬሰላም፣ ሉሳካ፣ ኪጋሊ እና ያውንዴ) መካከል አዲስ አበባ የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ ቀዳሚ መሆን ችላለች። በተለይም የገቢ እና የፋይናንስ ሀብት አስተዳደርን በማዘመን ረገድ ከተማችን የጀመረችው ሪፎርም ውጤታማና ለአፍሪካ ከተሞች አርአያ መሆኑን የጥናቱ ግኝት አመላክቷል።
ይህ ስኬት፤ ከተማችን ከምትሰበስበው አጠቃላይ ገቢ ውስጥ 71 በመቶውን ለልማት ሥራዎች በመመደብ፣ የዜጎችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስናደርግ የቆየነው የሪፎርም ጉዞ ውጤማነት ማሳያ ነው።
ዛሬ ከተለያዩ ከተሞች ለልምድ ልውውጥ የመጡት ተሳታፊ ከንቲባዎች እነዚህን የሪፎርም ሥራዎች በአካል በመጎብኘት፣ አዲስ አበባ በፋይናንስ እና በገቢዎች ስራ አቅሟን እንዴት ገንብታ ወደ ተግባራዊ ለውጥ እንደቀየረችው ሰፊ ተሞክሮ የምታካፍል ይሆናል።
ይህ መድረክ የአፍሪካ ከተሞችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በጋራ የምንቀርጽበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው።
በመጨረሻም፣ ለዚህ ጥናት መሳካትና ለከተማችን እውቅና ለሰጡት ለተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA)፣ እንዲሁም የውጤቱ ባለቤት ለሆኑት ለአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ለሥራ ባልደረቦቼ ሁሉ የላቀ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
አዲስ አበባ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ሆና ትቀጥላለች!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
Addis Ababa has once again reaffirmed its continental leadership by serving as a platform for mutual learning among our African brothers and sisters.
Today, in our continental capital, we are hosting a productive peer-to-peer learning forum with mayors and regional administrators from various African cities.
According to an in-depth survey conducted by the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA) on the financial management performance of African cities, Addis Ababa was selected to share its experience after achieving outstanding results in five of the six key metrics evaluated.
Among the six African cities surveyed (Nairobi, Dar Es Salaam, Lusaka, Kigali, and Yaoundé), Addis Ababa emerged as the top performer. The findings specifically highlighted that the reforms our city initiated in modernizing revenue and financial resource management are both effective and serve as a blueprint for other African cities.
This success is a testament to the effectiveness of our reform journey, through which we have allocated 71% of the city’s total revenue to development projects to ensure the sustainable benefit of our citizens.
The visiting mayors and participants will personally tour these reform projects today. Addis Ababa will share its extensive experience in building financial and revenue capacity and translating that capacity into tangible, transformative change.
This forum represents a historic opportunity for us to collectively shape the future of African cities.
Finally, I would like to extend my deepest gratitude to the UNECA for conducting this study and recognizing our city, as well as to the residents of Addis Ababa and my colleagues, who are the true owners of this achievement.
Addis Ababa will continue to be a symbol of African prosperity!
May God bless Ethiopia and its people!
ዛሬ በአህጉራችን መዲና አዲስ አበባ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ ከተሞች ከመጡ ከንቲባዎች እና ከክልል አስተዳዳሪዎች ጋር ፍሬያማ የአቻ ለአቻ የመማማሪያ መድረክ እያካሄድን እንገኛለን።
በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) አማካኝነት በአፍሪካ ከተሞች የፋይናንስ አስተዳደር (Financial Management) አፈፃፀም ላይ በተካሄደው ጥልቅ የዳሰሳ ጥናት መሠረት፤ አዲስ አበባ ከተመዘነችባቸው 6 መስፈርቶች ውስጥ በ5ቱ የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገቧ ልምድ እንድታካፍል ተመርጣለች።
ጥናቱ ከተካሄደባቸው ስድስት የአፍሪካ ከተሞች (ናይሮቢ፣ ዳሬሰላም፣ ሉሳካ፣ ኪጋሊ እና ያውንዴ) መካከል አዲስ አበባ የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ ቀዳሚ መሆን ችላለች። በተለይም የገቢ እና የፋይናንስ ሀብት አስተዳደርን በማዘመን ረገድ ከተማችን የጀመረችው ሪፎርም ውጤታማና ለአፍሪካ ከተሞች አርአያ መሆኑን የጥናቱ ግኝት አመላክቷል።
ይህ ስኬት፤ ከተማችን ከምትሰበስበው አጠቃላይ ገቢ ውስጥ 71 በመቶውን ለልማት ሥራዎች በመመደብ፣ የዜጎችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስናደርግ የቆየነው የሪፎርም ጉዞ ውጤማነት ማሳያ ነው።
ዛሬ ከተለያዩ ከተሞች ለልምድ ልውውጥ የመጡት ተሳታፊ ከንቲባዎች እነዚህን የሪፎርም ሥራዎች በአካል በመጎብኘት፣ አዲስ አበባ በፋይናንስ እና በገቢዎች ስራ አቅሟን እንዴት ገንብታ ወደ ተግባራዊ ለውጥ እንደቀየረችው ሰፊ ተሞክሮ የምታካፍል ይሆናል።
ይህ መድረክ የአፍሪካ ከተሞችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በጋራ የምንቀርጽበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው።
በመጨረሻም፣ ለዚህ ጥናት መሳካትና ለከተማችን እውቅና ለሰጡት ለተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA)፣ እንዲሁም የውጤቱ ባለቤት ለሆኑት ለአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ለሥራ ባልደረቦቼ ሁሉ የላቀ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
አዲስ አበባ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ሆና ትቀጥላለች!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
Addis Ababa has once again reaffirmed its continental leadership by serving as a platform for mutual learning among our African brothers and sisters.
Today, in our continental capital, we are hosting a productive peer-to-peer learning forum with mayors and regional administrators from various African cities.
According to an in-depth survey conducted by the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA) on the financial management performance of African cities, Addis Ababa was selected to share its experience after achieving outstanding results in five of the six key metrics evaluated.
Among the six African cities surveyed (Nairobi, Dar Es Salaam, Lusaka, Kigali, and Yaoundé), Addis Ababa emerged as the top performer. The findings specifically highlighted that the reforms our city initiated in modernizing revenue and financial resource management are both effective and serve as a blueprint for other African cities.
This success is a testament to the effectiveness of our reform journey, through which we have allocated 71% of the city’s total revenue to development projects to ensure the sustainable benefit of our citizens.
The visiting mayors and participants will personally tour these reform projects today. Addis Ababa will share its extensive experience in building financial and revenue capacity and translating that capacity into tangible, transformative change.
This forum represents a historic opportunity for us to collectively shape the future of African cities.
Finally, I would like to extend my deepest gratitude to the UNECA for conducting this study and recognizing our city, as well as to the residents of Addis Ababa and my colleagues, who are the true owners of this achievement.
Addis Ababa will continue to be a symbol of African prosperity!
May God bless Ethiopia and its people!
9 months ago
ከፍተኛ ትንቅንቅ በነበረው 10 ሺ ሜትር ዮሚፍ ቀጀልቻ ብር ሜዳሊያ አስመዝግቧል!
#ethiopia |በጃፓን ቶኪዮ የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠባቂው 10 ሺ ሜትር የወንዶች ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ሁለተኛ ደረጃ አጠናቋል። ፈረንሳዊው ጂሚ ግሬሰር አንደኛ በመውጣት ወርቅ ሜዳሊያ ፣ስዊድናዊ አልሜግሬን ሶስተኛ ነሀስ ሜዳሊያ ለሀገራቸው በማስገኘት አጠናቀዋል።
Full results
1 – 🇫🇷 Jimmy Gressier – 28:55.77 SB
2 – 🇪🇹 Yomif Kejelcha – 28:55.83 SB
3 – 🇸🇪 Andreas Almgren – 28:56.02
4 – 🇰🇪 Ishmael Rokitto Kipkurui – 28:56.48
5 – 🇺🇸 Nico Young – 28:56.62 SB
6 – 🇪🇹 Selemon Barega – 28:57.21
ባላገሩ ስፖርት
#ethiopia |በጃፓን ቶኪዮ የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠባቂው 10 ሺ ሜትር የወንዶች ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ሁለተኛ ደረጃ አጠናቋል። ፈረንሳዊው ጂሚ ግሬሰር አንደኛ በመውጣት ወርቅ ሜዳሊያ ፣ስዊድናዊ አልሜግሬን ሶስተኛ ነሀስ ሜዳሊያ ለሀገራቸው በማስገኘት አጠናቀዋል።
Full results
1 – 🇫🇷 Jimmy Gressier – 28:55.77 SB
2 – 🇪🇹 Yomif Kejelcha – 28:55.83 SB
3 – 🇸🇪 Andreas Almgren – 28:56.02
4 – 🇰🇪 Ishmael Rokitto Kipkurui – 28:56.48
5 – 🇺🇸 Nico Young – 28:56.62 SB
6 – 🇪🇹 Selemon Barega – 28:57.21
ባላገሩ ስፖርት
10 months ago
ሜላት ኪሮስ
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
Comments