4 months ago
የሰብአዊነት ጥሪ
ለኮንሶ ወገኖቻችን እንድረስላቸው!
#ethiopia | የጥንካሬና የታታሪነት ተምሳሌት የሆነው የኮንሶ ሕዝብ፣ በሰገን ዙሪያ ወረዳ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ምክንያት አስቸጋሪ መከራ ውስጥ ይገኛል።
ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በግጭት ምክንያት ተፈናቅለው በሸራ ተጠልለው የነበሩ ወገኖች፣ በደረሰው ከባድ ዝናብና ጎርፍ መጠለያቸው በሙሉ ተወስዶባቸዋል።
በዚህ የክረምት ዝናብ ወቅት መጠለያ ማጣት የሕፃናትና የእናቶችን ሕይወት ለከፋ አደጋ አጋልጧል።
ኮንሶ ሁልጊዜም ለችግሮች አገር በቀል መፍትሔ በማምጣት የሚታወቅ ድንቅ ሕዝብ ነው። ዛሬ ግን ይህ የታታሪ ሕዝብ ልጆች የእኛን እጅ ይሻሉ።
የክልሉና የዞኑ መንግሥታት ዘላቂ ማቋቋሚያ ሥራ ቢጀምሩም፣ ወቅቱ አጣዳፊ በመሆኑ የእኛ ድጋፍ ወሳኝ ነው።
በሰገን ዙሪያ ወረዳ የመልሶ ማቋቋሚያ ስም በተከፈተው የባንክ አካውንት አቅማችን የፈቀደውን በማድረግ ከወገኖቻችን ጎን እንቁም፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000418082438
🔹 አድራሻ፦ የሰገን ዙሪያ ወረዳ የመልሶ ማቋቋሚያ
መከራን በጋራ ማለፍ ባህላችን ነው!
የቻልነውን በማበርከት፣ ካልቻልን ደግሞ ይህን መረጃ ሼር (Share) በማድረግ ለወገኖቻችን ድምፅ እንሁን።
ለጀግናው፤ ለታታሪው የኮንሶ ሕዝብ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ
5,000.00 ( አምስት ሺህ ብር ) ድጋፍ አድርገናል።
እንመጣለን - ኾንሶ ኻኖ
#getu #savekonso #segenzuria #floodrelief #humanitariancall #ethiopiahelp #konsopeople #supportethiopia #emergencyaid #ኮንሶ #ሰገንዙሪያ #ሰብአዊነት #ድረሱልን #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ለኮንሶ ወገኖቻችን እንድረስላቸው!
#ethiopia | የጥንካሬና የታታሪነት ተምሳሌት የሆነው የኮንሶ ሕዝብ፣ በሰገን ዙሪያ ወረዳ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ምክንያት አስቸጋሪ መከራ ውስጥ ይገኛል።
ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በግጭት ምክንያት ተፈናቅለው በሸራ ተጠልለው የነበሩ ወገኖች፣ በደረሰው ከባድ ዝናብና ጎርፍ መጠለያቸው በሙሉ ተወስዶባቸዋል።
በዚህ የክረምት ዝናብ ወቅት መጠለያ ማጣት የሕፃናትና የእናቶችን ሕይወት ለከፋ አደጋ አጋልጧል።
ኮንሶ ሁልጊዜም ለችግሮች አገር በቀል መፍትሔ በማምጣት የሚታወቅ ድንቅ ሕዝብ ነው። ዛሬ ግን ይህ የታታሪ ሕዝብ ልጆች የእኛን እጅ ይሻሉ።
የክልሉና የዞኑ መንግሥታት ዘላቂ ማቋቋሚያ ሥራ ቢጀምሩም፣ ወቅቱ አጣዳፊ በመሆኑ የእኛ ድጋፍ ወሳኝ ነው።
በሰገን ዙሪያ ወረዳ የመልሶ ማቋቋሚያ ስም በተከፈተው የባንክ አካውንት አቅማችን የፈቀደውን በማድረግ ከወገኖቻችን ጎን እንቁም፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000418082438
🔹 አድራሻ፦ የሰገን ዙሪያ ወረዳ የመልሶ ማቋቋሚያ
መከራን በጋራ ማለፍ ባህላችን ነው!
የቻልነውን በማበርከት፣ ካልቻልን ደግሞ ይህን መረጃ ሼር (Share) በማድረግ ለወገኖቻችን ድምፅ እንሁን።
ለጀግናው፤ ለታታሪው የኮንሶ ሕዝብ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ
5,000.00 ( አምስት ሺህ ብር ) ድጋፍ አድርገናል።
እንመጣለን - ኾንሶ ኻኖ
#getu #savekonso #segenzuria #floodrelief #humanitariancall #ethiopiahelp #konsopeople #supportethiopia #emergencyaid #ኮንሶ #ሰገንዙሪያ #ሰብአዊነት #ድረሱልን #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments