ቀብር
#ethiopia | የአዲስ አውቶሞቲቭ የሬዲዮ ፕሮግራም ዋና አዘጋጅና የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (EBC) አንጋፋ የዜና አንባቢ የጋዜጠኛ ሰለሞን ጥዑመልሳን እናት ወይዘሮ ቀኑብሽ አባማነው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል።
የቀብር ሥነ-ሥርዓት መረጃ፦
ረቡዕ መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም.
በፈረንሳይ ለጋሲዮን ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከቀኑ 8:30 ይፈጸማል።
ለጋዜጠኛ ሰለሞን ጥዑመልሳን፣ ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን።
ለሟች እናታችንም
ፈጣሪ ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑርልን።
#getu #ethiopia #solomontiumelsan #ebc #addisautomotive #condolences #restinpeace #addisababa #ሐዘን #ቀብር #ሰለሞንጥዑመልሳን #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የአዲስ አውቶሞቲቭ የሬዲዮ ፕሮግራም ዋና አዘጋጅና የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (EBC) አንጋፋ የዜና አንባቢ የጋዜጠኛ ሰለሞን ጥዑመልሳን እናት ወይዘሮ ቀኑብሽ አባማነው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል።
የቀብር ሥነ-ሥርዓት መረጃ፦
ረቡዕ መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም.
በፈረንሳይ ለጋሲዮን ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከቀኑ 8:30 ይፈጸማል።
ለጋዜጠኛ ሰለሞን ጥዑመልሳን፣ ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን።
ለሟች እናታችንም
ፈጣሪ ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑርልን።
#getu #ethiopia #solomontiumelsan #ebc #addisautomotive #condolences #restinpeace #addisababa #ሐዘን #ቀብር #ሰለሞንጥዑመልሳን #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago