Logo
Getu Temesgen
ቀብር
#ethiopia | ​የአዲስ አውቶሞቲቭ የሬዲዮ ፕሮግራም ዋና አዘጋጅና የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (EBC) አንጋፋ የዜና አንባቢ የጋዜጠኛ ሰለሞን ጥዑመልሳን እናት ወይዘሮ ቀኑብሽ አባማነው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል።

​የቀብር ሥነ-ሥርዓት መረጃ፦
​ረቡዕ መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም.
​በፈረንሳይ ለጋሲዮን ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከቀኑ 8:30 ይፈጸማል።

​ለጋዜጠኛ ሰለሞን ጥዑመልሳን፣ ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን።

ለሟች እናታችንም
ፈጣሪ ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑርልን።

​#getu #ethiopia #solomontiumelsan #ebc #addisautomotive #condolences #restinpeace #addisababa #ሐዘን #ቀብር #ሰለሞንጥዑመልሳን #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen

3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.