2 hours ago
"በመሃል" የተሰኘው መጽሐፍ ቅዳሜ ይመረቃል
ዕዝራ እጅጉ
#ethiopia | በጋዜጠኛና ደራሲ እመቤት አብዲሳ ጅግሳ የተዘጋጀው «በመሃል» የተሰኘ የፈጠራ መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ፣ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት በሚገኘው ኧርባን ሴንተር (የከተማ ማዕከል) ይመረቃል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የደራሲዋ እንግዶች፣ ወዳጆችና የሥነ ጽሑፍ አፍቃሪዎች እንደሚገኙ ሲጠበቅ፣ የመጽሐፍ ዳሰሳና ሌሎች ልዩ ልዩ የሥነ ጽሑፍ መሰናዶዎችም እንደሚካሄዱ ተገልጿል።
እመቤት አብዲሳ ጅግሳ ከተማሪነት ዘመኗ ጀምሮ ለቃላትና ለሐሳብ ያላትን ፍቅር በማዳበር ወደ ጽሑፍ ዓለም የገባች ጋዜጠኛ ናት። በጋዜጠኝነት፣ በቴሌቪዥን ሚዲያና በኮሙኒኬሽን ዘርፍ ያካበተችውን ልምድ በመጠቀም በርካታ ማኅበራዊና ባህላዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ ሥራዎችን ለአንባቢዎችና ለተመልካቾች አቅርባለች።
«በመሃል» በ195 ገጾች የተዘጋጀ ሲሆን፣ 14 አጫጭር ታሪኮችንና 43 ግጥሞችን ያካተተ ነው። መጽሐፉ በ450 ብር እንደሚሸጥም ተገልጿል።
በቅርቡ በ«ንባብ ለሕይወት» ኤግዚቢሽን ላይ ለአንባቢዎች የቀረበው መጽሐፉ፣ የደራሲዋን የጽሑፍ ብቃትና የፈጠራ ክህሎት በሚያሳይ ጥራት የተዘጋጀ ሥራ መሆኑን ያነበቡት ሰዎች ገልጸዋል።
ዕዝራ እጅጉ
#ethiopia | በጋዜጠኛና ደራሲ እመቤት አብዲሳ ጅግሳ የተዘጋጀው «በመሃል» የተሰኘ የፈጠራ መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ፣ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት በሚገኘው ኧርባን ሴንተር (የከተማ ማዕከል) ይመረቃል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የደራሲዋ እንግዶች፣ ወዳጆችና የሥነ ጽሑፍ አፍቃሪዎች እንደሚገኙ ሲጠበቅ፣ የመጽሐፍ ዳሰሳና ሌሎች ልዩ ልዩ የሥነ ጽሑፍ መሰናዶዎችም እንደሚካሄዱ ተገልጿል።
እመቤት አብዲሳ ጅግሳ ከተማሪነት ዘመኗ ጀምሮ ለቃላትና ለሐሳብ ያላትን ፍቅር በማዳበር ወደ ጽሑፍ ዓለም የገባች ጋዜጠኛ ናት። በጋዜጠኝነት፣ በቴሌቪዥን ሚዲያና በኮሙኒኬሽን ዘርፍ ያካበተችውን ልምድ በመጠቀም በርካታ ማኅበራዊና ባህላዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ ሥራዎችን ለአንባቢዎችና ለተመልካቾች አቅርባለች።
«በመሃል» በ195 ገጾች የተዘጋጀ ሲሆን፣ 14 አጫጭር ታሪኮችንና 43 ግጥሞችን ያካተተ ነው። መጽሐፉ በ450 ብር እንደሚሸጥም ተገልጿል።
በቅርቡ በ«ንባብ ለሕይወት» ኤግዚቢሽን ላይ ለአንባቢዎች የቀረበው መጽሐፉ፣ የደራሲዋን የጽሑፍ ብቃትና የፈጠራ ክህሎት በሚያሳይ ጥራት የተዘጋጀ ሥራ መሆኑን ያነበቡት ሰዎች ገልጸዋል።
2 days ago
የጋዜጠኛና መምህር ዐቢይ ይልማ 5ኛ መጽሐፍ
“ደህና ነኝ – እግዚአብሔር ይመስገን” ቅዳሜ ይመረቃል
#ethiopia | የጋዜጠኛ፣ ደራሲና መምህር ዐቢይ ይልማ አምስተኛ መጽሐፍ የሆነው “ደህና ነኝ – እግዚአብሔር ይመስገን” ቅዳሜ ነሐሴ 2፣ 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ጀምሮ በቦሌ በሚገኘው ዓለም ሲኒማ ይመረቃል።
መጽሐፉ በዘመናችን በብዙ ሰዎች የሚስተዋሉ እንደ ጭንቀት፣ ፍርሃት፣ የባዶነት ስሜት፣ ተስፋ መቁረጥ፣ ሱሰኝነት፣ የገንዘብ ችግርና ሌሎች የሕይወት ፈተናዎች ዙሪያ መንፈሳዊና ሳይንሳዊ እይታዎችን በማቀናጀት ለአንባቢያን ተስፋና መነሳሳት ለመስጠት ያለመ ሥራ መሆኑን አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
ደራሲው ዐቢይ ይልማ በሕይወቱ ያጋጠሙትን ለ12 ዓመታት የዘለቀ ከባድ የጤናና የሕይወት ፈተና በድል ካለፉ በኋላ ያገኙትን ልምድና እውቀት በዚህ መጽሐፍ አካፍለዋል።
አዘጋጅ ኮሚቴው በዕለቱ የሚካሄደውን የመጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓት እንዲታደሙ የደራሲውን ወዳጆች፣ የሥነ ጽሑፍ አፍቃሪዎችና መላውን ሕዝብ በክብር ጋብዟል።
ቅዳሜ ነሐሴ 2፣ 2018 ዓ.ም.
ጠዋት 4፡00 ሰዓት
ቦሌ ዓለም ሲኒማ
እንኳን ወደ መጽሐፉ ምረቃ በደህና መጡ!
“ደህና ነኝ – እግዚአብሔር ይመስገን” ቅዳሜ ይመረቃል
#ethiopia | የጋዜጠኛ፣ ደራሲና መምህር ዐቢይ ይልማ አምስተኛ መጽሐፍ የሆነው “ደህና ነኝ – እግዚአብሔር ይመስገን” ቅዳሜ ነሐሴ 2፣ 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ጀምሮ በቦሌ በሚገኘው ዓለም ሲኒማ ይመረቃል።
መጽሐፉ በዘመናችን በብዙ ሰዎች የሚስተዋሉ እንደ ጭንቀት፣ ፍርሃት፣ የባዶነት ስሜት፣ ተስፋ መቁረጥ፣ ሱሰኝነት፣ የገንዘብ ችግርና ሌሎች የሕይወት ፈተናዎች ዙሪያ መንፈሳዊና ሳይንሳዊ እይታዎችን በማቀናጀት ለአንባቢያን ተስፋና መነሳሳት ለመስጠት ያለመ ሥራ መሆኑን አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
ደራሲው ዐቢይ ይልማ በሕይወቱ ያጋጠሙትን ለ12 ዓመታት የዘለቀ ከባድ የጤናና የሕይወት ፈተና በድል ካለፉ በኋላ ያገኙትን ልምድና እውቀት በዚህ መጽሐፍ አካፍለዋል።
አዘጋጅ ኮሚቴው በዕለቱ የሚካሄደውን የመጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓት እንዲታደሙ የደራሲውን ወዳጆች፣ የሥነ ጽሑፍ አፍቃሪዎችና መላውን ሕዝብ በክብር ጋብዟል።
ቅዳሜ ነሐሴ 2፣ 2018 ዓ.ም.
ጠዋት 4፡00 ሰዓት
ቦሌ ዓለም ሲኒማ
እንኳን ወደ መጽሐፉ ምረቃ በደህና መጡ!
3 days ago
በእንግሊዝኛ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ትምህርት የተማሩ ከ100 በላይ ታዳጊዎች ተመረቁ
#ethiopia | አዲስ አበባ – የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት በቦሌ ኆኀተ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ላለፉት አምስት ሳምንታት በእንግሊዝኛ ቋንቋ መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ የቆዩ ከ100 በላይ ታዳጊዎችን ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. አስመርቋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የመገናኛ ብዙኃኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቀሲስ አካልወልድ ተሰማ እና የተመራቂዎቹ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ተማሪዎቹ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቤተክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ታሪክ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የተማሩ ሲሆን፣ መርሐ ግብሩ እምነቱን ለወጣቶች ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ባለው መልኩ ለማስተላለፍ በማሰብ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፣ ታዳጊዎች የእምነታቸውን ትምህርት በእንግሊዝኛ መማራቸው ወደፊት በውጭ ሀገራት ቢኖሩም እምነታቸውን በቀላሉ እንዲረዱና እንዲያስተምሩ እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትም የወንጌል ትምህርቶችን በተለያዩ ቋንቋዎች ተደራሽ የማድረግ ሥራውን በቀጣይነት እንደሚያጠናክር አስታውቋል።
#ethiopia | አዲስ አበባ – የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት በቦሌ ኆኀተ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ላለፉት አምስት ሳምንታት በእንግሊዝኛ ቋንቋ መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ የቆዩ ከ100 በላይ ታዳጊዎችን ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. አስመርቋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የመገናኛ ብዙኃኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቀሲስ አካልወልድ ተሰማ እና የተመራቂዎቹ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ተማሪዎቹ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቤተክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ታሪክ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የተማሩ ሲሆን፣ መርሐ ግብሩ እምነቱን ለወጣቶች ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ባለው መልኩ ለማስተላለፍ በማሰብ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፣ ታዳጊዎች የእምነታቸውን ትምህርት በእንግሊዝኛ መማራቸው ወደፊት በውጭ ሀገራት ቢኖሩም እምነታቸውን በቀላሉ እንዲረዱና እንዲያስተምሩ እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትም የወንጌል ትምህርቶችን በተለያዩ ቋንቋዎች ተደራሽ የማድረግ ሥራውን በቀጣይነት እንደሚያጠናክር አስታውቋል።
4 days ago
የአቡነ ሀብተ ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች።
በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች።
ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅ ሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች።
ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች።
በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች።
ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅ ሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች።
ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
4 days ago
የአቡነ ሀብተ ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች።
በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች።
ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች።
ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች።
በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች።
ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች።
ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
7 days ago
''መጽሐፍ ቅዱስ በተገኘበት ይነበብ” — ፕሬዚዳንት ናይብ ቡኬሌ
#ethiopia | የኤል ሳልቫዶር ፕሬዚዳንት ናይብ ቡኬሌ ተማሪዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ መጽሐፍ ቅዱስን የማንበብ ሙሉ ነፃነት ሊኖራቸው እንደሚገባ ያላቸውን ጽኑ ድጋፍ ገለጹ።
ተማሪዎች በትምህርት ቤት ቅዱሳት መጻሕፍትን እንዲያነቡ ይፈቀድላቸው እንደሆነ በአንድ ህፃን የቀረበላቸውን ጥያቄ መሠረት በማድረግ ምላሽ የሰጡት ፕሬዚዳንቱ፣ እያንዳንዱ ሰው የእግዚአብሔርን ቃል በነፃነት የማንበብና የመረዳት መብት እንዳለው ገልጸዋል።
አክለውም የመጽሐፍ ቅዱስ ተዳራሽነት በትምህርት ቤቶች ብቻ መወሰን እንደሌለበት የጠቆሙት ቡኬሌ፣ ማረሚያ ቤቶች በርካታ ሰዎች ተስፋን፣ ይቅርታንና የሕይወት ለውጥን የሚሹበት ስፍራ በመሆናቸው በዚያም ቢሆን የእምነት መሪዎችና መጋቢዎች የእግዚአብሔርን ቃል የማድረስ አገልግሎታቸው ሊጠበቅለት እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የኤል ሳልቫዶር ፕሬዚዳንት ናይብ ቡኬሌ ተማሪዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ መጽሐፍ ቅዱስን የማንበብ ሙሉ ነፃነት ሊኖራቸው እንደሚገባ ያላቸውን ጽኑ ድጋፍ ገለጹ።
ተማሪዎች በትምህርት ቤት ቅዱሳት መጻሕፍትን እንዲያነቡ ይፈቀድላቸው እንደሆነ በአንድ ህፃን የቀረበላቸውን ጥያቄ መሠረት በማድረግ ምላሽ የሰጡት ፕሬዚዳንቱ፣ እያንዳንዱ ሰው የእግዚአብሔርን ቃል በነፃነት የማንበብና የመረዳት መብት እንዳለው ገልጸዋል።
አክለውም የመጽሐፍ ቅዱስ ተዳራሽነት በትምህርት ቤቶች ብቻ መወሰን እንደሌለበት የጠቆሙት ቡኬሌ፣ ማረሚያ ቤቶች በርካታ ሰዎች ተስፋን፣ ይቅርታንና የሕይወት ለውጥን የሚሹበት ስፍራ በመሆናቸው በዚያም ቢሆን የእምነት መሪዎችና መጋቢዎች የእግዚአብሔርን ቃል የማድረስ አገልግሎታቸው ሊጠበቅለት እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
7 days ago
“አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ሆነ
#fastmereja I የ2019 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ ኮንቬንሽን ሴንተር ሊካሄድ የታቀደው “አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ተደርጓል። ኤክስፖው ከነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ15 ቀናት እንደሚቆይ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
ይህ ታላቅ የንግድ እና የፌስቲቫል መድረክ በማስተር ፒስ ትሬዲንግ እና ራይት ኤቨንትስ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ለሚዲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት ዝግጅቱ ለስሚት እና ለአካባቢው ነዋሪዎች የገበያ አማራጮችን በቅርበት የሚያቀርብ ነው። በኤክስፖው ላይ ከ200 በላይ የሀገር ውስጥ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምርትና አገልግሎታቸውን በተፎካካሪ እና በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ጎን ለጎን ፌስቲቫሉ በየቀኑ 15 አርቲስቶች የሚሳተፉበት የቀጥታ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ የፋሽን ሾው፣ የህፃናት መጫወቻዎች እና የበጎ አድራጎት ስራዎችን ያካተተ እንደሚሆን ተጠቅሷል። በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ መድረኮችን ጨምሮ የመጽሐፍት አውደ ርዕይ እና ሽያጭ ይካሄዳል።
በ15 ቀናቱ የፌስቲቫል ቆይታ ከ80,000 በላይ ጎብኚዎች እና ደንበኞች ይገበያያሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው የኤግዚቢሽን ቦታዎችን በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
#ኹነት
#fastmereja I የ2019 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ ኮንቬንሽን ሴንተር ሊካሄድ የታቀደው “አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ተደርጓል። ኤክስፖው ከነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ15 ቀናት እንደሚቆይ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
ይህ ታላቅ የንግድ እና የፌስቲቫል መድረክ በማስተር ፒስ ትሬዲንግ እና ራይት ኤቨንትስ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ለሚዲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት ዝግጅቱ ለስሚት እና ለአካባቢው ነዋሪዎች የገበያ አማራጮችን በቅርበት የሚያቀርብ ነው። በኤክስፖው ላይ ከ200 በላይ የሀገር ውስጥ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምርትና አገልግሎታቸውን በተፎካካሪ እና በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ጎን ለጎን ፌስቲቫሉ በየቀኑ 15 አርቲስቶች የሚሳተፉበት የቀጥታ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ የፋሽን ሾው፣ የህፃናት መጫወቻዎች እና የበጎ አድራጎት ስራዎችን ያካተተ እንደሚሆን ተጠቅሷል። በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ መድረኮችን ጨምሮ የመጽሐፍት አውደ ርዕይ እና ሽያጭ ይካሄዳል።
በ15 ቀናቱ የፌስቲቫል ቆይታ ከ80,000 በላይ ጎብኚዎች እና ደንበኞች ይገበያያሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው የኤግዚቢሽን ቦታዎችን በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
#ኹነት
Sponsored by
Surafel
9 days ago
አንጋፋው ደራሲ አዲስ መጽሐፍ ይዞ መጣ
#ethiopia | የተወዳጁ ደራሲ ፍቅረማርቆስ ደስታ አዲስ መጽሐፍ «የአምባው ላይ ልዑላን ዩንቨርሲቲ» ለንባብ መብቃቱ ተገለጸ።
በአሁኑ ወቅት አዲሱ መጽሐፍ በሁሉም የመጽሐፍ መደብሮች ውስጥ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል፡፡
አንጋፋው ደራሲ ይህንን አዲስ ሥራውን ለአንባቢያን ሲያደርስ፣ በኪነ-ጥበብ ጉዞው በርካታ አጓጊ እና ተወዳጅ መጻሕፍትን ለአገር ውስጥም ሆነ ለውጭ ገበያ አበርክቷል።
ደራሲ ፍቅረማርቆስ ደስታ ከዚህ ቀደም በሐመር ሕዝብ ባህልና አኗኗር ላይ ያተኮሩትን እንደ «ከቡስካ በስተጀርባ» (የበኩር ድርሰቱ)፣ «ኢቫንጋዲ» እና «የዘርሲዎች ፍቅር» የመሳሰሉ እጅግ ተወዳጅ ኤትኖግራፊክ ልብወለዶችን ለአንባቢያን አድርሷል።
ከዚህም በተጨማሪ «አቻሜ»፣ «የንሥር ዐይን»፣ እንዲሁም የጀግናውን የአርበኛ ጃገማ ኬሎን ታሪክ የሚያወሳው «ጃገማ ኬሎ – የበጋው መብረቅ» እና «የሚሳም ተራራ» የተሰኙ ድንቅ መጻሕፍቱ ይታወሳሉ።
አሁን ደግሞ ይህንን አዲስ «የአምባው ላይ ልዑላን ዩንቨርሲቲ» የተሰኘ መጽሐፉን በመጨመር የንባብ ማዕዶቱን አስፍቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#newbook #amharicbook #fikremarkosdesta
#ethiopia | የተወዳጁ ደራሲ ፍቅረማርቆስ ደስታ አዲስ መጽሐፍ «የአምባው ላይ ልዑላን ዩንቨርሲቲ» ለንባብ መብቃቱ ተገለጸ።
በአሁኑ ወቅት አዲሱ መጽሐፍ በሁሉም የመጽሐፍ መደብሮች ውስጥ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል፡፡
አንጋፋው ደራሲ ይህንን አዲስ ሥራውን ለአንባቢያን ሲያደርስ፣ በኪነ-ጥበብ ጉዞው በርካታ አጓጊ እና ተወዳጅ መጻሕፍትን ለአገር ውስጥም ሆነ ለውጭ ገበያ አበርክቷል።
ደራሲ ፍቅረማርቆስ ደስታ ከዚህ ቀደም በሐመር ሕዝብ ባህልና አኗኗር ላይ ያተኮሩትን እንደ «ከቡስካ በስተጀርባ» (የበኩር ድርሰቱ)፣ «ኢቫንጋዲ» እና «የዘርሲዎች ፍቅር» የመሳሰሉ እጅግ ተወዳጅ ኤትኖግራፊክ ልብወለዶችን ለአንባቢያን አድርሷል።
ከዚህም በተጨማሪ «አቻሜ»፣ «የንሥር ዐይን»፣ እንዲሁም የጀግናውን የአርበኛ ጃገማ ኬሎን ታሪክ የሚያወሳው «ጃገማ ኬሎ – የበጋው መብረቅ» እና «የሚሳም ተራራ» የተሰኙ ድንቅ መጻሕፍቱ ይታወሳሉ።
አሁን ደግሞ ይህንን አዲስ «የአምባው ላይ ልዑላን ዩንቨርሲቲ» የተሰኘ መጽሐፉን በመጨመር የንባብ ማዕዶቱን አስፍቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#newbook #amharicbook #fikremarkosdesta
9 days ago
📌 ታላቅ የመጽሐፍ ምረቃ እና የውይይት መድረክ ጥሪ!
