⚫ "ብቻዬን ነው የተውከኝ!"
ፈጣሪ ያፅናህ አስኔ 💔
#ethiopia | "ፈጣሪ ያፅናህ አስኔ፤ የልብ ወዳጅን ማጣት ቀላል አይደለም!"
አስናቀ (አስኔ) እና ነጻነት ወርቅነህ (ነፂ) ከ29 ዓመት በላይ የዘለቀ፣ ከወዳጅነትም በላይ የሆነ ወንድማማችነት ነበራቸው።
ነፂ ስለ አስኔ እንዲህ ብሎ ነበር፡-
"አስኔ የልጅነት ጓደኛዬ፣ ሸኚዬ፣ ተቀባዬ... ኑርልኝ!"
ዛሬ ግን ሸኚውም፤ ተቀባዩም አስኔ ብቻውን ቀርቷል። የቀብር ስነስርዓቱ ላይ አስኔ እንደተናገረው፤ "እሱ መኪና ውስጥ ጋቢና እኔ ነኝ የምቀመጠው። ልብስ እየተቀያየርን ነው የምንለብሰው..." ሲል የነበራቸውን ጥብቅ ቁርኝት አስታውሷል።
ወዳጅን እንደወንድም ሆኖ ማግኘት መታደል ነው።
ማጣት ደግሞ መሪር ነው።
" ... ኒፂ የ29 ዓመታት የልብ ጓደኛዬ ነው 😭 በ28 ዓመት ጓደኝነታችን ውስጥ ተለያይተን የምናውቀው ለአንድ ወር እንኳን አይሞላም።"
አስኔ... ፈጣሪ ያጽናናህ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#netsanetworkneh #bestfriend #asnake #brotherhood #condolences #love #tribute #restinpeace #ethiopia
ፈጣሪ ያፅናህ አስኔ 💔
#ethiopia | "ፈጣሪ ያፅናህ አስኔ፤ የልብ ወዳጅን ማጣት ቀላል አይደለም!"
አስናቀ (አስኔ) እና ነጻነት ወርቅነህ (ነፂ) ከ29 ዓመት በላይ የዘለቀ፣ ከወዳጅነትም በላይ የሆነ ወንድማማችነት ነበራቸው።
ነፂ ስለ አስኔ እንዲህ ብሎ ነበር፡-
"አስኔ የልጅነት ጓደኛዬ፣ ሸኚዬ፣ ተቀባዬ... ኑርልኝ!"
ዛሬ ግን ሸኚውም፤ ተቀባዩም አስኔ ብቻውን ቀርቷል። የቀብር ስነስርዓቱ ላይ አስኔ እንደተናገረው፤ "እሱ መኪና ውስጥ ጋቢና እኔ ነኝ የምቀመጠው። ልብስ እየተቀያየርን ነው የምንለብሰው..." ሲል የነበራቸውን ጥብቅ ቁርኝት አስታውሷል።
ወዳጅን እንደወንድም ሆኖ ማግኘት መታደል ነው።
ማጣት ደግሞ መሪር ነው።
" ... ኒፂ የ29 ዓመታት የልብ ጓደኛዬ ነው 😭 በ28 ዓመት ጓደኝነታችን ውስጥ ተለያይተን የምናውቀው ለአንድ ወር እንኳን አይሞላም።"
አስኔ... ፈጣሪ ያጽናናህ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#netsanetworkneh #bestfriend #asnake #brotherhood #condolences #love #tribute #restinpeace #ethiopia
7 months ago