18 days ago
ሙሽራው ከእነርሱ የሚወሰድበት ወራት ይመጣል፤ ያንጊዜም ይጾማሉ🙏
የጾመ ሐዋርያት የጊዜ ቀመር ሥሌት በዓለ ጰራቅሊጦስ እንደ ገባ ባለው የመጀመሪያው ሰኞ ይውላል፡፡ ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ደቀ መዛሙርቱን ይህን ጾም እንደሚጾሙት ተናግሮ እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል፡፡ በማቴዎስ 9÷14 እንደተጻፈው በዚያን ጊዜ የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ወደ እርሱ ቀርበው። እኛና ፈሪሳውያን፥ ብዙ እንጾማለን፣ ደቀ መዛሙርትህስ ለምን አይጾሙም? አሉት፡፡ ኢየሱስም ደቀ መዛሙርቱ ይህንን በጠየቁት ጊዜ “የሙሽራው ሚዜዎች ሙሽራው ከእነርሱ ጋር ሳለ ሊያዝኑ አይችሉም፤ ነገር ግን ሙሽራው ከእነርሱ የሚወሰድበት ወራት ይመጣል፤ ያንጊዜም ይጾማሉ” በመለት መለሰላቸው፡፡ እኔ ሳለሁ አይጾሙም ማለቱ እርሱ ካልሞተና ካላረገ፤ መንፈስ ቅዱስንም ካልላከላቸው በመንፈስ ቅዱስ ባልታደሰ ሰውነት ጾመው ድል መንሳት ስለማይቻላቸው ነው፡፡
ስለዚህም ቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ ስለሁለት ዓላማ ይህን ጾም የአገልግሎታቸው መጀመሪያ አድርገውታል፡፡ አንደኛው ስለተሰጣቸው ጸጋ መንፈስ ቅዱስ አምላካቸውን ለማመስገን ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በዓለሙ ሁሉ ዞረው ለሚሰብኩት ወንጌል ራሳቸውን ለማዘጋጀት ነው፡፡ ይህን ጾም የምንጾመው ሐዋርያት ጾመው ጸልየው ድል ያደረጉትን ዓለም እኛም የምናሸንፍበት ኃይል እንዲሰጠን፣ ለቅዱሳን ሐዋርያት የተለመነ አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር እንዲለመነን ለመማጸን ነው፡፡ ይህ ጾም በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን እድሜው ከሰባት ዓመት በላይ የሆነ ኦርቶዲክሳዊ ሁሉ እንዲጾመው በአዋጅ ከታዘዙ አጽዋማት አንዱ ነው፡፡ የሐዋርያትን ጾም አንዳንዶች “የቀሳውስት ጾም” ሲሉት ይሰማል፡፡
አንዳንድ ላለመጾም የሚፈልጉ ወገኖች “የሐዋርያት” የሚለውን ቃል ብቻ በመውሰድ ጥንት ይህንን ጾም ሐዋርያት እንጂ ሕዝቡ አልጾመውም፤ ስለዚህ ዛሬ ደግሞ በሐዋርያት እግር የተተኩ ካህናት ስለሆኑ ጾሙም የእነርሱ ብቻ ሊሆን ይገባል ሲሉ ይደመጣሉ፡፡ በፍትሐ ነገስት አንቀጽ 15፡ 586 ግን ይህን ጾም አንዱ ካንዱ ሳይለይ ዕድሜው ከሰባት ዓመት በላይ የሆነ ሁሉ እንዲጾም ቤተ ክርስቲያን አውጃለች፡፡ እኛም እነርሱን ተከትለን፣ በእነርሱ ሥርዓት በመመራት፣ በሐዋርያት ላይ ያደረው የመንፈስ ቅዱስ ጸጋና ሀብት በእኛም ላይ እንዲያድርብን በየዓመቱ ጾመ ሐዋርያትን እንጾማለን፡፡ ዘመናቸውን በጸሎትና በጾም የሚያሳልፉት ገዳማውያንም ይህን ጾም በመጾም ታላቅ በረከት ያገኛሉ፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የጾመ ሐዋርያት የጊዜ ቀመር ሥሌት በዓለ ጰራቅሊጦስ እንደ ገባ ባለው የመጀመሪያው ሰኞ ይውላል፡፡ ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ደቀ መዛሙርቱን ይህን ጾም እንደሚጾሙት ተናግሮ እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል፡፡ በማቴዎስ 9÷14 እንደተጻፈው በዚያን ጊዜ የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ወደ እርሱ ቀርበው። እኛና ፈሪሳውያን፥ ብዙ እንጾማለን፣ ደቀ መዛሙርትህስ ለምን አይጾሙም? አሉት፡፡ ኢየሱስም ደቀ መዛሙርቱ ይህንን በጠየቁት ጊዜ “የሙሽራው ሚዜዎች ሙሽራው ከእነርሱ ጋር ሳለ ሊያዝኑ አይችሉም፤ ነገር ግን ሙሽራው ከእነርሱ የሚወሰድበት ወራት ይመጣል፤ ያንጊዜም ይጾማሉ” በመለት መለሰላቸው፡፡ እኔ ሳለሁ አይጾሙም ማለቱ እርሱ ካልሞተና ካላረገ፤ መንፈስ ቅዱስንም ካልላከላቸው በመንፈስ ቅዱስ ባልታደሰ ሰውነት ጾመው ድል መንሳት ስለማይቻላቸው ነው፡፡
ስለዚህም ቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ ስለሁለት ዓላማ ይህን ጾም የአገልግሎታቸው መጀመሪያ አድርገውታል፡፡ አንደኛው ስለተሰጣቸው ጸጋ መንፈስ ቅዱስ አምላካቸውን ለማመስገን ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በዓለሙ ሁሉ ዞረው ለሚሰብኩት ወንጌል ራሳቸውን ለማዘጋጀት ነው፡፡ ይህን ጾም የምንጾመው ሐዋርያት ጾመው ጸልየው ድል ያደረጉትን ዓለም እኛም የምናሸንፍበት ኃይል እንዲሰጠን፣ ለቅዱሳን ሐዋርያት የተለመነ አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር እንዲለመነን ለመማጸን ነው፡፡ ይህ ጾም በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን እድሜው ከሰባት ዓመት በላይ የሆነ ኦርቶዲክሳዊ ሁሉ እንዲጾመው በአዋጅ ከታዘዙ አጽዋማት አንዱ ነው፡፡ የሐዋርያትን ጾም አንዳንዶች “የቀሳውስት ጾም” ሲሉት ይሰማል፡፡
አንዳንድ ላለመጾም የሚፈልጉ ወገኖች “የሐዋርያት” የሚለውን ቃል ብቻ በመውሰድ ጥንት ይህንን ጾም ሐዋርያት እንጂ ሕዝቡ አልጾመውም፤ ስለዚህ ዛሬ ደግሞ በሐዋርያት እግር የተተኩ ካህናት ስለሆኑ ጾሙም የእነርሱ ብቻ ሊሆን ይገባል ሲሉ ይደመጣሉ፡፡ በፍትሐ ነገስት አንቀጽ 15፡ 586 ግን ይህን ጾም አንዱ ካንዱ ሳይለይ ዕድሜው ከሰባት ዓመት በላይ የሆነ ሁሉ እንዲጾም ቤተ ክርስቲያን አውጃለች፡፡ እኛም እነርሱን ተከትለን፣ በእነርሱ ሥርዓት በመመራት፣ በሐዋርያት ላይ ያደረው የመንፈስ ቅዱስ ጸጋና ሀብት በእኛም ላይ እንዲያድርብን በየዓመቱ ጾመ ሐዋርያትን እንጾማለን፡፡ ዘመናቸውን በጸሎትና በጾም የሚያሳልፉት ገዳማውያንም ይህን ጾም በመጾም ታላቅ በረከት ያገኛሉ፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ ይሻላል”🙏
አምላክነትን ሲሻ የወደቀ የሰው ልጅን ለማዳን የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡
ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዲህ ይለናል፡፡ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ቅዱስ ጳውሎስም ለገላትያ ክርስቲያኖች ጽፏል፡፡ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ 4÷4 ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ፊልጵ 2÷8 ተብሎ እንደተጻፈ፡፡
"ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅ ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስ ጌታችንን ገለጸው፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡
ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በምዕራፍ 11 እንደጻፈው ከጌታችን ተአምራትና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ “በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንድ፣ እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም አላቸው። ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፣ ነገር ግን በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት ነበረና ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው ትንቢት ተናገረ፡፡ ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም÷ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች ደግሞ በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ በዕለተ ሥቅለተ ክርስቶስ ካሕናት አባቶቻችን የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡
በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ “ሺኖዳ እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ ህዝቡ ሁሉ እንዳይጠፋ ነፍሱን ቤዛ ያደረገውን እርሱን ብለው ዓለምን ትተው የመነኑ ገዳማውያን ጸሎታቸው ኃይልን ያደርጋል። ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
አምላክነትን ሲሻ የወደቀ የሰው ልጅን ለማዳን የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡
ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዲህ ይለናል፡፡ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ቅዱስ ጳውሎስም ለገላትያ ክርስቲያኖች ጽፏል፡፡ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ 4÷4 ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ፊልጵ 2÷8 ተብሎ እንደተጻፈ፡፡
"ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅ ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስ ጌታችንን ገለጸው፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡
ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በምዕራፍ 11 እንደጻፈው ከጌታችን ተአምራትና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ “በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንድ፣ እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም አላቸው። ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፣ ነገር ግን በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት ነበረና ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው ትንቢት ተናገረ፡፡ ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም÷ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች ደግሞ በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ በዕለተ ሥቅለተ ክርስቶስ ካሕናት አባቶቻችን የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡
በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ “ሺኖዳ እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ ህዝቡ ሁሉ እንዳይጠፋ ነፍሱን ቤዛ ያደረገውን እርሱን ብለው ዓለምን ትተው የመነኑ ገዳማውያን ጸሎታቸው ኃይልን ያደርጋል። ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
ምንም ጥፋት አላገኘሁበትም፤ እናንተ ወስዳችሁ እንደ ሕጋችሁ ፍረዱበት🙏
ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ የሚገኘው ደብረ ዘይት ተራራ መካከል የቄድሮን ሸለቆ ከግርጌውም ጌቴ ሴማኔ የተባለው የአትክልት ስፍራ አለ። በጸሎተ ሐሙስ ምሽት ጌታችን የጸለየበት በኋላም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስታርፍ ቅዱስ ሥጋዋ የተቀበረበት ነው። ይሁዳም ስፍራውን ስለሚያውቀው የካህናት አለቆችን፣ ጭፍሮችን፣ ፈሪሳውያንና ሌሎች ፋና ጋሻ ጦርም የያዙትን አስከትሎ መጣ፡፡ ቀርቦም “መምህር ሆይ ቸር ውለሃል፤ ሰላም ላንተ ይሁን” ብሎ ሳመው፡፡ ጌታችንም “የሰውን ልጅ በመሳም አሳልፈህ ትሰጠዋለህን?” አለው፡፡ ከያዙት ሰዓት አንሥቶ አይሁድ ከቀያፋ ወደ ሐና፣ ከሐና ወደ ቀያፋ ሲያመላልሱት አደሩ፡፡ ቅዱስ ማቴዎስ 27÷1-57 እንደተጻፈው ሲነጋ በሦስት ሰዓት ከቀያፋ ወደ ጲላጦስ አደባባይ አስረው ወሰዱት፡፡ አይሁድ ይህን አጥፍቶአል የሚሉት ነጥብ ሳይኖራቸው ነውና ጌታችንን ለፍርድ ያቀረቡት ጲላጦሰ ወደ ተሰባሰቡበት ቦታ ወጥቶ “ይህን ሰው ወደ እኔ ያመጣችሁበት በደል ምንድን ነው?” ሲል በጠየቃቸው ጊዜ በቂ ምላሽ አላቀረቡም፡፡
ይልቁንም በዮሐንስ 18÷28-31 ተጽፎ እንደምናገኘው “ክፉ የሠራ ባይሆንስ ወደ አንተ ባላመጣነውም ነበር” በሚል የሸፍጥ ቃል አጉረመረሙ፡፡ ጲላጦስ መልሶ “እኔ ምንም ጥፋት አላገኘሁበትም፤ እናንተ ወስዳችሁ እንደ ሕጋችሁ ፍረዱበት፤” አላቸው፡፡ አይሁድም ኦሪት “ጻድቁን ሰው አትግደል፤ ኀጥኡንም ከፍርድ አታድን፤” ትላለችና እኛስ ማንንም ልንገድል አልተፈቀደልንም፤ ብለዋል፡፡ ይኸውም መንፈስ ቅዱስ “በሕጋችን ጻድቀ ባሕርይ ክርስቶስን መግደል አይገባንም ሙሉ በሙሉ ጥፋተኞች ነን፤” ሲያሰኛቸው ነው፡፡ ለፋሲካ በዓል አንድ እስረኛ ይፈታላቸው ነበርና ኢየሱስን ልፍታው ሲላቸው፤ ሰው ገድሎ የጣሰረውን ወንበዴ በርባንን ፍታልን ኢየሱስን ግን ስቀለው እያሉ ጮኹ፡፡ ሕዝቡም ስቀለው… ስቀለው… እያሉ ይጮሁ ነበር፡፡ በኋላም ከዚህ ሰው ደም ንጹህ ነኝ ብሎ እጁን ታጥቦ እንዲሰቅሉት አሳልፎ ሰጣቸው፡፡ እርሱ ሞቶ ዓለም እንዲድን መጥቷልና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያለ ጥፋቱ ሞት ተፈረደበት፡፡ ስለዚህም ገርፈው ሰቀሉት፡፡ ለአዳም በገባለት ቃል ኪዳን መሠረት፤ ትንቢቱም ይፈጸም ዘንድ መከራን ተቀበለ፡፡
ጲላጦስ በሦስት ሰዓት ይሰቅል ዘንድ ሲፈርድበትም፤ መስቀሉንም ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው፣ የአዳም ዐጽም ወደተቀበረበት ቀራንዮ ወደሚባል ቦታ ወጣ፡፡ ጌታችንም ከአዳም የራስ ቅል በላይ ሊያድነው መስቀል ተሸከሞ ተንገላታ፡፡ ቦታው በዮሐንስ 19÷20 “ለከተማ ቅርብ ነበረ” ሲባል እንዲሁም በዕብራውያን 13÷12 “ከበር ውጭ” መሆኑ ተመሰክሯል። አይሁድም የቀራንዮን ዳገት እየገረፉና እያንገላቱ አስወጥተው ጫፍ ሲደርሱ እጆቹን፣ እግሮቹን ደረቱንና ከወገቡ በታች በአምስት ችንካር ቸነከሩት፤ በዕለተ ዐርብ ቀትር 6 ሰዓት ላይም አይሁድ በዚያ በምድር መካከል ጌታችንን ሰቀሉት፡፡ እስከ ዘጠኝ ሰዓትም በምድር ላይ ጨለማ ሆነ፤ በ11 ሰዓትም ቅድስት ነፍሱ ከቅድስት ስጋው ተለየች፡፡ ስለዓለም መዳን አንዱ በፈቃዱ ሞተ፡፡ ይህን መስዋዕትነቱን ዘወትር የሚያስቡ ገዳማውያን ዓለምን ትተዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ የሚገኘው ደብረ ዘይት ተራራ መካከል የቄድሮን ሸለቆ ከግርጌውም ጌቴ ሴማኔ የተባለው የአትክልት ስፍራ አለ። በጸሎተ ሐሙስ ምሽት ጌታችን የጸለየበት በኋላም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስታርፍ ቅዱስ ሥጋዋ የተቀበረበት ነው። ይሁዳም ስፍራውን ስለሚያውቀው የካህናት አለቆችን፣ ጭፍሮችን፣ ፈሪሳውያንና ሌሎች ፋና ጋሻ ጦርም የያዙትን አስከትሎ መጣ፡፡ ቀርቦም “መምህር ሆይ ቸር ውለሃል፤ ሰላም ላንተ ይሁን” ብሎ ሳመው፡፡ ጌታችንም “የሰውን ልጅ በመሳም አሳልፈህ ትሰጠዋለህን?” አለው፡፡ ከያዙት ሰዓት አንሥቶ አይሁድ ከቀያፋ ወደ ሐና፣ ከሐና ወደ ቀያፋ ሲያመላልሱት አደሩ፡፡ ቅዱስ ማቴዎስ 27÷1-57 እንደተጻፈው ሲነጋ በሦስት ሰዓት ከቀያፋ ወደ ጲላጦስ አደባባይ አስረው ወሰዱት፡፡ አይሁድ ይህን አጥፍቶአል የሚሉት ነጥብ ሳይኖራቸው ነውና ጌታችንን ለፍርድ ያቀረቡት ጲላጦሰ ወደ ተሰባሰቡበት ቦታ ወጥቶ “ይህን ሰው ወደ እኔ ያመጣችሁበት በደል ምንድን ነው?” ሲል በጠየቃቸው ጊዜ በቂ ምላሽ አላቀረቡም፡፡
ይልቁንም በዮሐንስ 18÷28-31 ተጽፎ እንደምናገኘው “ክፉ የሠራ ባይሆንስ ወደ አንተ ባላመጣነውም ነበር” በሚል የሸፍጥ ቃል አጉረመረሙ፡፡ ጲላጦስ መልሶ “እኔ ምንም ጥፋት አላገኘሁበትም፤ እናንተ ወስዳችሁ እንደ ሕጋችሁ ፍረዱበት፤” አላቸው፡፡ አይሁድም ኦሪት “ጻድቁን ሰው አትግደል፤ ኀጥኡንም ከፍርድ አታድን፤” ትላለችና እኛስ ማንንም ልንገድል አልተፈቀደልንም፤ ብለዋል፡፡ ይኸውም መንፈስ ቅዱስ “በሕጋችን ጻድቀ ባሕርይ ክርስቶስን መግደል አይገባንም ሙሉ በሙሉ ጥፋተኞች ነን፤” ሲያሰኛቸው ነው፡፡ ለፋሲካ በዓል አንድ እስረኛ ይፈታላቸው ነበርና ኢየሱስን ልፍታው ሲላቸው፤ ሰው ገድሎ የጣሰረውን ወንበዴ በርባንን ፍታልን ኢየሱስን ግን ስቀለው እያሉ ጮኹ፡፡ ሕዝቡም ስቀለው… ስቀለው… እያሉ ይጮሁ ነበር፡፡ በኋላም ከዚህ ሰው ደም ንጹህ ነኝ ብሎ እጁን ታጥቦ እንዲሰቅሉት አሳልፎ ሰጣቸው፡፡ እርሱ ሞቶ ዓለም እንዲድን መጥቷልና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያለ ጥፋቱ ሞት ተፈረደበት፡፡ ስለዚህም ገርፈው ሰቀሉት፡፡ ለአዳም በገባለት ቃል ኪዳን መሠረት፤ ትንቢቱም ይፈጸም ዘንድ መከራን ተቀበለ፡፡
ጲላጦስ በሦስት ሰዓት ይሰቅል ዘንድ ሲፈርድበትም፤ መስቀሉንም ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው፣ የአዳም ዐጽም ወደተቀበረበት ቀራንዮ ወደሚባል ቦታ ወጣ፡፡ ጌታችንም ከአዳም የራስ ቅል በላይ ሊያድነው መስቀል ተሸከሞ ተንገላታ፡፡ ቦታው በዮሐንስ 19÷20 “ለከተማ ቅርብ ነበረ” ሲባል እንዲሁም በዕብራውያን 13÷12 “ከበር ውጭ” መሆኑ ተመሰክሯል። አይሁድም የቀራንዮን ዳገት እየገረፉና እያንገላቱ አስወጥተው ጫፍ ሲደርሱ እጆቹን፣ እግሮቹን ደረቱንና ከወገቡ በታች በአምስት ችንካር ቸነከሩት፤ በዕለተ ዐርብ ቀትር 6 ሰዓት ላይም አይሁድ በዚያ በምድር መካከል ጌታችንን ሰቀሉት፡፡ እስከ ዘጠኝ ሰዓትም በምድር ላይ ጨለማ ሆነ፤ በ11 ሰዓትም ቅድስት ነፍሱ ከቅድስት ስጋው ተለየች፡፡ ስለዓለም መዳን አንዱ በፈቃዱ ሞተ፡፡ ይህን መስዋዕትነቱን ዘወትር የሚያስቡ ገዳማውያን ዓለምን ትተዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ረቡዕ - የምክር ቀን፣ የመዓዛ ቀን፣ የዕንባ ቀን
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “ዕለተ ምክር”፣ “ዕለተ መዓዛ” እና “ዕለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “ዕለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙበት ስለነበር ነው፡፡ በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ የሚበዙቱ ግን በክፋታቸው ስለጸኑ አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚለው ነበር፡፡
የሐሰት ምስክሮችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ግን ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን ሰዎች በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡ ታዲያ በዚህች እለት በሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” በመሆኑ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ሕዝቡ እንዳይታወክ ሰግተው ነበር፡፡ አንድም በሆሣዕና ዕለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት ስላዩ እንዴት እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ፈርተው ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ ቀያፋ ነበር፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማምቷል፡፡ ጌታችን በሚያስተምርበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቆረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡
ይህ ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ በራሱ ላይ ባፈሰሰች ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” ያለው ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘውን ጥቅም በማሰብ ነው፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡ ልባቸው የታመነ ገዳማውያን ግን ሕማሙንና ሞቱን እያሰቡ ዓለምን ንቀው ይኖራሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
ሰሙነ ሕማማት ማክሰኞ - የጥያቄና የትምህርት ቀን 🙏
ጌታችን አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱሱ ክርስቶስ በዕለተ ሰኞ ባደረገው አንጽሖተ ቤተመቅደስ ምክንያት፣ ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠው ጌታችን፣ ስለ ሥልጣኑ በጸሐፍት ፈሪሳውያን ተጠይቋልና ዕለተ ማክሰኞ የጥያቄ ቀን ይባላል፡፡ ጠያቂዎቹ የካህናት አለቆችና የሕዝብ አለቆች ናቸው፡፡ አንድም በዚህ ዕለት ጌታችን በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ ዕለቱ “የትምህርት ቀን” ይባላል፡፡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ በዚህ ሰሞን የሃይማኖት ትምህርት ሲማር፣ ሲጠይቅ መሰንበት እንደሚገባው ይህ መጽሐፋዊ ሥርዓት ይነግረናል፡፡ በዕለተ ሰኞ የነጋዴዎችን ንብረት መገልበጥና ማባረሩን መነሻ በማድረግ “በማን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ?” ሲሉ ጠይቀውታል፡፡ ጌታችን ሲያደርጋቸው የነበሩት ተአምራት፣ ድንቅ ድንቅ ሥራዎችና ትምህርቱ ህዝቡ እንዲከተለው ስላደረገ የካህናት አለቆች በቅናት ከሮማ መንግሥት ባለ ሥልጣናት ጋር ሊያጋጩት የቀየሱት ስልት ነው፡፡
ነጋዴን ማባረርና መደብን ማስለቀቅ መንግሥታዊ ሥራ ነውና ጌታችን በራሴ ሥልጣን ነው ቢላቸው ጸረ መንግሥት ነው በማለት ለሮማ መንግሥት ያሳጡት ነበር፡፡ ጌታችን ግን ለጥያቄያቸው ቀጥተኛ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ “የዮሐንስ ጥምቀት ከየት ነው? ከሰማይ ነው ወይስ ከምድር?” በማለት በጥያቄ መልሶላቸዋል፡፡ እነርሱም “ከሰማይ ነው” ቢሉት “ለምን አላመናችሁበትም?” እንዳይላቸው ሰጉ፡፡ “ከሰው ነው” ቢሉት ደግሞ ሕዝቡ ዮሐንስን እንደ መምህር ይፈሩት፣ እንደ አባት ያከብሩት ነበርና እንዳይጣሏቸው ፈሩ፤ እናም “ከወዴት እንደሆነ አናውቅም” የሚል የተንኮል ምላሽ ሰጡት፡፡ እርሱም “እኔም በማን ሥልጣን እነዚህን እንደማደርግ አልነግራችሁም” አላቸው፡፡ በልቡናቸው የሚያደርጋቸውን ተግባራት ሁሉ በራሱ ሥልጣን እንደሚያደርግ ቢያውቁም በክፋትና በጥርጥሬ ስለተሞሉ ነበር የጠየቁት፡፡
በማቴዎስ ወንጌል 21÷28፣ 25÷46፣ በማርቆስ ወንጌል 12÷12፣ 13÷37፤ በሉቃስ ወንጌል 20÷9፣ 21÷38፣ የሚገኙ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ስለማክሰኞ ዕለት የሚነገሩ ትምህርቶችን ይዘዋል፡፡ ዳግመኛም በዚህ ዕለት በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ የትምህርት ቀን ይባላል፡፡ ይኸውም ከሃይማኖት የራቁትን፣ ከፍቅረ እግዚአብሔር የተለዩትን አስተምሮ ማቅረብ፣ መክሮ መመለስ እንደሚገባን ሲገልጽልን ነው፡፡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ፣ ከዋዛ ፈዛዛ ተጠብቆ የጌታችንን ውለታ፣ ሕማሙን፣ ግረፋትና ስቅለቱን፣ ሞቱንና መከራውን እያሰበ በስግደት ይህን ሳምንት ሊያሳልፈው ይገባል፡፡ ገዳማውያን ይህን ፍቅሩን እያሰቡ በጾምና በጸሎት ይኖራሉ፤ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ጌታችን አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱሱ ክርስቶስ በዕለተ ሰኞ ባደረገው አንጽሖተ ቤተመቅደስ ምክንያት፣ ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠው ጌታችን፣ ስለ ሥልጣኑ በጸሐፍት ፈሪሳውያን ተጠይቋልና ዕለተ ማክሰኞ የጥያቄ ቀን ይባላል፡፡ ጠያቂዎቹ የካህናት አለቆችና የሕዝብ አለቆች ናቸው፡፡ አንድም በዚህ ዕለት ጌታችን በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ ዕለቱ “የትምህርት ቀን” ይባላል፡፡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ በዚህ ሰሞን የሃይማኖት ትምህርት ሲማር፣ ሲጠይቅ መሰንበት እንደሚገባው ይህ መጽሐፋዊ ሥርዓት ይነግረናል፡፡ በዕለተ ሰኞ የነጋዴዎችን ንብረት መገልበጥና ማባረሩን መነሻ በማድረግ “በማን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ?” ሲሉ ጠይቀውታል፡፡ ጌታችን ሲያደርጋቸው የነበሩት ተአምራት፣ ድንቅ ድንቅ ሥራዎችና ትምህርቱ ህዝቡ እንዲከተለው ስላደረገ የካህናት አለቆች በቅናት ከሮማ መንግሥት ባለ ሥልጣናት ጋር ሊያጋጩት የቀየሱት ስልት ነው፡፡
ነጋዴን ማባረርና መደብን ማስለቀቅ መንግሥታዊ ሥራ ነውና ጌታችን በራሴ ሥልጣን ነው ቢላቸው ጸረ መንግሥት ነው በማለት ለሮማ መንግሥት ያሳጡት ነበር፡፡ ጌታችን ግን ለጥያቄያቸው ቀጥተኛ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ “የዮሐንስ ጥምቀት ከየት ነው? ከሰማይ ነው ወይስ ከምድር?” በማለት በጥያቄ መልሶላቸዋል፡፡ እነርሱም “ከሰማይ ነው” ቢሉት “ለምን አላመናችሁበትም?” እንዳይላቸው ሰጉ፡፡ “ከሰው ነው” ቢሉት ደግሞ ሕዝቡ ዮሐንስን እንደ መምህር ይፈሩት፣ እንደ አባት ያከብሩት ነበርና እንዳይጣሏቸው ፈሩ፤ እናም “ከወዴት እንደሆነ አናውቅም” የሚል የተንኮል ምላሽ ሰጡት፡፡ እርሱም “እኔም በማን ሥልጣን እነዚህን እንደማደርግ አልነግራችሁም” አላቸው፡፡ በልቡናቸው የሚያደርጋቸውን ተግባራት ሁሉ በራሱ ሥልጣን እንደሚያደርግ ቢያውቁም በክፋትና በጥርጥሬ ስለተሞሉ ነበር የጠየቁት፡፡
በማቴዎስ ወንጌል 21÷28፣ 25÷46፣ በማርቆስ ወንጌል 12÷12፣ 13÷37፤ በሉቃስ ወንጌል 20÷9፣ 21÷38፣ የሚገኙ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ስለማክሰኞ ዕለት የሚነገሩ ትምህርቶችን ይዘዋል፡፡ ዳግመኛም በዚህ ዕለት በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ የትምህርት ቀን ይባላል፡፡ ይኸውም ከሃይማኖት የራቁትን፣ ከፍቅረ እግዚአብሔር የተለዩትን አስተምሮ ማቅረብ፣ መክሮ መመለስ እንደሚገባን ሲገልጽልን ነው፡፡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ፣ ከዋዛ ፈዛዛ ተጠብቆ የጌታችንን ውለታ፣ ሕማሙን፣ ግረፋትና ስቅለቱን፣ ሞቱንና መከራውን እያሰበ በስግደት ይህን ሳምንት ሊያሳልፈው ይገባል፡፡ ገዳማውያን ይህን ፍቅሩን እያሰቡ በጾምና በጸሎት ይኖራሉ፤ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
3 months ago
ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው🙏
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 117÷25-26 “አቤቱ እባክህ አሁን አድን፣ አቤቱ እባክህ አሁን አቅና፣ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩከ ነው፡፡” በማለት ይናገራል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዘካርያስም በትንቢቱ 9÷9 ደግሞ “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በዪ፤ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ በአህያም በአህያይቱም ግልገል በውርንጫይቱ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፡፡” ተብሎ ተጽፏል፡፡ ትንቢቱ ይፈጸም ዘንድም በዕለተ ሆሳዕና ጌታችን በአህያ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ገባ፡፡ ሆሳዕና የሚለው ቃል ቃል ከዕብራይስጡ “ሆሼዕናህ” የመጣ ሲሆን ትርጉሙም እባክህ አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ሆሣዕና ማለት መድኃኒት ወይም አቤቱ አሁን አድን ማለት ነው፡፡
ከትንሣኤ በዓል አንድ ሳምንት ቀድሞ የሚከበርና ከጌታችን ዘጠኙ ዓበይት በዓላት አንዱ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም አእሩግና ሕፃናት ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሳዕና በአርያም በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው፡፡ ከቅዱስ ያሬድ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ዜማ በሌሊቱ ማህሌት ይዘመራል። ደግሞም ዕለቱ የጸበርት ወይም የዘንባ እሑድ ይባላል፡፡ ይህም ከአባታችን ከይስሐቅ ልደት ጋር ተያይዞ የመጣ ነው፡፡ ሣራ የወላድነት ዕድሜዋን ከጨረሰች በኋላ ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር ይስሐቅን ሲሰጣት ዘመዶቿ በደስታ የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ የጎበኟትን አምላክ አመስግነዋል፡፡
አንድም እስራኤል ከአስከፊው የግብፃውያን አገዛዝ ተላቀው ባሕረ ኤርትራን በደረቅ ሲሻገሩ የተሰማቸውን ልዩ ደስታ የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ እግዚአብሔርን አመስግነዋል፡፡ እስራኤል ዘነፍስ የምንባል እኛም ዕለቱን ዘንባባ /ጸበርት/ በግንባራችን በማሰር በዓሉን በየዓመቱ እናከብራለን፡፡ በክብርና በምስጋና ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ ከተማዋ በዝማሬና በአመስጋኞች ጩኸት ተናወጠች፡፡ የሕዝቡ ጩኸትና ደስታ ያበሳጫቸው ፈሪሳዊያንና አይሁድ የሚያመሰግኑትን ዝም እንዲያሰኝ ጌታችንን ቢጠይቁትም በነቢዩ ዳዊት መዝ 8÷2 “ከሚጠቡ ሕፃናትና ከልጆች ምሥጋናን አዘጋጀህ” ተብሎ እንደተጻፈ “እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ያመሰግኑኛል” ብሎ መልሶላቸዋል፡፡ ምስጋና ዘወትር ከአፋቸው የማይለያቸውን ገዳማውያንን እናስብ፤ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 117÷25-26 “አቤቱ እባክህ አሁን አድን፣ አቤቱ እባክህ አሁን አቅና፣ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩከ ነው፡፡” በማለት ይናገራል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዘካርያስም በትንቢቱ 9÷9 ደግሞ “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በዪ፤ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ በአህያም በአህያይቱም ግልገል በውርንጫይቱ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፡፡” ተብሎ ተጽፏል፡፡ ትንቢቱ ይፈጸም ዘንድም በዕለተ ሆሳዕና ጌታችን በአህያ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ገባ፡፡ ሆሳዕና የሚለው ቃል ቃል ከዕብራይስጡ “ሆሼዕናህ” የመጣ ሲሆን ትርጉሙም እባክህ አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ሆሣዕና ማለት መድኃኒት ወይም አቤቱ አሁን አድን ማለት ነው፡፡
ከትንሣኤ በዓል አንድ ሳምንት ቀድሞ የሚከበርና ከጌታችን ዘጠኙ ዓበይት በዓላት አንዱ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም አእሩግና ሕፃናት ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሳዕና በአርያም በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው፡፡ ከቅዱስ ያሬድ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ዜማ በሌሊቱ ማህሌት ይዘመራል። ደግሞም ዕለቱ የጸበርት ወይም የዘንባ እሑድ ይባላል፡፡ ይህም ከአባታችን ከይስሐቅ ልደት ጋር ተያይዞ የመጣ ነው፡፡ ሣራ የወላድነት ዕድሜዋን ከጨረሰች በኋላ ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር ይስሐቅን ሲሰጣት ዘመዶቿ በደስታ የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ የጎበኟትን አምላክ አመስግነዋል፡፡
አንድም እስራኤል ከአስከፊው የግብፃውያን አገዛዝ ተላቀው ባሕረ ኤርትራን በደረቅ ሲሻገሩ የተሰማቸውን ልዩ ደስታ የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ እግዚአብሔርን አመስግነዋል፡፡ እስራኤል ዘነፍስ የምንባል እኛም ዕለቱን ዘንባባ /ጸበርት/ በግንባራችን በማሰር በዓሉን በየዓመቱ እናከብራለን፡፡ በክብርና በምስጋና ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ ከተማዋ በዝማሬና በአመስጋኞች ጩኸት ተናወጠች፡፡ የሕዝቡ ጩኸትና ደስታ ያበሳጫቸው ፈሪሳዊያንና አይሁድ የሚያመሰግኑትን ዝም እንዲያሰኝ ጌታችንን ቢጠይቁትም በነቢዩ ዳዊት መዝ 8÷2 “ከሚጠቡ ሕፃናትና ከልጆች ምሥጋናን አዘጋጀህ” ተብሎ እንደተጻፈ “እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ያመሰግኑኛል” ብሎ መልሶላቸዋል፡፡ ምስጋና ዘወትር ከአፋቸው የማይለያቸውን ገዳማውያንን እናስብ፤ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
3 months ago
በሌሊት መጥቶ ከጌታችን የተማረው መምህር 🙏
በዮሐንስ 3÷1-12 እንደተጻፈው የዐቢይ ጾም ሰባተኛ ሳምንት ስለኒቆዲሞስ ስብእና የሚነገርበት ነው። ኒቆዲሞስ መምህር ሲሆን ራሱን ዝቅ አድርጎ የተማረ፣ የትህትና አርአያ በመሆኑ፣ ልቡናውን ከፍ በማድረግ ከፈሪሳውያን ህብረት ወጥቶ በትህትና ወንጌልን ለመማር በሃይማኖት ልቡናውን ለእግዚአብሔር ቃል በማዘጋጀቱ ይታወቃል፡፡ ከአይሁድ አለቆችና መምህራና አንዱ ቢሆንም በሌሊት ወደ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እየሄደ ስለ ሚስጥረ ጥምቀት፣ ሚስጥረ ሥላሴ፣ ሚስጥረ ሥጋዌና ሚስጥረ ትንሳኤ ሙታን በመማር ለትጋት አብነት መሆኑ ይነገርለታል፡፡ አይሁድ ጌታችንን ለማሰርና ለመግደል ሲዶልቱ ማንንም ሳይፈራ “ሕጋችን አስቀድሞ ከእርሱ ሳይሰማ ምንስ እንዳደረገ ሳያውቅ በሰው ይፈርዳልን?” ብሎ ተከራክሯቸዋል፡፡
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ሲያስተምር የአይሁድ አለቃ የሚሆን ኒቆዲሞስ የሚባል ሰው በሌሊት መጣ፤ ስለምን በሌሊት መጣ ቢሉ “አንተ የአይሁድ አለቃ ስትሆን እንዴት ትማራለህ?” ደግሞም አላዋቂ እንዳይባል ሰው በማይመጣበት ሰዓተ ሌሊት ሊማር መጣ። አንድም ምሁረ ኦሪት ነውና ምሥጢር ሊያደላድል ነው። በቀን ጌታን አምስት ገበያ ሕዝብ ይከተለው ስለነበር ለመጠየቅ አልተመቸውም፡፡ ለጌታችንም እስከ መጨረሻው በመታመን በቀራንዮ ተግኝቶ ስጋውን ለመቅበር መብቃቱ ከኒቆዲሞስ ሕይወት ከምንማራቸው ድንቅ አብነቶች አንዱ ነው። ሌሊት በመከራ ይመሰላል፤ እናም በመከራ መጥቶ የተማረው ኒቆዲሞስ ሐዋርያት እንኳን ጥለውት በሸሹ ጊዜ ከመስቀሉ ሥር ተገኘ።
ኒቆዲሞስ በሌሊት መጥቶ ከጌታችን እግር ሥር ተቀምጦ ሲማር በዓይነ ኅሊናችን እንመልከተው! ግርማ ሌሊቱ ጸብአ አራዊቱ ሳያስፈራው፣ ድካም ሳይበግረው ሰው እንዳያየው ተደብቆ የመጣው ኒቆዲሞስ ከመስቀሉ ሥር የሚገኝ የመከራ ቀን ሐዋርያ ቢሆን ሥጦታ ይሆን ዘንድ የክርስቶስን ሥጋ ገንዞ ለመቅበር አበቃው። በመስቀል ላይ ቅድስት ነፍሱ ከቅዱስ ስጋው ስትለይ አውርዶ የሚቀብረው በሌለበት እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ስታለቅስ የተገኘ የእመብርሃንን እንባ ያበሰ ቅዱስ ለመሆን በቃ። ኒቆዲሞስ የኃጢአት ምሳሌ በሆነው ጨለማ መምጣቱ በኃጢአት እንዳለ ንስሃ እንደሚፈግ ያስረዳናል፡፡ ዛሬም ቅዱስ ቃሉን ስንሰማ ለንስሃ እንዘጋጅ፡፡ ገዳማውያን የወንጌሉን ቃል ሰምተው በንስሃ ይመላለሳሉ፣ በጸሎትም ይተጋሉ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በዮሐንስ 3÷1-12 እንደተጻፈው የዐቢይ ጾም ሰባተኛ ሳምንት ስለኒቆዲሞስ ስብእና የሚነገርበት ነው። ኒቆዲሞስ መምህር ሲሆን ራሱን ዝቅ አድርጎ የተማረ፣ የትህትና አርአያ በመሆኑ፣ ልቡናውን ከፍ በማድረግ ከፈሪሳውያን ህብረት ወጥቶ በትህትና ወንጌልን ለመማር በሃይማኖት ልቡናውን ለእግዚአብሔር ቃል በማዘጋጀቱ ይታወቃል፡፡ ከአይሁድ አለቆችና መምህራና አንዱ ቢሆንም በሌሊት ወደ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እየሄደ ስለ ሚስጥረ ጥምቀት፣ ሚስጥረ ሥላሴ፣ ሚስጥረ ሥጋዌና ሚስጥረ ትንሳኤ ሙታን በመማር ለትጋት አብነት መሆኑ ይነገርለታል፡፡ አይሁድ ጌታችንን ለማሰርና ለመግደል ሲዶልቱ ማንንም ሳይፈራ “ሕጋችን አስቀድሞ ከእርሱ ሳይሰማ ምንስ እንዳደረገ ሳያውቅ በሰው ይፈርዳልን?” ብሎ ተከራክሯቸዋል፡፡
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ሲያስተምር የአይሁድ አለቃ የሚሆን ኒቆዲሞስ የሚባል ሰው በሌሊት መጣ፤ ስለምን በሌሊት መጣ ቢሉ “አንተ የአይሁድ አለቃ ስትሆን እንዴት ትማራለህ?” ደግሞም አላዋቂ እንዳይባል ሰው በማይመጣበት ሰዓተ ሌሊት ሊማር መጣ። አንድም ምሁረ ኦሪት ነውና ምሥጢር ሊያደላድል ነው። በቀን ጌታን አምስት ገበያ ሕዝብ ይከተለው ስለነበር ለመጠየቅ አልተመቸውም፡፡ ለጌታችንም እስከ መጨረሻው በመታመን በቀራንዮ ተግኝቶ ስጋውን ለመቅበር መብቃቱ ከኒቆዲሞስ ሕይወት ከምንማራቸው ድንቅ አብነቶች አንዱ ነው። ሌሊት በመከራ ይመሰላል፤ እናም በመከራ መጥቶ የተማረው ኒቆዲሞስ ሐዋርያት እንኳን ጥለውት በሸሹ ጊዜ ከመስቀሉ ሥር ተገኘ።
ኒቆዲሞስ በሌሊት መጥቶ ከጌታችን እግር ሥር ተቀምጦ ሲማር በዓይነ ኅሊናችን እንመልከተው! ግርማ ሌሊቱ ጸብአ አራዊቱ ሳያስፈራው፣ ድካም ሳይበግረው ሰው እንዳያየው ተደብቆ የመጣው ኒቆዲሞስ ከመስቀሉ ሥር የሚገኝ የመከራ ቀን ሐዋርያ ቢሆን ሥጦታ ይሆን ዘንድ የክርስቶስን ሥጋ ገንዞ ለመቅበር አበቃው። በመስቀል ላይ ቅድስት ነፍሱ ከቅዱስ ስጋው ስትለይ አውርዶ የሚቀብረው በሌለበት እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ስታለቅስ የተገኘ የእመብርሃንን እንባ ያበሰ ቅዱስ ለመሆን በቃ። ኒቆዲሞስ የኃጢአት ምሳሌ በሆነው ጨለማ መምጣቱ በኃጢአት እንዳለ ንስሃ እንደሚፈግ ያስረዳናል፡፡ ዛሬም ቅዱስ ቃሉን ስንሰማ ለንስሃ እንዘጋጅ፡፡ ገዳማውያን የወንጌሉን ቃል ሰምተው በንስሃ ይመላለሳሉ፣ በጸሎትም ይተጋሉ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ አዲስ ልብወለድ ፈሪሳ በብሔራዊ ቴአትር በድምቀት ተመረቀ
#ethiopia | ታዋቂው ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ 10ኛ ልብወለድ እና 18ኛ መጽሐፍ የሆነው ፈሪሳ የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በደመቀ ሁኔታ ለምረቃ በቅቷል።
በደመቀው የምረቃ መርሃ ግብር ላይ ግሩም ዘነበ መድረኩን የመራው ሲሆን፣ አንጋፋው አርቲስት አበበ ባልቻ እና የማስታወቂያ ባለሙያው ሳምሶም ማሞ ከመጽሐፉ ላይ የተመረጡ ገጾችን ለታዳሚው አንብበዋል።
በተጨማሪም ታዋቂው ሐያሲ ቴዎድሮስ አጥላው ስለመጽሐፉ አጠቃላይ ይዘትና ኪነ ጥበባዊ ጥንካሬ አስተያየቱን አቅርቧል።
ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም፣ ገጣሚት ምልዕቲ ኪሮስ እና ገጣሚ ደምሰው ግጥሞቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል።
ፈሪሳ የደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ 18ኛ መጽሐፍ ሲሆን በልብወለድ ደረጃ ደግሞ 10ኛው ነው። ደራሲው ለንባብ ያበቃው ይህ አዲስ ሥራ ከዛሬ ጀምሮ በሁሉም የመጽሐፍ መደብሮች ለገበያ ቀርቧል።
#ፈሪሳ #ዓለማየሁገላጋይ #ብሔራዊቴአትር #አዲስመጽሐፍ #ኢትዮጵያ #ሥነጽሑፍ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ታዋቂው ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ 10ኛ ልብወለድ እና 18ኛ መጽሐፍ የሆነው ፈሪሳ የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በደመቀ ሁኔታ ለምረቃ በቅቷል።
በደመቀው የምረቃ መርሃ ግብር ላይ ግሩም ዘነበ መድረኩን የመራው ሲሆን፣ አንጋፋው አርቲስት አበበ ባልቻ እና የማስታወቂያ ባለሙያው ሳምሶም ማሞ ከመጽሐፉ ላይ የተመረጡ ገጾችን ለታዳሚው አንብበዋል።
በተጨማሪም ታዋቂው ሐያሲ ቴዎድሮስ አጥላው ስለመጽሐፉ አጠቃላይ ይዘትና ኪነ ጥበባዊ ጥንካሬ አስተያየቱን አቅርቧል።
ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም፣ ገጣሚት ምልዕቲ ኪሮስ እና ገጣሚ ደምሰው ግጥሞቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል።
ፈሪሳ የደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ 18ኛ መጽሐፍ ሲሆን በልብወለድ ደረጃ ደግሞ 10ኛው ነው። ደራሲው ለንባብ ያበቃው ይህ አዲስ ሥራ ከዛሬ ጀምሮ በሁሉም የመጽሐፍ መደብሮች ለገበያ ቀርቧል።
#ፈሪሳ #ዓለማየሁገላጋይ #ብሔራዊቴአትር #አዲስመጽሐፍ #ኢትዮጵያ #ሥነጽሑፍ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
7 months ago
ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ፍቅር
የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስ “ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡
ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅን ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት ገለጸው፡፡ ካሕናት አባቶቻችንም የስቅለተ ዕለተ የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡ በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡
አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡ በዮሐንስ 11 እንደተጻፈው ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንዱ፡- “እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም” አላቸው።
ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ትንቢት አናገረው፡፡ “ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም፣ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሺኖዳ “እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ የማዳኑ ስራ ለሰው ልጅ ቤዛነት የተደረገ፣ ፍጹም ፍቅሩ የታየበት ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ነው፡፡ አምላክነትን ሲሻ የወደቀው የሰው ልጅ፣ የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ በድንቅ ተዋህዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ ሆኗልና ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃየልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” ይለናል፡፡ በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በገላ 4÷4 “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ጽፏል፡፡ ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም ተላልፎ ተሰጠ፡፡ ለዚህም ነው በፊልጵ 2÷8 “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ተብሎ የተጻፈው፡፡
ዓለምን ለማዳን የከፈለውን ዋጋ ዘወትር የሚያስቡ ገዳማውያንም ሌሊትና ቀን ስለሁላችን በስግደትና በጸሎት በፊቱ ይማጸናሉ፡፡ ገዳማቱን ስንደግፍ፣ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስ “ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡
ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅን ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት ገለጸው፡፡ ካሕናት አባቶቻችንም የስቅለተ ዕለተ የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡ በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡
አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡ በዮሐንስ 11 እንደተጻፈው ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንዱ፡- “እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም” አላቸው።
ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ትንቢት አናገረው፡፡ “ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም፣ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሺኖዳ “እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ የማዳኑ ስራ ለሰው ልጅ ቤዛነት የተደረገ፣ ፍጹም ፍቅሩ የታየበት ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ነው፡፡ አምላክነትን ሲሻ የወደቀው የሰው ልጅ፣ የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ በድንቅ ተዋህዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ ሆኗልና ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃየልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” ይለናል፡፡ በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በገላ 4÷4 “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ጽፏል፡፡ ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም ተላልፎ ተሰጠ፡፡ ለዚህም ነው በፊልጵ 2÷8 “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ተብሎ የተጻፈው፡፡
ዓለምን ለማዳን የከፈለውን ዋጋ ዘወትር የሚያስቡ ገዳማውያንም ሌሊትና ቀን ስለሁላችን በስግደትና በጸሎት በፊቱ ይማጸናሉ፡፡ ገዳማቱን ስንደግፍ፣ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
8 months ago
እንኳን ለጌታችንና አምላካችን መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፤ አደረሰን።
አምላክነትን ሲሻ የወደቀ የሰው ልጅን የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡
ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዲህ ይለናል፡፡ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ቅዱስ ጳውሎስም ለገላትያ ክርስቲያኖች ጽፏል፡፡ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ 4÷4 ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ፊልጵ 2÷8 ተብሎ እንደተጻፈ፡፡
"ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅ ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስ ጌታችንን ገለጸው፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡
ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በምዕራፍ 11 እንደጻፈው ከጌታችን ተአምራትና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ “በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንድ፣ እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም አላቸው። ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፣ ነገር ግን በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት ነበረና ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው ትንቢት ተናገረ፡፡ ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም÷ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች ደግሞ በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ በዕለተ ሥቅለተ ክርስቶስ ካሕናት አባቶቻችን የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡
በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ “ሺኖዳ እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡
ህዝቡ ሁሉ እንዳይጠፋ ነፍሱን ቤዛ ያደረገውን እርሱን ብለው ዓለምን ትተው የመነኑ ገዳማውያን ጸሎታቸው ኃይልን ያደርጋል። ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
አምላክነትን ሲሻ የወደቀ የሰው ልጅን የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡
ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዲህ ይለናል፡፡ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ቅዱስ ጳውሎስም ለገላትያ ክርስቲያኖች ጽፏል፡፡ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ 4÷4 ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ፊልጵ 2÷8 ተብሎ እንደተጻፈ፡፡
"ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅ ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስ ጌታችንን ገለጸው፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡
ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በምዕራፍ 11 እንደጻፈው ከጌታችን ተአምራትና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ “በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንድ፣ እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም አላቸው። ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፣ ነገር ግን በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት ነበረና ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው ትንቢት ተናገረ፡፡ ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም÷ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች ደግሞ በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ በዕለተ ሥቅለተ ክርስቶስ ካሕናት አባቶቻችን የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡
በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ “ሺኖዳ እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡
ህዝቡ ሁሉ እንዳይጠፋ ነፍሱን ቤዛ ያደረገውን እርሱን ብለው ዓለምን ትተው የመነኑ ገዳማውያን ጸሎታቸው ኃይልን ያደርጋል። ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
8 months ago
እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን፣ መድኃኔ ዓለም ወደኛ መጣ🙏
ካሕናት አባቶቻችን የስቅለተ ዕለተ የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡
የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስም “ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅን ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት ገለጸው፡፡ በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡
ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡ በዮሐንስ 11 እንደተጻፈው ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንዱ፡- “እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም” አላቸው።
ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ትንቢት አናገረው፡፡ “ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም፣ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሺኖዳ “እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ የማዳኑ ስራ ለሰው ልጅ ቤዛነት የተደረገ፣ ፍጹም ፍቅሩ የታየበት ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ነው፡፡ አምላክነትን ሲሻ የወደቀው የሰው ልጅ፣ የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ በድንቅ ተዋህዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ ሆኗልና ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡
ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም ተላልፎ ተሰጠ፡፡ ለዚህም ነው በፊልጵ 2÷8 “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ተብሎ የተጻፈው፡፡ በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃየልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” ይለናል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በገላ 4÷4 “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ጽፏል፡፡ ይህን መከራውንና ማዳኑን ዕለት ዕለት የሚያስቡ ገዳማውያን ሌሊትና ቀን በስግደትና በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቱን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጸና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ካሕናት አባቶቻችን የስቅለተ ዕለተ የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡
የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስም “ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅን ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት ገለጸው፡፡ በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡
ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡ በዮሐንስ 11 እንደተጻፈው ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንዱ፡- “እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም” አላቸው።
ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ትንቢት አናገረው፡፡ “ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም፣ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሺኖዳ “እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ የማዳኑ ስራ ለሰው ልጅ ቤዛነት የተደረገ፣ ፍጹም ፍቅሩ የታየበት ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ነው፡፡ አምላክነትን ሲሻ የወደቀው የሰው ልጅ፣ የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ በድንቅ ተዋህዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ ሆኗልና ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡
ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም ተላልፎ ተሰጠ፡፡ ለዚህም ነው በፊልጵ 2÷8 “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ተብሎ የተጻፈው፡፡ በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃየልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” ይለናል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በገላ 4÷4 “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ጽፏል፡፡ ይህን መከራውንና ማዳኑን ዕለት ዕለት የሚያስቡ ገዳማውያን ሌሊትና ቀን በስግደትና በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቱን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጸና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
8 months ago
እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን፣ መድኃኔ ዓለም ወደኛ መጣ🙏
ካሕናት አባቶቻችን የስቅለተ ዕለተ የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡
የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስም “ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅን ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት ገለጸው፡፡ በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡
ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡ በዮሐንስ 11 እንደተጻፈው ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንዱ፡- “እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም” አላቸው።
ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ትንቢት አናገረው፡፡ “ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም፣ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሺኖዳ “እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ የማዳኑ ስራ ለሰው ልጅ ቤዛነት የተደረገ፣ ፍጹም ፍቅሩ የታየበት ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ነው፡፡ አምላክነትን ሲሻ የወደቀው የሰው ልጅ፣ የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ በድንቅ ተዋህዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ ሆኗልና ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡
ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም ተላልፎ ተሰጠ፡፡ ለዚህም ነው በፊልጵ 2÷8 “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ተብሎ የተጻፈው፡፡ በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “ሔዋንን ዲ ያ ብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃየልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” ይለናል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በገላ 4÷4 “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ጽፏል፡፡ ይህን መከራውንና ማዳኑን ዕለት ዕለት የሚያስቡ ገዳማውያን ሌሊትና ቀን በስግደትና በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቱን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጸና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ካሕናት አባቶቻችን የስቅለተ ዕለተ የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡
የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስም “ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅን ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት ገለጸው፡፡ በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡
ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡ በዮሐንስ 11 እንደተጻፈው ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንዱ፡- “እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም” አላቸው።
ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ትንቢት አናገረው፡፡ “ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም፣ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሺኖዳ “እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ የማዳኑ ስራ ለሰው ልጅ ቤዛነት የተደረገ፣ ፍጹም ፍቅሩ የታየበት ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ነው፡፡ አምላክነትን ሲሻ የወደቀው የሰው ልጅ፣ የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ በድንቅ ተዋህዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ ሆኗልና ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡
ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም ተላልፎ ተሰጠ፡፡ ለዚህም ነው በፊልጵ 2÷8 “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ተብሎ የተጻፈው፡፡ በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “ሔዋንን ዲ ያ ብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃየልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” ይለናል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በገላ 4÷4 “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ጽፏል፡፡ ይህን መከራውንና ማዳኑን ዕለት ዕለት የሚያስቡ ገዳማውያን ሌሊትና ቀን በስግደትና በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቱን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጸና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
11 months ago
መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ!!!
መድኃኔ ዓለም ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ
"ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅ ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስ ጌታችንን ገለጸው፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡
በዕለተ ሥቅለተ ክርስቶስ ካሕናት አባቶቻችን የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡ በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ “ሺኖዳ እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡
አምላክነትን ሲሻ የወደቀ የሰው ልጅን የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዲህ ይለናል፡፡ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ቅዱስ ጳውሎስም ለገላትያ ክርስቲያኖች ጽፏል፡፡ ገላ 4÷4 ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ፊልጵ 2÷8 ተብሎ እንደተጻፈ፡፡
ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በምዕራፍ 11 እንደጻፈው ከጌታችን ተአምራትና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ “በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንድ፣ እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም አላቸው። ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፣ ነገር ግን በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት ነበረና ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው ትንቢት ተናገረ፡፡ ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም÷ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች ደግሞ በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ ህዝቡ ሁሉ እንዳይጠፋ ነፍሱን ቤዛ ያደረገውን እርሱን ብለው ዓለምን ትተው የመነኑ ገዳማውያን ጸሎታቸው ኃይልን ያደርጋል። ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
መድኃኔ ዓለም ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ
"ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅ ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስ ጌታችንን ገለጸው፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡
በዕለተ ሥቅለተ ክርስቶስ ካሕናት አባቶቻችን የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡ በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ “ሺኖዳ እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡
አምላክነትን ሲሻ የወደቀ የሰው ልጅን የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዲህ ይለናል፡፡ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ቅዱስ ጳውሎስም ለገላትያ ክርስቲያኖች ጽፏል፡፡ ገላ 4÷4 ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ፊልጵ 2÷8 ተብሎ እንደተጻፈ፡፡
ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በምዕራፍ 11 እንደጻፈው ከጌታችን ተአምራትና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ “በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንድ፣ እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም አላቸው። ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፣ ነገር ግን በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት ነበረና ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው ትንቢት ተናገረ፡፡ ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም÷ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች ደግሞ በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ ህዝቡ ሁሉ እንዳይጠፋ ነፍሱን ቤዛ ያደረገውን እርሱን ብለው ዓለምን ትተው የመነኑ ገዳማውያን ጸሎታቸው ኃይልን ያደርጋል። ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
11 months ago
መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ!!!
በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡
የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ ካሕናት አባቶቻችን የስቅለተ ዕለተ የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡ የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስም “ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅን ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት ገለጸው፡፡
አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡ በዮሐንስ 11 እንደተጻፈው ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንዱ፡- “እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም” አላቸው።
ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ትንቢት አናገረው፡፡ “ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም፣ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሺኖዳ “እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ የማዳኑ ስራ ለሰው ልጅ ቤዛነት የተደረገ፣ ፍጹም ፍቅሩ የታየበት ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ነው፡፡ አምላክነትን ሲሻ የወደቀው የሰው ልጅ፣ የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ በድንቅ ተዋህዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ ሆኗልና ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃየልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” ይለናል፡፡ በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በገላ 4÷4 “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ጽፏል፡፡ ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም ተላልፎ ተሰጠ፡፡ ለዚህም ነው በፊልጵ 2÷8 “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ተብሎ የተጻፈው፡፡ ይህን መከራውን የሚያስቡ ገዳማውያን ሌሊትና ቀን በስግደትና በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቱን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጸና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡
የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ ካሕናት አባቶቻችን የስቅለተ ዕለተ የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡ የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስም “ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅን ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት ገለጸው፡፡
አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡ በዮሐንስ 11 እንደተጻፈው ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንዱ፡- “እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም” አላቸው።
ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ትንቢት አናገረው፡፡ “ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም፣ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሺኖዳ “እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ የማዳኑ ስራ ለሰው ልጅ ቤዛነት የተደረገ፣ ፍጹም ፍቅሩ የታየበት ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ነው፡፡ አምላክነትን ሲሻ የወደቀው የሰው ልጅ፣ የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ በድንቅ ተዋህዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ ሆኗልና ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃየልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” ይለናል፡፡ በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በገላ 4÷4 “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ጽፏል፡፡ ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም ተላልፎ ተሰጠ፡፡ ለዚህም ነው በፊልጵ 2÷8 “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ተብሎ የተጻፈው፡፡ ይህን መከራውን የሚያስቡ ገዳማውያን ሌሊትና ቀን በስግደትና በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቱን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጸና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
12 months ago
ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው…
በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ ካሕናት አባቶቻችን የስቅለተ ዕለተ የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡ የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስም “ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅን ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት ገለጸው፡፡
አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡ በዮሐንስ 11 እንደተጻፈው ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንዱ፡- “እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም” አላቸው።
ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ትንቢት አናገረው፡፡ “ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም፣ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሺኖዳ “እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ የማዳኑ ስራ ለሰው ልጅ ቤዛነት የተደረገ፣ ፍጹም ፍቅሩ የታየበት ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ነው፡፡ አምላክነትን ሲሻ የወደቀው የሰው ልጅ፣ የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ በድንቅ ተዋህዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ ሆኗልና ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃየልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” ይለናል፡፡ በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በገላ 4÷4 “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ጽፏል፡፡ ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም ተላልፎ ተሰጠ፡፡ ለዚህም ነው በፊልጵ 2÷8 “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ተብሎ የተጻፈው፡፡ ይህን መከራውን የሚያስቡ ገዳማውያን ሌሊትና ቀን በስግደትና በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቱን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጸና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በመለኮቱ ሕያው ሲሆን በስጋው ግን ሞትን ቀመሰ፡፡ የአዳምን ሞት በሞቱ ሊሽር መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን በገዛ ፈቃዱ አሳልፎ ሰጠ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም ለኤፌሶን ክርስቲያኖች ሲጽፍ “ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን… አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን” ይላል፡፡ ካሕናት አባቶቻችን የስቅለተ ዕለተ የዘጠኝ ሰዓት ስግደት ሲሰገድ “ኦ ዘጥዕመ ሞተ በስጋ” “በስጋው ሞትን የቀመሰ ኢየሱስ ክርስቶስ” እያሉ ልብን በሚያሳዝን ዜማ ያዜማሉ፡፡ የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ቄርሎስም “ለቤተ ክርስቲያን ስትል በአደባባይ በጥፊ የተመታህ አቤቱ ይህን ማድረግህ እርስዋን በከበረ ደምህ ትቀድሳት ዘንድ ነው፡፡ ለእርስዋ ሲል ታሥሮ መጎተት የቻለ የበደለውም በደል ሳይኖር፣ ርኩስ ምራቅን ሲተፋበት የታገሠ መድኃኔ ዓለም በእንጨት መስቀል ላይ ተሰቀለ” በማለት ገለጸው፡፡
አምላካችን እግዚአብሔር ሰው ሆኖ እንደሚያድነን በመጀመሪያ ለአዳም ቃል ገባለት፡፡ ከዚያም በነቢያት ትንቢት አስነገረ፡፡ በስጋ በተገለጠ ጊዜም የሰቀሉትና የገደሉት አይሁድ ሳይቀሩ እንዲናገሩ አፋቸውን አስከፈታቸው፡፡ አልአዛርን ለአራት ቀናት በመቃብር ከቆየ በኋላ ከሙታን ሲያስነሳው ከአይሁድ ወገን ብዙዎች አመኑ፡፡ አንዳንዶች ግን ወደ ፈሪሳውያን ሄደው ኢየሱስ ያደረገውን ነገሯቸው፡፡ በዮሐንስ 11 እንደተጻፈው ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሳ ሕዝቡ ሁሉ ትቷቸው እንዳይሔድ የፈሩት አይሁድ ሲማከሩ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት የነበረ ቀያፋ የሚሉት ከእነርሱ አንዱ፡- “እናንተ ምንም አታውቁም፤ ሕዝቡም ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለ ሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡም” አላቸው።
ይህንም የተናገረ ከራሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ስለ ሕዝቡ ሊሞት እንዳለው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ትንቢት አናገረው፡፡ “ስለ ሕዝቡም ሁሉ አይደለም፣ ነገር ግን የተበተኑትን የእግዚአብሔርን ልጆች በአንድነት እንዲሰበስባቸው ነው እንጂ።” ተብሎ ተጽፏልና፡፡ የቀድሞው የግብጽ ኦርቶዶክሳውያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሺኖዳ “እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን መድኃኔ ዓለም ወደኛ ወረደ” በማለት ይገልጹታል፡፡ የማዳኑ ስራ ለሰው ልጅ ቤዛነት የተደረገ፣ ፍጹም ፍቅሩ የታየበት ከሰው ሕሊና በላይ የሆነ አባትነቱን ያሳየበት ነው፡፡ አምላክነትን ሲሻ የወደቀው የሰው ልጅ፣ የወደደውን አምላክነት ያገኝ ዘንድ የሰውን ባሕርይ ተዋህዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ በድንቅ ተዋህዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ ሆኗልና ከኛ በነሳው ስጋም ወደ ሰማይ አረገ፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ “ሔዋንን ዲያብሎስ አሳታት የሞት ምክንያት የሚሆን ቃየልን ወለደች፡፡ ድንግል ማርያም ግን መልአክ በአበሠራት ጊዜ ሁሉን ወደ ዘለዓለም ሕይወት የሚመራ አካላዊ ቃልን በሥጋ ወለደች፡፡” ይለናል፡፡ በማዳኑ ስራ ውስጥ የቅድስት ድንግል ማርያም ድርሻ ታላቅ ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በገላ 4÷4 “የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ፡፡” ሲል ጽፏል፡፡ ስለፍጹም የሰው ልጆች ፍቅር መድኃኔ ዓለም ተላልፎ ተሰጠ፡፡ ለዚህም ነው በፊልጵ 2÷8 “በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ” ተብሎ የተጻፈው፡፡ ይህን መከራውን የሚያስቡ ገዳማውያን ሌሊትና ቀን በስግደትና በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቱን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጸና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Comments