2 months ago
አዲስ አበባ የዓለም የስፖርት ጋዜጠኞች መዲና ልትሆን ነው
#ethiopia | ኢትዮጵያ በ2019 ዓ.ም የሚካሄደውን 89ኛውን የዓለም አቀፍ የስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር (AIPS) ጉባኤ እንድታስተናግድ በሉዛን ስዊዘርላንድ ተመርጣለች።
አዲስ አበባ የዲፕሎማሲ ማዕከልነቷን አጠናክራ አሁን ደግሞ የስፖርት ጋዜጠኝነት የስበት ማዕከል ለመሆን ተዘጋጅታለች።
ይህ ጉባኤ በሀገራችን ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን፣ በስፖርት ጋዜጠኞች ማህበርና በመንግስት የጋራ ጥረት የተገኘ ውጤት ነው።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ተደማጭነት ያላቸው የዓለም ስፖርት ጋዜጠኞች ወደ አዲስ አበባ የሚመጡበትና ሀገራችንን ለዓለም የምናስተዋውቅበት ታላቅ መድረክ ነው።
የማህበሩ ፕሬዚዳንት ጋዜጠኛ ንዋይ ይመር ከሉዛን ስዊዘርላንድ እንደገለጹት፣ ይህ ጉባኤ ለሀገራችን ትልቅ ብሔራዊ ኩራት ነው።
አዲስ አበባ የዓለም ትኩረት መሆኗን ቀጥላለች
#getu #aips2027 #addisababa #ethiopiansportjournalists #internationaldiplomacy #ethiopiain2019 #sportjournalism #newayyimer #globalsummit #አዲስአበባ #ኢትዮጵያ #ስፖርትጋዜጠኝነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ኢትዮጵያ በ2019 ዓ.ም የሚካሄደውን 89ኛውን የዓለም አቀፍ የስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር (AIPS) ጉባኤ እንድታስተናግድ በሉዛን ስዊዘርላንድ ተመርጣለች።
አዲስ አበባ የዲፕሎማሲ ማዕከልነቷን አጠናክራ አሁን ደግሞ የስፖርት ጋዜጠኝነት የስበት ማዕከል ለመሆን ተዘጋጅታለች።
ይህ ጉባኤ በሀገራችን ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን፣ በስፖርት ጋዜጠኞች ማህበርና በመንግስት የጋራ ጥረት የተገኘ ውጤት ነው።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ተደማጭነት ያላቸው የዓለም ስፖርት ጋዜጠኞች ወደ አዲስ አበባ የሚመጡበትና ሀገራችንን ለዓለም የምናስተዋውቅበት ታላቅ መድረክ ነው።
የማህበሩ ፕሬዚዳንት ጋዜጠኛ ንዋይ ይመር ከሉዛን ስዊዘርላንድ እንደገለጹት፣ ይህ ጉባኤ ለሀገራችን ትልቅ ብሔራዊ ኩራት ነው።
አዲስ አበባ የዓለም ትኩረት መሆኗን ቀጥላለች
#getu #aips2027 #addisababa #ethiopiansportjournalists #internationaldiplomacy #ethiopiain2019 #sportjournalism #newayyimer #globalsummit #አዲስአበባ #ኢትዮጵያ #ስፖርትጋዜጠኝነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
ኢትዮጵያ የ2027ቱን የዓለም አቀፍ ስፖርት ጋዜጠኞች ማኅበር (AIPS) ጉባኤን ለማስተናገድ ተመረጠች
#ethiopia | የኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማኅበር በ2027 የሚካሄደውን የዓለም አቀፍ ስፖርት ጋዜጠኞች ማኅበር (AIPS) ዓመታዊ ጉባኤን በዝግጅትነት ለመምራት ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱ ተነገረ።
ታላቅ ዓለም አቀፍ መድረክ ኢትዮጵያ በስፖርቱ ዓለም ያላትን ስም የምታድስበትና "የስፖርት ቤተሰቡን" በአንድ ጣሪያ ሥር የምታገናኝበት ትልቅ ዕድል ተደርጎ ተወስዷል። በጉባኤው ላይ የሚከተሉት ዋና ዋና ክንውኖች እንደሚጠበቁ ታውቋል፦
ከ100 በላይ አገራ* የተውጣጡ ጋዜጠኞች ተሳትፎ፤ የተለያዩ ዓለም አቀፍ የስፖርት ተቋማት መሪዎች መገኘት፤የዓለም "ምርጥ የስፖርት ጋዜጠኝነት ዓመታዊ የሽልማት ፕሮግራም"፤የወጣት ስፖርት ጋዜጠኞች (AIPS Young Reporters) ሥልጠና ይደረጋል።
ይህ ጉባኤ ከዘገባ ባለፈ ለኢትዮጵያ ስፖርት ዲፕሎማሲ፣ ለኢኮኖሚ መነቃቃትና ለአገራዊ ገጽታ ግንባታ የላቀ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል። የዓለም ስፖርት ባለሙያዎችና አመራሮች በ2027 በአዲስ አበባ እንደሚሰበሰቡ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvah #ethiopia #aips #sportsjournalism #aips2027 #sportdiplomacy #ኢትዮጵያ #ስፖርትጋዜጠኝነት #አዲስአበባ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማኅበር በ2027 የሚካሄደውን የዓለም አቀፍ ስፖርት ጋዜጠኞች ማኅበር (AIPS) ዓመታዊ ጉባኤን በዝግጅትነት ለመምራት ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱ ተነገረ።
ታላቅ ዓለም አቀፍ መድረክ ኢትዮጵያ በስፖርቱ ዓለም ያላትን ስም የምታድስበትና "የስፖርት ቤተሰቡን" በአንድ ጣሪያ ሥር የምታገናኝበት ትልቅ ዕድል ተደርጎ ተወስዷል። በጉባኤው ላይ የሚከተሉት ዋና ዋና ክንውኖች እንደሚጠበቁ ታውቋል፦
ከ100 በላይ አገራ* የተውጣጡ ጋዜጠኞች ተሳትፎ፤ የተለያዩ ዓለም አቀፍ የስፖርት ተቋማት መሪዎች መገኘት፤የዓለም "ምርጥ የስፖርት ጋዜጠኝነት ዓመታዊ የሽልማት ፕሮግራም"፤የወጣት ስፖርት ጋዜጠኞች (AIPS Young Reporters) ሥልጠና ይደረጋል።
ይህ ጉባኤ ከዘገባ ባለፈ ለኢትዮጵያ ስፖርት ዲፕሎማሲ፣ ለኢኮኖሚ መነቃቃትና ለአገራዊ ገጽታ ግንባታ የላቀ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል። የዓለም ስፖርት ባለሙያዎችና አመራሮች በ2027 በአዲስ አበባ እንደሚሰበሰቡ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvah #ethiopia #aips #sportsjournalism #aips2027 #sportdiplomacy #ኢትዮጵያ #ስፖርትጋዜጠኝነት #አዲስአበባ
Comments