የአገራችንን ሰሜናዊ ክፍል ውስብስብ የጂኦ-ፖለቲካዊ ተለዋዋጭነት፣ የማንነት ጥያቄዎችን እና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ደህንነት በምሁራዊ መንገድ የሚተነትነው አዲሱ መጽሐፍ ይመረቃል።
በደራሲ ዶ/ር ቹቹ አለባቸዉ አበበ የተጻፈው "የተከዜ ፖለቲካ፡ ኃይል፣ ማንነትና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ደህንነት" የተሰኘው መጽሐፍ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ በክብር ተጋብዘዋል።
መጽሐፉ ወቅታዊ የሆኑ የድንበር፣ የዜግነት እና የብሔር ፖለቲካ መገለጫዎችን በማንሳት፣ ለሀገር ሉዓላዊነት እና ለሰላም ግንባታ ሂደት የሚረዱ ወሳኝ የፖለቲካ እና የስትራቴጂካዊ ደህንነት ትንታኔዎችን ያቀርባል።
📅 የምረቃ ፕሮግራሙ ዝርዝር፦
ቀን፦ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም.
ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ (ዋሊያ መጽሐፍት)
ሰዓት፦ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ
በዕለቱ በታዋቂ ምሁራን የሚደረግ የመጽሐፍ ዳሰሳና ጥልቅ የፓናል ውይይት ይኖራል!
🚨 በአዳራሹ ያለው ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ!
ለምረቃው ስነ-ስርዓት ቦታዎን ቀድመው ለመያዝ እና ለመመዝገብ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
👉 https://readersget.com/eve...
ዕውቀት ለለውጥ!
ዶ/ር ቹቹ አለባቸዉ አበበ
#የተከዜ_ፖለቲካ #የመጽሐፍ_ምረቃ #ዶር_ቹቹ_አለባቸዉ #ኢትዮጵያ #ብሔራዊ_ደህንነት #ዋሊያ_መጽሐፍት #readersget
የአገራችንን ሰሜናዊ ክፍል ውስብስብ የጂኦ-ፖለቲካዊ ተለዋዋጭነት፣ የማንነት ጥያቄዎችን እና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ደህንነት በምሁራዊ መንገድ የሚተነትነው አዲሱ መጽሐፍ ይመረቃል።
በደራሲ ዶ/ር ቹቹ አለባቸዉ አበበ የተጻፈው "የተከዜ ፖለቲካ፡ ኃይል፣ ማንነትና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ደህንነት" የተሰኘው መጽሐፍ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ በክብር ተጋብዘዋል።
መጽሐፉ ወቅታዊ የሆኑ የድንበር፣ የዜግነት እና የብሔር ፖለቲካ መገለጫዎችን በማንሳት፣ ለሀገር ሉዓላዊነት እና ለሰላም ግንባታ ሂደት የሚረዱ ወሳኝ የፖለቲካ እና የስትራቴጂካዊ ደህንነት ትንታኔዎችን ያቀርባል።
📅 የምረቃ ፕሮግራሙ ዝርዝር፦
ቀን፦ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም.
ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ (ዋሊያ መጽሐፍት)
ሰዓት፦ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ
በዕለቱ በታዋቂ ምሁራን የሚደረግ የመጽሐፍ ዳሰሳና ጥልቅ የፓናል ውይይት ይኖራል!
🚨 በአዳራሹ ያለው ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ!
ለምረቃው ስነ-ስርዓት ቦታዎን ቀድመው ለመያዝ እና ለመመዝገብ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
👉 https://readersget.com/eve...
ዕውቀት ለለውጥ!
ዶ/ር ቹቹ አለባቸዉ አበበ
#የተከዜ_ፖለቲካ #የመጽሐፍ_ምረቃ #ዶር_ቹቹ_አለባቸዉ #ኢትዮጵያ #ብሔራዊ_ደህንነት #ዋሊያ_መጽሐፍት #readersget
14 days ago
«ጽናት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» የተሰኘው መጽሐፍ ሊመረቅ ነው
#ethiopia | አንጋፋው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን ታሪካዊ ሂደቶች ተቋማዊ ለውጦችን የሚዳስሰው መጽሐፍ ሊመረቅ መሆኑ ተነግሯል።
መጽሐፉ የዩኒቨርስቲው ስኬቶችንና የዕድገት ጉዞውንም ጭምር ይዳስሳል ተብሏል።
ይህ መጽሐፍ የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ታሪክ ከመመዝገብ ባሻገር የተቋማዊ ለውጥ ልምዶችን የአመራር ተሞክሮዎችንና የከፍተኛ ትምህርት ጉዞን የሚያሳይ የእውቀትና የታሪክ ምንጭ እንደሆነ ነው የተገለፀው።
«ጽናት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» የተሰኘው ታሪካዊ መጽሐፍ የተጻፈው በዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት መሆኑም ሰምተናል።
መጽሐፉ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን የተጻፈ ሲሆን ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ በይፋ ይመረቃል ተብሏል።
«ጽናት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» በሚል ርእስ ተጽፎ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች እና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት በተገኙበት ይመረቃል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ኢትዮጵያጎንደርየመጽሐፍምረቃ #ጽናትየጎንደርዩኒቨርሲቲ #ታሪካዊየለውጥጉዞ #ጎንደርዩኒቨርስቲአዲስመጽሐፍ
#ethiopia | አንጋፋው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን ታሪካዊ ሂደቶች ተቋማዊ ለውጦችን የሚዳስሰው መጽሐፍ ሊመረቅ መሆኑ ተነግሯል።
መጽሐፉ የዩኒቨርስቲው ስኬቶችንና የዕድገት ጉዞውንም ጭምር ይዳስሳል ተብሏል።
ይህ መጽሐፍ የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ታሪክ ከመመዝገብ ባሻገር የተቋማዊ ለውጥ ልምዶችን የአመራር ተሞክሮዎችንና የከፍተኛ ትምህርት ጉዞን የሚያሳይ የእውቀትና የታሪክ ምንጭ እንደሆነ ነው የተገለፀው።
«ጽናት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» የተሰኘው ታሪካዊ መጽሐፍ የተጻፈው በዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት መሆኑም ሰምተናል።
መጽሐፉ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን የተጻፈ ሲሆን ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ በይፋ ይመረቃል ተብሏል።
«ጽናት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ» በሚል ርእስ ተጽፎ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች እና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት በተገኙበት ይመረቃል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ኢትዮጵያጎንደርየመጽሐፍምረቃ #ጽናትየጎንደርዩኒቨርሲቲ #ታሪካዊየለውጥጉዞ #ጎንደርዩኒቨርስቲአዲስመጽሐፍ
14 days ago
በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት የሦስት መጽሐፍት የምረቃ ሥነ ሥርዓት
#ethiopia | መምህር ገላውዴዎስ አለልኝ ያዘጋጃቸው ሦስት አዳዲስ ትምህርታዊ መጽሐፍት ቅዳሜ ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. (08:00 ሰዓት) ጀምሮ በፒያሳ በሚገኘው በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት በይፋ ይመረቃሉ።
የሚመረቁት መጽሐፍት፦
የጎበዝ ልጆች ቤተ መጻሕፍት
የምጡቅ አዕምሮ ልጆች ፈተና
የልጆች የእውቀት ገበታ
እነዚህ መጽሐፍት ሕፃናት የማሰብ ችሎታቸውን፣ አጠቃላይ ዕውቀታቸውን እና የመማር ፍላጎታቸውን እንዲያጎለብቱ በጥንቃቄ የተዘጋጁ ሲሆን፣ ከሀገር ውስጥና ከውጭ ያሉ ታላላቅ ሰዎችን፣ ጠቅላላ ዕውቀቶችን እና አነቃቂ ትምህርቶችን በቀላል አቀራረብ ያቀርባሉ።
የጎበዝ ልጆች ቤተ መጻሕፍት 30 ምዕራፎችን የያዘ ሲሆን፣ ለሕፃናት እና ለአዋቂዎች ጭምር ጠቃሚ የሆኑ አጠቃላይ ዕውቀቶችን ያካተተ ትምህርታዊ መጽሐፍ ነው።
የምጡቅ አዕምሮ ልጆች ፈተና በ25 ምዕራፎች የተዋቀረ ሲሆን፣ የሕፃናትን ዕውቀት፣ የማሰብ ችሎታ እና የመማር ፍላጎት ለማሳደግ የተዘጋጀ ነው።
የልጆች የእውቀት ገበታ 27 ምዕራፎችን የያዘ ይህ መጽሐፍ ልጆች አጠቃላይ ዕውቀታቸውን እንዲያሳድጉ፣ የማሰብ ችሎታቸውን እንዲያጠናክሩ እና ለትምህርታቸው ጠንካራ መሠረት እንዲጥሉ በቀላል እና ግልጽ አቀራረብ ተዘጋጅቷል።
ሁላችሁም በዚህ የመጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ በመገኘት ደራሲውን እንዲያበረታቱ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
#ethiopia | መምህር ገላውዴዎስ አለልኝ ያዘጋጃቸው ሦስት አዳዲስ ትምህርታዊ መጽሐፍት ቅዳሜ ሀምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. (08:00 ሰዓት) ጀምሮ በፒያሳ በሚገኘው በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት በይፋ ይመረቃሉ።
የሚመረቁት መጽሐፍት፦
የጎበዝ ልጆች ቤተ መጻሕፍት
የምጡቅ አዕምሮ ልጆች ፈተና
የልጆች የእውቀት ገበታ
እነዚህ መጽሐፍት ሕፃናት የማሰብ ችሎታቸውን፣ አጠቃላይ ዕውቀታቸውን እና የመማር ፍላጎታቸውን እንዲያጎለብቱ በጥንቃቄ የተዘጋጁ ሲሆን፣ ከሀገር ውስጥና ከውጭ ያሉ ታላላቅ ሰዎችን፣ ጠቅላላ ዕውቀቶችን እና አነቃቂ ትምህርቶችን በቀላል አቀራረብ ያቀርባሉ።
የጎበዝ ልጆች ቤተ መጻሕፍት 30 ምዕራፎችን የያዘ ሲሆን፣ ለሕፃናት እና ለአዋቂዎች ጭምር ጠቃሚ የሆኑ አጠቃላይ ዕውቀቶችን ያካተተ ትምህርታዊ መጽሐፍ ነው።
የምጡቅ አዕምሮ ልጆች ፈተና በ25 ምዕራፎች የተዋቀረ ሲሆን፣ የሕፃናትን ዕውቀት፣ የማሰብ ችሎታ እና የመማር ፍላጎት ለማሳደግ የተዘጋጀ ነው።
የልጆች የእውቀት ገበታ 27 ምዕራፎችን የያዘ ይህ መጽሐፍ ልጆች አጠቃላይ ዕውቀታቸውን እንዲያሳድጉ፣ የማሰብ ችሎታቸውን እንዲያጠናክሩ እና ለትምህርታቸው ጠንካራ መሠረት እንዲጥሉ በቀላል እና ግልጽ አቀራረብ ተዘጋጅቷል።
ሁላችሁም በዚህ የመጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ በመገኘት ደራሲውን እንዲያበረታቱ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
19 days ago
በኒው ዮርክ ታይምስ በምርጥ ሽያጭ የተመዘገበ መጽሐፍ!
#ethiopia | Speak በተሰኘው ታዋቂ ልብወለድ ወግ የተጻፈው ይህ ድንቅ የመጀመሪያ ልብወለድ፣ አንዲት ወጣት ከከባድ የጾታዊ ጥቃት በኋላ እንዴት የመቋቋም ኃይልን እንደምታገኝ የሚያስደንቅ ታሪክ ይነግራል።
ኤደን ሁልጊዜ ጥሩ ልጅ ሆና መኖርን ትወድ ነበር። ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መግባቷም ያንን ባህሪዋን አልቀየረውም። ነገር ግን የወንድሟ የቅርብ ጓደኛ በጾታዊ ጥቃት ባደረሰባት ሌሊት፣ ሕይወቷ ፈጽሞ ተገልብጦ ይሄዳል።
ቀድሞ ቀላል የነበሩ ነገሮች ውስብስብ ይሆናሉ፤ የምትወዳቸውን ሰዎችና ነገሮች መጥላት ትጀምራለች። እውነት ብላ ያመነችው ሁሉ ውሸት ይመስላታል። ምንም ነገር ትርጉም አይሰጣትም። የደረሰባትን ለሌሎች መንገር እንዳለባት ብታውቅም፣ መናገር አትችልም። ስለዚህ ሁሉንም በውስጧ ትቀብራለች፤ ከዚያም ቀድሞ የነበረችውን ራሷንም ከዚያው ጋር ትቀብራለች።
መጽሐፉ በአራት ክፍሎች—የመጀመሪያ፣ የሁለተኛ፣ የሦስተኛ እና የአራተኛ ዓመት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት—ተከፍሎ የቀረበ ሲሆን፣ የጭንቀትና የስነልቦና ቁስሎች ምን ያህል ጥልቅ እንደሚሆኑ ያሳያል።
በተመሳሳይ ጊዜም አንዲት ወጣት በወጣትነት ዘመኗ የሚገጥሟትን ህመሞች፣ የመጀመሪያ ፍቅርና የመጀመሪያ ልብ ስብራት፣ የሚፈርሱና እንደገና የሚገነቡ ጓደኝነቶችን እየተሻገረች፣ በልቧ ውስጥ ተደብቆ የነበረውን የመትረፍና የመቋቋም አስደናቂ ኃይል እንዴት እንደምታገኘው በአስደናቂ ሁኔታ ያሳያል።
የመጽሐፍ ጀርባ ( book blurb )
በዚህ ምሽት፤ ቤተሰብ ተሰብስብን እያወጋን ነው። ይህንን መጽሐፍ ተስፈንጥራ የምታነብ ነፍስ የተመረጠች ናት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | Speak በተሰኘው ታዋቂ ልብወለድ ወግ የተጻፈው ይህ ድንቅ የመጀመሪያ ልብወለድ፣ አንዲት ወጣት ከከባድ የጾታዊ ጥቃት በኋላ እንዴት የመቋቋም ኃይልን እንደምታገኝ የሚያስደንቅ ታሪክ ይነግራል።
ኤደን ሁልጊዜ ጥሩ ልጅ ሆና መኖርን ትወድ ነበር። ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መግባቷም ያንን ባህሪዋን አልቀየረውም። ነገር ግን የወንድሟ የቅርብ ጓደኛ በጾታዊ ጥቃት ባደረሰባት ሌሊት፣ ሕይወቷ ፈጽሞ ተገልብጦ ይሄዳል።
ቀድሞ ቀላል የነበሩ ነገሮች ውስብስብ ይሆናሉ፤ የምትወዳቸውን ሰዎችና ነገሮች መጥላት ትጀምራለች። እውነት ብላ ያመነችው ሁሉ ውሸት ይመስላታል። ምንም ነገር ትርጉም አይሰጣትም። የደረሰባትን ለሌሎች መንገር እንዳለባት ብታውቅም፣ መናገር አትችልም። ስለዚህ ሁሉንም በውስጧ ትቀብራለች፤ ከዚያም ቀድሞ የነበረችውን ራሷንም ከዚያው ጋር ትቀብራለች።
መጽሐፉ በአራት ክፍሎች—የመጀመሪያ፣ የሁለተኛ፣ የሦስተኛ እና የአራተኛ ዓመት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት—ተከፍሎ የቀረበ ሲሆን፣ የጭንቀትና የስነልቦና ቁስሎች ምን ያህል ጥልቅ እንደሚሆኑ ያሳያል።
በተመሳሳይ ጊዜም አንዲት ወጣት በወጣትነት ዘመኗ የሚገጥሟትን ህመሞች፣ የመጀመሪያ ፍቅርና የመጀመሪያ ልብ ስብራት፣ የሚፈርሱና እንደገና የሚገነቡ ጓደኝነቶችን እየተሻገረች፣ በልቧ ውስጥ ተደብቆ የነበረውን የመትረፍና የመቋቋም አስደናቂ ኃይል እንዴት እንደምታገኘው በአስደናቂ ሁኔታ ያሳያል።
የመጽሐፍ ጀርባ ( book blurb )
በዚህ ምሽት፤ ቤተሰብ ተሰብስብን እያወጋን ነው። ይህንን መጽሐፍ ተስፈንጥራ የምታነብ ነፍስ የተመረጠች ናት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
20 days ago
የመጽሐፍት አውደ ርዕይና ሽያጭ በታሪካዊው ራስ ሆቴል ግቢ ውስጥ ተጀመረ
በዋና ከተማችን የአንባቢነትንና የንባብ ባህልን አዲስ ትንፋሽ ለመዝራት ያለመ፣ እጅግ ማራኪ የመጽሐፍት ኤግዚቢሽንና ሽያጭ በዛሬው ዕለት በራስ ሆቴል ቅጥር ግቢ ውስጥ በድምቀት ተጀምሯል።
የዝግጅቱ አስተባባሪዎች እንደገለጹት፣ በአውደ ርዕዩ ላይ ከገበያ የጠፉና ለማግኘት አስቸጋሪ የሆኑ ብርቅዬ የጥበብ ስራዎችን ጨምሮ፣ በሺዎች የሚቆጠሩና ልዩ ልዩ የርዕስ ጉዳዮችን የዳሰሱ መጽሐፍት ለአንባብያን ያቀርበዋል ብለዋል። ይህ ለየት ያለ መድረክ የሶስት ቀናት ቆይታ የሚኖረው ሲሆን ከዛሬ አርብ ጀምሮ እሁድ እንደሚጠናቀቅ አዘጋጆቹ ገልፀዋል።
አዘጋጆቹ እንዳሉት"የዕውቀት ጥማትዎን የሚያረኩ የትም ተፈልገው ያወጧቸውን መፃህፍት እኛ ጋር ያገኛሉ ''ብለዋል። በተጨማሪም አንባቢዎች የሚፈልጓቸውን መጽሐፍት በቀላሉ እንዲያገኙና ወቅታዊ መረጃዎችን እንዲከታተሉ፣ በቴሌግራም፣ በቲክቶክ እና በሌሎች የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች አማካኝነት የማስተዋወቅ ስራው በስፋት እየተሰራ ይገኛል።
ዛሬ በኤግዚቢሽኑ ላይ ያልተካተቱ በርካታ አዳዲስ መጽሐፍት ነገ በልዩ ሁኔታ ተጨምረው ለሽያጭና ለንባብ እንደሚቀርቡ አስተባባሪዎቹ በምስራችነት ገልጸዋል።
ይህ የዕውቀትና የጥበብ ድግስ እንዳያመልጥዎ! መጽሐፍ ወዳውያን በሙሉ በአካል በመገኘት የልባቸውን መጽሐፍ እንዲመርጡና ከዚህ ታላቅ የዕውቀት ማዕድ ተጠቃሚ እንዲሆኑ አዘጋጆቹ የከበረ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
በዋና ከተማችን የአንባቢነትንና የንባብ ባህልን አዲስ ትንፋሽ ለመዝራት ያለመ፣ እጅግ ማራኪ የመጽሐፍት ኤግዚቢሽንና ሽያጭ በዛሬው ዕለት በራስ ሆቴል ቅጥር ግቢ ውስጥ በድምቀት ተጀምሯል።
የዝግጅቱ አስተባባሪዎች እንደገለጹት፣ በአውደ ርዕዩ ላይ ከገበያ የጠፉና ለማግኘት አስቸጋሪ የሆኑ ብርቅዬ የጥበብ ስራዎችን ጨምሮ፣ በሺዎች የሚቆጠሩና ልዩ ልዩ የርዕስ ጉዳዮችን የዳሰሱ መጽሐፍት ለአንባብያን ያቀርበዋል ብለዋል። ይህ ለየት ያለ መድረክ የሶስት ቀናት ቆይታ የሚኖረው ሲሆን ከዛሬ አርብ ጀምሮ እሁድ እንደሚጠናቀቅ አዘጋጆቹ ገልፀዋል።
አዘጋጆቹ እንዳሉት"የዕውቀት ጥማትዎን የሚያረኩ የትም ተፈልገው ያወጧቸውን መፃህፍት እኛ ጋር ያገኛሉ ''ብለዋል። በተጨማሪም አንባቢዎች የሚፈልጓቸውን መጽሐፍት በቀላሉ እንዲያገኙና ወቅታዊ መረጃዎችን እንዲከታተሉ፣ በቴሌግራም፣ በቲክቶክ እና በሌሎች የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች አማካኝነት የማስተዋወቅ ስራው በስፋት እየተሰራ ይገኛል።
ዛሬ በኤግዚቢሽኑ ላይ ያልተካተቱ በርካታ አዳዲስ መጽሐፍት ነገ በልዩ ሁኔታ ተጨምረው ለሽያጭና ለንባብ እንደሚቀርቡ አስተባባሪዎቹ በምስራችነት ገልጸዋል።
ይህ የዕውቀትና የጥበብ ድግስ እንዳያመልጥዎ! መጽሐፍ ወዳውያን በሙሉ በአካል በመገኘት የልባቸውን መጽሐፍ እንዲመርጡና ከዚህ ታላቅ የዕውቀት ማዕድ ተጠቃሚ እንዲሆኑ አዘጋጆቹ የከበረ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
Sponsored by
Surafel
26 days ago
ስምረትን ፍለጋ!!!
በዳላስ ቴክሳስ ዛሬ ይመረቃል።
የዕለቱ የክብር እንግዳ ወዳጄነህ ማህረነ (ዶክተር)
የመድረኩ አጋፋሪ ገጣሚ አበባው መላኩ
በዚህ ታላቅ የመጽሐፍ ምረቃ ስነስርአት ላይ የመጽሐፍ ፊርማ መርሐ-ግብር ይካሄዳል ።
ዳላሶስች ስምረትን ፍለጋ መጽሐፍ ምረቃ ላይ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል ። #dallastexas
በዳላስ ቴክሳስ ዛሬ ይመረቃል።
የዕለቱ የክብር እንግዳ ወዳጄነህ ማህረነ (ዶክተር)
የመድረኩ አጋፋሪ ገጣሚ አበባው መላኩ
በዚህ ታላቅ የመጽሐፍ ምረቃ ስነስርአት ላይ የመጽሐፍ ፊርማ መርሐ-ግብር ይካሄዳል ።
ዳላሶስች ስምረትን ፍለጋ መጽሐፍ ምረቃ ላይ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል ። #dallastexas
27 days ago
ወላጆች የልጆችዎ የክረምት እረፍትን ትርጉም ባለው መልኩ እንዲያልፍ ያድርጉ!!!
👉 በአይነቱ የተለየ የሕፃናትና ታዳጊዎች ሁለንተናዊ የብቃት ካምፕ ከዮቶጵያ፤
💡የልጅዎን አእምሮ፣ አካል እና መንፈስ የሚገነባ ድንቅ መርሃ-ግብር አዘጋጅተናል፤
🏢 ልጆችዎን እኛ ካምፕ ሲገቡና ሲቆዩ👇
🧠 በአእምሮ ምህንድስና ክፍለ ጊዜ
ራስን ማወቅ (SWOT)፣ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ (Atomic Habits)፣ Active Recall እና Mind Mapping ይማራሉ፤
🏃♂️ በአካል ብቃትና መዝናኛ ሰዓታቸው
እግር ኳስ፣ ባስኬት ቦል፣ ኤሮቢክስ እና ጅይምናስቲክ እንዲሁም ተጨማሪ surprising ጌሞች ተዘጋጅቶላቸዋል፤
⛪️🕌 በመንፈሳዊ ትምህርት ሰዓታቸው
በየእምነታቸው መስመር (ኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት እና እስላማዊ) ስነ-ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት በብቁ መምህራን ያገኛሉ።
🏥 ለደህንነታቸው እንዳይጨነቁ
የ24/7 ጥበቃና ነርስ በቦታው ከመኖሩም በላይ በየሳምንቱ የልጅዎን እድገት መከታተል ይችላሉ!፤
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎንቀድመው ያስመዝግቡ!
📍 የስልጠና ቦታዎች -
ቁጥር 1 - ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር 2 - አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📱ለምዝገባ
በ0963999966 / 0963999977 ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
📚 ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
👉 በአይነቱ የተለየ የሕፃናትና ታዳጊዎች ሁለንተናዊ የብቃት ካምፕ ከዮቶጵያ፤
💡የልጅዎን አእምሮ፣ አካል እና መንፈስ የሚገነባ ድንቅ መርሃ-ግብር አዘጋጅተናል፤
🏢 ልጆችዎን እኛ ካምፕ ሲገቡና ሲቆዩ👇
🧠 በአእምሮ ምህንድስና ክፍለ ጊዜ
ራስን ማወቅ (SWOT)፣ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ (Atomic Habits)፣ Active Recall እና Mind Mapping ይማራሉ፤
🏃♂️ በአካል ብቃትና መዝናኛ ሰዓታቸው
እግር ኳስ፣ ባስኬት ቦል፣ ኤሮቢክስ እና ጅይምናስቲክ እንዲሁም ተጨማሪ surprising ጌሞች ተዘጋጅቶላቸዋል፤
⛪️🕌 በመንፈሳዊ ትምህርት ሰዓታቸው
በየእምነታቸው መስመር (ኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት እና እስላማዊ) ስነ-ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት በብቁ መምህራን ያገኛሉ።
🏥 ለደህንነታቸው እንዳይጨነቁ
የ24/7 ጥበቃና ነርስ በቦታው ከመኖሩም በላይ በየሳምንቱ የልጅዎን እድገት መከታተል ይችላሉ!፤
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎንቀድመው ያስመዝግቡ!
📍 የስልጠና ቦታዎች -
ቁጥር 1 - ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር 2 - አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📱ለምዝገባ
በ0963999966 / 0963999977 ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
📚 ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
28 days ago
💎 ጠቃሚ መረጃ ለወላጆች!!!
👉 ክረምቱን ለልጅዎ ትልቅ መሠረት የሚጥሉበት ወርቃማ ጊዜ ያድርጉት!
💡ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
🗓 ከሃምሌ ወር አጋማሽ እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ልጆች አእምሯቸውን፣ አካላቸውንና መንፈሳቸውን በአንድነት የሚገነቡበት ልዩ ዝግጅት! ✨
📚 በካምፓችን ምን አዘጋጅተናል?
🧠 የአእምሮ ምህንድስና፦
ራስን ማወቅ (SWOT)፣ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ (Atomic Habits)፣ Active Recall እና Mind Mapping፤
🏃♂️ አካል ብቃትና መዝናኛ፦
እግር ኳስ፣ ባስኬት ቦል፣ ኤሮቢክስ እና ጅይምናስቲክ፤ እንዲሁም ተጨማሪ surprising ጌሞችን ጨምሮ፤
⛪️🕌 መንፈሳዊ ትምህርት፦ በየእምነታቸው መስመር (ኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት እና እስላማዊ) ስነ-ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት።
🏥 የደህንነት ዋስትና፦
የ24/7 ጥበቃና ነርስ በቦታው ከመኖሩም በላይ በየሳምንቱ የልጅዎን እድገት መከታተል ይችላሉ!፤
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎን ቀድመው ያስመዝግቡ!
📍 የስልጠና ቦታዎች -
ቁጥር 1 - ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር 2 - አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📱ለምዝገባ
በ0963999966 / 0963999977 ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
📚 ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
👉 ክረምቱን ለልጅዎ ትልቅ መሠረት የሚጥሉበት ወርቃማ ጊዜ ያድርጉት!
💡ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
🗓 ከሃምሌ ወር አጋማሽ እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ልጆች አእምሯቸውን፣ አካላቸውንና መንፈሳቸውን በአንድነት የሚገነቡበት ልዩ ዝግጅት! ✨
📚 በካምፓችን ምን አዘጋጅተናል?
🧠 የአእምሮ ምህንድስና፦
ራስን ማወቅ (SWOT)፣ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ (Atomic Habits)፣ Active Recall እና Mind Mapping፤
🏃♂️ አካል ብቃትና መዝናኛ፦
እግር ኳስ፣ ባስኬት ቦል፣ ኤሮቢክስ እና ጅይምናስቲክ፤ እንዲሁም ተጨማሪ surprising ጌሞችን ጨምሮ፤
⛪️🕌 መንፈሳዊ ትምህርት፦ በየእምነታቸው መስመር (ኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት እና እስላማዊ) ስነ-ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት።
🏥 የደህንነት ዋስትና፦
የ24/7 ጥበቃና ነርስ በቦታው ከመኖሩም በላይ በየሳምንቱ የልጅዎን እድገት መከታተል ይችላሉ!፤
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎን ቀድመው ያስመዝግቡ!
📍 የስልጠና ቦታዎች -
ቁጥር 1 - ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር 2 - አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📱ለምዝገባ
በ0963999966 / 0963999977 ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
📚 ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
1 month ago
«የማይናገረው ልዑል» መጽሐፍ በታላቅ ድምቀት ሊመረቅ ነው
• በእናት የተጻፈ በአይነቱ የመጀመሪያው እውነተኛ የህይወት ታሪክ ነው
#ethiopia | አዲስ አበባ — ደራሲ መሠረት ክንፈ ኃይሌ ከኦቲዝም ጋር ከሚኖረው ልጇ ልዑል ጋር ያሳለፈችውን ውጣ ውረድ፣ ጽናት፣ ተስፋ፣ እምነት፣ የእናትነት ፍቅርና ለልጅ የተከፈለ መስዋዕትነት ያጋራችበት «የማይናገረው ልዑል » የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ በመጪው ቅዳሜ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ይመረቃል።
መጽሃፉ በኦቲዝም ዙሪያ በአንድ ወላጅ እናት ተጽፎ ለንባብ የበቃ በሀገራችን የመጀመሪያው መጽሐፍ ነው።
ይህን ልብ ሰቃይ እውነተኛ የህይወት ታሪክ በከፍተኛ ጥራት ለአንባብያን እንዲመች አድርጎ የአርትኦትና ቅንብር ስራውን የሰራው ታዋቂው ጋዜጠኛና አርታኢ መላኩ ብርሃኑ ነው። ጋዜጠኛ መላኩ ብርሃኑ ከመደበኛ የኮሚዩኒኬሽን ስራው ባሻገር በበጎ ፍቃድ በኦቲዝም ላይ ግንዛቤ በመፍጠር እና ከኦቲዝም ጋር ለሚኖሩ ልጆችና ወላጆቻቸው መብቶች በመታገል የሚታወቅ የኦቲዝም አድቮኬት ነው።ከዚህ ቀደምም ከህጻናት ክህምናና ኦቲዝም ስፔሻሊስት ዶክተር ሃዲያ ይማም ጋር “የኦቲዝም ምስጢሮች” በሚል ርዕስ የተሰናዳ መጽሃፍ በትብብር አዘጋጅቶ ለንባብ ያበቃ ባለሙያም ነው።
“የማይናገረው ልዑል” መጽሃፍ ባለታሪኳና ደራሲዋ መሰረት ክንፈ ሃይሌ ልጇ ልዑል ኦቲዝም እንዳለበት ካወቀችበት ጊዜ ጀምሮ በሃገረ አሜሪካ የልጇን የመማርና በእንክብካቤ የመያዝ መብት ለማስከበር ያደረገችውን እልህ አስጨራሽ ተጋድሎ፣ እንዲሁም እንደእናት ልጇን ለመርዳት የከፈለችውን መስዋዕትነትና የገጠሟትን ተስፋ አስቆራጭ የህይወት ምስቅልቅሎች የተወጣችበትን ጥንካሬ በልብ አንጠልጣይ ትረካ ያካፈለችበት መጽሃፍ ነው።
ባለፈው ጁን 6 ቀን 20206 በአሜሪካ ሲያትል ከተማ በታላቅ ድምቀት የተመረቀው ይህ መጽሃፍ ብዙዎች እንደመሰከሩት በመላው አለም ላሉና ከኦቲዝም ጋር የሚኖር ልጅ ለሚያሳድጉ ሚሊዮኖች እናቶች የሚያሳልፉትን ውጣውረድ የሞላበት ህይወት የሚያሳይ መስተዋት ነው።
የህ “የማይናገረው ልዑል” መጽሐፍ፤ በቅርቡ በቀረቡ የሚዲያ ዘገባዎች የተነሳ በህብረተሰቡ ውስጥ በኦቲዝምና በወላጅነት ዙሪያ ትልቅ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ ሰንብቷል።
በመጪው ቅዳሜ በሚካሄደው በዚህ ልዩ የመጽሃፍ ምረቃ መድረክ ላይ በርካታ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች፣ ታዋቂ የልዩ ፍላጎት ምሁራን፣ ወላጆች፣ በኢትዮጵያ በኦቲዝም ላይ የሚሰሩ ተቋማት መሪዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም የጥበብ ሰዎችና ሚዲያዎች እንደሚታደሙበትም ታውቋል ።
በዕለቱ በልዩ ፍላጎትና በኦቲዝም ምልከታዎች፣ በወላጅነት ስነልቡና፣ በመጽሃፉ ፋይዳ፣ በአመለካከት ለውጥ እና ኦቲዝምን በመቀበል በኩል ያሉ ክፍተቶችን ጨምሮ የመጽሐፉን ልብ ሰቃይ አንቀጾችና ዲስኩሮች የማንበብ ስነ-ስርዓት እንዲሁም ጥልቅ የመጽሐፍ ምልከታ (Review) የሚቀርብበት ልዩ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
የዕለቱ የመድረኩ ንጉስ ታዬ ወርቁ መርሃ ግብሩን በሙያዊ ብቃቱ ያሰናስለዋል።
ይህንን መርሃግብር ለመታደም ፍላጎቱ ላለው ማንኛውም ሰው መድረኩ ነጻና ክፍት መሆኑንም ደራሲዋና አርታኢው ተናግረዋል።
ለንባብ በሚጋብዝ ውበት የመጽሃፉን የውስጥ ገጽ አቀማመጥና አጠቃላይ የዲዛይን ስራውን ወጣት ዲዛይነር አክሊሉ ድልነሳ በጥበባዊ ብቃት ሰርቶታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ፣ ድሬ ቲዩብ፣ አርትስ ቲቪ፣ ፋና ቴሌቪዠን፣ አራዳ ኤፍኤም እና በርካታ ሚዲያዎች የመርሃግብሩ የሚዲያ አጋሮች ሲሆኑ የኒያ ፋውንዴሽን ጆይ ኦቲዝም ማዕከል በዚህ መጽሃፍ ምረቃ መርሃግብር ላይ የክብር አባል ሆኖ እንደሚታደምም ታውቋል።
• በእናት የተጻፈ በአይነቱ የመጀመሪያው እውነተኛ የህይወት ታሪክ ነው
#ethiopia | አዲስ አበባ — ደራሲ መሠረት ክንፈ ኃይሌ ከኦቲዝም ጋር ከሚኖረው ልጇ ልዑል ጋር ያሳለፈችውን ውጣ ውረድ፣ ጽናት፣ ተስፋ፣ እምነት፣ የእናትነት ፍቅርና ለልጅ የተከፈለ መስዋዕትነት ያጋራችበት «የማይናገረው ልዑል » የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ በመጪው ቅዳሜ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ይመረቃል።
መጽሃፉ በኦቲዝም ዙሪያ በአንድ ወላጅ እናት ተጽፎ ለንባብ የበቃ በሀገራችን የመጀመሪያው መጽሐፍ ነው።
ይህን ልብ ሰቃይ እውነተኛ የህይወት ታሪክ በከፍተኛ ጥራት ለአንባብያን እንዲመች አድርጎ የአርትኦትና ቅንብር ስራውን የሰራው ታዋቂው ጋዜጠኛና አርታኢ መላኩ ብርሃኑ ነው። ጋዜጠኛ መላኩ ብርሃኑ ከመደበኛ የኮሚዩኒኬሽን ስራው ባሻገር በበጎ ፍቃድ በኦቲዝም ላይ ግንዛቤ በመፍጠር እና ከኦቲዝም ጋር ለሚኖሩ ልጆችና ወላጆቻቸው መብቶች በመታገል የሚታወቅ የኦቲዝም አድቮኬት ነው።ከዚህ ቀደምም ከህጻናት ክህምናና ኦቲዝም ስፔሻሊስት ዶክተር ሃዲያ ይማም ጋር “የኦቲዝም ምስጢሮች” በሚል ርዕስ የተሰናዳ መጽሃፍ በትብብር አዘጋጅቶ ለንባብ ያበቃ ባለሙያም ነው።
“የማይናገረው ልዑል” መጽሃፍ ባለታሪኳና ደራሲዋ መሰረት ክንፈ ሃይሌ ልጇ ልዑል ኦቲዝም እንዳለበት ካወቀችበት ጊዜ ጀምሮ በሃገረ አሜሪካ የልጇን የመማርና በእንክብካቤ የመያዝ መብት ለማስከበር ያደረገችውን እልህ አስጨራሽ ተጋድሎ፣ እንዲሁም እንደእናት ልጇን ለመርዳት የከፈለችውን መስዋዕትነትና የገጠሟትን ተስፋ አስቆራጭ የህይወት ምስቅልቅሎች የተወጣችበትን ጥንካሬ በልብ አንጠልጣይ ትረካ ያካፈለችበት መጽሃፍ ነው።
ባለፈው ጁን 6 ቀን 20206 በአሜሪካ ሲያትል ከተማ በታላቅ ድምቀት የተመረቀው ይህ መጽሃፍ ብዙዎች እንደመሰከሩት በመላው አለም ላሉና ከኦቲዝም ጋር የሚኖር ልጅ ለሚያሳድጉ ሚሊዮኖች እናቶች የሚያሳልፉትን ውጣውረድ የሞላበት ህይወት የሚያሳይ መስተዋት ነው።
የህ “የማይናገረው ልዑል” መጽሐፍ፤ በቅርቡ በቀረቡ የሚዲያ ዘገባዎች የተነሳ በህብረተሰቡ ውስጥ በኦቲዝምና በወላጅነት ዙሪያ ትልቅ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ ሰንብቷል።
በመጪው ቅዳሜ በሚካሄደው በዚህ ልዩ የመጽሃፍ ምረቃ መድረክ ላይ በርካታ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች፣ ታዋቂ የልዩ ፍላጎት ምሁራን፣ ወላጆች፣ በኢትዮጵያ በኦቲዝም ላይ የሚሰሩ ተቋማት መሪዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም የጥበብ ሰዎችና ሚዲያዎች እንደሚታደሙበትም ታውቋል ።
በዕለቱ በልዩ ፍላጎትና በኦቲዝም ምልከታዎች፣ በወላጅነት ስነልቡና፣ በመጽሃፉ ፋይዳ፣ በአመለካከት ለውጥ እና ኦቲዝምን በመቀበል በኩል ያሉ ክፍተቶችን ጨምሮ የመጽሐፉን ልብ ሰቃይ አንቀጾችና ዲስኩሮች የማንበብ ስነ-ስርዓት እንዲሁም ጥልቅ የመጽሐፍ ምልከታ (Review) የሚቀርብበት ልዩ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
የዕለቱ የመድረኩ ንጉስ ታዬ ወርቁ መርሃ ግብሩን በሙያዊ ብቃቱ ያሰናስለዋል።
ይህንን መርሃግብር ለመታደም ፍላጎቱ ላለው ማንኛውም ሰው መድረኩ ነጻና ክፍት መሆኑንም ደራሲዋና አርታኢው ተናግረዋል።
ለንባብ በሚጋብዝ ውበት የመጽሃፉን የውስጥ ገጽ አቀማመጥና አጠቃላይ የዲዛይን ስራውን ወጣት ዲዛይነር አክሊሉ ድልነሳ በጥበባዊ ብቃት ሰርቶታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ፣ ድሬ ቲዩብ፣ አርትስ ቲቪ፣ ፋና ቴሌቪዠን፣ አራዳ ኤፍኤም እና በርካታ ሚዲያዎች የመርሃግብሩ የሚዲያ አጋሮች ሲሆኑ የኒያ ፋውንዴሽን ጆይ ኦቲዝም ማዕከል በዚህ መጽሃፍ ምረቃ መርሃግብር ላይ የክብር አባል ሆኖ እንደሚታደምም ታውቋል።
1 month ago
አሜሪካ ተማሪዎቿን መጽሐፍ ቅዱስ እንዲያነቡ ልታስደርግ ነው።
የቴክሳስ ግዛት ተማሪዎችን የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን እንዲያነቡ ሊያስገድድ መሆኑ ተዘግቧል።
በአሜሪካ የቴክሳስ ግዛት የትምህርት ምክር ቤት በግዛቲቱ ያሉ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን እንዲያነቡ የሚያስገድድ አዲስ የንባብ ዕቅድ በ9 የድጋፍ በ5 የተቃውሞ ድምፅ አጽድቋል።
ከሦስት ዓመት በኋላ ተግባራዊ የሚሆነው ይህ እቅድ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን ብቻ ሳይሆን የቻርልስ ዲከንስ “Great Expectations” እና የዊሊያም ሼክስፒር “The Tragedy of Julius Caesar” የመሳሰሉ ታዋቂ የእንግሊዝ ሥነ-ጽሑፍ ሥራዎችንም ያካትታል ነው የተባለው።
ውሳኔው በአሜሪካ ውስጥ በሃይማኖትና በመንግሥት መለያየት ላይ ከፍተኛ ክርክር አስነስቷል።
ደጋፊዎቹ የአይሁድ-ክርስትና እሴቶችና ባህሎች በአሜሪካ ታሪክና ምሥረታ ውስጥ ትልቅ ሚና እንዳላቸው በመግለጽ ተማሪዎች ሊያውቋቸው ይገባል ይላሉ።
የቴክሳስ የትምህርት ቦርድ አባል ብራንደን ሆል “መጽሐፍ ቅዱስን ከ60 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ትምህርት ቤቶች እየመለስን ነው” ብለዋል።
በሌላ በኩል ተቃዋሚዎች እቅዱ የሃይማኖት ነፃነትን የሚጎዳ፣ ክርስትናን ከሌሎች ሃይማኖቶች በላይ የሚያቆም እና የአሜሪካን ባህላዊ ብዝሃነት የሚያቀል መሆኑን ይናገራሉ።
የ“Freedom Network” ዋና ዳይሬክተር ፌሊሺያ ማርቲን እቅዱ ሌሎች ሃይማኖቶችን፣ የቀደምት አሜሪካውያንን እና የተለያዩ ማህበረሰቦችን አስተዋፅኦ ችላ እንደሚል ተችታለች።
ተማሪዎች ከአዲስ ኪዳን ውስጥ ስለ ኢየሱስ የሚናገሩ ክፍሎችን እና “የጠፋው ልጅ” የሚባለውን ምሳሌ እንዲማሩ በእቅዱ ተካትቷል።
እንዲሁም የቴክሳስ መምህራን ማህበር እቅዱ በጣም ሰፊ መሆኑን እና መምህራን ለተማሪዎቻቸው ተገቢ የሆኑ መጽሐፍትን የመምረጥ ነፃነታቸውን ሊያሳንስ እንደሚችል ገልጿል።
ይህ ውሳኔ በቴክሳስ ውስጥ ክርስቲያናዊ እሴቶችን በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ ለማጠናከር ከተወሰዱ ተከታታይ እርምጃዎች አንዱ ሲሆን፤ ባለፈው ዓመትም በትምህርት ክፍሎች ውስጥ የአሥርቱ ትዕዛዛት እንዲሰቀሉ የሚያስገድድ ሕግ ተላልፎ ነበር፤ ይህም በፌዴራል ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ድጋፍ አግኝቷል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ውሳኔውን በመደገፍ በአሜሪካ ውስጥ የሃይማኖት እሴቶችን ለማጠናከር የተወሰደ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ “ሃይማኖት ከቀድሞው የበለጠ ጠንካራ ሆኖ ወደ አገራችን ተመልሷል” ብለዋል።
በአጠቃላይ ውሳኔው በአሜሪካ የትምህርት፣ የሃይማኖት ነፃነት እና የመንግሥት-ሃይማኖት ግንኙነት ላይ ሰፊ ውይይት እንዲቀጥል አድርጓል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
Seledadotio
Seledadotio
የቴክሳስ ግዛት ተማሪዎችን የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን እንዲያነቡ ሊያስገድድ መሆኑ ተዘግቧል።
በአሜሪካ የቴክሳስ ግዛት የትምህርት ምክር ቤት በግዛቲቱ ያሉ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን እንዲያነቡ የሚያስገድድ አዲስ የንባብ ዕቅድ በ9 የድጋፍ በ5 የተቃውሞ ድምፅ አጽድቋል።
ከሦስት ዓመት በኋላ ተግባራዊ የሚሆነው ይህ እቅድ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን ብቻ ሳይሆን የቻርልስ ዲከንስ “Great Expectations” እና የዊሊያም ሼክስፒር “The Tragedy of Julius Caesar” የመሳሰሉ ታዋቂ የእንግሊዝ ሥነ-ጽሑፍ ሥራዎችንም ያካትታል ነው የተባለው።
ውሳኔው በአሜሪካ ውስጥ በሃይማኖትና በመንግሥት መለያየት ላይ ከፍተኛ ክርክር አስነስቷል።
ደጋፊዎቹ የአይሁድ-ክርስትና እሴቶችና ባህሎች በአሜሪካ ታሪክና ምሥረታ ውስጥ ትልቅ ሚና እንዳላቸው በመግለጽ ተማሪዎች ሊያውቋቸው ይገባል ይላሉ።
የቴክሳስ የትምህርት ቦርድ አባል ብራንደን ሆል “መጽሐፍ ቅዱስን ከ60 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ትምህርት ቤቶች እየመለስን ነው” ብለዋል።
በሌላ በኩል ተቃዋሚዎች እቅዱ የሃይማኖት ነፃነትን የሚጎዳ፣ ክርስትናን ከሌሎች ሃይማኖቶች በላይ የሚያቆም እና የአሜሪካን ባህላዊ ብዝሃነት የሚያቀል መሆኑን ይናገራሉ።
የ“Freedom Network” ዋና ዳይሬክተር ፌሊሺያ ማርቲን እቅዱ ሌሎች ሃይማኖቶችን፣ የቀደምት አሜሪካውያንን እና የተለያዩ ማህበረሰቦችን አስተዋፅኦ ችላ እንደሚል ተችታለች።
ተማሪዎች ከአዲስ ኪዳን ውስጥ ስለ ኢየሱስ የሚናገሩ ክፍሎችን እና “የጠፋው ልጅ” የሚባለውን ምሳሌ እንዲማሩ በእቅዱ ተካትቷል።
እንዲሁም የቴክሳስ መምህራን ማህበር እቅዱ በጣም ሰፊ መሆኑን እና መምህራን ለተማሪዎቻቸው ተገቢ የሆኑ መጽሐፍትን የመምረጥ ነፃነታቸውን ሊያሳንስ እንደሚችል ገልጿል።
ይህ ውሳኔ በቴክሳስ ውስጥ ክርስቲያናዊ እሴቶችን በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ ለማጠናከር ከተወሰዱ ተከታታይ እርምጃዎች አንዱ ሲሆን፤ ባለፈው ዓመትም በትምህርት ክፍሎች ውስጥ የአሥርቱ ትዕዛዛት እንዲሰቀሉ የሚያስገድድ ሕግ ተላልፎ ነበር፤ ይህም በፌዴራል ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ድጋፍ አግኝቷል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ውሳኔውን በመደገፍ በአሜሪካ ውስጥ የሃይማኖት እሴቶችን ለማጠናከር የተወሰደ እርምጃ መሆኑን ገልጸው፣ “ሃይማኖት ከቀድሞው የበለጠ ጠንካራ ሆኖ ወደ አገራችን ተመልሷል” ብለዋል።
በአጠቃላይ ውሳኔው በአሜሪካ የትምህርት፣ የሃይማኖት ነፃነት እና የመንግሥት-ሃይማኖት ግንኙነት ላይ ሰፊ ውይይት እንዲቀጥል አድርጓል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ ደራሲ 16ኛው መጽሐፋቸውን አስመረቁ።
የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ “የጫሙት ሽካ”ን በመጻፍ በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ ታሪክ የማይረሳ አሻራ ያኖሩት አንጋፋው ደራሲ አጋዝ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም “የሕይወት መንገድ” የተሰኘውን 16ኛው መጽሐፋቸው ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አስመርቀዋል።
ደራሲው በጉራጊኛ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ 16 መጽሐፍትን የጻፉ ሲሆን፣ ለጉራጌ ቋንቋና ባህል ጥበቃ፣ አንድነትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። ከዚህም ባሻገር የጉራጌ ሕዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት (ጉህራልድ) መሥራች በመሆን “በማኅበረሰብ ልማት” ዘርፍ ጉልህ ይታወሳሉ።
አጋዝ ገብረየሱስ በድርሰት ሥራ ላበረከቱት ልዩ አስተዋፅኦ ዕውቅና ከኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ተበርክቶላቸዋል። እርሳቸውም መጻሕፍታቸውን ሲያሳትሙ ለትልቅ ማህበረሰባዊ ዓላማ እንደነበር በማስታወስ በ97 አመታቸው እንዲህ አይነት እውቅናና ክብር በማግኘታቸው የተሰማቸውን ልዩ ደስታ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዝዳንት ደራሲ አበረ አዳሙ አጋዝ ገብረየሱስ የፅናት ተምሳሌት መሆናቸውን ያስረዱ ሲሆን “የደራሲያን ማህበርም እውቅና በመስጠቱ ኩራት ይሰማዋል” ብለዋል።
የጉራጌ ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሀላፊና በመድረኩ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ደሳለኝ ገብሬ በመርሀ ግብሩ ባደረጉት ንግግር አጋዝ ገብረየሱስ ለአዲሱ ትውልድ አርአያ የሚሆኑ በተለይም በድርሰቱ መስክ ትልቅ አሻራ ያኖሩ በመሆናቸው እናከብራቸዋለን ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ደራሲ ገብረየሱስ በሁለቱ የጉራጌ ዞኖች ለሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚውል 1000 መጽሃፍትን በልገሳ ያበረከቱ ሲሆን የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልዴ መጻህፍቱን ለማሰራጨት ሀላፊነት ወስደዋል።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ካሚል ኑረዲን በመድረኩ የመጽሐፍ ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን የደራሲው የበኩር ልጅ ኢትዮጵያ ገብረየሱስ የ“እንኳን ደስ አልዎ” መልዕክትና የቤተሰባዊ ምስክርነት ንግግር አድርገዋል።
መፅሐፉ በደራሲ ብርሀነ ዓለሙ የተሰናዳ ሲሆን የምረቃ ስነ-ስርዓቱን ተወዳጅ ሚድያና ኮሙኒኬሽን ከሶዶ ለማ ሚዲያ ጋር በመሆን አዘጋጅተውታል።
የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ “የጫሙት ሽካ”ን በመጻፍ በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ ታሪክ የማይረሳ አሻራ ያኖሩት አንጋፋው ደራሲ አጋዝ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም “የሕይወት መንገድ” የተሰኘውን 16ኛው መጽሐፋቸው ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አስመርቀዋል።
ደራሲው በጉራጊኛ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ 16 መጽሐፍትን የጻፉ ሲሆን፣ ለጉራጌ ቋንቋና ባህል ጥበቃ፣ አንድነትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። ከዚህም ባሻገር የጉራጌ ሕዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት (ጉህራልድ) መሥራች በመሆን “በማኅበረሰብ ልማት” ዘርፍ ጉልህ ይታወሳሉ።
አጋዝ ገብረየሱስ በድርሰት ሥራ ላበረከቱት ልዩ አስተዋፅኦ ዕውቅና ከኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ተበርክቶላቸዋል። እርሳቸውም መጻሕፍታቸውን ሲያሳትሙ ለትልቅ ማህበረሰባዊ ዓላማ እንደነበር በማስታወስ በ97 አመታቸው እንዲህ አይነት እውቅናና ክብር በማግኘታቸው የተሰማቸውን ልዩ ደስታ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዝዳንት ደራሲ አበረ አዳሙ አጋዝ ገብረየሱስ የፅናት ተምሳሌት መሆናቸውን ያስረዱ ሲሆን “የደራሲያን ማህበርም እውቅና በመስጠቱ ኩራት ይሰማዋል” ብለዋል።
የጉራጌ ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሀላፊና በመድረኩ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ደሳለኝ ገብሬ በመርሀ ግብሩ ባደረጉት ንግግር አጋዝ ገብረየሱስ ለአዲሱ ትውልድ አርአያ የሚሆኑ በተለይም በድርሰቱ መስክ ትልቅ አሻራ ያኖሩ በመሆናቸው እናከብራቸዋለን ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ደራሲ ገብረየሱስ በሁለቱ የጉራጌ ዞኖች ለሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚውል 1000 መጽሃፍትን በልገሳ ያበረከቱ ሲሆን የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልዴ መጻህፍቱን ለማሰራጨት ሀላፊነት ወስደዋል።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ካሚል ኑረዲን በመድረኩ የመጽሐፍ ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን የደራሲው የበኩር ልጅ ኢትዮጵያ ገብረየሱስ የ“እንኳን ደስ አልዎ” መልዕክትና የቤተሰባዊ ምስክርነት ንግግር አድርገዋል።
መፅሐፉ በደራሲ ብርሀነ ዓለሙ የተሰናዳ ሲሆን የምረቃ ስነ-ስርዓቱን ተወዳጅ ሚድያና ኮሙኒኬሽን ከሶዶ ለማ ሚዲያ ጋር በመሆን አዘጋጅተውታል።
1 month ago
“የሕይወት መንገድ” ለንባብ በቃ
#ethiopia | የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ ደራሲ 16ኛው መጽሐፋቸውን ለንባብ አብቅተዋል።
የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ “የጫሙት ሽካ”ን በመጻፍ በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ ታሪክ የማይረሳ አሻራ ያኖሩት አንጋፋው ደራሲ አጋዝ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም “የሕይወት መንገድ” የተሰኘውን 16ኛው መጽሐፋቸው ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አስመርቀዋል።
ደራሲው በጉራጊኛ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ 16 መጽሐፍትን የጻፉ ሲሆን፣ ለጉራጌ ቋንቋና ባህል ጥበቃ፣ አንድነትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ከዚህም ባሻገር የጉራጌ ሕዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት (ጉህራልድ) መሥራች በመሆን “በማኅበረሰብ ልማት” ዘርፍ ጉልህ ይታወሳሉ።
አጋዝ ገብረየሱስ በድርሰት ሥራ ላበረከቱት ልዩ አስተዋፅኦ ዕውቅና ከኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ተበርክቶላቸዋል።
እርሳቸውም መጻሕፍታቸውን ሲያሳትሙ ለትልቅ ማህበረሰባዊ ዓላማ እንደነበር በማስታወስ በ97 አመታቸው እንዲህ አይነት እውቅናና ክብር በማግኘታቸው የተሰማቸውን ልዩ ደስታ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዝዳንት ደራሲ አበረ አዳሙ አጋዝ ገብረየሱስ የፅናት ተምሳሌት መሆናቸውን ያስረዱ ሲሆን “የደራሲያን ማህበርም እውቅና በመስጠቱ ኩራት ይሰማዋል” ብለዋል።
የጉራጌ ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሀላፊና በመድረኩ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ደሳለኝ ገብሬ በመርሀ ግብሩ ባደረጉት ንግግር አጋዝ ገብረየሱስ ለአዲሱ ትውልድ አርአያ የሚሆኑ በተለይም በድርሰቱ መስክ ትልቅ አሻራ ያኖሩ በመሆናቸው እናከብራቸዋለን ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ደራሲ ገብረየሱስ በሁለቱ የጉራጌ ዞኖች ለሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚውል 1000 መጽሃፍትን በልገሳ ያበረከቱ ሲሆን የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልዴ መጻህፍቱን ለማሰራጨት ሀላፊነት ወስደዋል።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ካሚል ኑረዲን በመድረኩ የመጽሐፍ ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን የደራሲው የበኩር ልጅ ኢትዮጵያ ገብረየሱስ የ“እንኳን ደስ አልዎ” መልዕክትና የቤተሰባዊ ምስክርነት ንግግር አድርገዋል።
መፅሐፉ በደራሲ ብርሀነ ዓለሙ የተሰናዳ ሲሆን የምረቃ ስነ-ስርዓቱን ተወዳጅ ሚድያና ኮሙኒኬሽን ከሶዶ ለማ ሚዲያ ጋር በመሆን አዘጋጅተውታል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#የሕይወትመንገድ #ደራሲአጋዝገብረየሱስሀይለማርያም #ጌጡተመስገን #ሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemsgen #mediacommunication
#ethiopia | የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ ደራሲ 16ኛው መጽሐፋቸውን ለንባብ አብቅተዋል።
የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ “የጫሙት ሽካ”ን በመጻፍ በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ ታሪክ የማይረሳ አሻራ ያኖሩት አንጋፋው ደራሲ አጋዝ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም “የሕይወት መንገድ” የተሰኘውን 16ኛው መጽሐፋቸው ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አስመርቀዋል።
ደራሲው በጉራጊኛ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ 16 መጽሐፍትን የጻፉ ሲሆን፣ ለጉራጌ ቋንቋና ባህል ጥበቃ፣ አንድነትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ከዚህም ባሻገር የጉራጌ ሕዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት (ጉህራልድ) መሥራች በመሆን “በማኅበረሰብ ልማት” ዘርፍ ጉልህ ይታወሳሉ።
አጋዝ ገብረየሱስ በድርሰት ሥራ ላበረከቱት ልዩ አስተዋፅኦ ዕውቅና ከኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ተበርክቶላቸዋል።
እርሳቸውም መጻሕፍታቸውን ሲያሳትሙ ለትልቅ ማህበረሰባዊ ዓላማ እንደነበር በማስታወስ በ97 አመታቸው እንዲህ አይነት እውቅናና ክብር በማግኘታቸው የተሰማቸውን ልዩ ደስታ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዝዳንት ደራሲ አበረ አዳሙ አጋዝ ገብረየሱስ የፅናት ተምሳሌት መሆናቸውን ያስረዱ ሲሆን “የደራሲያን ማህበርም እውቅና በመስጠቱ ኩራት ይሰማዋል” ብለዋል።
የጉራጌ ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሀላፊና በመድረኩ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ደሳለኝ ገብሬ በመርሀ ግብሩ ባደረጉት ንግግር አጋዝ ገብረየሱስ ለአዲሱ ትውልድ አርአያ የሚሆኑ በተለይም በድርሰቱ መስክ ትልቅ አሻራ ያኖሩ በመሆናቸው እናከብራቸዋለን ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ደራሲ ገብረየሱስ በሁለቱ የጉራጌ ዞኖች ለሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚውል 1000 መጽሃፍትን በልገሳ ያበረከቱ ሲሆን የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልዴ መጻህፍቱን ለማሰራጨት ሀላፊነት ወስደዋል።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ካሚል ኑረዲን በመድረኩ የመጽሐፍ ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን የደራሲው የበኩር ልጅ ኢትዮጵያ ገብረየሱስ የ“እንኳን ደስ አልዎ” መልዕክትና የቤተሰባዊ ምስክርነት ንግግር አድርገዋል።
መፅሐፉ በደራሲ ብርሀነ ዓለሙ የተሰናዳ ሲሆን የምረቃ ስነ-ስርዓቱን ተወዳጅ ሚድያና ኮሙኒኬሽን ከሶዶ ለማ ሚዲያ ጋር በመሆን አዘጋጅተውታል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#የሕይወትመንገድ #ደራሲአጋዝገብረየሱስሀይለማርያም #ጌጡተመስገን #ሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemsgen #mediacommunication
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአሜሪካ ትልቁ የፕሮቴስታንት ቤተ እምነት የሆነው የደቡብ ባፕቲስት ጉባኤ (ሳውዘርን ባፕቲስት ኮንቬንሽን)፣ ሴቶች በፓስተርነት እንዳያገለግሉ በይፋ የሚከለክለውን ሕገ-ደንብ ለማጽደቅ ረቡዕ ዕለት በከፍተኛ ድምፅ ወስኗል። ይህ ውሳኔ በቤተክርስቲያኒቱ ወግ አጥባቂ ምዕመናን ዘንድ ስብከት የወንዶች ብቻ መብትና ኃላፊነት መሆኑን ግልጽ መልእክት ያስተላለፈ ነው።
በፍሎሪዳ ግዛት ኦርላንዶ ከተማ በተካሄደው ዓመታዊ ጉባኤ ላይ ከተገኙት ተወካዮች መካከል 6,028ቱ ማሻሻያውን ሲደግፉ፣ 2,026ቱ ብቻ ተቃውመዋል። ይህ ከሦስት እጅ አንድ የሆነው የድምፅ ልዩነት፣ ሕጉን ለማሳለፍ ከሚጠየቀው የሁለት ሦስተኛ አብላጫ ድምፅ በላይ ሆኖ ተመዝግቧል። ይሁን እንጂ ማሻሻያው በቤተክርስቲያኒቱ ሕገ-መንግሥት ውስጥ በቋሚነት እንዲካተት፣ በሚቀጥለው ዓመት በሚካሄደው ተመሳሳይ ጉባኤ ላይ የሁለት ሦስተኛ ድምፅ ማግኘት ይኖርበታል።
የሕግ ማሻሻያውን ያቀረቡት በኬንታኪ የሚገኘው የነገረ መለኮት ትምህርት ቤት ፕሬዝዳንት አልበርት ሞህለር፣ ውሳኔው ቤተ እምነቱ ያለውን አቋም በእውነት፣ በአንድነት እና በጽኑ እምነት በግልጽ ለማሳየት የተፈጠረ ታሪካዊ አጋጣሚ ነው ብለዋል። "በለዘብተኛ (ሊበራል) እና በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ወንጌላውያን መካከል ትልቅ የልዩነት መስመር አለ፤ ይህንንም በዚህ ጉዳይ ላይ በግልጽ ማየት ይቻላል። የለዘብተኛ ቤተ እምነቶች አቅጣጫ ግልጽ ነው" በማለት ተናግረዋል።
በጉባኤው ላይ ለማሻሻያው የተሰማው ብቸኛ የተቃውሞ ድምፅ ከሳውዝ ካሮላይናው ፓስተር ዳግ ማይዝ የመጣ ነበር። ይሁን እንጂ የእሳቸውም ተቃውሞ ሴት ፓስተሮችን ከመደገፍ የመነጨ ሳይሆን፣ ቤተ እምነቱ አስቀድሞ ሴት ፓስተሮችን የሚሾሙ አጥቢያዎችን ከማኅበሩ የሚያስወጣበት አሰራር ስላለው ይህ አዲስ ሕገ-መንግስታዊ ማሻሻያ አያስፈልግም በሚል ነው። ቤተ እምነቱ ከዚህ ቀደም በካሊፎርኒያ የሚገኘውን ታዋቂውን የሳድልባክ ቤተክርስቲያንን ጨምሮ፣ ሴቶች በዋና ፓስተርነት የሚያገለግሉባቸውን አጥቢያዎች ከአባልነት ማገዱ ይታወሳል።
አዲሱ የማሻሻያ ቃል፣ ማንኛውም የጉባኤው አባል የሆነ አጥቢያ አንዲትን ሴት በፓስተርነት፣ በሽማግሌነት ወይም በተለይም ለተሰበሰበው ምዕመን ቃሉን እንድትሰብክ መሾም ወይም ማጽደቅ እንደሌለበት በጥብቅ ያስገድዳል። የቤተ እምነቱ መሪዎች ይህንን ውሳኔያቸውን የፓስተርነትን አገልግሎት ለወንዶች ብቻ ከሚገድቡ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ጋር ያያይዙታል።
በሌላ በኩል ከተለያዩ የባፕቲስት አጥቢያዎች ጋር የሚሠራው የባፕቲስት ሴት አገልጋዮች ማኅበር በውሳኔው በእጅጉ ማዘኑን ገልጿል። ማኅበሩ ባወጣው መግለጫ፣ "በዚህ ድምፅ አሰጣጥ፣ ከውሳኔው ጀርባ ባለው የጥላቻ ቅስቀሳ እና ውሳኔው በሚወክለው ጎጂ የነገረ መለኮት ትርጓሜ ለተጎዱ ሴት አገልጋዮች አጋርነታችንን እንገልጻለን። ሴት አገልጋዮች መከበር እና የእግዚአብሔርን ጥሪ የመከተል ዕድል ሊሰጣቸው ይገባል፤ በዚህ ውሳኔ መሰረታዊ ነጻነታቸውን በመነጠቃቸው ልባችን ተሰብሯል" ብሏል።
ከዚህ ታሪካዊ ውሳኔ ጎን ለጎን፣ ማክሰኞ ዕለት በተካሄደው ምርጫ የፍሎሪዳው ፓስተር ዊሊ ራይስ 58 በመቶ ድምፅ በማግኘት የቤተ እምነቱ አዲሱ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጠዋል። ራይስ ይህንን ሴት ፓስተሮችን የሚከለክለውን የሕግ ማሻሻያ በጽኑ ከሚደግፉ እና ቤተ እምነቱ በዘር፣ በጾታ እና በስደተኞች ዙሪያ ከመጠን ያለፈ የነጻነት አመለካከት እያራመደ ነው ብለው ከሚሞግቱ ወግ አጥባቂ መሪዎች መካከል አንዱ መሆናቸው ውሳኔውን ይበልጥ አጠናክሮታል።
በፍሎሪዳ ግዛት ኦርላንዶ ከተማ በተካሄደው ዓመታዊ ጉባኤ ላይ ከተገኙት ተወካዮች መካከል 6,028ቱ ማሻሻያውን ሲደግፉ፣ 2,026ቱ ብቻ ተቃውመዋል። ይህ ከሦስት እጅ አንድ የሆነው የድምፅ ልዩነት፣ ሕጉን ለማሳለፍ ከሚጠየቀው የሁለት ሦስተኛ አብላጫ ድምፅ በላይ ሆኖ ተመዝግቧል። ይሁን እንጂ ማሻሻያው በቤተክርስቲያኒቱ ሕገ-መንግሥት ውስጥ በቋሚነት እንዲካተት፣ በሚቀጥለው ዓመት በሚካሄደው ተመሳሳይ ጉባኤ ላይ የሁለት ሦስተኛ ድምፅ ማግኘት ይኖርበታል።
የሕግ ማሻሻያውን ያቀረቡት በኬንታኪ የሚገኘው የነገረ መለኮት ትምህርት ቤት ፕሬዝዳንት አልበርት ሞህለር፣ ውሳኔው ቤተ እምነቱ ያለውን አቋም በእውነት፣ በአንድነት እና በጽኑ እምነት በግልጽ ለማሳየት የተፈጠረ ታሪካዊ አጋጣሚ ነው ብለዋል። "በለዘብተኛ (ሊበራል) እና በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ወንጌላውያን መካከል ትልቅ የልዩነት መስመር አለ፤ ይህንንም በዚህ ጉዳይ ላይ በግልጽ ማየት ይቻላል። የለዘብተኛ ቤተ እምነቶች አቅጣጫ ግልጽ ነው" በማለት ተናግረዋል።
በጉባኤው ላይ ለማሻሻያው የተሰማው ብቸኛ የተቃውሞ ድምፅ ከሳውዝ ካሮላይናው ፓስተር ዳግ ማይዝ የመጣ ነበር። ይሁን እንጂ የእሳቸውም ተቃውሞ ሴት ፓስተሮችን ከመደገፍ የመነጨ ሳይሆን፣ ቤተ እምነቱ አስቀድሞ ሴት ፓስተሮችን የሚሾሙ አጥቢያዎችን ከማኅበሩ የሚያስወጣበት አሰራር ስላለው ይህ አዲስ ሕገ-መንግስታዊ ማሻሻያ አያስፈልግም በሚል ነው። ቤተ እምነቱ ከዚህ ቀደም በካሊፎርኒያ የሚገኘውን ታዋቂውን የሳድልባክ ቤተክርስቲያንን ጨምሮ፣ ሴቶች በዋና ፓስተርነት የሚያገለግሉባቸውን አጥቢያዎች ከአባልነት ማገዱ ይታወሳል።
አዲሱ የማሻሻያ ቃል፣ ማንኛውም የጉባኤው አባል የሆነ አጥቢያ አንዲትን ሴት በፓስተርነት፣ በሽማግሌነት ወይም በተለይም ለተሰበሰበው ምዕመን ቃሉን እንድትሰብክ መሾም ወይም ማጽደቅ እንደሌለበት በጥብቅ ያስገድዳል። የቤተ እምነቱ መሪዎች ይህንን ውሳኔያቸውን የፓስተርነትን አገልግሎት ለወንዶች ብቻ ከሚገድቡ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ጋር ያያይዙታል።
በሌላ በኩል ከተለያዩ የባፕቲስት አጥቢያዎች ጋር የሚሠራው የባፕቲስት ሴት አገልጋዮች ማኅበር በውሳኔው በእጅጉ ማዘኑን ገልጿል። ማኅበሩ ባወጣው መግለጫ፣ "በዚህ ድምፅ አሰጣጥ፣ ከውሳኔው ጀርባ ባለው የጥላቻ ቅስቀሳ እና ውሳኔው በሚወክለው ጎጂ የነገረ መለኮት ትርጓሜ ለተጎዱ ሴት አገልጋዮች አጋርነታችንን እንገልጻለን። ሴት አገልጋዮች መከበር እና የእግዚአብሔርን ጥሪ የመከተል ዕድል ሊሰጣቸው ይገባል፤ በዚህ ውሳኔ መሰረታዊ ነጻነታቸውን በመነጠቃቸው ልባችን ተሰብሯል" ብሏል።
ከዚህ ታሪካዊ ውሳኔ ጎን ለጎን፣ ማክሰኞ ዕለት በተካሄደው ምርጫ የፍሎሪዳው ፓስተር ዊሊ ራይስ 58 በመቶ ድምፅ በማግኘት የቤተ እምነቱ አዲሱ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጠዋል። ራይስ ይህንን ሴት ፓስተሮችን የሚከለክለውን የሕግ ማሻሻያ በጽኑ ከሚደግፉ እና ቤተ እምነቱ በዘር፣ በጾታ እና በስደተኞች ዙሪያ ከመጠን ያለፈ የነጻነት አመለካከት እያራመደ ነው ብለው ከሚሞግቱ ወግ አጥባቂ መሪዎች መካከል አንዱ መሆናቸው ውሳኔውን ይበልጥ አጠናክሮታል።
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዕይታ) የዘማሪ እና ሰባኪ ታዲዮስ ግርማ "የመቅደሱ እምባ" የተሰኘውን መዝሙር ስንሰማ በውስጣችን የሚፈጥረው ስሜት ተራ የዜማ ጥበብ አይደለም፤ ይልቁንም የቆሰለ ልብ ጩኸት፣ የወቅቱ የሀገራችን የፖለቲካ እና የሃይማኖት ቀውስ መስተዋት፣ እንዲሁም ልክ እንደ ቀድሞ ነቢያት በድፍረት የቀረበ የማስጠንቀቂያ ደወል ነው። ይህንን መዝሙር በጥልቀት ስንመለከተው፣ ከሚያስተላልፈው መንፈሳዊ እና ማህበራዊ መልእክት ባሻገር ከቅዱሳት መጻሕፍት ጋር የተቆራኙ በርካታ እውነታዎችን እናገኛለን።
ዘማሪው የሀገሪቱን የደም መፋሰስ እያየ ዝም ማለት አልቻለም። የንጹሃን ደም መፍሰስ ሰማይ እንደደረሰ እና ፈጣሪም ለዚህ ፍርድ እንደሚሰጥ በግልጽ ይሞግታል። የባቢሎኑ ንጉሥ ብልጣሶር በእግዚአብሔር ንዋየ ቅድሳት ሲቀልድ ጣት መጥታ ግድግዳ ላይ እንደጻፈችበት ሁሉ (በትንቢተ ዳንኤል 5፥27 ላይ "ማኔ ቴቄል ፋሬስ" ወይም "ቴቄል፤ በሚዛን ተመዘንክ፥ ቀለህም ተገኘህ" እንደሚለው)፣ የዘመናችንም ገዥዎች በመለኮት ሚዛን ቀልለው መገኘታቸውንና "ዙፋኑን ልቀቅ" የሚል ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ይነግረናል። በተጨማሪም "እንደ ናቡቴ ደም ያንተም ደም ይፈሳል" በማለት፣ ንጉሥ አክዓብ የንጹሑን የናቡቴን ወይን ቦታ ለመቀማት ብሎ በግፍ ስላስገደለውና ፈጣሪ ውሾች ደሙን እንዲልሱት እንደፈረደበት (በ1ኛ ነገሥት 21፥19 ላይ የተጻፈውን) ታሪክ ያስታውሳል። ይህም "እጆቻችሁ ደም ተሞልተዋል" (ኢሳይያስ 1፥15) እንደሚለው፣ በግፍ ለሚገደሉ ዜጎች እግዚአብሔር ዝም እንደማይል የሚያሳይ የሰላ እና ደፋር መልእክት ነው።
ልብን ክፉኛ የሚነካው የመዝሙሩ ክፍል ዘማሪው የራሱን ቤተክርስቲያን ችግር ሳይሸሽግ በድፍረት የሚያጋልጥበት ነው። ቤተ መቅደስ የሰላም እና የመጠጊያ ስፍራ መሆኑ ቀርቶ የዘር ፖለቲካ ማራመጃ፣ እንዲሁም የጥቅም መገበያያ መሆኑን በብርቱ ያወግዛል። ዘማሪው የሚከተለውን ጠንካራ ስንኝ ሲያሰማ እንሰማለን፦
በዘር በቋንቋ ከፋፍለህ ሰጥተሃል፣
ጳጳሳቱ ተመዝነሃል፣
በዘር በቋንቋ የተሾማችሁ፣
ከመቅደሱ ውጡ ቆብ አውልቃችሁ፣
ስምንተኛው ሺ ደረሰ ህገ ቤተክርስቲያን ተጣሰ፣
የወለደ ልጅ ያለው ጳጳስ ስምንተኛው ሺ ደረሰ።
ይህ ስንኝ የቤተክርስቲያኒቱን ወቅታዊ ፈተናዎች ያለ ምንም ድብቅብቅ በቀጥታ የሚሞግት ነው። የመጀመሪያው ጉዳይ በዘር እና በቋንቋ ላይ የተመሰረተውን የሹመት ቀውስ ይመለከታል። ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ እና አግላይ ያልሆነች ተቋም ሆና ሳለች፣ የፖለቲካ እና የዘር ማከፋፈያ መሆኗን አጥብቆ ይቃወማል። ለዚህ መከፋፈል ተባባሪ የሆኑት እና በዘር የተሾሙት አባቶችም በመንፈሳዊው ሚዛን ቀልለው ስለተገኙ፣ ቆባቸውን አውልቀው ከመቅደሱ መውጣት እንዳለባቸው ያለ ፍርሃት ይሞግታል። ሐዋርያው ጳውሎስ "በክርስቶስ ኢየሱስ ሁላችሁ አንድ ናችሁና... አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም" (ገላትያ 3፥28) ብሎ ያፈረሰውን የዘር ግድግዳ፣ አሁን ላይ አባቶች ራሳቸው መልሰው ሲገነቡት ማየት እጅግ ያመዋል።
ሁለተኛው ነጥብ የቤተክርስቲያኒቱ ቀኖና እና ሥርዓት መጣስን ያሳያል። "ህገ ቤተክርስቲያን ተጣሰ የወለደ ልጅ ያለው ጳጳስ" የሚለው ቃል፣ የቤተክርስቲያኒቱን ጥብቅ ህግ መናድ ያሳያል። በኦርቶዶክስ ትውፊት ጳጳስ የሚመረጠው ከምንኩስና ሕይወት በመሆኑ፣ ዓለማዊ ፍላጎቱን የገደለ እና ቤተሰብ የሌለው መሆን አለበት። ነገር ግን ይህ የቅድስና ሥርዓት ተጥሶ ዓለማዊ እና ሥጋዊ ሕይወት ያላቸው ሰዎች ወደዚህ ከፍተኛ የመንፈሳዊ አመራር ሥፍራ መምጣታቸውን በከፍተኛ ኃዘን ይገልጻል።
ሦስተኛው ጉዳይ "ስምንተኛው ሺህ" የሚለው ትንቢታዊ አገላለጽ ነው። ይህ ብሂል በኢትዮጵያዊያን ዘንድ የክፋት መብዛትን፣ የስርዓት መበላሸትን እና የማይታሰብ ድርጊት የሚፈጸምበትን የኃጢአት ዘመን ለመግለጽ የምንጠቀምበት ነው። ዘማሪው በመቅደሱ ውስጥ እንዲህ ያለ የዘር ክፍፍል እና የቀኖና ጥሰት መታየቱ የዘመኑን ክፋት፣ የሥርዓቱን መፍረስ እና የመጨረሻውን የጥፋት ዘመን መቃረብ አመላካች መሆኑን እያስጠነቀቀን ይገኛል።
ከዚህ ሁሉ ትችት እና ማስጠንቀቂያ በኋላ መዝሙሩ ተስፋ ወደ መቁረጥ ሳይሆን ወደ እውነተኛው መፍትሄ ይመራናል። የኢትዮጵያ መፍትሄ ያለው በጉልበት ወይም በጦር መሳሪያ ሳይሆን በንስሐ እና ወደ እግዚአብሔር በመመለስ መሆኑን ያሳስበናል። "እንደ ራሔል የኢትዮጵያ እናት አልቅሳ" ሲል "ድምፅ በራማ ተሰማ፥ ልቅሶና መራራ ዋይታ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች... መጽናናትንም እንቢ አለች" (ኤርምያስ 31፥15) የሚለውን የነቢዩን ቃል በማስታወስ፣ የሀገሪቱ እናቶች በልጆቻቸው መሞት አንጀታቸው ማረሩን ይገልጻል። በመጨረሻም የኢትዮጵያ ጥንካሬ መንበርከክ መሆኑን በማንሳት፣ "ስሜ የተጠራበት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ... እኔ ከሰማይ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥ ምድራቸውንም እፈውሳለሁ" (2ኛ ዜና መዋዕል 7፥14) የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል በተግባር እንድናውለው ጥሪ ያደርጋል።
ይህ መዝሙር ለፖለቲከኛውም ሆነ ለሃይማኖት መሪው መስተዋት ነው። "ባለ ማዕተቦች" እና እውነተኛ አማኞች ከስሜታዊነት ወጥተው ስለውድቀታቸው እንዲያስቡ፣ እንዲጸልዩ እና ወደ ፈጣሪያቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ የነፍስ ጥሪ ነው።
ለዘ-ሐበሻ ማርታ ከሚኒሶታ
ዘማሪው የሀገሪቱን የደም መፋሰስ እያየ ዝም ማለት አልቻለም። የንጹሃን ደም መፍሰስ ሰማይ እንደደረሰ እና ፈጣሪም ለዚህ ፍርድ እንደሚሰጥ በግልጽ ይሞግታል። የባቢሎኑ ንጉሥ ብልጣሶር በእግዚአብሔር ንዋየ ቅድሳት ሲቀልድ ጣት መጥታ ግድግዳ ላይ እንደጻፈችበት ሁሉ (በትንቢተ ዳንኤል 5፥27 ላይ "ማኔ ቴቄል ፋሬስ" ወይም "ቴቄል፤ በሚዛን ተመዘንክ፥ ቀለህም ተገኘህ" እንደሚለው)፣ የዘመናችንም ገዥዎች በመለኮት ሚዛን ቀልለው መገኘታቸውንና "ዙፋኑን ልቀቅ" የሚል ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ይነግረናል። በተጨማሪም "እንደ ናቡቴ ደም ያንተም ደም ይፈሳል" በማለት፣ ንጉሥ አክዓብ የንጹሑን የናቡቴን ወይን ቦታ ለመቀማት ብሎ በግፍ ስላስገደለውና ፈጣሪ ውሾች ደሙን እንዲልሱት እንደፈረደበት (በ1ኛ ነገሥት 21፥19 ላይ የተጻፈውን) ታሪክ ያስታውሳል። ይህም "እጆቻችሁ ደም ተሞልተዋል" (ኢሳይያስ 1፥15) እንደሚለው፣ በግፍ ለሚገደሉ ዜጎች እግዚአብሔር ዝም እንደማይል የሚያሳይ የሰላ እና ደፋር መልእክት ነው።
ልብን ክፉኛ የሚነካው የመዝሙሩ ክፍል ዘማሪው የራሱን ቤተክርስቲያን ችግር ሳይሸሽግ በድፍረት የሚያጋልጥበት ነው። ቤተ መቅደስ የሰላም እና የመጠጊያ ስፍራ መሆኑ ቀርቶ የዘር ፖለቲካ ማራመጃ፣ እንዲሁም የጥቅም መገበያያ መሆኑን በብርቱ ያወግዛል። ዘማሪው የሚከተለውን ጠንካራ ስንኝ ሲያሰማ እንሰማለን፦
በዘር በቋንቋ ከፋፍለህ ሰጥተሃል፣
ጳጳሳቱ ተመዝነሃል፣
በዘር በቋንቋ የተሾማችሁ፣
ከመቅደሱ ውጡ ቆብ አውልቃችሁ፣
ስምንተኛው ሺ ደረሰ ህገ ቤተክርስቲያን ተጣሰ፣
የወለደ ልጅ ያለው ጳጳስ ስምንተኛው ሺ ደረሰ።
ይህ ስንኝ የቤተክርስቲያኒቱን ወቅታዊ ፈተናዎች ያለ ምንም ድብቅብቅ በቀጥታ የሚሞግት ነው። የመጀመሪያው ጉዳይ በዘር እና በቋንቋ ላይ የተመሰረተውን የሹመት ቀውስ ይመለከታል። ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ እና አግላይ ያልሆነች ተቋም ሆና ሳለች፣ የፖለቲካ እና የዘር ማከፋፈያ መሆኗን አጥብቆ ይቃወማል። ለዚህ መከፋፈል ተባባሪ የሆኑት እና በዘር የተሾሙት አባቶችም በመንፈሳዊው ሚዛን ቀልለው ስለተገኙ፣ ቆባቸውን አውልቀው ከመቅደሱ መውጣት እንዳለባቸው ያለ ፍርሃት ይሞግታል። ሐዋርያው ጳውሎስ "በክርስቶስ ኢየሱስ ሁላችሁ አንድ ናችሁና... አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም" (ገላትያ 3፥28) ብሎ ያፈረሰውን የዘር ግድግዳ፣ አሁን ላይ አባቶች ራሳቸው መልሰው ሲገነቡት ማየት እጅግ ያመዋል።
ሁለተኛው ነጥብ የቤተክርስቲያኒቱ ቀኖና እና ሥርዓት መጣስን ያሳያል። "ህገ ቤተክርስቲያን ተጣሰ የወለደ ልጅ ያለው ጳጳስ" የሚለው ቃል፣ የቤተክርስቲያኒቱን ጥብቅ ህግ መናድ ያሳያል። በኦርቶዶክስ ትውፊት ጳጳስ የሚመረጠው ከምንኩስና ሕይወት በመሆኑ፣ ዓለማዊ ፍላጎቱን የገደለ እና ቤተሰብ የሌለው መሆን አለበት። ነገር ግን ይህ የቅድስና ሥርዓት ተጥሶ ዓለማዊ እና ሥጋዊ ሕይወት ያላቸው ሰዎች ወደዚህ ከፍተኛ የመንፈሳዊ አመራር ሥፍራ መምጣታቸውን በከፍተኛ ኃዘን ይገልጻል።
ሦስተኛው ጉዳይ "ስምንተኛው ሺህ" የሚለው ትንቢታዊ አገላለጽ ነው። ይህ ብሂል በኢትዮጵያዊያን ዘንድ የክፋት መብዛትን፣ የስርዓት መበላሸትን እና የማይታሰብ ድርጊት የሚፈጸምበትን የኃጢአት ዘመን ለመግለጽ የምንጠቀምበት ነው። ዘማሪው በመቅደሱ ውስጥ እንዲህ ያለ የዘር ክፍፍል እና የቀኖና ጥሰት መታየቱ የዘመኑን ክፋት፣ የሥርዓቱን መፍረስ እና የመጨረሻውን የጥፋት ዘመን መቃረብ አመላካች መሆኑን እያስጠነቀቀን ይገኛል።
ከዚህ ሁሉ ትችት እና ማስጠንቀቂያ በኋላ መዝሙሩ ተስፋ ወደ መቁረጥ ሳይሆን ወደ እውነተኛው መፍትሄ ይመራናል። የኢትዮጵያ መፍትሄ ያለው በጉልበት ወይም በጦር መሳሪያ ሳይሆን በንስሐ እና ወደ እግዚአብሔር በመመለስ መሆኑን ያሳስበናል። "እንደ ራሔል የኢትዮጵያ እናት አልቅሳ" ሲል "ድምፅ በራማ ተሰማ፥ ልቅሶና መራራ ዋይታ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች... መጽናናትንም እንቢ አለች" (ኤርምያስ 31፥15) የሚለውን የነቢዩን ቃል በማስታወስ፣ የሀገሪቱ እናቶች በልጆቻቸው መሞት አንጀታቸው ማረሩን ይገልጻል። በመጨረሻም የኢትዮጵያ ጥንካሬ መንበርከክ መሆኑን በማንሳት፣ "ስሜ የተጠራበት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ... እኔ ከሰማይ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥ ምድራቸውንም እፈውሳለሁ" (2ኛ ዜና መዋዕል 7፥14) የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል በተግባር እንድናውለው ጥሪ ያደርጋል።
ይህ መዝሙር ለፖለቲከኛውም ሆነ ለሃይማኖት መሪው መስተዋት ነው። "ባለ ማዕተቦች" እና እውነተኛ አማኞች ከስሜታዊነት ወጥተው ስለውድቀታቸው እንዲያስቡ፣ እንዲጸልዩ እና ወደ ፈጣሪያቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ የነፍስ ጥሪ ነው።
ለዘ-ሐበሻ ማርታ ከሚኒሶታ
2 months ago
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀው 18ኛው የመጻሕፍት ኤግዚቢሽን በይፋ መካሄድ ጀመረ
#ethiopia | ታላቅ የዕውቀት እና የባህል መድረክ የሆነው ባለታሪኩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጀመረው 18ኛው የመጽሐፍት ዓውደ ርዕይ ከሰኔ 1 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በድምቀት መካሄዱን ቀጥሏል።
በዝግጅቱ መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ባደረጉት ንግግር ተቋሙ ላለፉት አሥር ዓመታት ለንባብ ባህል ማደግና ለመጻሕፍት ስርጭት ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ሲሠራ መቆየቱን ጠቁመው፣ የዚህን ዓውደ ርዕይ ቀጣይነት በላቀ ሁኔታ ማስጠበቅና ይበልጥ ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በተመሳሳይ የዩኒቨርሲቲው ፕረስ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ዶክተር ደርብ አዶ በበኩላቸው ዝግጅቱ በየጊዜው በይዘቱም ሆነ በተሳታፊዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መምጣቱን በዝርዝር አብራርተዋል።
በዚህ ታላቅ የዕውቀት መድረክ ላይ ከ45 በላይ የሚሆኑ መጽሐፍት አከፋፋዮች፣ ዋና ዋና አሳታሚዎችና ታዋቂ የመጽሐፍት መደብሮች የተሳተፉ ሲሆን፣ በሁሉም የዕውቀት ዘርፎች ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው መጻሕፍት ከ20 እስከ 50 በመቶ በሚደርስ ትልቅ ቅናሽ ለጎብኚዎች እየቀረቡ ይገኛሉ።
ከሽያጭና ከግዢ ስምምነቶች ባሻገርም የአዳዲስ መጻሕፍት ምረቃ ሥነ ሥርዓቶች፣ አንጋፋ ደራሲያንና ምሁራን ለወጣቱ ትውልድ ጠቃሚ ተሞክሯቸውን የሚያካፍሉባቸው የውይይት መድረኮች እንዲሁም የሕፃናትን የንባብ ልማድ የሚያበረታቱ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች በዓውደ ርዕዩ ቀናት ውስጥ የሚጠበቁ ማራኪ መርሃግብሮች መሆናቸው ታውቋል።
#aaubookfair2018 #ethiopianliterature #readtolead #addisababauniversity #bookfair #ethiopia #ንባብለህይወት #የመጽሐፍትዓውደር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ታላቅ የዕውቀት እና የባህል መድረክ የሆነው ባለታሪኩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጀመረው 18ኛው የመጽሐፍት ዓውደ ርዕይ ከሰኔ 1 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በድምቀት መካሄዱን ቀጥሏል።
በዝግጅቱ መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ባደረጉት ንግግር ተቋሙ ላለፉት አሥር ዓመታት ለንባብ ባህል ማደግና ለመጻሕፍት ስርጭት ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ሲሠራ መቆየቱን ጠቁመው፣ የዚህን ዓውደ ርዕይ ቀጣይነት በላቀ ሁኔታ ማስጠበቅና ይበልጥ ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በተመሳሳይ የዩኒቨርሲቲው ፕረስ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ዶክተር ደርብ አዶ በበኩላቸው ዝግጅቱ በየጊዜው በይዘቱም ሆነ በተሳታፊዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መምጣቱን በዝርዝር አብራርተዋል።
በዚህ ታላቅ የዕውቀት መድረክ ላይ ከ45 በላይ የሚሆኑ መጽሐፍት አከፋፋዮች፣ ዋና ዋና አሳታሚዎችና ታዋቂ የመጽሐፍት መደብሮች የተሳተፉ ሲሆን፣ በሁሉም የዕውቀት ዘርፎች ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው መጻሕፍት ከ20 እስከ 50 በመቶ በሚደርስ ትልቅ ቅናሽ ለጎብኚዎች እየቀረቡ ይገኛሉ።
ከሽያጭና ከግዢ ስምምነቶች ባሻገርም የአዳዲስ መጻሕፍት ምረቃ ሥነ ሥርዓቶች፣ አንጋፋ ደራሲያንና ምሁራን ለወጣቱ ትውልድ ጠቃሚ ተሞክሯቸውን የሚያካፍሉባቸው የውይይት መድረኮች እንዲሁም የሕፃናትን የንባብ ልማድ የሚያበረታቱ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች በዓውደ ርዕዩ ቀናት ውስጥ የሚጠበቁ ማራኪ መርሃግብሮች መሆናቸው ታውቋል።
#aaubookfair2018 #ethiopianliterature #readtolead #addisababauniversity #bookfair #ethiopia #ንባብለህይወት #የመጽሐፍትዓውደር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 18ኛው የመጽሐፍት ዓውደ ርዕይ ተጀመረ
*******************
ትልቅ የዕውቀት እና የባህል መድረክ የሆነው 18ኛው የመጽሐፍት ዓውደ ርዕይ ከሰኔ 1 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በድምቀት ይካሄዳል።
ዩኒቨርስቲው 10 ዓመታትን በተሻገሩት ጊዜያት ለንባብና ለመፃህፍት ትልቅ ትኩረት በመስጠት እየሰራ መሆኑን የተናገሩት የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ዩኒቨርስቲው የአውደርዕዩን ቀጣይነት ማስጠበቅና ለውጡ የፈጠረውን እድል ተጠቅሞ ይበልጥ ተደራሽ እንዲሆን ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል።
በአውደ ርዕዩ ከ45 በላይ መጽሐፍት አከፋፋዮች፣ አሳታሚዎችና የመጽሐፍት መደብሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
በሁሉም የዕውቀት ዘርፎች ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው መጽሐፍት ለጎብኚዎች እንደቀረቡም ተጠቁሟል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕረስ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ዶ/ር ደርብ አዶ አውደ ርዕዩ ከዘመኑ ጋር እያደገ በስፋትም በተሳታፊዎች ቁጥርም መሻሻሉን ተናግረዋል።
ያነጋገርናቸው መፃህፍት ሻጮችም በአውደርዕዩ ከ20 እስከ 50 በመቶ ቅናሽ በሚሆን ዋጋ መፅሀፍቶችን እየሸጡ እንደሆነ ገልፀውልናል።
የአዳዲስ መጽሐፍት ምረቃ ሥነ ሥርዓቶች፣ ታዋቂና አንጋፋ ደራሲያን ተሞክሯቸውን ለወጣቱ ትውልድ የሚያካፍሉባቸው የውይይት መድረኮች እንዲሁም የሕፃናት የንባብ ማበረታቻ ልዩ ዝግጅቶችም ዓውደርዕዩ በሚቀጥልባቸው ቀናት የሚጠበቁ መርሃግብሮች ናቸው።
በዳዊት ጣሰው
Ethiopian Broadcasting Corporation #አዲስአበባዩኒቨርስቲ #መጽሐፍት #ኢትዮጵያ
*******************
ትልቅ የዕውቀት እና የባህል መድረክ የሆነው 18ኛው የመጽሐፍት ዓውደ ርዕይ ከሰኔ 1 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በድምቀት ይካሄዳል።
ዩኒቨርስቲው 10 ዓመታትን በተሻገሩት ጊዜያት ለንባብና ለመፃህፍት ትልቅ ትኩረት በመስጠት እየሰራ መሆኑን የተናገሩት የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ዩኒቨርስቲው የአውደርዕዩን ቀጣይነት ማስጠበቅና ለውጡ የፈጠረውን እድል ተጠቅሞ ይበልጥ ተደራሽ እንዲሆን ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል።
በአውደ ርዕዩ ከ45 በላይ መጽሐፍት አከፋፋዮች፣ አሳታሚዎችና የመጽሐፍት መደብሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
በሁሉም የዕውቀት ዘርፎች ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው መጽሐፍት ለጎብኚዎች እንደቀረቡም ተጠቁሟል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕረስ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ዶ/ር ደርብ አዶ አውደ ርዕዩ ከዘመኑ ጋር እያደገ በስፋትም በተሳታፊዎች ቁጥርም መሻሻሉን ተናግረዋል።
ያነጋገርናቸው መፃህፍት ሻጮችም በአውደርዕዩ ከ20 እስከ 50 በመቶ ቅናሽ በሚሆን ዋጋ መፅሀፍቶችን እየሸጡ እንደሆነ ገልፀውልናል።
የአዳዲስ መጽሐፍት ምረቃ ሥነ ሥርዓቶች፣ ታዋቂና አንጋፋ ደራሲያን ተሞክሯቸውን ለወጣቱ ትውልድ የሚያካፍሉባቸው የውይይት መድረኮች እንዲሁም የሕፃናት የንባብ ማበረታቻ ልዩ ዝግጅቶችም ዓውደርዕዩ በሚቀጥልባቸው ቀናት የሚጠበቁ መርሃግብሮች ናቸው።
በዳዊት ጣሰው
Ethiopian Broadcasting Corporation #አዲስአበባዩኒቨርስቲ #መጽሐፍት #ኢትዮጵያ
2 months ago
የአቡነ ሀብተ ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች። በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች። ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች። ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች። በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች። ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች። ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የአቡነ ሀብተ ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ገዳም ስትገባ የተቀደሰ ልጅ እንደምትወልድ ተነግሯት የተመለሰችው እናቱ ዮስቲና ትባላለች። ልጅም ሲወልዱ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔርም አንጸው አሳደጉት።
በቤተ ክርስቲያንም የሰማውን “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የምትል ጸሎት እጅጉን ቢወዳት ሌሊቱን ሙሉ በቤቱ እየጸለያት የሚጋደል ሆነ። አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ ጓደኞቹን “ዝናም ይዘንማልና ወደቤት እንግባ” አላቸው። ቃሉን ሊሰሙት ባይወዱ በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ኃይለኛ ዝናም ዘነመ። ገና በአዳጊነት እድሜውም ብዙ ተአምራት ያደርግ ነበር፡፡
በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል። እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ ጌታችን ተገለጠለት። አቡነ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡
ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ ስለማንበቡ፣ ስለተጋድሎው፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። ከሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትንና ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የብርሃን ሠረገላም ሰጠው፣ መታሰቢያውን የሚያደርጉትን እንደሚምርለትም፣ ቃል ኪዳን ገባለት። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው ስትለይም ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፤ ገዳማቸውን እንደግፍ ከበረከታቸውም እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ገዳም ስትገባ የተቀደሰ ልጅ እንደምትወልድ ተነግሯት የተመለሰችው እናቱ ዮስቲና ትባላለች። ልጅም ሲወልዱ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔርም አንጸው አሳደጉት።
በቤተ ክርስቲያንም የሰማውን “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የምትል ጸሎት እጅጉን ቢወዳት ሌሊቱን ሙሉ በቤቱ እየጸለያት የሚጋደል ሆነ። አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ ጓደኞቹን “ዝናም ይዘንማልና ወደቤት እንግባ” አላቸው። ቃሉን ሊሰሙት ባይወዱ በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ኃይለኛ ዝናም ዘነመ። ገና በአዳጊነት እድሜውም ብዙ ተአምራት ያደርግ ነበር፡፡
በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል። እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ ጌታችን ተገለጠለት። አቡነ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡
ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ ስለማንበቡ፣ ስለተጋድሎው፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። ከሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትንና ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የብርሃን ሠረገላም ሰጠው፣ መታሰቢያውን የሚያደርጉትን እንደሚምርለትም፣ ቃል ኪዳን ገባለት። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው ስትለይም ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፤ ገዳማቸውን እንደግፍ ከበረከታቸውም እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
(ከተዋሕዶ ወርልድ) የአርሲ ተራሮች ለዘመናት የሰላም፣ የግብርና እና የአብሮነት ምልክት ሆነው ኖረዋል። የጠዋቱ ጸሐይ ሲወጣ የከብቶች ጩኸት፣ የእረኞች ዜማ እና የቤተ ክርስቲያን የደወል ድምፅ ተቀናጅተው መንፈስን የሚያድስ ተስፋን ይሰጡ ነበር። ዛሬ ግን... ዛሬ ከእነዚህ ተራሮች ጀርባ የሚወጣው ጭስ የዕጣን አይደለም፤ የቃጠሎ ነው። ዛሬ የሚሰማው ድምፅ የዝማሬ ሳይሆን የእንባ እና የዋይታ ነው። ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሺርካ እና በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳዎች ላይ ያንዣበበው የሞት ጥላ፣ ንጹሐንን በግፍ ቀጥፏል፤ ታሪካዊ መቅደሶችንም ወደ አመድነት ቀይሯል።
ይህ የተዋህዶ ወርልድ ትንታኔ የቁጥሮች ድምር አይደለም፤ የ13 የከበሩ የሰው ልጆች ሕይወት መነጠቅ፣ የ101 ዓመት ታሪክ መቃጠል፣ እና የ280 ዜጎች በባዶ እጅ መሰደድ ታሪክ እንጂ። ይህ፣ ሃይማኖት እና ማንነትን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም አክራሪነት የሰውን ልጅ ምን ያህል ወደ አውሬነት እንደሚቀይረው የሚያሳይ የዘመናችን ህያው ማሳያ ነው።
የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን እናስበው። ለ101 ዓመታት ሙሉ፣ አባቶች እና እናቶች በደጃፉ ተንበርክከው ፈጣሪያቸውን ተማጽነዋል። በዚያ መቅደስ ውስጥ ስንቱ ተጠምቋል? ስንቱ ተክሊል አስሯል? ስንቱስ በጸሎት ተጽናንቷል? ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ የቆመው ይህ የጸጋ ቤት፣ የበርካታ ትውልዶች የእምነት ማህደር ነበር። ነገር ግን፣ ጥላቻ ታሪክን አያውቅም፤ ክፋት ቅድስናን አይረዳም። በአንድ ጀንበር፣ ያ ሁሉ ታሪክ፣ ያ ሁሉ የእንጨት ጠረንና የዕጣን መዓዛ፣ በጭካኔ እሳት ተበላ።
በሌላ በኩል ደግሞ የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዕጣ ፈንታ ሌላ ልብ ሰባሪ ትዕይንት ነበር። ታጣቂዎች መቅደሱን ሲዘርፉ፣ አማኞች የራሳቸውን ሕይወት እና ንብረት ለማዳን አልተጣደፉም። ይልቁንም፣ መኖሪያ ቤታቸው እያዩት በእሳት ሲጋይ፣ የዕድሜ ልክ ጥሪታቸው፣ ከብቶቻቸውና ማሳቸው ሲዘረፍ፣ እነርሱ ግን ከሁሉ የሚያስበልጡትን የቤተ ክርስቲያኑን ጽላት (ታቦት) በደረታቸው አቅፈው በጨለማ ወደማያውቁት ስደት መጓዝን መረጡ።
ይህ ትዕይንት ወደ ኋላ መለስ ብለን የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ እንድናስታውስ ያደርገናል። እስራኤላውያን ታቦተ ጽዮንን ተሸክመው በበረሃ እንደተጓዙት ሁሉ፣ የአርሲ ምእመናንም አምላካቸውን በደረታቸው አቅፈው መከራውን ተቀበሉ።
ሞት በቁጥር ሲገለጽ ስሜት አይሰጥም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ቁጥር ከጀርባው ቤተሰብ፣ ተስፋ እና ህልም አለው። በአጠቃላይ 13 ንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን በግፍ ተገድለዋል።
የ80 ዓመቱን አቶ አማረ በላይነህን እንመልከት። እኚህ አረጋዊ በህይወት ዘመናቸው ስንት መንግስታትን አይተዋል? ስንት የሀገር መከራን አሳልፈዋል? በስተእርጅናቸው ዘመን ክፋት አላርፍ ብሎ አስጨናቂ ሞትን አመጣባቸው። የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት አቶ ደምረው አበራ፣ አቶ ሐይሉ ንጉሴ እና አቶ ሰሙ አባይነህም እንዲሁ የዚህ ጭካኔ ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ አባቶች ለሀገር ምርቃት እንጂ መርገም ያልነበሩ፣ በእምነታቸው ጸንተው የኖሩ የሰላም ሰዎች ነበሩ።
እንደነ እሸቴ ዳመና (42 ዓመት) እና አበባየሁ ዳኜ (42 ዓመት) ያሉ የጎልማሳነት ዘመናቸው ላይ የነበሩ አባወራዎች ሲገደሉ፣ ከጀርባቸው ስንት ቤተሰብ በትነው እንደሄዱ ማሰብ ያሳምማል። ገና ለሀገር እና ለወገን ይደርሳሉ የተባሉ ወጣቶችም የዚህ ጽዋ ቀማሾች ሆነዋል። ተሬ ደሴ (የ25 ዓመት ወጣት)፣ ገነነ ጥላሁን እና ሙርቴሳ ጥላሁን በሺርካ ወረዳ ሕልማቸው ተጨናግፎ፣ ደማቸው በመሬት ላይ ፈሷል።
አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ፣ አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል፣ ከፈለኝ ልክየለው... እነዚህ ስሞች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ አይደሉም። እነዚህ አባቶች ያሏቸው፣ እናቶች ያሳደጓቸው፣ ልጆች የሚጠብቋቸው ነፍሶች ነበሩ። በሃይማኖታቸው ምክንያት ብቻ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
ይህ ዓይነቱ እምነትን መሠረት ያደረገ መከራ፣ በዓለማችን ታሪክ አዲስ አይደለም። የሰው ልጅ በፈጣሪው በማመኑ ብቻ የተከፈለው ዋጋ ብዙ ነው።
ወደ ሩቅ ጎረቤት ሀገር ግብጽ ስንሄድ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለዘመናት በእምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል። በተለይም እ.ኤ.አ. በ2015 በሊቢያ የባህር ዳርቻ አይ ኤስ በተባለው አሸባሪ ቡድን የታረዱት 21 የግብጽ ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን ዓለም መቼም አይረሳም። ቢላዋ በአንገታቸው ላይ ሲያርፍ እንኳን የፈጣሪያቸውን ስም እየጠሩ በድፍረት ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። የአርሲዎቹም ሰማዕታት ከዚሁ የጽናት መንገድ የወጡ አይደሉም። ኢትዮጵያውያንም በተመሳሳይ በሊቢያ እንዲሁ።
ወደ ምዕራብ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ ናይጄሪያ እናገኛለን። በቦኮሃራም እና በአክራሪ የፉላኒ ታጣቂዎች አማካኝነት በሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍል በሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች አብያተ ክርስቲያናቶቻቸው ተቃጥለውባቸው፣ መንደራቸው ወድሞ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
የአርሜንያ የዘር ማጥፋት ታሪክም ሌላው ትልቅ ትምህርት ነው። በ1915 በኦቶማን ኢምፓየር ዘመን፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አርመናውያን በክርስትና እምነታቸው እና በማንነታቸው ምክንያት ብቻ በግፍ ተጨፍጭፈዋል፣ በበረሃም ተሰደው አልቀዋል። ነገር ግን ዛሬ አርሜንያውያን ከየትኛውም ጊዜ በላይ አብበው፣ እምነታቸውንም አጽንተው ይገኛሉ። ጥይት እና እሳት ስጋን ሊገድል ይችላል፣ እምነትን እና መንፈስን ግን መቼም ሊያጠፋ አይችልም።
ታዋቂው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጸሐፊ ቴርቱሊያን እንዳለው፡-
"የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው።"
በአርሲ ተራሮች ላይ የፈሰሰው የነ አቶ አማረ፣ የነ ወጣት ተሬ ደሴ ደም በከንቱ አይቀርም። የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስተምረን፣ መከራ በበዛ ቁጥር፣ መቅደሶች በነደዱ ቁጥር፣ የእምነት ስር ይበልጥ ይጠልቃል እንጂ አይደርቅም።
በእንደዚህ ዓይነት ጥልቅ ሀዘን እና የሰብአዊነት ውድቀት ውስጥ ስናልፍ፣ የሰው ልጅ ታሪክ ካፈራቸው ታላላቅ መሪዎች እና ፈላስፎች የምንማረው ብዙ ነገር አለ። ጭካኔን በጭካኔ መመለስ የትም አያደርስም።
የሰብአዊ መብት ታጋዩ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር (የተናገረው ኃያል ቃል በዚህ ጊዜ ትዝ ይለናል፡-
"ጨለማ ጨለማን ሊያባርር አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ብርሃን ብቻ ነው። ጥላቻ ጥላቻን ሊያጠፋ አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው።"
በአርሲ የተፈጸመው ድርጊት የጨለማ እና የጥላቻ ፍሬ ነው። ነገር ግን የተፈናቀሉት ምዕመናን ጽላቱን አቅፈው መውጣታቸው፣ ብርሃንን እና ፍቅርን ምርጫቸው እንዳደረጉ ያሳያል።
የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው እና የሆሎኮስት (የአይሁዳውያን ጭፍጨፋ) ተራፊው ኤሊ ዊሰል ስለ ግፍ ዝምታ ሲናገር፡-
"ዝምታ ሁልጊዜም የሚጠቅመው አጥቂውን እንጂ ተጠቂውን አይደለም። ገለልተኝነት የሚረዳው ጨቋኙን እንጂ ተጨቋኙን አይደለም።" ብሎ ነበር።
ስለሆነም የነዚህን ንጹሐን መገደል፣ የ101 ዓመት ታሪካዊ ቅርስ መቃጠል፣ እና የ280 ሰዎች መፈናቀል እንደ ቀላል ዜና አልፈነው ልንሄድ አይገባም። ህመማቸውን ልንጋራ፣ ድምጻቸው ልንሆን ይገባል።
ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ደግሞ ስለ መጽናት እንዲህ ይላሉ፡-
"ትልቁ የህይወት ክብር ያለው ፈጽሞ ባለመውደቅ ውስጥ ሳይሆን፣ በወደቅን ቁጥር ተመልሶ በመነሳት ውስጥ ነው።"
ኦርቶዶክሳውያኑ ዛሬ ቤታቸው ፈርሶ፣ ዘመዶቻቸው ተገድለውባቸው ሜዳ ላይ ወድቀው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን እምነታቸው እስካለ ድረስ፣ ነገ ከአመዱ ላይ ተመልሰው ይነሳሉ።
በአሰኮ ወረዳ ብቻ ከ280 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተፈናቅለዋል። መፈናቀል ማለት መጓዝ ብቻ አይደለም። መፈናቀል ማለት ትዝታን፣ ልፋትን፣ የልጅነት የቦረቁበትን አፈር፣ እና የዘመዶችን መቃብር ትቶ መሄድ ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ያሉት ሜዳ ላይ ነው። የለበሱት ልብስ ብቻ ነው ያላቸው። የሌሊቱ ብርድ ሲቆራርጣቸው፣ የጠዋቱ ጸሐይ ሲያቃጥላቸው፣ የልጆቻቸው ርሃብ አንጀታቸውን ሲበላው... ያላቸው ብቸኛ መጽናኛ በደረታቸው ያቀፉት እምነታቸው ብቻ ነው።
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል" (መዝሙር 43:22)። የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሀዘን መግለጫቸውን የጀመሩት በዚህ የዳዊት መዝሙር ነበር። ይህ ቃል የዛሬን ብቻ ሳይሆን የዘመናትን የክርስቲያኖችን ህይወት የሚገልጽ ነው።
በእርግጥም እንደ በግ ለመታረድ የተሰለፉት እነዚህ ወገኖች ጥፋታቸው ምንድን ነው? ከማንም ጋር ያልተጣሉ፣ የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸው፣ ኑሯቸውን ለማሸነፍ መሬት የሚጭሩ ምስኪን ገበሬዎች ነበሩ። ነገር ግን በአክራሪነት የታወረው አእምሮ ይህንን ሊረዳ አይችልም።
እሳት ሁሉንም ነገር ያወድማል፤ መጽሐፍትን ያቃጥላል፣ ግድግዳን ያፈርሳል፣ ስጋን ያጠፋል። ነገር ግን እሳት እምነትን ሊያቃጥል አይችልም። የ101 ዓመቱ የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በአካላዊ ገጽታው ባይኖርም፣ ያ መቅደስ የሰራው መንፈሳዊ ህንጻ ግን አሁንም በምዕመናኑ ልብ ውስጥ ጸንቶ ይገኛል።
የ13ቱ ሰማዕታት ነፍስ በሰላም ታርፋለች፤ ደማቸው ግን ለትውልድ የሚተላለፍ የጽናት ትምህርት ሆኖ ይኖራል። የተሰደዱት ወገኖቻችን ዛሬ ሜዳ ላይ ቢሆኑም፣ የታሪክ ጌታ የሆነው አምላክ ነገን አዲስ አድርጎ ይሰራላቸዋል። የጥላቻ ኃይሎች በክፋታቸው መቅደሱን አፍርሰውታል፤ ሆኖም እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የድንጋይ እና የእንጨት ክምር ሳትሆን፣ ያቺ በስደት መሃልም ጽላቷን አቅፋ የምትጓዘዋ የሰው ልጅ ልብ ናት።
እስከዚያው ግን እንደ አቡነ ኤልሳዕ ጸሎት፤ ፈጣሪ የሞቱትን ነፍስ በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍ፣ የተፈናቀሉትን፣ የተራቡትን እና የተራቆቱትን ደግሞ በምህረት እጁ ይጎብኝ፣ ያጽናናም። ከጭስ እና ከአመድ በስተጀርባ፣ ብርሃን አለና።
ይህ የተዋህዶ ወርልድ ትንታኔ የቁጥሮች ድምር አይደለም፤ የ13 የከበሩ የሰው ልጆች ሕይወት መነጠቅ፣ የ101 ዓመት ታሪክ መቃጠል፣ እና የ280 ዜጎች በባዶ እጅ መሰደድ ታሪክ እንጂ። ይህ፣ ሃይማኖት እና ማንነትን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም አክራሪነት የሰውን ልጅ ምን ያህል ወደ አውሬነት እንደሚቀይረው የሚያሳይ የዘመናችን ህያው ማሳያ ነው።
የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን እናስበው። ለ101 ዓመታት ሙሉ፣ አባቶች እና እናቶች በደጃፉ ተንበርክከው ፈጣሪያቸውን ተማጽነዋል። በዚያ መቅደስ ውስጥ ስንቱ ተጠምቋል? ስንቱ ተክሊል አስሯል? ስንቱስ በጸሎት ተጽናንቷል? ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ የቆመው ይህ የጸጋ ቤት፣ የበርካታ ትውልዶች የእምነት ማህደር ነበር። ነገር ግን፣ ጥላቻ ታሪክን አያውቅም፤ ክፋት ቅድስናን አይረዳም። በአንድ ጀንበር፣ ያ ሁሉ ታሪክ፣ ያ ሁሉ የእንጨት ጠረንና የዕጣን መዓዛ፣ በጭካኔ እሳት ተበላ።
በሌላ በኩል ደግሞ የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዕጣ ፈንታ ሌላ ልብ ሰባሪ ትዕይንት ነበር። ታጣቂዎች መቅደሱን ሲዘርፉ፣ አማኞች የራሳቸውን ሕይወት እና ንብረት ለማዳን አልተጣደፉም። ይልቁንም፣ መኖሪያ ቤታቸው እያዩት በእሳት ሲጋይ፣ የዕድሜ ልክ ጥሪታቸው፣ ከብቶቻቸውና ማሳቸው ሲዘረፍ፣ እነርሱ ግን ከሁሉ የሚያስበልጡትን የቤተ ክርስቲያኑን ጽላት (ታቦት) በደረታቸው አቅፈው በጨለማ ወደማያውቁት ስደት መጓዝን መረጡ።
ይህ ትዕይንት ወደ ኋላ መለስ ብለን የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ እንድናስታውስ ያደርገናል። እስራኤላውያን ታቦተ ጽዮንን ተሸክመው በበረሃ እንደተጓዙት ሁሉ፣ የአርሲ ምእመናንም አምላካቸውን በደረታቸው አቅፈው መከራውን ተቀበሉ።
ሞት በቁጥር ሲገለጽ ስሜት አይሰጥም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ቁጥር ከጀርባው ቤተሰብ፣ ተስፋ እና ህልም አለው። በአጠቃላይ 13 ንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን በግፍ ተገድለዋል።
የ80 ዓመቱን አቶ አማረ በላይነህን እንመልከት። እኚህ አረጋዊ በህይወት ዘመናቸው ስንት መንግስታትን አይተዋል? ስንት የሀገር መከራን አሳልፈዋል? በስተእርጅናቸው ዘመን ክፋት አላርፍ ብሎ አስጨናቂ ሞትን አመጣባቸው። የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት አቶ ደምረው አበራ፣ አቶ ሐይሉ ንጉሴ እና አቶ ሰሙ አባይነህም እንዲሁ የዚህ ጭካኔ ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ አባቶች ለሀገር ምርቃት እንጂ መርገም ያልነበሩ፣ በእምነታቸው ጸንተው የኖሩ የሰላም ሰዎች ነበሩ።
እንደነ እሸቴ ዳመና (42 ዓመት) እና አበባየሁ ዳኜ (42 ዓመት) ያሉ የጎልማሳነት ዘመናቸው ላይ የነበሩ አባወራዎች ሲገደሉ፣ ከጀርባቸው ስንት ቤተሰብ በትነው እንደሄዱ ማሰብ ያሳምማል። ገና ለሀገር እና ለወገን ይደርሳሉ የተባሉ ወጣቶችም የዚህ ጽዋ ቀማሾች ሆነዋል። ተሬ ደሴ (የ25 ዓመት ወጣት)፣ ገነነ ጥላሁን እና ሙርቴሳ ጥላሁን በሺርካ ወረዳ ሕልማቸው ተጨናግፎ፣ ደማቸው በመሬት ላይ ፈሷል።
አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ፣ አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል፣ ከፈለኝ ልክየለው... እነዚህ ስሞች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ አይደሉም። እነዚህ አባቶች ያሏቸው፣ እናቶች ያሳደጓቸው፣ ልጆች የሚጠብቋቸው ነፍሶች ነበሩ። በሃይማኖታቸው ምክንያት ብቻ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
ይህ ዓይነቱ እምነትን መሠረት ያደረገ መከራ፣ በዓለማችን ታሪክ አዲስ አይደለም። የሰው ልጅ በፈጣሪው በማመኑ ብቻ የተከፈለው ዋጋ ብዙ ነው።
ወደ ሩቅ ጎረቤት ሀገር ግብጽ ስንሄድ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለዘመናት በእምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል። በተለይም እ.ኤ.አ. በ2015 በሊቢያ የባህር ዳርቻ አይ ኤስ በተባለው አሸባሪ ቡድን የታረዱት 21 የግብጽ ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን ዓለም መቼም አይረሳም። ቢላዋ በአንገታቸው ላይ ሲያርፍ እንኳን የፈጣሪያቸውን ስም እየጠሩ በድፍረት ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። የአርሲዎቹም ሰማዕታት ከዚሁ የጽናት መንገድ የወጡ አይደሉም። ኢትዮጵያውያንም በተመሳሳይ በሊቢያ እንዲሁ።
ወደ ምዕራብ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ ናይጄሪያ እናገኛለን። በቦኮሃራም እና በአክራሪ የፉላኒ ታጣቂዎች አማካኝነት በሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍል በሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች አብያተ ክርስቲያናቶቻቸው ተቃጥለውባቸው፣ መንደራቸው ወድሞ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
የአርሜንያ የዘር ማጥፋት ታሪክም ሌላው ትልቅ ትምህርት ነው። በ1915 በኦቶማን ኢምፓየር ዘመን፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አርመናውያን በክርስትና እምነታቸው እና በማንነታቸው ምክንያት ብቻ በግፍ ተጨፍጭፈዋል፣ በበረሃም ተሰደው አልቀዋል። ነገር ግን ዛሬ አርሜንያውያን ከየትኛውም ጊዜ በላይ አብበው፣ እምነታቸውንም አጽንተው ይገኛሉ። ጥይት እና እሳት ስጋን ሊገድል ይችላል፣ እምነትን እና መንፈስን ግን መቼም ሊያጠፋ አይችልም።
ታዋቂው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጸሐፊ ቴርቱሊያን እንዳለው፡-
"የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው።"
በአርሲ ተራሮች ላይ የፈሰሰው የነ አቶ አማረ፣ የነ ወጣት ተሬ ደሴ ደም በከንቱ አይቀርም። የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስተምረን፣ መከራ በበዛ ቁጥር፣ መቅደሶች በነደዱ ቁጥር፣ የእምነት ስር ይበልጥ ይጠልቃል እንጂ አይደርቅም።
በእንደዚህ ዓይነት ጥልቅ ሀዘን እና የሰብአዊነት ውድቀት ውስጥ ስናልፍ፣ የሰው ልጅ ታሪክ ካፈራቸው ታላላቅ መሪዎች እና ፈላስፎች የምንማረው ብዙ ነገር አለ። ጭካኔን በጭካኔ መመለስ የትም አያደርስም።
የሰብአዊ መብት ታጋዩ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር (የተናገረው ኃያል ቃል በዚህ ጊዜ ትዝ ይለናል፡-
"ጨለማ ጨለማን ሊያባርር አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ብርሃን ብቻ ነው። ጥላቻ ጥላቻን ሊያጠፋ አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው።"
በአርሲ የተፈጸመው ድርጊት የጨለማ እና የጥላቻ ፍሬ ነው። ነገር ግን የተፈናቀሉት ምዕመናን ጽላቱን አቅፈው መውጣታቸው፣ ብርሃንን እና ፍቅርን ምርጫቸው እንዳደረጉ ያሳያል።
የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው እና የሆሎኮስት (የአይሁዳውያን ጭፍጨፋ) ተራፊው ኤሊ ዊሰል ስለ ግፍ ዝምታ ሲናገር፡-
"ዝምታ ሁልጊዜም የሚጠቅመው አጥቂውን እንጂ ተጠቂውን አይደለም። ገለልተኝነት የሚረዳው ጨቋኙን እንጂ ተጨቋኙን አይደለም።" ብሎ ነበር።
ስለሆነም የነዚህን ንጹሐን መገደል፣ የ101 ዓመት ታሪካዊ ቅርስ መቃጠል፣ እና የ280 ሰዎች መፈናቀል እንደ ቀላል ዜና አልፈነው ልንሄድ አይገባም። ህመማቸውን ልንጋራ፣ ድምጻቸው ልንሆን ይገባል።
ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ደግሞ ስለ መጽናት እንዲህ ይላሉ፡-
"ትልቁ የህይወት ክብር ያለው ፈጽሞ ባለመውደቅ ውስጥ ሳይሆን፣ በወደቅን ቁጥር ተመልሶ በመነሳት ውስጥ ነው።"
ኦርቶዶክሳውያኑ ዛሬ ቤታቸው ፈርሶ፣ ዘመዶቻቸው ተገድለውባቸው ሜዳ ላይ ወድቀው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን እምነታቸው እስካለ ድረስ፣ ነገ ከአመዱ ላይ ተመልሰው ይነሳሉ።
በአሰኮ ወረዳ ብቻ ከ280 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተፈናቅለዋል። መፈናቀል ማለት መጓዝ ብቻ አይደለም። መፈናቀል ማለት ትዝታን፣ ልፋትን፣ የልጅነት የቦረቁበትን አፈር፣ እና የዘመዶችን መቃብር ትቶ መሄድ ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ያሉት ሜዳ ላይ ነው። የለበሱት ልብስ ብቻ ነው ያላቸው። የሌሊቱ ብርድ ሲቆራርጣቸው፣ የጠዋቱ ጸሐይ ሲያቃጥላቸው፣ የልጆቻቸው ርሃብ አንጀታቸውን ሲበላው... ያላቸው ብቸኛ መጽናኛ በደረታቸው ያቀፉት እምነታቸው ብቻ ነው።
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል" (መዝሙር 43:22)። የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሀዘን መግለጫቸውን የጀመሩት በዚህ የዳዊት መዝሙር ነበር። ይህ ቃል የዛሬን ብቻ ሳይሆን የዘመናትን የክርስቲያኖችን ህይወት የሚገልጽ ነው።
በእርግጥም እንደ በግ ለመታረድ የተሰለፉት እነዚህ ወገኖች ጥፋታቸው ምንድን ነው? ከማንም ጋር ያልተጣሉ፣ የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸው፣ ኑሯቸውን ለማሸነፍ መሬት የሚጭሩ ምስኪን ገበሬዎች ነበሩ። ነገር ግን በአክራሪነት የታወረው አእምሮ ይህንን ሊረዳ አይችልም።
እሳት ሁሉንም ነገር ያወድማል፤ መጽሐፍትን ያቃጥላል፣ ግድግዳን ያፈርሳል፣ ስጋን ያጠፋል። ነገር ግን እሳት እምነትን ሊያቃጥል አይችልም። የ101 ዓመቱ የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በአካላዊ ገጽታው ባይኖርም፣ ያ መቅደስ የሰራው መንፈሳዊ ህንጻ ግን አሁንም በምዕመናኑ ልብ ውስጥ ጸንቶ ይገኛል።
የ13ቱ ሰማዕታት ነፍስ በሰላም ታርፋለች፤ ደማቸው ግን ለትውልድ የሚተላለፍ የጽናት ትምህርት ሆኖ ይኖራል። የተሰደዱት ወገኖቻችን ዛሬ ሜዳ ላይ ቢሆኑም፣ የታሪክ ጌታ የሆነው አምላክ ነገን አዲስ አድርጎ ይሰራላቸዋል። የጥላቻ ኃይሎች በክፋታቸው መቅደሱን አፍርሰውታል፤ ሆኖም እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የድንጋይ እና የእንጨት ክምር ሳትሆን፣ ያቺ በስደት መሃልም ጽላቷን አቅፋ የምትጓዘዋ የሰው ልጅ ልብ ናት።
እስከዚያው ግን እንደ አቡነ ኤልሳዕ ጸሎት፤ ፈጣሪ የሞቱትን ነፍስ በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍ፣ የተፈናቀሉትን፣ የተራቡትን እና የተራቆቱትን ደግሞ በምህረት እጁ ይጎብኝ፣ ያጽናናም። ከጭስ እና ከአመድ በስተጀርባ፣ ብርሃን አለና።
2 months ago
"ምስጉን ሰው" የተሰኘው መጽሐፍ በድምቀት ተመረቀ
#ethiopia | የአቶ ታምራት ተመስገንን የሕይወት እና የሥራ ታሪክ የሚተርከው "ምስጉን ሰው" የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም በዲ ሊዮፖል ሆቴል በተካሄደ ስነ-ስርዓት በይፋ ተመረቀ።
ሰም እና ወርቅ ሚዲያ እና ኢንተርቴይመንት ባዘጋጀው በዚህ የመጽሐፍ የምረቃ መርሃ-ግብር ላይ የክብር እንግዶች፣ አንጋፋ የሥነ-ጽሑፍ ሰዎች፣ የባለታሪኩ ወዳጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው በርካታ እንግዶች ታድመዋል።
መጽሐፉ በጉራጌ ዞን በእንደጋኝ ወረዳ ተወልደው በሊስትሮነትና በሌሎች እጅግ አነስተኛ የጉልበት ሥራዎች ሕይወታቸውን የጀመሩትን የአቶ ታምራት ተመስገንን የትግል ጉዞ በሰፊው ይዳስሳል።
ባለታሪኩ ይህንን ፈታኝ የሕይወት ውጣ ውረድ በፅናት አልፈው ሀገሪቱ ካሏት ታላላቅ የግንባታ ኮንትራክተሮች አንዱ ለመሆን የቻሉ ሲሆን፣ ለበርካታ ዜጎችም የሥራ ዕድል በመፍጠር በሙያቸው እንዲበቁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከታቸው በምረቃው ላይ ተገልጿል።
አቶ ታምራት ከጠንካራ የሥራ ባህላቸው ባሻገር በማኅበረሰባዊ እና በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸውም በሰፊው እንደሚታወቁ በመጽሐፉ ተብራርቷል።
በችግር የተዘጉ ቤቶችን በመክፈት፣ አቅመ ደካሞችን በመደገፍ እንዲሁም ህሙማንን በማሳከም ኃላፊነታቸውን የተወጡ ምስጉን ሰው ናቸው። በተጨማሪም መንገዶችን፣ ቤተ እምነቶችን፣ የሕክምና ተቋማትን እና ትምህርት ቤቶችን በገንዘባቸውና በሙያቸው በመደገፍና በመገንባት ለአገልግሎት እንዲበቁ አድርገዋል።
ይህ የባለታሪኩን አርዓያነት ያለው ሕይወት አጉልቶ የሚያሳየው "ምስጉን ሰው" የተሰኘው መጽሐፍ፣ በሃያሲና የሥነ-ጽሑፍ መምህር ባዩልኝ አያሌው እንዲሁም በደራሲና ጋዜጠኛ ዘነበ ወላ ተጽፎ ለንባብ የበቃ ነው።
የሕይወት ታሪክ መጽሐፉ በአምስት ዋና ዋና ክፍሎች እና በአርባ ሁለት ምዕራፎች የተዋቀረ ሲሆን፣ በአጠቃላይ በሶስት መቶ ሰማንያ ሁለት ገጾች ተቀነባብሮ ቀርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | የአቶ ታምራት ተመስገንን የሕይወት እና የሥራ ታሪክ የሚተርከው "ምስጉን ሰው" የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም በዲ ሊዮፖል ሆቴል በተካሄደ ስነ-ስርዓት በይፋ ተመረቀ።
ሰም እና ወርቅ ሚዲያ እና ኢንተርቴይመንት ባዘጋጀው በዚህ የመጽሐፍ የምረቃ መርሃ-ግብር ላይ የክብር እንግዶች፣ አንጋፋ የሥነ-ጽሑፍ ሰዎች፣ የባለታሪኩ ወዳጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው በርካታ እንግዶች ታድመዋል።
መጽሐፉ በጉራጌ ዞን በእንደጋኝ ወረዳ ተወልደው በሊስትሮነትና በሌሎች እጅግ አነስተኛ የጉልበት ሥራዎች ሕይወታቸውን የጀመሩትን የአቶ ታምራት ተመስገንን የትግል ጉዞ በሰፊው ይዳስሳል።
ባለታሪኩ ይህንን ፈታኝ የሕይወት ውጣ ውረድ በፅናት አልፈው ሀገሪቱ ካሏት ታላላቅ የግንባታ ኮንትራክተሮች አንዱ ለመሆን የቻሉ ሲሆን፣ ለበርካታ ዜጎችም የሥራ ዕድል በመፍጠር በሙያቸው እንዲበቁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከታቸው በምረቃው ላይ ተገልጿል።
አቶ ታምራት ከጠንካራ የሥራ ባህላቸው ባሻገር በማኅበረሰባዊ እና በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸውም በሰፊው እንደሚታወቁ በመጽሐፉ ተብራርቷል።
በችግር የተዘጉ ቤቶችን በመክፈት፣ አቅመ ደካሞችን በመደገፍ እንዲሁም ህሙማንን በማሳከም ኃላፊነታቸውን የተወጡ ምስጉን ሰው ናቸው። በተጨማሪም መንገዶችን፣ ቤተ እምነቶችን፣ የሕክምና ተቋማትን እና ትምህርት ቤቶችን በገንዘባቸውና በሙያቸው በመደገፍና በመገንባት ለአገልግሎት እንዲበቁ አድርገዋል።
ይህ የባለታሪኩን አርዓያነት ያለው ሕይወት አጉልቶ የሚያሳየው "ምስጉን ሰው" የተሰኘው መጽሐፍ፣ በሃያሲና የሥነ-ጽሑፍ መምህር ባዩልኝ አያሌው እንዲሁም በደራሲና ጋዜጠኛ ዘነበ ወላ ተጽፎ ለንባብ የበቃ ነው።
የሕይወት ታሪክ መጽሐፉ በአምስት ዋና ዋና ክፍሎች እና በአርባ ሁለት ምዕራፎች የተዋቀረ ሲሆን፣ በአጠቃላይ በሶስት መቶ ሰማንያ ሁለት ገጾች ተቀነባብሮ ቀርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
3 months ago
Sponsored by
Surafel
3 months ago
መጋቢ ዐቢይ ታደለ “መልክአ-ስብዕና” የተሰኘ መጽሐፋቸውን አስመረቁ።
የኤክሌሺያ ዓለምአቀፍ የወንጌል አማኞች ማኅበር ዋና ዳይሬክተር እና የኪያ ሾው መርሐግብር አዘጋጅ፣ የመጋቢ ዐቢይ ታደለ (ኪያ) “መልክአ-ስብዕና” መጽሐፍ፣ ግንቦት 08/2018 ዓ.ም በቤዛ ዓለምአቀፍ ቤተክርስቲያን ለምረቃ በቅቷል።
በምረቃው ሥነ ሥርዓትም የመጽሐፉ ደራሲ መጋቢ ዐቢይ ታደለ፣ የመጋቢ ዐቢይ ታደለ ባለቤት ወ/ሮ ማክዳ ጌታቸው፣ የቤተክርስቲያን መሪዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች እና የመጋቢ ወዳጆች ተገኝተዋል።
በወንድም የኔነህ መድረክ አጋፋሪነት ቅደም ተከተል የተሰጣቸው የመርሐግብሩ አካላት ጸሎት፣ “የእንኳን ደስ አለህ” መልእክት፣ ዝማሬ፣ የመጽሐፍ ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን በመጋቢ ዐቢይ ታደለ አወያይነት “መሆን ለተጽዕኖ” የተሰኘ የፓናል ዲስከሽን ተካሂዶ፣ የመጋቢ ዐቢይ ታደለን አገልግሎት የሚያሳይ አጭር ዘጋቢ ፊልም ለተመልካቾች ቀርቧል።
በዛሬው ዕለት የተመረቀው፣ “መልክአ-ስብዕና” የተሰኘው መጽሐፍ፣ በኢትዮጵያ የአመራር እና የስብዕና ግንባታ ታሪክ ውስጥ የራሱን አስተዋጽኦ የሚያበረክት ሲሆን፣ መሪነትን በውስጣዊ ማንነት እና በታማኝነት መሠረት ላይ ለመገንባት የሚያስችሉ አሥራ አንድ መሠረታዊ፣ ምሥጢር አዘል ምዕራፎችን አካትቷል።
በምረቃው የመጽሐፍ ዳሰሳ መርሐግብር እንደተገለጸው መጽሐፉ ለዘመናችን መሪዎች እና አገልጋዮች፣ የመሪነት ስጦታ ላላቸው ወጣቶች እንዲሁም ለተተኪው ትውልድ፣ በቤተክርስቲያን እና ከቤተክርስቲያን ውጪ ላሉ ሁሉ፣ ትልቅ አስተዋጽኦ የሚያበረክት የጊዜው መልእክት ነው።
ለአሥራ አንድ ዓመታት በኪያ ሾው መርሐግብር በክርስቲያን ሚዲያ ላይ ተጽዕኖ የፈጠሩት እና ከዚህ ቀደም “አካላዊ አስተሳሰብ” የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አንባቢ ያደረሱት መጋቢ ዐቢይ ታደለ፣ ከ“መልክአ-ስብዕና” የመጽሐፍ ምረቃ በኋላ በሰጡት መግለጫ በቀጣይ ሁለት መጽሐፍትን ወደ አንባቢ እንደሚያደርሱ ገልጸዋል።
የኤክሌሺያ ዓለምአቀፍ የወንጌል አማኞች ማኅበር ዋና ዳይሬክተር እና የኪያ ሾው መርሐግብር አዘጋጅ፣ የመጋቢ ዐቢይ ታደለ (ኪያ) “መልክአ-ስብዕና” መጽሐፍ፣ ግንቦት 08/2018 ዓ.ም በቤዛ ዓለምአቀፍ ቤተክርስቲያን ለምረቃ በቅቷል።
በምረቃው ሥነ ሥርዓትም የመጽሐፉ ደራሲ መጋቢ ዐቢይ ታደለ፣ የመጋቢ ዐቢይ ታደለ ባለቤት ወ/ሮ ማክዳ ጌታቸው፣ የቤተክርስቲያን መሪዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች እና የመጋቢ ወዳጆች ተገኝተዋል።
በወንድም የኔነህ መድረክ አጋፋሪነት ቅደም ተከተል የተሰጣቸው የመርሐግብሩ አካላት ጸሎት፣ “የእንኳን ደስ አለህ” መልእክት፣ ዝማሬ፣ የመጽሐፍ ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን በመጋቢ ዐቢይ ታደለ አወያይነት “መሆን ለተጽዕኖ” የተሰኘ የፓናል ዲስከሽን ተካሂዶ፣ የመጋቢ ዐቢይ ታደለን አገልግሎት የሚያሳይ አጭር ዘጋቢ ፊልም ለተመልካቾች ቀርቧል።
በዛሬው ዕለት የተመረቀው፣ “መልክአ-ስብዕና” የተሰኘው መጽሐፍ፣ በኢትዮጵያ የአመራር እና የስብዕና ግንባታ ታሪክ ውስጥ የራሱን አስተዋጽኦ የሚያበረክት ሲሆን፣ መሪነትን በውስጣዊ ማንነት እና በታማኝነት መሠረት ላይ ለመገንባት የሚያስችሉ አሥራ አንድ መሠረታዊ፣ ምሥጢር አዘል ምዕራፎችን አካትቷል።
በምረቃው የመጽሐፍ ዳሰሳ መርሐግብር እንደተገለጸው መጽሐፉ ለዘመናችን መሪዎች እና አገልጋዮች፣ የመሪነት ስጦታ ላላቸው ወጣቶች እንዲሁም ለተተኪው ትውልድ፣ በቤተክርስቲያን እና ከቤተክርስቲያን ውጪ ላሉ ሁሉ፣ ትልቅ አስተዋጽኦ የሚያበረክት የጊዜው መልእክት ነው።
ለአሥራ አንድ ዓመታት በኪያ ሾው መርሐግብር በክርስቲያን ሚዲያ ላይ ተጽዕኖ የፈጠሩት እና ከዚህ ቀደም “አካላዊ አስተሳሰብ” የተሰኘ መጽሐፍ ወደ አንባቢ ያደረሱት መጋቢ ዐቢይ ታደለ፣ ከ“መልክአ-ስብዕና” የመጽሐፍ ምረቃ በኋላ በሰጡት መግለጫ በቀጣይ ሁለት መጽሐፍትን ወደ አንባቢ እንደሚያደርሱ ገልጸዋል።
Comments