2 months ago
We are deeply saddened by the passing of the former Ethiopian Airlines CEO, Captain Zeleke Demissie. His legacy and contributions will be remembered with profound respect. We extend our sincere condolences to his family, colleagues, and friends. May his soul rest in eternal peace.
2 months ago
ዜና እረፍት
#ethiopia | የታዋቂው አርቲስትና ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሠሠ የረጅም ዘመን የትዳር አጋር የነበሩት ወይዘሮ መንበረ ግርማ በ75 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ለ37 ዓመታት ያህል በትዳር አብረው የዘለቁት ወይዘሮ መንበረ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ማረፋቸው ታውቋል።
የስንብት እና የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው ሰኞ፣ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በ9:00 ሰዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል።
ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለናፈቋቸው ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን።
#tesfayegesese #bereavement #ethiopianartist #condolences #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የታዋቂው አርቲስትና ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሠሠ የረጅም ዘመን የትዳር አጋር የነበሩት ወይዘሮ መንበረ ግርማ በ75 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ለ37 ዓመታት ያህል በትዳር አብረው የዘለቁት ወይዘሮ መንበረ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ማረፋቸው ታውቋል።
የስንብት እና የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው ሰኞ፣ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በ9:00 ሰዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል።
ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለናፈቋቸው ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን።
#tesfayegesese #bereavement #ethiopianartist #condolences #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
5 months ago
ቀብር
#ethiopia | የአዲስ አውቶሞቲቭ የሬዲዮ ፕሮግራም ዋና አዘጋጅና የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (EBC) አንጋፋ የዜና አንባቢ የጋዜጠኛ ሰለሞን ጥዑመልሳን እናት ወይዘሮ ቀኑብሽ አባማነው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል።
የቀብር ሥነ-ሥርዓት መረጃ፦
ረቡዕ መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም.
በፈረንሳይ ለጋሲዮን ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከቀኑ 8:30 ይፈጸማል።
ለጋዜጠኛ ሰለሞን ጥዑመልሳን፣ ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን።
ለሟች እናታችንም
ፈጣሪ ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑርልን።
#getu #ethiopia #solomontiumelsan #ebc #addisautomotive #condolences #restinpeace #addisababa #ሐዘን #ቀብር #ሰለሞንጥዑመልሳን #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የአዲስ አውቶሞቲቭ የሬዲዮ ፕሮግራም ዋና አዘጋጅና የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (EBC) አንጋፋ የዜና አንባቢ የጋዜጠኛ ሰለሞን ጥዑመልሳን እናት ወይዘሮ ቀኑብሽ አባማነው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል።
የቀብር ሥነ-ሥርዓት መረጃ፦
ረቡዕ መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም.
በፈረንሳይ ለጋሲዮን ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከቀኑ 8:30 ይፈጸማል።
ለጋዜጠኛ ሰለሞን ጥዑመልሳን፣ ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን።
ለሟች እናታችንም
ፈጣሪ ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑርልን።
#getu #ethiopia #solomontiumelsan #ebc #addisautomotive #condolences #restinpeace #addisababa #ሐዘን #ቀብር #ሰለሞንጥዑመልሳን #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ለኢትዮጵያ አጋርነቷን ገለጸች
#ethiopia | አቡ ዳቢ — የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ በጋሞ ዞን በደረሰው የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ያላትን አጋርነት ገለጸች።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ በከባድ ዝናብ ምክንያት በደረሰው በዚህ አሰቃቂ አደጋ የደርዘን የሚቆጠሩ ወገኖች ሕይወት በማለፉና ከፍተኛ ንብረት በመውደሙ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጿል።
ሚኒስቴሩ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች፣ ለኢትዮጵያ መንግሥትና ለሕዝቧ ያለውን ልባዊ መፅናናትና ሐዘኔታ በመግለጫው አስተላልፏል። ይህ የኤምሬትስ መግለጫ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጠንካራ ወንድማማችነትና የሰብዓዊነት ትብብር ዳግም ያሳየ መሆኑ ተገልጿል።
The UAE has expressed its solidarity with the Federal Democratic Republic of Ethiopia over the victims of floods and landslides caused by heavy rains in the Gamo Zone in southern Ethiopia, which resulted in dozens of deaths and caused significant damage.
In a statement, the Ministry of Foreign Affairs (MoFA) expressed its sincere condolences and sympathy to the families of the victims, and to the government and people of Ethiopia over this tragedy.
#uae #ethiopia #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
وزارة الخارجية - الإمارات العربية المتحدة MoFA UAE
#ethiopia | አቡ ዳቢ — የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ በጋሞ ዞን በደረሰው የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ያላትን አጋርነት ገለጸች።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ በከባድ ዝናብ ምክንያት በደረሰው በዚህ አሰቃቂ አደጋ የደርዘን የሚቆጠሩ ወገኖች ሕይወት በማለፉና ከፍተኛ ንብረት በመውደሙ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጿል።
ሚኒስቴሩ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች፣ ለኢትዮጵያ መንግሥትና ለሕዝቧ ያለውን ልባዊ መፅናናትና ሐዘኔታ በመግለጫው አስተላልፏል። ይህ የኤምሬትስ መግለጫ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጠንካራ ወንድማማችነትና የሰብዓዊነት ትብብር ዳግም ያሳየ መሆኑ ተገልጿል።
The UAE has expressed its solidarity with the Federal Democratic Republic of Ethiopia over the victims of floods and landslides caused by heavy rains in the Gamo Zone in southern Ethiopia, which resulted in dozens of deaths and caused significant damage.
In a statement, the Ministry of Foreign Affairs (MoFA) expressed its sincere condolences and sympathy to the families of the victims, and to the government and people of Ethiopia over this tragedy.
#uae #ethiopia #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
وزارة الخارجية - الإمارات العربية المتحدة MoFA UAE
7 months ago
⚫ "ብቻዬን ነው የተውከኝ!"
ፈጣሪ ያፅናህ አስኔ 💔
#ethiopia | "ፈጣሪ ያፅናህ አስኔ፤ የልብ ወዳጅን ማጣት ቀላል አይደለም!"
አስናቀ (አስኔ) እና ነጻነት ወርቅነህ (ነፂ) ከ29 ዓመት በላይ የዘለቀ፣ ከወዳጅነትም በላይ የሆነ ወንድማማችነት ነበራቸው።
ነፂ ስለ አስኔ እንዲህ ብሎ ነበር፡-
"አስኔ የልጅነት ጓደኛዬ፣ ሸኚዬ፣ ተቀባዬ... ኑርልኝ!"
ዛሬ ግን ሸኚውም፤ ተቀባዩም አስኔ ብቻውን ቀርቷል። የቀብር ስነስርዓቱ ላይ አስኔ እንደተናገረው፤ "እሱ መኪና ውስጥ ጋቢና እኔ ነኝ የምቀመጠው። ልብስ እየተቀያየርን ነው የምንለብሰው..." ሲል የነበራቸውን ጥብቅ ቁርኝት አስታውሷል።
ወዳጅን እንደወንድም ሆኖ ማግኘት መታደል ነው።
ማጣት ደግሞ መሪር ነው።
" ... ኒፂ የ29 ዓመታት የልብ ጓደኛዬ ነው 😭 በ28 ዓመት ጓደኝነታችን ውስጥ ተለያይተን የምናውቀው ለአንድ ወር እንኳን አይሞላም።"
አስኔ... ፈጣሪ ያጽናናህ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#netsanetworkneh #bestfriend #asnake #brotherhood #condolences #love #tribute #restinpeace #ethiopia
ፈጣሪ ያፅናህ አስኔ 💔
#ethiopia | "ፈጣሪ ያፅናህ አስኔ፤ የልብ ወዳጅን ማጣት ቀላል አይደለም!"
አስናቀ (አስኔ) እና ነጻነት ወርቅነህ (ነፂ) ከ29 ዓመት በላይ የዘለቀ፣ ከወዳጅነትም በላይ የሆነ ወንድማማችነት ነበራቸው።
ነፂ ስለ አስኔ እንዲህ ብሎ ነበር፡-
"አስኔ የልጅነት ጓደኛዬ፣ ሸኚዬ፣ ተቀባዬ... ኑርልኝ!"
ዛሬ ግን ሸኚውም፤ ተቀባዩም አስኔ ብቻውን ቀርቷል። የቀብር ስነስርዓቱ ላይ አስኔ እንደተናገረው፤ "እሱ መኪና ውስጥ ጋቢና እኔ ነኝ የምቀመጠው። ልብስ እየተቀያየርን ነው የምንለብሰው..." ሲል የነበራቸውን ጥብቅ ቁርኝት አስታውሷል።
ወዳጅን እንደወንድም ሆኖ ማግኘት መታደል ነው።
ማጣት ደግሞ መሪር ነው።
" ... ኒፂ የ29 ዓመታት የልብ ጓደኛዬ ነው 😭 በ28 ዓመት ጓደኝነታችን ውስጥ ተለያይተን የምናውቀው ለአንድ ወር እንኳን አይሞላም።"
አስኔ... ፈጣሪ ያጽናናህ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#netsanetworkneh #bestfriend #asnake #brotherhood #condolences #love #tribute #restinpeace #ethiopia
Sponsored by
Surafel
Comments