2 days ago
በእንግሊዝኛ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ትምህርት የተማሩ ከ100 በላይ ታዳጊዎች ተመረቁ
#ethiopia | አዲስ አበባ – የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት በቦሌ ኆኀተ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ላለፉት አምስት ሳምንታት በእንግሊዝኛ ቋንቋ መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ የቆዩ ከ100 በላይ ታዳጊዎችን ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. አስመርቋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የመገናኛ ብዙኃኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቀሲስ አካልወልድ ተሰማ እና የተመራቂዎቹ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ተማሪዎቹ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቤተክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ታሪክ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የተማሩ ሲሆን፣ መርሐ ግብሩ እምነቱን ለወጣቶች ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ባለው መልኩ ለማስተላለፍ በማሰብ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፣ ታዳጊዎች የእምነታቸውን ትምህርት በእንግሊዝኛ መማራቸው ወደፊት በውጭ ሀገራት ቢኖሩም እምነታቸውን በቀላሉ እንዲረዱና እንዲያስተምሩ እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትም የወንጌል ትምህርቶችን በተለያዩ ቋንቋዎች ተደራሽ የማድረግ ሥራውን በቀጣይነት እንደሚያጠናክር አስታውቋል።
#ethiopia | አዲስ አበባ – የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት በቦሌ ኆኀተ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ላለፉት አምስት ሳምንታት በእንግሊዝኛ ቋንቋ መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ የቆዩ ከ100 በላይ ታዳጊዎችን ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. አስመርቋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ፣ የመገናኛ ብዙኃኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቀሲስ አካልወልድ ተሰማ እና የተመራቂዎቹ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ተማሪዎቹ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቤተክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ታሪክ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የተማሩ ሲሆን፣ መርሐ ግብሩ እምነቱን ለወጣቶች ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ባለው መልኩ ለማስተላለፍ በማሰብ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፣ ታዳጊዎች የእምነታቸውን ትምህርት በእንግሊዝኛ መማራቸው ወደፊት በውጭ ሀገራት ቢኖሩም እምነታቸውን በቀላሉ እንዲረዱና እንዲያስተምሩ እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትም የወንጌል ትምህርቶችን በተለያዩ ቋንቋዎች ተደራሽ የማድረግ ሥራውን በቀጣይነት እንደሚያጠናክር አስታውቋል።
3 days ago
u12a5u1295u12b3u1295 u1208u12d5u1208u1275 u1230u1295u1260u1275 u1260u1230u120bu121d u12a0u12f0u1228u1233u127du1201 u12a5u12ebu1208u127d u12e8u1218u120du12d5u120du1270 u12a0u12f5u1263u122bu1275 u12f0u1265u1228 u1230u120bu121d u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12abu1274u12f5u122bu120d u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1270u12cbu1205u12f6 u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12e8u12d5u1208u1271u1295 u1245u12f3u1234 u12a5u1293 u1235u1265u12a8u1270 u12c8u1295u130cu120d u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u1273u1235u1270u120bu120du134bu1208u127d - u121au1292u12ebu1356u120au1235 u121au1292u1236u1273 - u1210u121du120c u1373u136e u1240u1295, u1373u137bu1372u1370 (Aug 2 2026).","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzoxMDUxMDM2NTUxMjQwNzQx
እንኳን ለዕለት ሰንበት በሰላም አደረሳችሁ እያለች የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የዕለቱን ቅዳሴ እና ስብከተ ወንጌል በቀጥታ ሥርጭት ታስተላልፋለች - ሚኒያፖሊስ ሚኒሶታ - ሐምሌ ፳፮ ቀን, ፳፻፲፰ (Aug 2 2026).
4 days ago
የቆማ ፋሲለደስ (ደብረ አንፆኪያ) ቤተክርስቲያን – የታሪክ፣ የእምነትና የቅርስ መዲና
#ethiopia | በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በእስቴ ወረዳ፣ ከእስቴ ከተማ በ52 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው የቆማ ፋሲለደስ (ደብረ አንፆኪያ) ቤተክርስቲያን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያላት ጥንታዊ የእምነትና የባህል ማዕከል ናት።
ደብሩ በ1597 ዓ.ም. በእቴጌ ወልደ ሳህላ፣ የአፄ ሱስኒዮስ (ስልጣን ሰገድ) ባለቤት ተመሠረተ። በኋላም አፄ ፋሲለደስ በንግሥናቸው ስምንተኛ ዓመት በእናታቸው አሳሳቢነት ደብሩን በ«ርዕሰ አድባራት ወገዳማት» ማዕረግ በማክበር ከፍተኛ መንፈሳዊ ሥልጣንና ክብር ሰጥተውታል።
ቤተክርስቲያኑ በክብ ቅርጽ የተገነባ ሲሆን፣ በ26 ዓምደ ወርቅ የተደገፈና በቀይ ድንጋይ (ቦዝ) የተሠራ ውብ ሕንፃ ነው። በቅፅሩ ውስጥ የትምህርት ቤት፣ ጉባኤ ቤት፣ እንዲሁም በፋሲል ግንብ አቀማመጥ የተሠራ የዕቃ ቤትና የደወል ማማ ይገኛሉ።
የደብሩ አስተዳደራዊና ሥርዓተ አገልግሎት በ318 ሊቃውንት የተዋቀረ ሲሆን፣ መምህራን፣ ሊቃውንት፣ መርጌታዎች፣ መነኮሳት፣ ደብተራዎችና ሌሎች በርካታ አገልጋዮችን ያካተተ ሥርዓት ነበረው።
ደብሩ በተለይ በ«ቆሜ ፀዋት ዜማ» ይታወቃል። ይህ ዜማ ከቅዱስ ያሬድ የወረሰ ጥንታዊ የቅዳሴ ዜማ መሆኑ ይነገራል። በዮዲትና በአህመድ ግራኝ ዘመን ብዙ ቤተክርስቲያናት በተጎዱበት ወቅትም ይህ የያሬድ ዜማ በደብሩ ሳይቀየር እስከ ዛሬ መጠበቁ የቤተክርስቲያኑ ልዩ መለያ ነው።
የቆማ ፋሲለደስ ቤተክርስቲያን በውስጧ ከወርቅ፣ ከብር፣ ከእብነበረድና ከሌሎች ውድ ማዕድናት የተሠሩ ንዋያተ ቅድሳትን የያዘች ሲሆን፣ ለእስቴ ወረዳ፣ ለአማራ ክልል እና ለመላው ኢትዮጵያ ጠቃሚ የታሪክ፣ የሃይማኖትና የቱሪዝም መዳረሻ ሆና ትገኛለች።
የእስቴ ወረዳ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ጽሕፈት ቤት
#ethiopia | በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በእስቴ ወረዳ፣ ከእስቴ ከተማ በ52 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው የቆማ ፋሲለደስ (ደብረ አንፆኪያ) ቤተክርስቲያን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያላት ጥንታዊ የእምነትና የባህል ማዕከል ናት።
ደብሩ በ1597 ዓ.ም. በእቴጌ ወልደ ሳህላ፣ የአፄ ሱስኒዮስ (ስልጣን ሰገድ) ባለቤት ተመሠረተ። በኋላም አፄ ፋሲለደስ በንግሥናቸው ስምንተኛ ዓመት በእናታቸው አሳሳቢነት ደብሩን በ«ርዕሰ አድባራት ወገዳማት» ማዕረግ በማክበር ከፍተኛ መንፈሳዊ ሥልጣንና ክብር ሰጥተውታል።
ቤተክርስቲያኑ በክብ ቅርጽ የተገነባ ሲሆን፣ በ26 ዓምደ ወርቅ የተደገፈና በቀይ ድንጋይ (ቦዝ) የተሠራ ውብ ሕንፃ ነው። በቅፅሩ ውስጥ የትምህርት ቤት፣ ጉባኤ ቤት፣ እንዲሁም በፋሲል ግንብ አቀማመጥ የተሠራ የዕቃ ቤትና የደወል ማማ ይገኛሉ።
የደብሩ አስተዳደራዊና ሥርዓተ አገልግሎት በ318 ሊቃውንት የተዋቀረ ሲሆን፣ መምህራን፣ ሊቃውንት፣ መርጌታዎች፣ መነኮሳት፣ ደብተራዎችና ሌሎች በርካታ አገልጋዮችን ያካተተ ሥርዓት ነበረው።
ደብሩ በተለይ በ«ቆሜ ፀዋት ዜማ» ይታወቃል። ይህ ዜማ ከቅዱስ ያሬድ የወረሰ ጥንታዊ የቅዳሴ ዜማ መሆኑ ይነገራል። በዮዲትና በአህመድ ግራኝ ዘመን ብዙ ቤተክርስቲያናት በተጎዱበት ወቅትም ይህ የያሬድ ዜማ በደብሩ ሳይቀየር እስከ ዛሬ መጠበቁ የቤተክርስቲያኑ ልዩ መለያ ነው።
የቆማ ፋሲለደስ ቤተክርስቲያን በውስጧ ከወርቅ፣ ከብር፣ ከእብነበረድና ከሌሎች ውድ ማዕድናት የተሠሩ ንዋያተ ቅድሳትን የያዘች ሲሆን፣ ለእስቴ ወረዳ፣ ለአማራ ክልል እና ለመላው ኢትዮጵያ ጠቃሚ የታሪክ፣ የሃይማኖትና የቱሪዝም መዳረሻ ሆና ትገኛለች።
የእስቴ ወረዳ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ጽሕፈት ቤት
8 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ካውንስ ዋና ጸሐፊ ቄስ ጀሪ ፒላይ በአማራ ክልል በአምልኮ ቦታዎች ላይ የደረሰውን ጥቃት እንዲሁም የሲቪሎችን መገደል እና መቁሰል "እጅግ የሚረብሽ እና ፈጽሞ ተቀባይነት የሌለው ድርጊት ነው" ሲሉ በጽኑ አውግዘዋል። ዋና ጸሐፊው ዛሬ ባወጡት መግለጫ፣ የሃይማኖት ተቋማት እና ሲቪሎች በፍጹም ኢላማ ሊደረጉ ወይም በወታደራዊ ዘመቻዎች እንቅስቃሴ ውስጥ ሊገቡ እንደማይገባ በማሳሰብ፣ በአማራ ክልል በሲቪል ማኅበረሰብ እና በሃይማኖት ተቋማት ላይ እየተፈጸሙ ያሉ ጥቃቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ ጠይቀዋል።
ካውንስሉ ባወጣው መግለጫ በጥቃቱ ዙሪያ አስቸኳይ፣ ተዓማኒ፣ ግልጽ እና ገለልተኛ የሆነ ምርመራ እንዲካሄድና ይህንን ድርጊት የፈጸሙ አካላት በሕግ እንዲጠየቁ ጥሪ አቅርቧል። በተጨማሪም ሁሉም የግጭቱ ተሳታፊ ወገኖች ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ሕግጋትን እንዲያከብሩ እንዲሁም ሲቪሎችንና የሃይማኖት ተቋማትን የመጠበቅ ኃላፊነታቸውን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲወጡ ዋና ጸሐፊው አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት እና ሁሉም ተፋላሚ ወገኖች የጥቃት አዙሪቱን እንዲያስቆሙ፣ በንጹሃን ዜጎች ላይ መከራ የሚያስከትሉ ጥቃቶችን እንዲገቱ እና አሁን ላለው ግጭት ሰላማዊ መፍትሔ እንዲፈልጉም አበክረው ጠይቀዋል።
መግለጫው በማጠቃለያው ለተጎጂዎች ያለውን አጋርነት በመግለጽ፣ በጥቃቱ ሕይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች ጥልቅ ሀዘናቸውን ገልጸው ለቆሰሉት ፈውስን ተመኝተዋል። እንዲሁም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና ከመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር በክርስቲያናዊ አንድነት እንደሚቆሙ በማረጋገጥ፣ የሰላም አምላክ ሀዘንተኞችን እንዲያጽናና፣ ንጹሃንን እንዲጠብቅና ኢትዮጵያንም ወደ ፍትህ፣ ዕርቅ እና ዘላቂ ሰላም እንዲመራት መልካም ምኞታቸውን እና ጸሎታቸውን አስተላልፈዋል።
ካውንስሉ ባወጣው መግለጫ በጥቃቱ ዙሪያ አስቸኳይ፣ ተዓማኒ፣ ግልጽ እና ገለልተኛ የሆነ ምርመራ እንዲካሄድና ይህንን ድርጊት የፈጸሙ አካላት በሕግ እንዲጠየቁ ጥሪ አቅርቧል። በተጨማሪም ሁሉም የግጭቱ ተሳታፊ ወገኖች ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ሕግጋትን እንዲያከብሩ እንዲሁም ሲቪሎችንና የሃይማኖት ተቋማትን የመጠበቅ ኃላፊነታቸውን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲወጡ ዋና ጸሐፊው አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት እና ሁሉም ተፋላሚ ወገኖች የጥቃት አዙሪቱን እንዲያስቆሙ፣ በንጹሃን ዜጎች ላይ መከራ የሚያስከትሉ ጥቃቶችን እንዲገቱ እና አሁን ላለው ግጭት ሰላማዊ መፍትሔ እንዲፈልጉም አበክረው ጠይቀዋል።
መግለጫው በማጠቃለያው ለተጎጂዎች ያለውን አጋርነት በመግለጽ፣ በጥቃቱ ሕይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች ጥልቅ ሀዘናቸውን ገልጸው ለቆሰሉት ፈውስን ተመኝተዋል። እንዲሁም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና ከመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር በክርስቲያናዊ አንድነት እንደሚቆሙ በማረጋገጥ፣ የሰላም አምላክ ሀዘንተኞችን እንዲያጽናና፣ ንጹሃንን እንዲጠብቅና ኢትዮጵያንም ወደ ፍትህ፣ ዕርቅ እና ዘላቂ ሰላም እንዲመራት መልካም ምኞታቸውን እና ጸሎታቸውን አስተላልፈዋል።
9 days ago
የኢሰመጉ 158ኛ ልዩ መግለጫ፡
በምስራቅ አርሲ ዞን በሃይማኖትና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መቀጠላቸውን ኢሰመጉ ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሐምሌ 2018 ዓ.ም ባወጣው 158ኛ ልዩ መግለጫው፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ከ2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ ሃይማኖትንና ማንነትን መሰረት ያደረጉ ከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን ገለጸ።
ተቋሙ ከመጋቢት 3 እስከ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው የምርመራ ወቅት በተሰበሰቡ አስረጂዎች፣ በዞኑ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች በዋናነት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ላይ ያነጣጠረ የግድያ፣ የአካል ጉዳት፣ የእገታ፣ የመፈናቀል እና የንብረት ውድመት ድርጊት መፈጸማቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል።
የጥቃቶቹ ስፋትና የደረሰው ጉዳትበኢሰመጉ የምርመራ ግኝት መሰረት በተጠቀሱት ዓመታት ውስጥ በምስራቅ አርሲ ዞን ወረዳዎች በግድያ ህይወታቸውን ያጡ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር የሚከተለውን ይመስላል፦
መርቲ ወረዳ፦ 117 ሰዎች
-ሽርካ ወረዳ፦ 116 ሰዎች
-ጀጁ ወረዳ፦ 101 ሰዎች
-ሮቤ ወረዳ፦ 47 ሰዎች
-ጉና ወረዳ፦ 26 ሰዎች (በአንድ ጉድጓድ የተቀበሩ 5 ሰዎችን ጨምሮ)
-ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ፦ 20 ሰዎች
-አሰኮ ወረዳ፦ 5 ንጹሃን ዜጎች እና
4 የመንግስት ሚሊሻዎች
አርሲ ሲሬ ወረዳ፦ 3 ሰዎች
በተጨማሪም በህጻናትና አረጋውያን ላይ የከፋ የአካል ጉዳት መድረሱን የጠቆመው ሪፖርቱ፣ በጉና ወረዳ በፈጸመ ጥቃት የ4 እና የ8 ዓመት ህጻናት በጥይት መመታታቸውንና የአንዱ ህጻን እግር ሊቆረጥ መቻሉን በአብነት ጠቅሷል።
እገታ፣ መፈናቀል እና የንብረት ውድመት
ኢሰመጉ ባቀረበው ዝርዝር መረጃ መሰረት፦
እገታ፦
በሮቤ ወረዳ 156 ሰዎች፣
በጀጁ 182 ሰዎች፣
በምርቲ 29 ሰዎች እንዲሁም
በሽርካ 39 ሰዎች ታግተው ከፍተኛ የገንዘብ ransom የተጠየቀባቸው ሲሆን
በርካቶቹ በገንዘብ ቢለቀቁም የበርካታ ታጋቾች ያሉበት ሁኔታ እስካሁን አይታወቅም።
መፈናቀል፦
በጥቃቱ ስጋት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከቀያቸው የተፈናቀሉ ሲሆን፤ ከጀጁ ወረዳ 6,216፣ ከሽርካ 3,746፣ ከአሰኮ 2,133፣ ከሮቤ 1,270 እና ከመርቲ 1,036 ሰዎች ተፈናቅለው በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
የንብረት ውድመት፦
በርካታ አብያተ ክርስቲያናት መዘረፋቸውንና መቃጠላቸውን (ለምሳሌ በ101 ዓመት ዕድሜ ያለው የጠለታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን)፣ ቤቶች መፍረሳቸውንና መቃጠላቸውን እንዲሁም በርካታ የጋማና የቀንድ ከብቶች መዘረፋቸውን ሰነዱ ያመላክታል።
የህግ ግዴታዎችና የኢሰመጉ ጥሪ
ኢሰመጉ ድርጊቶቹ በስልታዊና በተስፋፋ መልኩ በሲቪል ህዝብ ላይ የተፈጸሙ በመሆናቸው በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች (Crimes Against Humanity) ባህሪ ያላቸው መሆኑን በመጠቆም፣ የፌደራል እና የኦሮሚያ ክልል መንግስታት የሚከተሉትን እርምጃዎች እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል፦
ተጠያቂነትን ማረጋገጥ፦ በጥቃቱ የተሳተፉ ታጣቂዎችንና ሀላፊነታቸውን ያልተወጡ የጸጥታና የአስተዳደር አካላትን በአስቸኳይ ለህግ ማቅረብ።
ሰብዓዊ እርዳታና መልሶ ማቋቋም፦ ለተፈናቀሉ ዜጎች ህክምና ማቅረብ እንዲሁም በይስሙላ ሳይሆን በዘላቂ ሰላም ወደ ቀያቸው የሚመለሱበትን መንገድ ማመቻቸት።
የፌደራል መንግስት ጣልቃ ገብነት፦ የክልሉ መንግስት የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ ካልቻለ፣ በህግ በተደነገገው መሰረት (አዋጅ ቁጥር 359/2003) የፌደራል መንግስት ጣልቃ በመግባት የዜጎችን ህይወት እንዲታደግ።
በምስራቅ አርሲ ዞን በሃይማኖትና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መቀጠላቸውን ኢሰመጉ ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሐምሌ 2018 ዓ.ም ባወጣው 158ኛ ልዩ መግለጫው፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ከ2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ ሃይማኖትንና ማንነትን መሰረት ያደረጉ ከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን ገለጸ።
ተቋሙ ከመጋቢት 3 እስከ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው የምርመራ ወቅት በተሰበሰቡ አስረጂዎች፣ በዞኑ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች በዋናነት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ላይ ያነጣጠረ የግድያ፣ የአካል ጉዳት፣ የእገታ፣ የመፈናቀል እና የንብረት ውድመት ድርጊት መፈጸማቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል።
የጥቃቶቹ ስፋትና የደረሰው ጉዳትበኢሰመጉ የምርመራ ግኝት መሰረት በተጠቀሱት ዓመታት ውስጥ በምስራቅ አርሲ ዞን ወረዳዎች በግድያ ህይወታቸውን ያጡ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር የሚከተለውን ይመስላል፦
መርቲ ወረዳ፦ 117 ሰዎች
-ሽርካ ወረዳ፦ 116 ሰዎች
-ጀጁ ወረዳ፦ 101 ሰዎች
-ሮቤ ወረዳ፦ 47 ሰዎች
-ጉና ወረዳ፦ 26 ሰዎች (በአንድ ጉድጓድ የተቀበሩ 5 ሰዎችን ጨምሮ)
-ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ፦ 20 ሰዎች
-አሰኮ ወረዳ፦ 5 ንጹሃን ዜጎች እና
4 የመንግስት ሚሊሻዎች
አርሲ ሲሬ ወረዳ፦ 3 ሰዎች
በተጨማሪም በህጻናትና አረጋውያን ላይ የከፋ የአካል ጉዳት መድረሱን የጠቆመው ሪፖርቱ፣ በጉና ወረዳ በፈጸመ ጥቃት የ4 እና የ8 ዓመት ህጻናት በጥይት መመታታቸውንና የአንዱ ህጻን እግር ሊቆረጥ መቻሉን በአብነት ጠቅሷል።
እገታ፣ መፈናቀል እና የንብረት ውድመት
ኢሰመጉ ባቀረበው ዝርዝር መረጃ መሰረት፦
እገታ፦
በሮቤ ወረዳ 156 ሰዎች፣
በጀጁ 182 ሰዎች፣
በምርቲ 29 ሰዎች እንዲሁም
በሽርካ 39 ሰዎች ታግተው ከፍተኛ የገንዘብ ransom የተጠየቀባቸው ሲሆን
በርካቶቹ በገንዘብ ቢለቀቁም የበርካታ ታጋቾች ያሉበት ሁኔታ እስካሁን አይታወቅም።
መፈናቀል፦
በጥቃቱ ስጋት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከቀያቸው የተፈናቀሉ ሲሆን፤ ከጀጁ ወረዳ 6,216፣ ከሽርካ 3,746፣ ከአሰኮ 2,133፣ ከሮቤ 1,270 እና ከመርቲ 1,036 ሰዎች ተፈናቅለው በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
የንብረት ውድመት፦
በርካታ አብያተ ክርስቲያናት መዘረፋቸውንና መቃጠላቸውን (ለምሳሌ በ101 ዓመት ዕድሜ ያለው የጠለታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን)፣ ቤቶች መፍረሳቸውንና መቃጠላቸውን እንዲሁም በርካታ የጋማና የቀንድ ከብቶች መዘረፋቸውን ሰነዱ ያመላክታል።
የህግ ግዴታዎችና የኢሰመጉ ጥሪ
ኢሰመጉ ድርጊቶቹ በስልታዊና በተስፋፋ መልኩ በሲቪል ህዝብ ላይ የተፈጸሙ በመሆናቸው በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች (Crimes Against Humanity) ባህሪ ያላቸው መሆኑን በመጠቆም፣ የፌደራል እና የኦሮሚያ ክልል መንግስታት የሚከተሉትን እርምጃዎች እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል፦
ተጠያቂነትን ማረጋገጥ፦ በጥቃቱ የተሳተፉ ታጣቂዎችንና ሀላፊነታቸውን ያልተወጡ የጸጥታና የአስተዳደር አካላትን በአስቸኳይ ለህግ ማቅረብ።
ሰብዓዊ እርዳታና መልሶ ማቋቋም፦ ለተፈናቀሉ ዜጎች ህክምና ማቅረብ እንዲሁም በይስሙላ ሳይሆን በዘላቂ ሰላም ወደ ቀያቸው የሚመለሱበትን መንገድ ማመቻቸት።
የፌደራል መንግስት ጣልቃ ገብነት፦ የክልሉ መንግስት የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ ካልቻለ፣ በህግ በተደነገገው መሰረት (አዋጅ ቁጥር 359/2003) የፌደራል መንግስት ጣልቃ በመግባት የዜጎችን ህይወት እንዲታደግ።
11 days ago
በቁልቢ እና ሀዋሳ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ሐምሌ 19 የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በቁልቢ እና በሀዋሳ ከተማ በታላቅ ሀይማኖታዊ ስርዓት እየተከበረ ይገኛል፡፡
በቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከበረ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት ስራ አስኪያጅ ብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብጹዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ እና ሌሎች ብጹአን ጳጳሳት ተገኝተዋል፡፡
በተመሳሳይ በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ተገኝተዋል።
ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የመጡ የእምነቱ ተከታዮችና ጎብኚዎች በንግስ በዓሉ ላይ የታደሙ ሲሆን፥ ታቦተ ህጉ ከመንበራቸው ወጥተው በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች በዓሉ በድምቀት እየተከበረ ይገኛሉ።
በመቅደስ ደረጀ እና በጥላሁን ይልማ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ሐምሌ 19 የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በቁልቢ እና በሀዋሳ ከተማ በታላቅ ሀይማኖታዊ ስርዓት እየተከበረ ይገኛል፡፡
በቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከበረ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት ስራ አስኪያጅ ብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብጹዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ እና ሌሎች ብጹአን ጳጳሳት ተገኝተዋል፡፡
በተመሳሳይ በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ተገኝተዋል።
ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የመጡ የእምነቱ ተከታዮችና ጎብኚዎች በንግስ በዓሉ ላይ የታደሙ ሲሆን፥ ታቦተ ህጉ ከመንበራቸው ወጥተው በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች በዓሉ በድምቀት እየተከበረ ይገኛሉ።
በመቅደስ ደረጀ እና በጥላሁን ይልማ
11 days ago
የቅዱስ ፓትርያርኩ መግለጫ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ወቅታዊ ጉዳዮች በማስመልከት አባታዊ መልእክት አስተላለፉ።
ሓምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ መልእክት እንደሚከተለው ነው፦
መልእክተ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
"ገባሬ ሣህል እግዚአብሔር፥ ወይፈትህ ለኩሉ ግፉዓን፦
እግዚአብሔር ይቅርታ አድራጊ ነው፤ ለተበደሉ ሁሉ ይፈርዳል።"
(መዝሙር ፻፪፥፮)
ከሁሉ በማስቀደም በሀገር ውስጥ እና በመላው ዓለም የምትኖሩ ኦርቶዶክሳውያን የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንን ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት በከፍተኛ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት ለሚከበረው፤ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ በእምነታቸው የጸኑትን ቅዱስ ቂርቆስንና ቅድስት ኢየሉጣን በመከራቸው መካከል እየተራዳ የእሳቱን ነበልባል እንደክረምት ውኃ ላቀዘቀዘበት፤ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን የታመኑትንም እስከ ሰማዕትነት ፍጻሜ ድረስ የሚያጸና መሆኑን ለምንዘክርበት ታላቅ በዓል እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከዘመነ ሐዋርያት ጀምሮ የወንጌልን ብርሃን በማብራት፣ የሰላምን መንገድ በማስተማር፣ ፍትሕን በማጽናት፣ የተጨነቁትንም በማጽናናት፣ ሕዝብንና ሀገርን እየደገፈች የኖረች ናት።
በዚህ ቅዱስ ተልእኮ ውስጥም መናንያን መነኮሳት እና መነኮሳይያት ዓለምንና ከዓለም የሚገኘውን ጊዜያዊ ክብር፣ ጥቅም፣ ምቾትና የመሳሰሉትን በፈቃዳቸው ትተው፤ በየገዳማቱ በበአታቸው በጾም፣ በጸሎት ተወስነው፤ ሕይወታቸውን በትሕትና ለእግዚአብሔር በመስጠት፤ ስለ ራሳቸው ብቻ ሳይሆን ስለ ሀገር፣ ስለ ሕዝብ፣ ስለ ሰላምና ስለ ዓለም ደኅንነት በመዓልትና በሌሊት የሚጸልዩ የምድራችን በረከቶች ናቸው።
መስቀልን በተሸከሙ፣ ጸሎትን መከታ ባደረጉ፣ ለፍጥረት ሁሉ ምሕረትን በሚለምኑ፣ ራሳቸውን ለመከላከልም ምንም ዓይነት ቁሳዊ ዝግጅት በሌላቸው በእነዚህ መናንያን ላይ እጅን ማንሣት በእግዚአብሔር ዘንድ የተከለከለ፣ በታሪክ ፊትም የሚያሳፍር ድርጊት ነው።
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን!
በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በቦረና ወረዳ በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ ቅድስት አርሴማ፣ አቡነ አረጋዊና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች አንድነት ገዳም ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት በተፈጸመው ጥቃት የመናንያን መነኮሳይያት ሕይወት በግፍ መጥፋቱን፤ በርካቶች መቁሰላቸውን፤ በገዳሙና በንዋየ ቅድሳቱ ውድመት መድረሱን ከሀገረ ስብከቱ መግለጫ በከፍተኛ ሐዘን የሰማን ሲሆን፤ በተመሳሳይም በዚሁ ዕለት በሀድያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የአምልኮ ሥፍራ በኃይል መፍረሱና በምእመናን ላይ ጥቃት መድረሱ የሚያሳዝንና በፍጹም ተቀባይነት የሌለው የተወገዘ ተግባር ነው።
በመሆኑም የጸሎት፣ የትምህርት፣ የሰላምና የመንፈሳዊ እሴት ማዕከል የሆኑትን ገዳማት መጠበቅ የአንድ ሃይማኖት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ የሰው ልጅ ክብርን፣ የሕግ የበላይነትንና የሀገር ሰላምን የማስጠበቅ ሓላፊነት ያላቸው በየደረጃው የሚገኙ ባለሥልጣናትና የሕግ አስከባሪ አካላት ጭምር እንደመሆኑ አሰቃቂ ጥቃት የፈጸሙት ተጠያቂዎች ለፍትሕ እንዲቀርቡ፤ ሌሎች ገዳማትና አድባራት ደኅንነታቸው እንዲጠበቅልን፤ ለተጎዱትም ተገቢው ድጋፍ እንዲደረግልን ዛሬም አበክረን እንጠይቃለን ።
በመጨረሻም ሕዝበ ክርስቲያንና መላው ኢትዮጵያውያን የጥቃት ሰለባ ከሆኑት ወገኖች ጋር በመንፈሳዊም ሆነ በሰብአዊ ድጋፍ አብራችሁ እንድትቆሙ ከአደራ ጭምር እያሳሰብን፤ በጽድቅ የሚፈርደው እግዚአብሔር አምላካችን ለተበደሉት ፍትሕን፣ ለቆሰሉት ፈውስን፣ በግፍ ሕይወታቸውን ለተነጠቁት ዕረፍተ ነፍስን፣ ለቤተ ክርስቲያናችንና ለሀገራችን ፍጹም ሰላምን ይስጥልን እያልን አባታዊ መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን።
እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
አሜን።
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
© የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ወቅታዊ ጉዳዮች በማስመልከት አባታዊ መልእክት አስተላለፉ።
ሓምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ መልእክት እንደሚከተለው ነው፦
መልእክተ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
"ገባሬ ሣህል እግዚአብሔር፥ ወይፈትህ ለኩሉ ግፉዓን፦
እግዚአብሔር ይቅርታ አድራጊ ነው፤ ለተበደሉ ሁሉ ይፈርዳል።"
(መዝሙር ፻፪፥፮)
ከሁሉ በማስቀደም በሀገር ውስጥ እና በመላው ዓለም የምትኖሩ ኦርቶዶክሳውያን የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንን ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት በከፍተኛ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት ለሚከበረው፤ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ በእምነታቸው የጸኑትን ቅዱስ ቂርቆስንና ቅድስት ኢየሉጣን በመከራቸው መካከል እየተራዳ የእሳቱን ነበልባል እንደክረምት ውኃ ላቀዘቀዘበት፤ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን የታመኑትንም እስከ ሰማዕትነት ፍጻሜ ድረስ የሚያጸና መሆኑን ለምንዘክርበት ታላቅ በዓል እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከዘመነ ሐዋርያት ጀምሮ የወንጌልን ብርሃን በማብራት፣ የሰላምን መንገድ በማስተማር፣ ፍትሕን በማጽናት፣ የተጨነቁትንም በማጽናናት፣ ሕዝብንና ሀገርን እየደገፈች የኖረች ናት።
በዚህ ቅዱስ ተልእኮ ውስጥም መናንያን መነኮሳት እና መነኮሳይያት ዓለምንና ከዓለም የሚገኘውን ጊዜያዊ ክብር፣ ጥቅም፣ ምቾትና የመሳሰሉትን በፈቃዳቸው ትተው፤ በየገዳማቱ በበአታቸው በጾም፣ በጸሎት ተወስነው፤ ሕይወታቸውን በትሕትና ለእግዚአብሔር በመስጠት፤ ስለ ራሳቸው ብቻ ሳይሆን ስለ ሀገር፣ ስለ ሕዝብ፣ ስለ ሰላምና ስለ ዓለም ደኅንነት በመዓልትና በሌሊት የሚጸልዩ የምድራችን በረከቶች ናቸው።
መስቀልን በተሸከሙ፣ ጸሎትን መከታ ባደረጉ፣ ለፍጥረት ሁሉ ምሕረትን በሚለምኑ፣ ራሳቸውን ለመከላከልም ምንም ዓይነት ቁሳዊ ዝግጅት በሌላቸው በእነዚህ መናንያን ላይ እጅን ማንሣት በእግዚአብሔር ዘንድ የተከለከለ፣ በታሪክ ፊትም የሚያሳፍር ድርጊት ነው።
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን!
በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በቦረና ወረዳ በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ ቅድስት አርሴማ፣ አቡነ አረጋዊና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች አንድነት ገዳም ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት በተፈጸመው ጥቃት የመናንያን መነኮሳይያት ሕይወት በግፍ መጥፋቱን፤ በርካቶች መቁሰላቸውን፤ በገዳሙና በንዋየ ቅድሳቱ ውድመት መድረሱን ከሀገረ ስብከቱ መግለጫ በከፍተኛ ሐዘን የሰማን ሲሆን፤ በተመሳሳይም በዚሁ ዕለት በሀድያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የአምልኮ ሥፍራ በኃይል መፍረሱና በምእመናን ላይ ጥቃት መድረሱ የሚያሳዝንና በፍጹም ተቀባይነት የሌለው የተወገዘ ተግባር ነው።
በመሆኑም የጸሎት፣ የትምህርት፣ የሰላምና የመንፈሳዊ እሴት ማዕከል የሆኑትን ገዳማት መጠበቅ የአንድ ሃይማኖት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ የሰው ልጅ ክብርን፣ የሕግ የበላይነትንና የሀገር ሰላምን የማስጠበቅ ሓላፊነት ያላቸው በየደረጃው የሚገኙ ባለሥልጣናትና የሕግ አስከባሪ አካላት ጭምር እንደመሆኑ አሰቃቂ ጥቃት የፈጸሙት ተጠያቂዎች ለፍትሕ እንዲቀርቡ፤ ሌሎች ገዳማትና አድባራት ደኅንነታቸው እንዲጠበቅልን፤ ለተጎዱትም ተገቢው ድጋፍ እንዲደረግልን ዛሬም አበክረን እንጠይቃለን ።
በመጨረሻም ሕዝበ ክርስቲያንና መላው ኢትዮጵያውያን የጥቃት ሰለባ ከሆኑት ወገኖች ጋር በመንፈሳዊም ሆነ በሰብአዊ ድጋፍ አብራችሁ እንድትቆሙ ከአደራ ጭምር እያሳሰብን፤ በጽድቅ የሚፈርደው እግዚአብሔር አምላካችን ለተበደሉት ፍትሕን፣ ለቆሰሉት ፈውስን፣ በግፍ ሕይወታቸውን ለተነጠቁት ዕረፍተ ነፍስን፣ ለቤተ ክርስቲያናችንና ለሀገራችን ፍጹም ሰላምን ይስጥልን እያልን አባታዊ መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን።
እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
አሜን።
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
© የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
11 days ago
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በገዳማትና በምእመናን ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶችን በማስመልከት ጥብቅ አባታዊ መልእክት አስተላለፉ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ በደቡብ ወሎ እና በሀድያና ስልጤ አህጉረ ስብከት በገዳማትና በምእመናን ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶችን በመኮነን አባታዊ መልእክት አስተላለፉ። ቅዱስነታቸው በደቡብ ወሎ ቦረና ወረዳ በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ በተፈጸመው ጥቃት የመነኮሳይያት ሕይወት ማለፉን፣ መቁሰልና የንዋያተ ቅድሳት ውድመት መድረሱን፤ እንዲሁም በሀድያና ስልጤ የአምልኮ ሥፍራ በኃይል መፍረሱን በከፍተኛ ሐዘን መረዳታቸውን ገልጸዋል።
በመግለጫቸውም ምንም ዓይነት ቁሳዊ ዝግጅት በሌላቸው መናንያን ላይ እጅ ማንሣት በታሪክና በእግዚአብሔር ፊት የሚያሳፍር ድርጊት መሆኑን ያሰመሩበት ቅዱስነታቸው፣ መንግሥትና የሕግ አስከባሪ አካላት ድርጊቱን የፈጸሙ አካላትን ለፍትሕ እንዲያቀርቡና የገዳማትን ደኅንነት እንዲያስጠብቁ በጥብቅ ጠይቀዋል። በተጨማሪም መላው ሕዝበ ክርስቲያንና ኢትዮጵያውያን ለተጎዱት ወገኖች አስፈላጊውን ሰብአዊና መንፈሳዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ አደራ ብለዋል።
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አባታዊ መልእክት ሙሉ ይዘት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!**
ገባሬ ሣህል እግዚአብሔር፥ ወይፈትህ ለኩሉ ግፉዓን፦ እግዚአብሔር ይቅርታ አድራጊ ነው፤ ለተበደሉ ሁሉ ይፈርዳል።" (መዝሙር ፻፪፥፮)
ከሁሉ በማስቀደም በሀገር ውስጥ እና በመላው ዓለም የምትኖሩ ኦርቶዶክሳውያን የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንን ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት በከፍተኛ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት ለሚከበረው፤ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ በእምነታቸው የጸኑትን ቅዱስ ቂርቆስንና ቅድስት ኢየሉጣን በመከራቸው መካከል እየተራዳ የእሳቱን ነበልባል እንደክረምት ውኃ ላቀዘቀዘበት፤ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን የታመኑትንም እስከ ሰማዕትነት ፍጻሜ ድረስ የሚያጸና መሆኑን ለምንዘክርበት ታላቅ በዓል እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከዘመነ ሐዋርያት ጀምሮ የወንጌልን ብርሃን በማብራት፣ የሰላምን መንገድ በማስተማር፣ ፍትሕን በማጽናት፣ የተጨነቁትንም በማጽናናት፣ ሕዝብንና ሀገርን እየደገፈች የኖረች ናት።
በዚህ ቅዱስ ተልእኮ ውስጥም መናንያን መነኮሳት እና መነኮሳይያት ዓለምንና ከዓለም የሚገኘውን ጊዜያዊ ክብር፣ ጥቅም፣ ምቾትና የመሳሰሉትን በፈቃዳቸው ትተው፤ በየገዳማቱ በበአታቸው በጾም፣ በጸሎት ተወስነው፤ ሕይወታቸውን በትሕትና ለእግዚአብሔር በመስጠት፤ ስለ ራሳቸው ብቻ ሳይሆን ስለ ሀገር፣ ስለ ሕዝብ፣ ስለ ሰላምና ስለ ዓለም ደኅንነት በመዓልትና በሌሊት የሚጸልዩ የምድራችን በረከቶች ናቸው።
መስቀልን በተሸከሙ፣ ጸሎትን መከታ ባደረጉ፣ ለፍጥረት ሁሉ ምሕረትን በሚለምኑ፣ ራሳቸውን ለመከላከልም ምንም ዓይነት ቁሳዊ ዝግጅት በሌላቸው በእነዚህ መናንያን ላይ እጅን ማንሣት በእግዚአብሔር ዘንድ የተከለከለ፣ በታሪክ ፊትም የሚያሳፍር ድርጊት ነው።
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን!
በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በቦረና ወረዳ በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ ቅድስት አርሴማ፣ አቡነ አረጋዊና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች አንድነት ገዳም ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት በተፈጸመው ጥቃት የመናንያን መነኮሳይያት ሕይወት በግፍ መጥፋቱን፤ በርካቶች መቁሰላቸውን፤ በገዳሙና በንዋየ ቅድሳቱ ውድመት መድረሱን ከሀገረ ስብከቱ መግለጫ በከፍተኛ ሐዘን የሰማን ሲሆን፤ በተመሳሳይም በዚሁ ዕለት በሀድያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የአምልኮ ሥፍራ በኃይል መፍረሱና በምእመናን ላይ ጥቃት መድረሱ የሚያሳዝንና በፍጹም ተቀባይነት የሌለው የተወገዘ ተግባር ነው።
በመሆኑም የጸሎት፣ የትምህርት፣ የሰላምና የመንፈሳዊ እሴት ማዕከል የሆኑትን ገዳማት መጠበቅ የአንድ ሃይማኖት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ የሰው ልጅ ክብርን፣ የሕግ የበላይነትንና የሀገር ሰላምን የማስጠበቅ ሓላፊነት ያላቸው በየደረጃው የሚገኙ ባለሥልጣናትና የሕግ አስከባሪ አካላት ጭምር እንደመሆኑ አሰቃቂ ጥቃት የፈጸሙት ተጠያቂዎች ለፍትሕ እንዲቀርቡ፤ ሌሎች ገዳማትና አድባራት ደኅንነታቸው እንዲጠበቅልን፤ ለተጎዱትም ተገቢው ድጋፍ እንዲደረግልን ዛሬም አበክረን እንጠይቃለን።
በመጨረሻም ሕዝበ ክርስቲያንና መላው ኢትዮጵያውያን የጥቃት ሰለባ ከሆኑት ወገኖች ጋር በመንፈሳዊም ሆነ በሰብአዊ ድጋፍ አብራችሁ እንድትቆሙ ከአደራ ጭምር እያሳሰብን፤ በጽድቅ የሚፈርደው እግዚአብሔር አምላካችን ለተበደሉት ፍትሕን፣ ለቆሰሉት ፈውስን፣ በግፍ ሕይወታቸውን ለተነጠቁት ዕረፍተ ነፍስን፣ ለቤተ ክርስቲያናችንና ለሀገራችን ፍጹም ሰላምን ይስጥልን እያልን አባታዊ መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን።
እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
አሜን።
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ በደቡብ ወሎ እና በሀድያና ስልጤ አህጉረ ስብከት በገዳማትና በምእመናን ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶችን በመኮነን አባታዊ መልእክት አስተላለፉ። ቅዱስነታቸው በደቡብ ወሎ ቦረና ወረዳ በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ በተፈጸመው ጥቃት የመነኮሳይያት ሕይወት ማለፉን፣ መቁሰልና የንዋያተ ቅድሳት ውድመት መድረሱን፤ እንዲሁም በሀድያና ስልጤ የአምልኮ ሥፍራ በኃይል መፍረሱን በከፍተኛ ሐዘን መረዳታቸውን ገልጸዋል።
በመግለጫቸውም ምንም ዓይነት ቁሳዊ ዝግጅት በሌላቸው መናንያን ላይ እጅ ማንሣት በታሪክና በእግዚአብሔር ፊት የሚያሳፍር ድርጊት መሆኑን ያሰመሩበት ቅዱስነታቸው፣ መንግሥትና የሕግ አስከባሪ አካላት ድርጊቱን የፈጸሙ አካላትን ለፍትሕ እንዲያቀርቡና የገዳማትን ደኅንነት እንዲያስጠብቁ በጥብቅ ጠይቀዋል። በተጨማሪም መላው ሕዝበ ክርስቲያንና ኢትዮጵያውያን ለተጎዱት ወገኖች አስፈላጊውን ሰብአዊና መንፈሳዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ አደራ ብለዋል።
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አባታዊ መልእክት ሙሉ ይዘት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!**
ገባሬ ሣህል እግዚአብሔር፥ ወይፈትህ ለኩሉ ግፉዓን፦ እግዚአብሔር ይቅርታ አድራጊ ነው፤ ለተበደሉ ሁሉ ይፈርዳል።" (መዝሙር ፻፪፥፮)
ከሁሉ በማስቀደም በሀገር ውስጥ እና በመላው ዓለም የምትኖሩ ኦርቶዶክሳውያን የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንን ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት በከፍተኛ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት ለሚከበረው፤ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ በእምነታቸው የጸኑትን ቅዱስ ቂርቆስንና ቅድስት ኢየሉጣን በመከራቸው መካከል እየተራዳ የእሳቱን ነበልባል እንደክረምት ውኃ ላቀዘቀዘበት፤ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን የታመኑትንም እስከ ሰማዕትነት ፍጻሜ ድረስ የሚያጸና መሆኑን ለምንዘክርበት ታላቅ በዓል እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከዘመነ ሐዋርያት ጀምሮ የወንጌልን ብርሃን በማብራት፣ የሰላምን መንገድ በማስተማር፣ ፍትሕን በማጽናት፣ የተጨነቁትንም በማጽናናት፣ ሕዝብንና ሀገርን እየደገፈች የኖረች ናት።
በዚህ ቅዱስ ተልእኮ ውስጥም መናንያን መነኮሳት እና መነኮሳይያት ዓለምንና ከዓለም የሚገኘውን ጊዜያዊ ክብር፣ ጥቅም፣ ምቾትና የመሳሰሉትን በፈቃዳቸው ትተው፤ በየገዳማቱ በበአታቸው በጾም፣ በጸሎት ተወስነው፤ ሕይወታቸውን በትሕትና ለእግዚአብሔር በመስጠት፤ ስለ ራሳቸው ብቻ ሳይሆን ስለ ሀገር፣ ስለ ሕዝብ፣ ስለ ሰላምና ስለ ዓለም ደኅንነት በመዓልትና በሌሊት የሚጸልዩ የምድራችን በረከቶች ናቸው።
መስቀልን በተሸከሙ፣ ጸሎትን መከታ ባደረጉ፣ ለፍጥረት ሁሉ ምሕረትን በሚለምኑ፣ ራሳቸውን ለመከላከልም ምንም ዓይነት ቁሳዊ ዝግጅት በሌላቸው በእነዚህ መናንያን ላይ እጅን ማንሣት በእግዚአብሔር ዘንድ የተከለከለ፣ በታሪክ ፊትም የሚያሳፍር ድርጊት ነው።
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን!
በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በቦረና ወረዳ በግዮን አባይ ገዳመ አስቄጥስ ቅድስት አርሴማ፣ አቡነ አረጋዊና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶችና የእናቶች አንድነት ገዳም ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት በተፈጸመው ጥቃት የመናንያን መነኮሳይያት ሕይወት በግፍ መጥፋቱን፤ በርካቶች መቁሰላቸውን፤ በገዳሙና በንዋየ ቅድሳቱ ውድመት መድረሱን ከሀገረ ስብከቱ መግለጫ በከፍተኛ ሐዘን የሰማን ሲሆን፤ በተመሳሳይም በዚሁ ዕለት በሀድያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የአምልኮ ሥፍራ በኃይል መፍረሱና በምእመናን ላይ ጥቃት መድረሱ የሚያሳዝንና በፍጹም ተቀባይነት የሌለው የተወገዘ ተግባር ነው።
በመሆኑም የጸሎት፣ የትምህርት፣ የሰላምና የመንፈሳዊ እሴት ማዕከል የሆኑትን ገዳማት መጠበቅ የአንድ ሃይማኖት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ የሰው ልጅ ክብርን፣ የሕግ የበላይነትንና የሀገር ሰላምን የማስጠበቅ ሓላፊነት ያላቸው በየደረጃው የሚገኙ ባለሥልጣናትና የሕግ አስከባሪ አካላት ጭምር እንደመሆኑ አሰቃቂ ጥቃት የፈጸሙት ተጠያቂዎች ለፍትሕ እንዲቀርቡ፤ ሌሎች ገዳማትና አድባራት ደኅንነታቸው እንዲጠበቅልን፤ ለተጎዱትም ተገቢው ድጋፍ እንዲደረግልን ዛሬም አበክረን እንጠይቃለን።
በመጨረሻም ሕዝበ ክርስቲያንና መላው ኢትዮጵያውያን የጥቃት ሰለባ ከሆኑት ወገኖች ጋር በመንፈሳዊም ሆነ በሰብአዊ ድጋፍ አብራችሁ እንድትቆሙ ከአደራ ጭምር እያሳሰብን፤ በጽድቅ የሚፈርደው እግዚአብሔር አምላካችን ለተበደሉት ፍትሕን፣ ለቆሰሉት ፈውስን፣ በግፍ ሕይወታቸውን ለተነጠቁት ዕረፍተ ነፍስን፣ ለቤተ ክርስቲያናችንና ለሀገራችን ፍጹም ሰላምን ይስጥልን እያልን አባታዊ መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን።
እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
አሜን።
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
12 days ago
«የጥላቻ ንግግር ፍጻሜ፦ ዛሬ በስሜት የተነገረ ቃል ነገ ዘብጥያ ያወርዳል!»
ከአስቴር በዳኔ ንግግር በመነሳት የተዘጋጀ
በቅርቡ አርቲስት አስቴር በዳኔ የተወሰኑ ማህበረሰቦችን በጅምላ በመፈረጅ እና በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት «የበቀል እርምጃ» አስመስላ በማቅረብ የተናገረችው ንግግር በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ቅሬታን አስነስቷል።
ብዙዎች የሚናገሩት አደገኛ ቃል በጊዜ ሂደት የታሪክ እና የሕግ ተጠያቂነት ያስከትላል ወይንስ እንዲሁ አየር ላይ በኖ ይቀራል በሚል ሲጠይቁ ይደመጣል።
የዓለም አቀፍ የፍትሕ ታሪክ የሚያሳየን ግን የጥላቻ ንግግሮች የትም ያህል ጊዜ ቢወስዱ የሕግ ተጠያቂነት ማስከተላቸው እንደማይቀር ነው ዛሬ በችኮላ ወይም በስሜት የሚነገሩ የሚያጋጩ ቃላት ነገ ፍትሕ በሚነግስበት ጊዜ ዘብጥያ የሚያወርዱ የሕግ ማስረጃዎች ሆነው ይመዘገባሉ።
የጥላቻ ንግግር በተለይም ታዋቂ ሰዎች ወይም የህዝብ ልሳኖች የሚያሰራጩት ሲሆን በሰላማዊ ዜጎች ላይ ለሚደርስ የጅምላ ጥቃት ማበራቻ እንደሚሆን በታሪክ በተደጋጋሚ ታይቷል።
የዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶችም ይህንን በግልጽ እንደ ወንጀል ፈርጀው እርምጃ ወስደዋል። እ.ኤ.አ በ1994 በሩዋንዳ ከተከሰተው አሰቃቂ የጅምላ ጨፍጨፋ በኋላ የሩዋንዳ ዓለም አቀፍ ወንጀል ትሪቡናል (ICTR) በታዋቂው የ«Media Trial» ውሳኔው መሳሪያ አንስተው የተዋጉትን ብቻ ሳይሆን በሬዲዮ እና በጋዜጣ የጥላቻ ንግግር እና የጥቃት ጥሪ ያቀረቡ የህዝብ ተሰሚነት ያላቸውን ሰዎች ለፍርድ አቅርቧል።
በዚሁ መዝገብ የRTLM ሬዲዮ ጣቢያ መስራች የነበረው ፈርዲናንድ ናሂማና እና ጋዜጠኛ ሀሰን ንጌዜ በቀጥታ ሰውን ባይገድሉም በቃላቶቻቸው ጥላቻን በመዝራታቸው እና ጥቃትን በማበራታታቸው በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የጽኑ እስራት ፍርድ ተፈርዶባቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በተካሄደው የኑረምበርግ ፍርድ ቤት (Nuremberg Trials)፣ «ደስ ስቱርመር» በተባለው ጋዜጣ የናዚን የጥላቻ ፕሮፓጋንዳ ያሰራጭ የነበረው ጁሊየስ ሺራይቸር፣ በቀጥታ የጦር መሳሪያ ባያነሳም በቃላቱ ባሰራጨው አደገኛ ጥላቻ ምክንያት በሰው ልጅ ላይ ወንጀል በመፈጸሙ ለፍርድ ውሏል።
በተመሳሳይ ሁኔታ ከዩጎዝላቪያ መፍረስ በኋላ በተቋቋመው ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት (ICTY) የፖለቲከኞች እና የብዙኃን መገናኛ ሰዎች አጋጫኝ ንግግሮች በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ተደርገው ተወስደው ለዓመታት ተከታትለው ለፍትሕ እንዲቀርቡ ተደርገዋል።
አርቲስት አስቴር በዳኔ «አማራ እና ኦርቶዶክስ የሀገር ባለቤት ነኝ ብሎ ተቀምጧል፤ ቶለሬት የማያደርግ ትውልድ ተነስቶ እየተበቀላቸው ነው» ስትል ያደረገችው ንግግር በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርስን ጥቃት እንደ «በቀል» አድርጎ በማቅረብ ወንጀልን የማበረታታት ይዘት ያለው በመሆኑ በዲጂታል ዘመን ማናቸውም የማህበራዊ ሚዲያ ንግግሮች እና መረጃዎች በቀላሉ የማይጠፉ የታሪክ ሰነዶች ናቸው።
ፍትሕ እና የሕግ የበላይነት ሙሉ በሙሉ በሚሰፍንበት ጊዜ እነዚህ ንግግሮች ማህበረሰብን ለጥቃት አጋልጠዋል በሚል በሕግ ፊት የመጠየቂያ ማስረጃዎች መሆናቸው አይቀሬ ነው።
ከሁሉም በላይ ደግሞ ማንኛውም ዜጋ ወይም ማህበረሰብ «የሀገሬ ባለቤት ነኝ» ብሎ ማሰቡና መናገሩ ህገ-መንግስታዊ እና ዜጋዊ መብቱ እንጂ በፍጹም ወንጀል ሊሆን አይችልም።
ይህንን ዜጋዊ መብት እንደ «የበላይነት ጥያቄ» አድርጎ በመተርጎም፣ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚደርሰውን ግፍና ጥቃት እንደ «ተገቢ የበቀል እርምጃ» አድርጎ ማቅረብ ግን ነገ ምንይዞ እንደሚመጣ ታሪክ ይፈርዳል
በቃላት የሚዘራ ጥላቻ በሰዎች ህይወት ላይ ጥፋት ያመጣል ዛሬ በስሜት ወይም በኃይል አሰላለፍ ተሸፍነው የሚያልፉ ይመስሉ እንጂ በሕግ እና በፍትሕ ስርዓት ውስጥ የጥላቻ ንግግሮች ጊዜ አይሽራቸውም።
አርቲስቶች እና ታዋቂ ሰዎች የሚናገሩት እያንዳንዱ ቃል ነገ በፍርድ ቤት እና በታሪክ ፊት እንደሚያስጠይቅ ተረድተው ከህዝብ አጋጫኝ ንግግሮች ሊቆጠቡ ይገባል።
ከአስቴር በዳኔ ንግግር በመነሳት የተዘጋጀ
በቅርቡ አርቲስት አስቴር በዳኔ የተወሰኑ ማህበረሰቦችን በጅምላ በመፈረጅ እና በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት «የበቀል እርምጃ» አስመስላ በማቅረብ የተናገረችው ንግግር በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ቅሬታን አስነስቷል።
ብዙዎች የሚናገሩት አደገኛ ቃል በጊዜ ሂደት የታሪክ እና የሕግ ተጠያቂነት ያስከትላል ወይንስ እንዲሁ አየር ላይ በኖ ይቀራል በሚል ሲጠይቁ ይደመጣል።
የዓለም አቀፍ የፍትሕ ታሪክ የሚያሳየን ግን የጥላቻ ንግግሮች የትም ያህል ጊዜ ቢወስዱ የሕግ ተጠያቂነት ማስከተላቸው እንደማይቀር ነው ዛሬ በችኮላ ወይም በስሜት የሚነገሩ የሚያጋጩ ቃላት ነገ ፍትሕ በሚነግስበት ጊዜ ዘብጥያ የሚያወርዱ የሕግ ማስረጃዎች ሆነው ይመዘገባሉ።
የጥላቻ ንግግር በተለይም ታዋቂ ሰዎች ወይም የህዝብ ልሳኖች የሚያሰራጩት ሲሆን በሰላማዊ ዜጎች ላይ ለሚደርስ የጅምላ ጥቃት ማበራቻ እንደሚሆን በታሪክ በተደጋጋሚ ታይቷል።
የዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶችም ይህንን በግልጽ እንደ ወንጀል ፈርጀው እርምጃ ወስደዋል። እ.ኤ.አ በ1994 በሩዋንዳ ከተከሰተው አሰቃቂ የጅምላ ጨፍጨፋ በኋላ የሩዋንዳ ዓለም አቀፍ ወንጀል ትሪቡናል (ICTR) በታዋቂው የ«Media Trial» ውሳኔው መሳሪያ አንስተው የተዋጉትን ብቻ ሳይሆን በሬዲዮ እና በጋዜጣ የጥላቻ ንግግር እና የጥቃት ጥሪ ያቀረቡ የህዝብ ተሰሚነት ያላቸውን ሰዎች ለፍርድ አቅርቧል።
በዚሁ መዝገብ የRTLM ሬዲዮ ጣቢያ መስራች የነበረው ፈርዲናንድ ናሂማና እና ጋዜጠኛ ሀሰን ንጌዜ በቀጥታ ሰውን ባይገድሉም በቃላቶቻቸው ጥላቻን በመዝራታቸው እና ጥቃትን በማበራታታቸው በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የጽኑ እስራት ፍርድ ተፈርዶባቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በተካሄደው የኑረምበርግ ፍርድ ቤት (Nuremberg Trials)፣ «ደስ ስቱርመር» በተባለው ጋዜጣ የናዚን የጥላቻ ፕሮፓጋንዳ ያሰራጭ የነበረው ጁሊየስ ሺራይቸር፣ በቀጥታ የጦር መሳሪያ ባያነሳም በቃላቱ ባሰራጨው አደገኛ ጥላቻ ምክንያት በሰው ልጅ ላይ ወንጀል በመፈጸሙ ለፍርድ ውሏል።
በተመሳሳይ ሁኔታ ከዩጎዝላቪያ መፍረስ በኋላ በተቋቋመው ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት (ICTY) የፖለቲከኞች እና የብዙኃን መገናኛ ሰዎች አጋጫኝ ንግግሮች በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ተደርገው ተወስደው ለዓመታት ተከታትለው ለፍትሕ እንዲቀርቡ ተደርገዋል።
አርቲስት አስቴር በዳኔ «አማራ እና ኦርቶዶክስ የሀገር ባለቤት ነኝ ብሎ ተቀምጧል፤ ቶለሬት የማያደርግ ትውልድ ተነስቶ እየተበቀላቸው ነው» ስትል ያደረገችው ንግግር በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርስን ጥቃት እንደ «በቀል» አድርጎ በማቅረብ ወንጀልን የማበረታታት ይዘት ያለው በመሆኑ በዲጂታል ዘመን ማናቸውም የማህበራዊ ሚዲያ ንግግሮች እና መረጃዎች በቀላሉ የማይጠፉ የታሪክ ሰነዶች ናቸው።
ፍትሕ እና የሕግ የበላይነት ሙሉ በሙሉ በሚሰፍንበት ጊዜ እነዚህ ንግግሮች ማህበረሰብን ለጥቃት አጋልጠዋል በሚል በሕግ ፊት የመጠየቂያ ማስረጃዎች መሆናቸው አይቀሬ ነው።
ከሁሉም በላይ ደግሞ ማንኛውም ዜጋ ወይም ማህበረሰብ «የሀገሬ ባለቤት ነኝ» ብሎ ማሰቡና መናገሩ ህገ-መንግስታዊ እና ዜጋዊ መብቱ እንጂ በፍጹም ወንጀል ሊሆን አይችልም።
ይህንን ዜጋዊ መብት እንደ «የበላይነት ጥያቄ» አድርጎ በመተርጎም፣ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚደርሰውን ግፍና ጥቃት እንደ «ተገቢ የበቀል እርምጃ» አድርጎ ማቅረብ ግን ነገ ምንይዞ እንደሚመጣ ታሪክ ይፈርዳል
በቃላት የሚዘራ ጥላቻ በሰዎች ህይወት ላይ ጥፋት ያመጣል ዛሬ በስሜት ወይም በኃይል አሰላለፍ ተሸፍነው የሚያልፉ ይመስሉ እንጂ በሕግ እና በፍትሕ ስርዓት ውስጥ የጥላቻ ንግግሮች ጊዜ አይሽራቸውም።
አርቲስቶች እና ታዋቂ ሰዎች የሚናገሩት እያንዳንዱ ቃል ነገ በፍርድ ቤት እና በታሪክ ፊት እንደሚያስጠይቅ ተረድተው ከህዝብ አጋጫኝ ንግግሮች ሊቆጠቡ ይገባል።
13 days ago
ዛሬ የኢትዮጵያ የመጨረሻው ንጉሥ የልደት ቀን ነው
#ethiopia | ቁመታቸው ከ1 ሜትር ከ 60 ሴንቲ ሜትር አይበልጥም፣ክብደታቸውም ከ50 ኪግ የሚዘል አይደለም፡፡በጣም አጭር እና ቀጭን ነበሩ፡፡
ግን ግርማ ሞገሳቸው ልዮ ነው፡፡ ቤተሰቦቻቸው 8 ጊዜ ወልደው ከእርሳቸው በስተቀር አላደገላቸውም፡፡በእርግጥ እናታቸው ወይዘሮ የሺእመቤትም በልጅነታቸው ስለሞቱባቸው ያለ እናት፣በአባት ብቻ አድገዋል፡፡
አባታቸው ራስ መኮንን በባዶ እግራቸው በሮም አደባባይ ኢትዮጵያን ብሎም አፍሪካን የሸመገሉ መሪ ነበሩ።ግርማዊነታቸው ከአባታቸው ዲፕሎማሲን ተምረዋል፡፡በዓለም ላይ ከ 160 በላይ ሀገራትን የጎበኙ እሳቸው ሳይሆኑ አይቀሩም፡፡የሁለተኛው የዓለም ጦርነት በአሜሪካ አሸናፊነት ሲያከተም፣የሂትለር ባድማ ጀርመን ዓለም ፊቱን አዞረባት፡፡ጀርመን እንደ ሲኦል መንደር ተቆጠረች፡፡ጃንሆይ ግን የተዘጋ በር ከፍተው ጀርመንን ጎብኝተዋል፡፡አስታርቀዋል፡፡አሜሪካ ከጆርጅ ዋሽንግተን እስከ ትራምፕ ድረስ 45 ፕሬዝዳንቶችን ሹማለች፡፡
እነዚህ ፕሬዝዳንቶች በሙሉ አየር ማረፊያ ድረስ ሂደው የሀገር መሪ አይቀበሉም፡፡ጃንሆይን ግን ፕሬዝዳንት ኬኔዲ መንገድ ወጥተው ተቀብለዋቸዋል፡፡ለጥቁር የነፃነት አውጭ ናቸው፡፡
ኤርትራን ከኢትዮጵያ አዋህደዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶን ከግብፅ ጣልቃገብነት ነፃ አውጥተዋል፡፡የፊውዳሊዝም ሥርዓትን አሻሽለዋል፡፡ስነፁሁፍ እንዲያድግ ነፃነትን ሰጥተዋል፡፡1960 ዎቹ ወርቃማው የስነፁሁፍ ዘመን ነበር፡።
የተፃፈ ህግን፣ ህገመንግስትን ጨምሮ አሰንደዋል፡፡ ከአፍሪካ ህብረት እስከ ተመድ ድረስ እንዲመሰረት ዋና ተዋናይ ነበሩ፡፡
የኒወክርክ ታይምስ ጋዜጣ ጃንሆይን የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ ንጉስ አድርጎ ከማውጣቱም ባለፈ፣የኖቤል ሽልማት ሊሸለሙ እያለ በ 1953 ዓም በተነሳው አለመረጋጋት ምክንያት ሽልማቱ አልፏቸዋል ፡፡
የአፍሪካ መስራች ቢሆኑም፣ሀውልት ለጃንሆይ ሳይገነባ ለጋናዊው ክዋሜ ንኩርማህ ብቻ ተገንብቶ ቆይተዋል፡፡በሗላ ከመሸምቢሆን የአፍሪካ ህብረት የጃን ሀውልት በግቢው አቁሟል።
ለነባር ዕውቀት ዕድገት ተግተዋል፡፡
ጃንሆይ ለፈረንጅ የማያጎበድዱ ይልቁንም ጃንሆይ ና ህዝቦቻቸው ለነጭ ንቀት ያላቸው ብቸኛ የዓለማችን ሰዎች ናቸው ይላሉ ፈረንጀች፡፡እንዳውም ፈረንጆች አማርኛ ቋንቋ እንዲናገሩ ይገደዳሉ፡፡የኢትዮጲያን ባህል እንዲላበሱ ይወተወታሉ።
በእርግጥም ጃንሆይ፣ሀገር በቀል እውቀት እንዲለማ ከጣና ገዳማት እስከ አክሱም ፅዮን ያሉ አብያተክርስቲያናት እንዲታደሱ እና ለታሪክ ምርምር እንዲውሉ አድርገዋል፡፡
የዓለም ስልጣኔ መነሻው ውሃ እንደሆነ በመረዳት አባይን ከመገደብ ጀምረው ጣናን እስከ ማልማት እንቅስቃሴ ጀምረው ነበር፡፡ግን በነሩሲያ የፖለቲካ ጫና እና በነጣሊያን ውስጣዊ ሴራ መክኗል፡፡
ለሙስሊም ህብረተሰብ የሀይማኖቱን ምሁራንን ከየአካባቢው በመሰብሰብ ቁርዐንን ከአረብኛ ወደ አማርኛ እንዲተረጉሙ ታላቅ ድጋፍ እና አስተዋፅዎ አድርገዋል።
ጃንሆይ ሀምሌ 16 ቀን 1884 ዓም በሀረርጌ ኤጀርሳ ጎሮ ተወለዱ፡፡ ሐምሌ 16 የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉስ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የልደት በዓላቸው ነው፡፡ራስታዎችም( ጃይማካዎች) የጃንን ልደት ይዘክራሉ።
ደጋፊና ነቃፊዎቻቸው መሳ ለመሳ ቢሄዱም ሟች አይወቀስምና ምንዳው ምንዳው ብቻ ተጻፈ
📸 ተስፋዬ ወልደሚካሄል
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ቁመታቸው ከ1 ሜትር ከ 60 ሴንቲ ሜትር አይበልጥም፣ክብደታቸውም ከ50 ኪግ የሚዘል አይደለም፡፡በጣም አጭር እና ቀጭን ነበሩ፡፡
ግን ግርማ ሞገሳቸው ልዮ ነው፡፡ ቤተሰቦቻቸው 8 ጊዜ ወልደው ከእርሳቸው በስተቀር አላደገላቸውም፡፡በእርግጥ እናታቸው ወይዘሮ የሺእመቤትም በልጅነታቸው ስለሞቱባቸው ያለ እናት፣በአባት ብቻ አድገዋል፡፡
አባታቸው ራስ መኮንን በባዶ እግራቸው በሮም አደባባይ ኢትዮጵያን ብሎም አፍሪካን የሸመገሉ መሪ ነበሩ።ግርማዊነታቸው ከአባታቸው ዲፕሎማሲን ተምረዋል፡፡በዓለም ላይ ከ 160 በላይ ሀገራትን የጎበኙ እሳቸው ሳይሆኑ አይቀሩም፡፡የሁለተኛው የዓለም ጦርነት በአሜሪካ አሸናፊነት ሲያከተም፣የሂትለር ባድማ ጀርመን ዓለም ፊቱን አዞረባት፡፡ጀርመን እንደ ሲኦል መንደር ተቆጠረች፡፡ጃንሆይ ግን የተዘጋ በር ከፍተው ጀርመንን ጎብኝተዋል፡፡አስታርቀዋል፡፡አሜሪካ ከጆርጅ ዋሽንግተን እስከ ትራምፕ ድረስ 45 ፕሬዝዳንቶችን ሹማለች፡፡
እነዚህ ፕሬዝዳንቶች በሙሉ አየር ማረፊያ ድረስ ሂደው የሀገር መሪ አይቀበሉም፡፡ጃንሆይን ግን ፕሬዝዳንት ኬኔዲ መንገድ ወጥተው ተቀብለዋቸዋል፡፡ለጥቁር የነፃነት አውጭ ናቸው፡፡
ኤርትራን ከኢትዮጵያ አዋህደዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶን ከግብፅ ጣልቃገብነት ነፃ አውጥተዋል፡፡የፊውዳሊዝም ሥርዓትን አሻሽለዋል፡፡ስነፁሁፍ እንዲያድግ ነፃነትን ሰጥተዋል፡፡1960 ዎቹ ወርቃማው የስነፁሁፍ ዘመን ነበር፡።
የተፃፈ ህግን፣ ህገመንግስትን ጨምሮ አሰንደዋል፡፡ ከአፍሪካ ህብረት እስከ ተመድ ድረስ እንዲመሰረት ዋና ተዋናይ ነበሩ፡፡
የኒወክርክ ታይምስ ጋዜጣ ጃንሆይን የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ ንጉስ አድርጎ ከማውጣቱም ባለፈ፣የኖቤል ሽልማት ሊሸለሙ እያለ በ 1953 ዓም በተነሳው አለመረጋጋት ምክንያት ሽልማቱ አልፏቸዋል ፡፡
የአፍሪካ መስራች ቢሆኑም፣ሀውልት ለጃንሆይ ሳይገነባ ለጋናዊው ክዋሜ ንኩርማህ ብቻ ተገንብቶ ቆይተዋል፡፡በሗላ ከመሸምቢሆን የአፍሪካ ህብረት የጃን ሀውልት በግቢው አቁሟል።
ለነባር ዕውቀት ዕድገት ተግተዋል፡፡
ጃንሆይ ለፈረንጅ የማያጎበድዱ ይልቁንም ጃንሆይ ና ህዝቦቻቸው ለነጭ ንቀት ያላቸው ብቸኛ የዓለማችን ሰዎች ናቸው ይላሉ ፈረንጀች፡፡እንዳውም ፈረንጆች አማርኛ ቋንቋ እንዲናገሩ ይገደዳሉ፡፡የኢትዮጲያን ባህል እንዲላበሱ ይወተወታሉ።
በእርግጥም ጃንሆይ፣ሀገር በቀል እውቀት እንዲለማ ከጣና ገዳማት እስከ አክሱም ፅዮን ያሉ አብያተክርስቲያናት እንዲታደሱ እና ለታሪክ ምርምር እንዲውሉ አድርገዋል፡፡
የዓለም ስልጣኔ መነሻው ውሃ እንደሆነ በመረዳት አባይን ከመገደብ ጀምረው ጣናን እስከ ማልማት እንቅስቃሴ ጀምረው ነበር፡፡ግን በነሩሲያ የፖለቲካ ጫና እና በነጣሊያን ውስጣዊ ሴራ መክኗል፡፡
ለሙስሊም ህብረተሰብ የሀይማኖቱን ምሁራንን ከየአካባቢው በመሰብሰብ ቁርዐንን ከአረብኛ ወደ አማርኛ እንዲተረጉሙ ታላቅ ድጋፍ እና አስተዋፅዎ አድርገዋል።
ጃንሆይ ሀምሌ 16 ቀን 1884 ዓም በሀረርጌ ኤጀርሳ ጎሮ ተወለዱ፡፡ ሐምሌ 16 የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉስ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የልደት በዓላቸው ነው፡፡ራስታዎችም( ጃይማካዎች) የጃንን ልደት ይዘክራሉ።
ደጋፊና ነቃፊዎቻቸው መሳ ለመሳ ቢሄዱም ሟች አይወቀስምና ምንዳው ምንዳው ብቻ ተጻፈ
📸 ተስፋዬ ወልደሚካሄል
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
13 days ago
የክርስቶስ ዞሊስ የህይወትና የእግር ኳስ ጉዞ
ከተሰሎንቄ የጎዳና ኳስ እስከ ኤምሬትስ
ክርስቶስ ዞሊስ (Christos Tzolis) ጥር 30 ቀን 2002 ዓ.ም በግሪክ በመፅሃፍ ቅዱስ የምናውቃት ታሪካዊቷ ከተማ ተሰሎንቄ (Thessaloniki) ተወለደ። ወላጆቹ ከአልባንያ የመጡ የኦርቶዶክስ ግሪካውያን ዘሮች (Greek minority) ሲሆኑ በጽኑ የሃይማኖት ባህልና በኦርቶዶክስ ክርስትና እሴቶች ውስጥ አድጓል።
«ክርስቶስ» የሚለው መጠሪያ ስሙም በግሪክ ኦርቶዶክስ እምነት ባህል መሠረት ከፍተኛ መንፈሳዊ ትርጉም ያለው ሲሆን በግል ህይወቱ እና በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎቹ ውስጥ የእምነቱ ተጽዕኖ በግልጽ ይንጸባረቃል።
ዞሊስ ገና በ4 ዓመቱ ዶክሳ ፔንታሎፎስ በተባለ የአካባቢው አካዳሚ እግር ኳስ መጫወት የጀመረ ሲሆን በ2010 ወደ ሀገሪቱ ታላቅ ክለብ PAOK Thessaloniki ታዳጊ ቡድን ተቀላቀለ።
በ18 ዓመቱ በዋናው ቡድን ውስጥ ድንቅ ብቃቱን ማሳየት ጀመረ። በሁለት የውድድር ዘመናት ውስጥ በበ57 ጨዋታዎች 17 ግቦችን በማስቆጠር የዓመቱ ኮከብ ወጣት ተጫዋች እና የካፕ ውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን ድቅድቅ አቅሙን አሳየ።
በ2021 ኖርዊች ሲቲ በ11 ሚሊዮን ዩሮ ገደማ ወደ ፕሪመር ሊግ ቢያስፈርመውም በቂ የጨዋታ ዕድል ባለማግኘቱ ፈታኝ ጊዜ አሳለፈ (በኖርዊች እና በውሰት በኔዘርላንዱ ቴቨንቴ በድምሩ 45 ጨዋታዎች 6 ግቦች ብቻ)።
ሆኖም በ2023–24 የውድድር ዘመን በውሰት ወደ ጀርመኑ ፎርቱና ዱሰልዶርፍ ማምራቱ የሙያ ህይወቱን ሙሉ በሙሉ ለወጠው፦
በ30 የሊግ ጨዋታዎች 22 ግቦችን በማስቆጠር የ2ኛው ቡንደስሊጋ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ (Top Scorer) በመሆን አጠናቀቀ።
በ2024 ወደ ቤልጅየሙ ክለብ ብሩጅ (Club Brugge) የተዛወረው ዞሊስ፣ በአውሮፓ መድረክ ትልቅ ስም መገንባት ቻለ፦
2024–2026 (Club Brugge)በ108 ጨዋታዎች 43 ግቦችን አስቆጥሯል።
በተለይም ባለፈው የውድድር ዘመን በሁሉም ውድድሮች 22 ግቦችን በማስቆጠር እና 29 ግቦችን አመቻችቶ በመስጠት (51 G/A) የቤልጅየም ሊግ የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች (Player of the Season) ሽልማትን አሸንፏል።
በቻምፒየንስ ሊግም ቢሆን በዋና ዋና ቡድኖች ላይ ያስቆጠራቸው ግቦች የትልልቅ ክለቦችን ትኩረት ስበዋል።
በ2020 ገና በ18 ዓመቱ የብሔራዊ ቡድኑን ማልያ የለበሰ ሲሆን በታሪክ 7ኛው ትንሹ ተጫዋች ሆኖ ተመዝግቧል። እስካሁን ለግሪክ በ20+ ጨዋታዎች ተሰልፎ 5+ ግቦችን አስቆጥሯል።
በሚኬል አርቴታ ጥራት ያለው የግራ መስመር አጥቂ ፍለጋ መሠረትአርሰናል በ£34 ሚሊዮን ክፍያ አስፈርሞታል። በፈጣን ድሪብሊንግ፣ ከሳጥን ውጭ በሚመታቸው ጠንካራ ኳሶች እና በስብዕናው አርሰናልን በግራ መስመር ትልቅ ጥንካሬ ይሰጠዋል ተብሎ ይጠበቃል።
ከተሰሎንቄ የጎዳና ኳስ እስከ ኤምሬትስ
ክርስቶስ ዞሊስ (Christos Tzolis) ጥር 30 ቀን 2002 ዓ.ም በግሪክ በመፅሃፍ ቅዱስ የምናውቃት ታሪካዊቷ ከተማ ተሰሎንቄ (Thessaloniki) ተወለደ። ወላጆቹ ከአልባንያ የመጡ የኦርቶዶክስ ግሪካውያን ዘሮች (Greek minority) ሲሆኑ በጽኑ የሃይማኖት ባህልና በኦርቶዶክስ ክርስትና እሴቶች ውስጥ አድጓል።
«ክርስቶስ» የሚለው መጠሪያ ስሙም በግሪክ ኦርቶዶክስ እምነት ባህል መሠረት ከፍተኛ መንፈሳዊ ትርጉም ያለው ሲሆን በግል ህይወቱ እና በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎቹ ውስጥ የእምነቱ ተጽዕኖ በግልጽ ይንጸባረቃል።
ዞሊስ ገና በ4 ዓመቱ ዶክሳ ፔንታሎፎስ በተባለ የአካባቢው አካዳሚ እግር ኳስ መጫወት የጀመረ ሲሆን በ2010 ወደ ሀገሪቱ ታላቅ ክለብ PAOK Thessaloniki ታዳጊ ቡድን ተቀላቀለ።
በ18 ዓመቱ በዋናው ቡድን ውስጥ ድንቅ ብቃቱን ማሳየት ጀመረ። በሁለት የውድድር ዘመናት ውስጥ በበ57 ጨዋታዎች 17 ግቦችን በማስቆጠር የዓመቱ ኮከብ ወጣት ተጫዋች እና የካፕ ውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን ድቅድቅ አቅሙን አሳየ።
በ2021 ኖርዊች ሲቲ በ11 ሚሊዮን ዩሮ ገደማ ወደ ፕሪመር ሊግ ቢያስፈርመውም በቂ የጨዋታ ዕድል ባለማግኘቱ ፈታኝ ጊዜ አሳለፈ (በኖርዊች እና በውሰት በኔዘርላንዱ ቴቨንቴ በድምሩ 45 ጨዋታዎች 6 ግቦች ብቻ)።
ሆኖም በ2023–24 የውድድር ዘመን በውሰት ወደ ጀርመኑ ፎርቱና ዱሰልዶርፍ ማምራቱ የሙያ ህይወቱን ሙሉ በሙሉ ለወጠው፦
በ30 የሊግ ጨዋታዎች 22 ግቦችን በማስቆጠር የ2ኛው ቡንደስሊጋ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ (Top Scorer) በመሆን አጠናቀቀ።
በ2024 ወደ ቤልጅየሙ ክለብ ብሩጅ (Club Brugge) የተዛወረው ዞሊስ፣ በአውሮፓ መድረክ ትልቅ ስም መገንባት ቻለ፦
2024–2026 (Club Brugge)በ108 ጨዋታዎች 43 ግቦችን አስቆጥሯል።
በተለይም ባለፈው የውድድር ዘመን በሁሉም ውድድሮች 22 ግቦችን በማስቆጠር እና 29 ግቦችን አመቻችቶ በመስጠት (51 G/A) የቤልጅየም ሊግ የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች (Player of the Season) ሽልማትን አሸንፏል።
በቻምፒየንስ ሊግም ቢሆን በዋና ዋና ቡድኖች ላይ ያስቆጠራቸው ግቦች የትልልቅ ክለቦችን ትኩረት ስበዋል።
በ2020 ገና በ18 ዓመቱ የብሔራዊ ቡድኑን ማልያ የለበሰ ሲሆን በታሪክ 7ኛው ትንሹ ተጫዋች ሆኖ ተመዝግቧል። እስካሁን ለግሪክ በ20+ ጨዋታዎች ተሰልፎ 5+ ግቦችን አስቆጥሯል።
በሚኬል አርቴታ ጥራት ያለው የግራ መስመር አጥቂ ፍለጋ መሠረትአርሰናል በ£34 ሚሊዮን ክፍያ አስፈርሞታል። በፈጣን ድሪብሊንግ፣ ከሳጥን ውጭ በሚመታቸው ጠንካራ ኳሶች እና በስብዕናው አርሰናልን በግራ መስመር ትልቅ ጥንካሬ ይሰጠዋል ተብሎ ይጠበቃል።
14 days ago
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብፅዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን ለማክበር ድሬዳዋ ከተማ ገቡ
21 days ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
21 days ago
ዜና ተዋሕዶ
#ethiopia | — ተፈጥሮና መንፈሳዊነት በጥበብ ተስማምተውባት በአንድ ምስል ላይ ያረፈችውን ድንቋን ኢትዮጵያን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ አስደናቂ እይታ ተጋርቷል።
ከተራራው አናት ላይ በግርማ ሞገስ የሚታየው ታሪካዊው የዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም እና በደመና የተከበበው አስደናቂው ክሬተር (እሳተ ገሞራ) ሐይቅ በአንድ ላይ ሲታዩ ልዩ ስሜት ያሳድራሉ።
ይህ መካነ-ቅዱስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ካሏት ታላላቅና ቀደምት ገዳማት መካከል አንዱ ሲሆን፣ ለዘመናት የበርካታ ቅዱሳንና ጻድቃን መናኛ፣ የጸሎትና የሱባኤ ስፍራ ሆኖ አገልግሏል።
ከተራራው ግርማ ባሻገር፣ በተራራው አናት ላይ የሚገኘውና በለመለመ አረንጓዴ ደን የተከበበው ክብ ቅርጽ ያለው የክሬተር ሐይቅ፣ ቦታውን ምድራዊ ገነት አስመስሎታል።
በደመና የተከበበው የሐይቁና የገዳሙ ውበት፦
የመንፈሳዊነት ጥልቀት፡
ለጸሎትና ለተመስጦ የተለየ ሰላምንና እረፍትን የሚሰጥ መሆኑን፣
የተፈጥሮ ተአምር፡
ፈጣሪ ለኢትዮጵያ የቸራት ድንቅ የተፈጥሮ ስጦታ ማሳያ መሆኑን ይመሰክራል።
ይህንን ድንቅ የእግዚአብሔር ጥበብና የታሪክ አሻራ ተመልክቶ በተመስጦ ዝም የሚል የለም።
የዝቋላ ደብረ ከዋክብት ገዳም ዛሬም ድረስ ታሪካዊነቱንና ተፈጥሯዊ ውበቱን ጠብቆ ለዓለም ድንቅ ምስክር ሆኖ ቀጥሏል።
#ethiopia | — ተፈጥሮና መንፈሳዊነት በጥበብ ተስማምተውባት በአንድ ምስል ላይ ያረፈችውን ድንቋን ኢትዮጵያን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ አስደናቂ እይታ ተጋርቷል።
ከተራራው አናት ላይ በግርማ ሞገስ የሚታየው ታሪካዊው የዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም እና በደመና የተከበበው አስደናቂው ክሬተር (እሳተ ገሞራ) ሐይቅ በአንድ ላይ ሲታዩ ልዩ ስሜት ያሳድራሉ።
ይህ መካነ-ቅዱስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ካሏት ታላላቅና ቀደምት ገዳማት መካከል አንዱ ሲሆን፣ ለዘመናት የበርካታ ቅዱሳንና ጻድቃን መናኛ፣ የጸሎትና የሱባኤ ስፍራ ሆኖ አገልግሏል።
ከተራራው ግርማ ባሻገር፣ በተራራው አናት ላይ የሚገኘውና በለመለመ አረንጓዴ ደን የተከበበው ክብ ቅርጽ ያለው የክሬተር ሐይቅ፣ ቦታውን ምድራዊ ገነት አስመስሎታል።
በደመና የተከበበው የሐይቁና የገዳሙ ውበት፦
የመንፈሳዊነት ጥልቀት፡
ለጸሎትና ለተመስጦ የተለየ ሰላምንና እረፍትን የሚሰጥ መሆኑን፣
የተፈጥሮ ተአምር፡
ፈጣሪ ለኢትዮጵያ የቸራት ድንቅ የተፈጥሮ ስጦታ ማሳያ መሆኑን ይመሰክራል።
ይህንን ድንቅ የእግዚአብሔር ጥበብና የታሪክ አሻራ ተመልክቶ በተመስጦ ዝም የሚል የለም።
የዝቋላ ደብረ ከዋክብት ገዳም ዛሬም ድረስ ታሪካዊነቱንና ተፈጥሯዊ ውበቱን ጠብቆ ለዓለም ድንቅ ምስክር ሆኖ ቀጥሏል።
22 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሚኒሶታ ግዛት ሮዝማውንት ከተማ ሰኞ ዕለት በደረሰ ከባድ የእሳት አደጋ፣ ምዕመናን ወደ አዲሱ ህንጻቸው በገቡ በጥቂት ወራት ውስጥ ህንጻው ሙሉ በሙሉ መውደሙ ህዝበ ክርስቲያኑን ለከፍተኛ ሀዘንና ድንጋጤ ዳርጓል።
የደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መሪዎች እንደገለጹት፣ ቀደም ሲል በሴንት ፖል ከተማ የነበረው ቦታ ከቁጥራቸው መበራከት የተነሳ ባለመበቃቱ ህንጻውን ከስድስት ወራት በፊት ገዝተውት ነበር። ምዕመናኑ ህንጻውን በይፋ ሚያዝያ (ኤፕሪል) ወር ላይ ከመክፈታቸው በፊት ለወራት ያህል የእድሳት ስራዎችን ሲያከናውኑ ቆይተዋል።
የደብሩ ዲያቆን ዳግም ትልሁን ለኬር 11 ቴሌቭዥን በሰጠው መግለጫ፣ "በእድሳት ስራው ላይ ከፍተኛ ልፋት አፍስሰናል፤ ሁሉም ሰው ሳይተኛ ሌሊትና ቀን 24/7 እዚህ ነበር" ብሏል። ነገር ግን ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኖ ምዕመናኑን ማገልገል ከጀመረ ከሦስት ወራት በኋላ ሰኞ ዕለት በደረሰው አደጋ ህንጻው ሙሉ በሙሉ ወድሟል። የእሳቱ መንስኤ ምን እንደሆነ እና ህንጻውን መልሶ መገንባት የሚቻል መሆን አለመሆኑ እስካሁን አልታወቀም። ዲያቆኑ አክሎም "ክስተቱ እጅግ የሚያሳዝን እና ልብ የሚሰብር ነው። በርካታ ሰዎች እዚህ ሲያለቅሱ አይቻለሁ" ሲል ሀዘኑን ገልጿል።
ይህ የህንጻው መውደም ከበርካታ አስርት ዓመታት በፊት ጀምሮ ከቦታው ጋር የቆየ ትውስታ የነበራቸውን የአካባቢው ነዋሪዎችንም ጭምር አሳዝኗል። የሌክቪል ነዋሪ የሆነችው ላሪን ናርቫ በልጅነቷ በዚያ ህንጻ ውስጥ የሰንበት ትምህርት ቤት ትከታተል እንደነበር፣ እዚያው ጋብቻ መመስረቷንና ልጆቿም በቤተክርስቲያኑ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ሲሳተፉ ማየቷን አስታውሳለች። "ጉዳዩ በጣም እንግዳ ነው፤ ምክንያቱም ባለፉት ዓመታት ውስጥ የነበሩትን ክስተቶች ሳስብ እንዲህ አይነት ነገር ይፈጠራል ብዬ አስቤ አላውቅም" ስትል ስሜቷን ገልጻለች።
ከደረሰው ከባድ ሀዘንና የንብረት ውድመት ጀርባ ግን የወቅቱ የደብሩ አባላት ተስፋቸውን አላጡም። ዲያቆን ዳግም ትልሁን "ይህንን ቤተክርስቲያን ከመሰረቱ ጀምረን የገነባነው እና ሁሉንም ነገር ያደስነው እኛ ነን፤ ሁላችንም በአንድ ላይ ከቆምን ልናደርገው የማንችለው ነገር የለም" ሲል የመልሶ ግንባታ ተስፋውን ገልጿል።
የአካባቢው ባለስልጣናት ማክሰኞ ዕለት ባወጡት ማረጋገጫ በአደጋው የትኛውም ሰው ላይ የአካልና የህይወት ጉዳት እንዳልደረሰ አስታውቀዋል። በአሁኑ ወቅት ምዕመናኑ ቀጣይ እርምጃዎችን እንዲወስዱ እና ቤተክርስቲያኑን መልሰው እንዲገነቡ ለመርዳት የኦንላይን (የእርዳታ ማሰባሰቢያ) ገጽ ተከፍቶ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።
የደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መሪዎች እንደገለጹት፣ ቀደም ሲል በሴንት ፖል ከተማ የነበረው ቦታ ከቁጥራቸው መበራከት የተነሳ ባለመበቃቱ ህንጻውን ከስድስት ወራት በፊት ገዝተውት ነበር። ምዕመናኑ ህንጻውን በይፋ ሚያዝያ (ኤፕሪል) ወር ላይ ከመክፈታቸው በፊት ለወራት ያህል የእድሳት ስራዎችን ሲያከናውኑ ቆይተዋል።
የደብሩ ዲያቆን ዳግም ትልሁን ለኬር 11 ቴሌቭዥን በሰጠው መግለጫ፣ "በእድሳት ስራው ላይ ከፍተኛ ልፋት አፍስሰናል፤ ሁሉም ሰው ሳይተኛ ሌሊትና ቀን 24/7 እዚህ ነበር" ብሏል። ነገር ግን ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኖ ምዕመናኑን ማገልገል ከጀመረ ከሦስት ወራት በኋላ ሰኞ ዕለት በደረሰው አደጋ ህንጻው ሙሉ በሙሉ ወድሟል። የእሳቱ መንስኤ ምን እንደሆነ እና ህንጻውን መልሶ መገንባት የሚቻል መሆን አለመሆኑ እስካሁን አልታወቀም። ዲያቆኑ አክሎም "ክስተቱ እጅግ የሚያሳዝን እና ልብ የሚሰብር ነው። በርካታ ሰዎች እዚህ ሲያለቅሱ አይቻለሁ" ሲል ሀዘኑን ገልጿል።
ይህ የህንጻው መውደም ከበርካታ አስርት ዓመታት በፊት ጀምሮ ከቦታው ጋር የቆየ ትውስታ የነበራቸውን የአካባቢው ነዋሪዎችንም ጭምር አሳዝኗል። የሌክቪል ነዋሪ የሆነችው ላሪን ናርቫ በልጅነቷ በዚያ ህንጻ ውስጥ የሰንበት ትምህርት ቤት ትከታተል እንደነበር፣ እዚያው ጋብቻ መመስረቷንና ልጆቿም በቤተክርስቲያኑ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ሲሳተፉ ማየቷን አስታውሳለች። "ጉዳዩ በጣም እንግዳ ነው፤ ምክንያቱም ባለፉት ዓመታት ውስጥ የነበሩትን ክስተቶች ሳስብ እንዲህ አይነት ነገር ይፈጠራል ብዬ አስቤ አላውቅም" ስትል ስሜቷን ገልጻለች።
ከደረሰው ከባድ ሀዘንና የንብረት ውድመት ጀርባ ግን የወቅቱ የደብሩ አባላት ተስፋቸውን አላጡም። ዲያቆን ዳግም ትልሁን "ይህንን ቤተክርስቲያን ከመሰረቱ ጀምረን የገነባነው እና ሁሉንም ነገር ያደስነው እኛ ነን፤ ሁላችንም በአንድ ላይ ከቆምን ልናደርገው የማንችለው ነገር የለም" ሲል የመልሶ ግንባታ ተስፋውን ገልጿል።
የአካባቢው ባለስልጣናት ማክሰኞ ዕለት ባወጡት ማረጋገጫ በአደጋው የትኛውም ሰው ላይ የአካልና የህይወት ጉዳት እንዳልደረሰ አስታውቀዋል። በአሁኑ ወቅት ምዕመናኑ ቀጣይ እርምጃዎችን እንዲወስዱ እና ቤተክርስቲያኑን መልሰው እንዲገነቡ ለመርዳት የኦንላይን (የእርዳታ ማሰባሰቢያ) ገጽ ተከፍቶ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።
22 days ago
Sponsored by
Surafel
23 days ago
በሚኒሶታ የሚገኘው የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን በከፍተኛ የእሳት አደጋ ተጎዳ
#ethiopia | በአሜሪካ ሚኒሶታ ግዛት ሮዝማውንት (Rosemount) ከተማ የሚገኘው የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በድንገት በተከሰተ የእሳት አደጋ ክፉኛ ተጎድቷል።
አደጋው የደረሰው ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. (ጁላይ 13፣ 2026) የቅድስት አርሴማ ወርሃዊ በዓል የቅዳሴ ሥርዓት ከተጠናቀቀ በኋላ ሲሆን፣ እሳቱ በህንጻው ጣሪያና በውስጣዊ ክፍሎች ላይ በፍጥነት ተዛምቶ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
በርካታ የእሳት አደጋ መከላከያ ቡድኖች እሳቱን ለመቆጣጠር ከፍተኛ ርብርብ ቢያደርጉም፣ በህንጻው ላይ የደረሰው ውድመት እጅግ ከባድ መሆኑ ተገልጿል። በአደጋው ወቅት በህንጻው ውስጥ ሰው ባለመኖሩ የሕይወት መጥፋትም ሆነ የአካል ጉዳት አልተመዘገበም።
በሚኒሶታና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ናትናኤል በአደጋው ቦታ በመገኘት ለደብሩ ካህናት፣ ለሰበካ ጉባኤ አባላትና ለምዕመናን አባታዊ ማጽናኛ ሰጥተው፣ ቤተክርስቲያኑን በድጋሚ ለማቋቋም በአንድነት እንዲረባረቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ይህ ቤተክርስቲያን በቅርቡ ከ2.2 ሚሊዮን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ ተገዝቶ፣ ለምዕመናን አገልግሎት መስጠት የጀመረ በመሆኑ አደጋው የበለጠ አሳዛኝ መሆኑ ተጠቁሟል።
በበኩላቸው የአካባቢው ፖሊስና የእሳት አደጋ መርማሪዎች የአደጋውን መንስኤ ለማወቅ ምርመራ መጀመራቸውን አስታውቀዋል።
ምንጭ፦ CBS Minnesota (WCCO-TV)፣ FOX 9 Minneapolis–St. Paul፣ KARE 11 News
#ethiopia | በአሜሪካ ሚኒሶታ ግዛት ሮዝማውንት (Rosemount) ከተማ የሚገኘው የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤልና ቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በድንገት በተከሰተ የእሳት አደጋ ክፉኛ ተጎድቷል።
አደጋው የደረሰው ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. (ጁላይ 13፣ 2026) የቅድስት አርሴማ ወርሃዊ በዓል የቅዳሴ ሥርዓት ከተጠናቀቀ በኋላ ሲሆን፣ እሳቱ በህንጻው ጣሪያና በውስጣዊ ክፍሎች ላይ በፍጥነት ተዛምቶ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
በርካታ የእሳት አደጋ መከላከያ ቡድኖች እሳቱን ለመቆጣጠር ከፍተኛ ርብርብ ቢያደርጉም፣ በህንጻው ላይ የደረሰው ውድመት እጅግ ከባድ መሆኑ ተገልጿል። በአደጋው ወቅት በህንጻው ውስጥ ሰው ባለመኖሩ የሕይወት መጥፋትም ሆነ የአካል ጉዳት አልተመዘገበም።
በሚኒሶታና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ናትናኤል በአደጋው ቦታ በመገኘት ለደብሩ ካህናት፣ ለሰበካ ጉባኤ አባላትና ለምዕመናን አባታዊ ማጽናኛ ሰጥተው፣ ቤተክርስቲያኑን በድጋሚ ለማቋቋም በአንድነት እንዲረባረቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ይህ ቤተክርስቲያን በቅርቡ ከ2.2 ሚሊዮን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ ተገዝቶ፣ ለምዕመናን አገልግሎት መስጠት የጀመረ በመሆኑ አደጋው የበለጠ አሳዛኝ መሆኑ ተጠቁሟል።
በበኩላቸው የአካባቢው ፖሊስና የእሳት አደጋ መርማሪዎች የአደጋውን መንስኤ ለማወቅ ምርመራ መጀመራቸውን አስታውቀዋል።
ምንጭ፦ CBS Minnesota (WCCO-TV)፣ FOX 9 Minneapolis–St. Paul፣ KARE 11 News
23 days ago
ገና ተገዝቶ ከተመረቀ ሶስት ወር እንኳን ያላለፈው በሚኒሶታ የተቃጠለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጉዳይ የካህኑም የምዕመናኑንም ልብ የሰበረ ነው። ተባብረን ..እንገንባ! የጎ ፈንድ ሚ ሊንክ ኮመንት ላይ አለ።
23 days ago
አባቶች ተላቀሱ። በሚኒሶታ የተቃጠለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጉዳይ እስካሁን የምናውቀው መረጃ። ዝርዝሩ VOEA Television ዩቱብ ቻናል ላይ አለ።
23 days ago
u1243u1320u120e u12e8u12f0u1228u1230u1260u1275 u12e8u121au1292u1236u1273u12cd u12f0u1265u1228 u1265u1235u122bu1275 u12c8 u1245u12f5u1235u1275 u12a0u122du1234u121b u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1264u1270u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a5u1233u1271 u1260u1241u1325u1325u122d u1235u122d u1262u12cdu120du121d u12a8u1263u12f5 u1309u12f3u1275 u12f0u122du1237u120d","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzoxMjE3NjU1NjgwNDU4NjU1
ቃጠሎ የደረሰበት የሚኒሶታው ደብረ ብስራት ወ ቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እሳቱ በቁጥጥር ስር ቢውልም ከባድ ጉዳት ደርሷል
Sponsored by
Surafel
23 days ago
በሚኒሶታ በሚገኘው የደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ የደረሰው አሳዛኝ የእሳት አደጋ፣ ያደረሰው ጉዳት። ተጨማሪ መረጃዎችን ይዘን እንመለሳለን።
23 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዛሬ ሰኞ ረፋድ ላይ በሚኒሶታ ግዛት ሮዝማውንት ከተማ በሚገኘው የደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ህንፃ ላይ ከባድ የእሳት አደጋ መድረሱን ፖሊስ አስታውቋል። አደጋው የተከሰተው ከጠዋቱ 10:46 a.m. አካባቢ በ3200 ብሎክ፣ 144ኛ ስትሪት ዌስት ላይ በሚገኘው የቤተክርስቲያኑ ህንፃ ላይ ነው። ይህንን ክስተት ተከትሎ የሮዝማውንት ፖሊስ እንዲሁም ከሮዝማውንት እና አፕል ቫሊ የተውጣጡ የእሳት አደጋ ተከላካዮችን ጨምሮ በርካታ የጸጥታ እና የአደጋ ጊዜ ምላሽ ሰጪ አካላት በስፍራው ተሰማርተው ርብርብ እያደረጉ ይገኛሉ።
የአደጋውን ተጋላጭነት እና የጉዳት መጠን በተመለከተ የከተማው ፖሊስ እንዳስታወቀው፣ እሳቱ በተቀሰቀሰበት ወቅት ህንፃው ውስጥ ማንም ሰው እንዳልነበረ ይታመናል። ይሁን እንጂ የእሳት አደጋ ተከላካዮች ህንፃው ሙሉ በሙሉ ከሰው ነጻ መሆኑን በይፋ ለማረጋገጥ ፍተሻቸውን እያከናወኑ ነው። በሌላ በኩል የዘ-ሐበሻ ዘጋቢ እንደታዘበው፣ ከውጭ ሆኖ ሲታይ በቤተክርስቲያኑ ጣሪያ ላይ ከፍተኛ የቃጠሎ ጉዳት መድረሱ በግልጽ ይታያል።
ኢትዮጵያውያን በቅርቡ የገዙትና ያስመረቁት የዚህ የቤተክርስቲያን ህንፃ ላይ የተከሰተውን አደጋ ለመቆጣጠር በስፍራው የተሰማሩት በርካታ የጸጥታ እና የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች አሁንም ከፍተኛ ርብርብ እያደረጉ ሲሆን፣ ስለ አደጋው መንስኤ እና ዝርዝር ሁኔታ ተጨማሪ መረጃዎች ወደፊት እንደሚወጡ ፖሊስ አስታውቋል።
የአደጋውን ተጋላጭነት እና የጉዳት መጠን በተመለከተ የከተማው ፖሊስ እንዳስታወቀው፣ እሳቱ በተቀሰቀሰበት ወቅት ህንፃው ውስጥ ማንም ሰው እንዳልነበረ ይታመናል። ይሁን እንጂ የእሳት አደጋ ተከላካዮች ህንፃው ሙሉ በሙሉ ከሰው ነጻ መሆኑን በይፋ ለማረጋገጥ ፍተሻቸውን እያከናወኑ ነው። በሌላ በኩል የዘ-ሐበሻ ዘጋቢ እንደታዘበው፣ ከውጭ ሆኖ ሲታይ በቤተክርስቲያኑ ጣሪያ ላይ ከፍተኛ የቃጠሎ ጉዳት መድረሱ በግልጽ ይታያል።
ኢትዮጵያውያን በቅርቡ የገዙትና ያስመረቁት የዚህ የቤተክርስቲያን ህንፃ ላይ የተከሰተውን አደጋ ለመቆጣጠር በስፍራው የተሰማሩት በርካታ የጸጥታ እና የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች አሁንም ከፍተኛ ርብርብ እያደረጉ ሲሆን፣ ስለ አደጋው መንስኤ እና ዝርዝር ሁኔታ ተጨማሪ መረጃዎች ወደፊት እንደሚወጡ ፖሊስ አስታውቋል።
24 days ago
u12a5u1295u12b3u1295 u1208u12d5u1208u1275 u1334u1325u122eu1235 u12c8u1333u12cdu1209u1235 u1260u1230u120bu121d u12a0u12f0u1228u1233u127du1201 u12a5u12ebu1208u127d u12e8u1218u120du12d5u120du1270 u12a0u12f5u1263u122bu1275 u12f0u1265u1228 u1230u120bu121d u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12abu1274u12f5u122bu120d u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1270u12cbu1205u12f6 u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12e8u12d5u1208u1271u1295 u1245u12f3u1234 u12a5u1293 u1235u1265u12a8u1270 u12c8u1295u130cu120d u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u1273u1235u1270u120bu120du134bu1208u127d - u121au1292u12ebu1356u120au1235 u121au1292u1236u1273 - u1210u121du120c u136d u1240u1295, u1373u137bu1372u1370 (July 12 2026).","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzo5OTg4NDE5Njk2MzE4Mjc=
እንኳን ለዕለት ጴጥሮስ ወጳውሉስ በሰላም አደረሳችሁ እያለች የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የዕለቱን ቅዳሴ እና ስብከተ ወንጌል በቀጥታ ሥርጭት ታስተላልፋለች - ሚኒያፖሊስ ሚኒሶታ - ሐምሌ ፭ ቀን, ፳፻፲፰ (July 12 2026).
26 days ago
በመጋቢት ኑኑ ገዛኸኝ የተዘጋጀው "የእናትነት ዋጋዉ ስንት ነው?" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ለአንባቢያን በቃ!
#fastmereja I በማኅበረሰቡ ውስጥ የእናቶችን ክብር የሚነኩ አጉል ባህሎችን ለመለወጥና ሥነ-ምግባር የሰፈነበት የመግባቢያ ባህልን ለመገንባት ያለመ "የእናትነት ዋጋዉ ስንት ነው?" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ተመረቀ።
በቤተሰብ እና በቅድመ-ጋብቻ ምክር ላይ ትኩረቱን አድርጎ በሚንቀሳቀሰው “አልባስጥሮስ” የቤተሰብና የሴቶች አገልግሎት ተቋም ዋና ሥራ አስኪያጅ በመጋቢት ኑኑ ገዛኸኝ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ፤ ተቋሙ ከተመሰረተበት የአንድ ዓመት ጊዜ ወዲህ ለንባብ ያበቃው ሁለተኛው መጽሐፍ መሆኑ ታዉቋል።
የመጽሐፉ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት የተከናወነ ሲሆን፣ ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ውስጥ የእናቶችን ክብር የሚነኩ፣ የሚያዋርዱ እና የሚያንቋሽሹ አነጋገሮችን ለማስቀረት ለሚደረጉ የሕዝብ ግንዛቤ ማሳደጊያ እና የአድቮኬሲ (የጥብቅና) ሥራዎች የሚውል መሆኑ ተገልጿል።
የተቋሙ ተወካይ በምረቃው ወቅት እንደገለጹት፤ የመጽሐፉ ርዕስ እና የድርጅቱ ስም "አልባስጥሮስ" (ትርጉሙም መልካም እና ውድ ሽቶ የሚቀመጥበት ዕቃ) መሆኑ ከእናቶች ክብርና እንክብካቤ ጋር የተያያዘ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ መፅሀፍ በህብረተሰቡ ዘንድ እናትን የመውደድ ስሜት ቢኖርም፣ በተግባር ግን እናትን የማይመጥኑ አጉል ባህሎችና ስድቦች በመኖራቸው፣ ይህንን የተበላሸ የመግባቢያ ባህል ለመለወጥ መጽሐፉ የበኩሉን አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል።
ኤልባስጥሮስ የቤተሰብና የሴቶች አገልግሎት ተቋም ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ከጋብቻ በፊትና በኋላ ባሉ የሕይወት ምዕራፎች ዙሪያ 12 የሚጠጉ ተግባራዊ ሥልጠናዎችን መስጠቱ ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት የበርካታ ጥንዶች ትዳር በጥንቃቄ ባለመጀመሩ ምክንያት እየፈረሰ መሆኑን የጠቀሱት ተወካይዋ፣ ተቋማቸው በዋናነት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ያለው ጋብቻ ከመመስረቱ በፊት ባለው "ቅድመ-ጋብቻ" የወጣቶች ዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቀዋል።
በስነ-መለኮት (Theology) እና በሶሺዮሎጂ (Sociology) የትምህርት ዘርፍ በሰለጠኑ ባለሙያዎች የሚመሩት እነዚህ ሥልጠናዎች፤ ተቋሙ መንፈሳዊ ይዘት ያለው ቢሆንም ኦርቶዶክስ፣ እስልምና እና ሌሎችንም እምነቶች ጨምሮ "ሰው ለተባለ ሁሉ'' እና ትዳርን ለሚያስብ ማንኛውም ዜጋ ክፍት መሆናቸው ተገልጿል።
#fastmereja I በማኅበረሰቡ ውስጥ የእናቶችን ክብር የሚነኩ አጉል ባህሎችን ለመለወጥና ሥነ-ምግባር የሰፈነበት የመግባቢያ ባህልን ለመገንባት ያለመ "የእናትነት ዋጋዉ ስንት ነው?" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ተመረቀ።
በቤተሰብ እና በቅድመ-ጋብቻ ምክር ላይ ትኩረቱን አድርጎ በሚንቀሳቀሰው “አልባስጥሮስ” የቤተሰብና የሴቶች አገልግሎት ተቋም ዋና ሥራ አስኪያጅ በመጋቢት ኑኑ ገዛኸኝ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ፤ ተቋሙ ከተመሰረተበት የአንድ ዓመት ጊዜ ወዲህ ለንባብ ያበቃው ሁለተኛው መጽሐፍ መሆኑ ታዉቋል።
የመጽሐፉ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት የተከናወነ ሲሆን፣ ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ውስጥ የእናቶችን ክብር የሚነኩ፣ የሚያዋርዱ እና የሚያንቋሽሹ አነጋገሮችን ለማስቀረት ለሚደረጉ የሕዝብ ግንዛቤ ማሳደጊያ እና የአድቮኬሲ (የጥብቅና) ሥራዎች የሚውል መሆኑ ተገልጿል።
የተቋሙ ተወካይ በምረቃው ወቅት እንደገለጹት፤ የመጽሐፉ ርዕስ እና የድርጅቱ ስም "አልባስጥሮስ" (ትርጉሙም መልካም እና ውድ ሽቶ የሚቀመጥበት ዕቃ) መሆኑ ከእናቶች ክብርና እንክብካቤ ጋር የተያያዘ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ መፅሀፍ በህብረተሰቡ ዘንድ እናትን የመውደድ ስሜት ቢኖርም፣ በተግባር ግን እናትን የማይመጥኑ አጉል ባህሎችና ስድቦች በመኖራቸው፣ ይህንን የተበላሸ የመግባቢያ ባህል ለመለወጥ መጽሐፉ የበኩሉን አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል።
ኤልባስጥሮስ የቤተሰብና የሴቶች አገልግሎት ተቋም ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ከጋብቻ በፊትና በኋላ ባሉ የሕይወት ምዕራፎች ዙሪያ 12 የሚጠጉ ተግባራዊ ሥልጠናዎችን መስጠቱ ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት የበርካታ ጥንዶች ትዳር በጥንቃቄ ባለመጀመሩ ምክንያት እየፈረሰ መሆኑን የጠቀሱት ተወካይዋ፣ ተቋማቸው በዋናነት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ያለው ጋብቻ ከመመስረቱ በፊት ባለው "ቅድመ-ጋብቻ" የወጣቶች ዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቀዋል።
በስነ-መለኮት (Theology) እና በሶሺዮሎጂ (Sociology) የትምህርት ዘርፍ በሰለጠኑ ባለሙያዎች የሚመሩት እነዚህ ሥልጠናዎች፤ ተቋሙ መንፈሳዊ ይዘት ያለው ቢሆንም ኦርቶዶክስ፣ እስልምና እና ሌሎችንም እምነቶች ጨምሮ "ሰው ለተባለ ሁሉ'' እና ትዳርን ለሚያስብ ማንኛውም ዜጋ ክፍት መሆናቸው ተገልጿል።
Sponsored by
Surafel
26 days ago
ወላጆች የልጆችዎ የክረምት እረፍትን ትርጉም ባለው መልኩ እንዲያልፍ ያድርጉ!!!
👉 በአይነቱ የተለየ የሕፃናትና ታዳጊዎች ሁለንተናዊ የብቃት ካምፕ ከዮቶጵያ፤
💡የልጅዎን አእምሮ፣ አካል እና መንፈስ የሚገነባ ድንቅ መርሃ-ግብር አዘጋጅተናል፤
🏢 ልጆችዎን እኛ ካምፕ ሲገቡና ሲቆዩ👇
🧠 በአእምሮ ምህንድስና ክፍለ ጊዜ
ራስን ማወቅ (SWOT)፣ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ (Atomic Habits)፣ Active Recall እና Mind Mapping ይማራሉ፤
🏃♂️ በአካል ብቃትና መዝናኛ ሰዓታቸው
እግር ኳስ፣ ባስኬት ቦል፣ ኤሮቢክስ እና ጅይምናስቲክ እንዲሁም ተጨማሪ surprising ጌሞች ተዘጋጅቶላቸዋል፤
⛪️🕌 በመንፈሳዊ ትምህርት ሰዓታቸው
በየእምነታቸው መስመር (ኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት እና እስላማዊ) ስነ-ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት በብቁ መምህራን ያገኛሉ።
🏥 ለደህንነታቸው እንዳይጨነቁ
የ24/7 ጥበቃና ነርስ በቦታው ከመኖሩም በላይ በየሳምንቱ የልጅዎን እድገት መከታተል ይችላሉ!፤
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎንቀድመው ያስመዝግቡ!
📍 የስልጠና ቦታዎች -
ቁጥር 1 - ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር 2 - አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📱ለምዝገባ
በ0963999966 / 0963999977 ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
📚 ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
👉 በአይነቱ የተለየ የሕፃናትና ታዳጊዎች ሁለንተናዊ የብቃት ካምፕ ከዮቶጵያ፤
💡የልጅዎን አእምሮ፣ አካል እና መንፈስ የሚገነባ ድንቅ መርሃ-ግብር አዘጋጅተናል፤
🏢 ልጆችዎን እኛ ካምፕ ሲገቡና ሲቆዩ👇
🧠 በአእምሮ ምህንድስና ክፍለ ጊዜ
ራስን ማወቅ (SWOT)፣ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ (Atomic Habits)፣ Active Recall እና Mind Mapping ይማራሉ፤
🏃♂️ በአካል ብቃትና መዝናኛ ሰዓታቸው
እግር ኳስ፣ ባስኬት ቦል፣ ኤሮቢክስ እና ጅይምናስቲክ እንዲሁም ተጨማሪ surprising ጌሞች ተዘጋጅቶላቸዋል፤
⛪️🕌 በመንፈሳዊ ትምህርት ሰዓታቸው
በየእምነታቸው መስመር (ኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት እና እስላማዊ) ስነ-ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት በብቁ መምህራን ያገኛሉ።
🏥 ለደህንነታቸው እንዳይጨነቁ
የ24/7 ጥበቃና ነርስ በቦታው ከመኖሩም በላይ በየሳምንቱ የልጅዎን እድገት መከታተል ይችላሉ!፤
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎንቀድመው ያስመዝግቡ!
📍 የስልጠና ቦታዎች -
ቁጥር 1 - ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር 2 - አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📱ለምዝገባ
በ0963999966 / 0963999977 ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
📚 ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
27 days ago
💎 ጠቃሚ መረጃ ለወላጆች!!!
👉 ክረምቱን ለልጅዎ ትልቅ መሠረት የሚጥሉበት ወርቃማ ጊዜ ያድርጉት!
💡ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
🗓 ከሃምሌ ወር አጋማሽ እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ልጆች አእምሯቸውን፣ አካላቸውንና መንፈሳቸውን በአንድነት የሚገነቡበት ልዩ ዝግጅት! ✨
📚 በካምፓችን ምን አዘጋጅተናል?
🧠 የአእምሮ ምህንድስና፦
ራስን ማወቅ (SWOT)፣ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ (Atomic Habits)፣ Active Recall እና Mind Mapping፤
🏃♂️ አካል ብቃትና መዝናኛ፦
እግር ኳስ፣ ባስኬት ቦል፣ ኤሮቢክስ እና ጅይምናስቲክ፤ እንዲሁም ተጨማሪ surprising ጌሞችን ጨምሮ፤
⛪️🕌 መንፈሳዊ ትምህርት፦ በየእምነታቸው መስመር (ኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት እና እስላማዊ) ስነ-ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት።
🏥 የደህንነት ዋስትና፦
የ24/7 ጥበቃና ነርስ በቦታው ከመኖሩም በላይ በየሳምንቱ የልጅዎን እድገት መከታተል ይችላሉ!፤
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎን ቀድመው ያስመዝግቡ!
📍 የስልጠና ቦታዎች -
ቁጥር 1 - ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር 2 - አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📱ለምዝገባ
በ0963999966 / 0963999977 ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
📚 ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
👉 ክረምቱን ለልጅዎ ትልቅ መሠረት የሚጥሉበት ወርቃማ ጊዜ ያድርጉት!
💡ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
🗓 ከሃምሌ ወር አጋማሽ እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ልጆች አእምሯቸውን፣ አካላቸውንና መንፈሳቸውን በአንድነት የሚገነቡበት ልዩ ዝግጅት! ✨
📚 በካምፓችን ምን አዘጋጅተናል?
🧠 የአእምሮ ምህንድስና፦
ራስን ማወቅ (SWOT)፣ የመጽሐፍ ንባብ ልምድ (Atomic Habits)፣ Active Recall እና Mind Mapping፤
🏃♂️ አካል ብቃትና መዝናኛ፦
እግር ኳስ፣ ባስኬት ቦል፣ ኤሮቢክስ እና ጅይምናስቲክ፤ እንዲሁም ተጨማሪ surprising ጌሞችን ጨምሮ፤
⛪️🕌 መንፈሳዊ ትምህርት፦ በየእምነታቸው መስመር (ኦርቶዶክስ፣ ፕሮቴስታንት እና እስላማዊ) ስነ-ምግባር እና ሃይማኖታዊ እውቀት።
🏥 የደህንነት ዋስትና፦
የ24/7 ጥበቃና ነርስ በቦታው ከመኖሩም በላይ በየሳምንቱ የልጅዎን እድገት መከታተል ይችላሉ!፤
🎁 ከ2 በላይ ልጆች ለሚያስመዘግቡ የ10% ቅናሽ ይደረግላቸዋል፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ልጅዎን ቀድመው ያስመዝግቡ!
📍 የስልጠና ቦታዎች -
ቁጥር 1 - ብስራተ ገብርኤል
ቁጥር 2 - አያት አደባባይ ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ
📱ለምዝገባ
በ0963999966 / 0963999977 ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
📚 ዮቶጵያ (Utopia) የሕጻናትና ታደጊዎች ሁለንተናዊ ብቃት ካምፕ
28 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአክሱም ከተማ ፖሊስ በሀይማኖት አባቶቹ ላይ የግድያ ሙከራ ያደረጉ 3 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ፡፡ የከተማ ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ሀላፊው አሰፋ ገብረማሪያም በሰጡት መግለጫ ትላንት ሰኔ 30 ቀን 2018 ለሊት በአክሱም በሚገኘው የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሊቃነ ጳጳሳት መኖሪያ ቤት ተኩስ መከፈቱን አረጋግጠዋል፡፡ የተኩስ እሩምታውን የከፈቱት ደግሞ ‹‹የቤተክርስቲያኑ ጠባቂዎች ናቸው›› ብለዋል፡፡
ይህንን ተከትሎ ጠባቂዎቹን ጨምሮ 3 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀውም ተጨማሪ ምርመራዎች እየተደረጉ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹በአክሱም ከተማ ውስጥ የተፈፀመ ወንጀል ከፖሊስና ከነዋሪው ማምለጥ አይችልም›› ብለዋል፡፡ በአክሱም ከተማ በሀይማኖት አባቶች ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ራሱን አግልሎ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የመሰረተው አባ ሰላማ ጠቅላይ ፓትሪያርክ ፅህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ መግለፁ ይታወሳል፡፡
ጥቃቱ የተከናወነውም በብፁእ አቡነ ናትናኤልና የቅዱስ ሲኖዶሱ ዋና ፀሀፊ በሆኑት ብፁእ አቡነ አረጋዊ መኖሪያ ቤት መሆኑን ጠቅሶ ድርጊቱን ‹‹የግድያ ሙከራ ነው›› ያለው ሲሆን ሁለቱም አባቶች ላይ ምንም ጉዳት እንደልደረሰባቸው ገልጿል፡፡ ‹‹በቅዱሳን አባቶቻችን ላይ የተፈፀመው ድርጊት የሚያሳዝን ነው፡፡ በመሆኑም ሁሉም ምእመን ሊያወግዘው ይገባል›› ማለቱ አይዘነጋም፡፡
ይህንን ተከትሎ ጠባቂዎቹን ጨምሮ 3 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀውም ተጨማሪ ምርመራዎች እየተደረጉ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹በአክሱም ከተማ ውስጥ የተፈፀመ ወንጀል ከፖሊስና ከነዋሪው ማምለጥ አይችልም›› ብለዋል፡፡ በአክሱም ከተማ በሀይማኖት አባቶች ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ራሱን አግልሎ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የመሰረተው አባ ሰላማ ጠቅላይ ፓትሪያርክ ፅህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ መግለፁ ይታወሳል፡፡
ጥቃቱ የተከናወነውም በብፁእ አቡነ ናትናኤልና የቅዱስ ሲኖዶሱ ዋና ፀሀፊ በሆኑት ብፁእ አቡነ አረጋዊ መኖሪያ ቤት መሆኑን ጠቅሶ ድርጊቱን ‹‹የግድያ ሙከራ ነው›› ያለው ሲሆን ሁለቱም አባቶች ላይ ምንም ጉዳት እንደልደረሰባቸው ገልጿል፡፡ ‹‹በቅዱሳን አባቶቻችን ላይ የተፈፀመው ድርጊት የሚያሳዝን ነው፡፡ በመሆኑም ሁሉም ምእመን ሊያወግዘው ይገባል›› ማለቱ አይዘነጋም፡፡
29 days ago
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ብጹዕ አባታችን አቡነ መርቆሪዮስ ፣ የካናዳ ሐገረ ስብከት ሊቀጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል
መንፈሳዊ ተልዕኮ ተቀብላችሁ ልዑል እግዚአብሔር በሰጣችሁ ጸጋ በተለያየ ስፍራ የምታገለግሉ ሊቃውንተ ቤተ-ክርስቲያን
ጥሪ የተደረገላችሁ ተጋባዥ እንግዳዎች ፣
የመንግስት እና የግል ሚዲያ ተቋማት ፣
ጥሪያችንን አክብራችሁ ስለተገኛችሁ በልዑል እግዚአብሔር ስም ልባዊ ምስጋናችንን ለማቅረብ እንወዳለን።
"ጾም የነፍስ ምግብ ነው፤ ለፈተናም መቋቋሚያ ጥንካሬን ይሰጣል።" እንዲል ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ።" እኛ ኦርቶዶክሳዊያን የሐዋሪያት ጾም ላይ እንገኛለን፡፡
የሰኔ ጾም (ጾመ ሐዋርያት) ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሰባቱ አዋጅ አጽዋማት አንዱ ሲሆን፣ ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉና ለስብከተ ወንጌል ከመሰማራታቸው በፊት የጾሙት ጾም ነው።ይህ ጾም እንደ እምነቱ አስተምህሮ ለሁሉም ክርስቲያን የተሰጠ የበረከት ጾም ነው። ይህን ጾም እንድንካፈል ለፈቀደልን ለልዑል እግዚአብሔር ምስጋና ይግባው፤ለጾሙ ፍችም በሰላም ያድርሰን እያልኩ፣መግለጫው የተዘጋጀው በጽሁፍ ስለሆነ በተዘጋጀበት አግባብ ይቀርባል፡፡
በወልድ ውሉድ ፣ በክርስቶስ ክርስቲያን የተባለ ሁሉ ፣ አምላኩን በንጽሐ ነፍስ ፣ በንጽሐ ሥጋ የሚያገለግልበት እና ፣ ከራሱ ከፈጣሪው መድሐኒዓለም ክርስቶስ ዘንድ የተሰጠው የጸጋ አገልግሎት፣ነገር ግን ጥቂቶች ብቻ የሚያገኙት ፤ መጨከንን ፣ ጥብዓትን ፣ ትሕርምትን እና ትዕግሥትን የሚጠይቅ ሕይወት ፣ የምንኩስና ሕይወት እና ሥርዓት ነው።የምንኩስና ሕይወት እና የገዳማዊ ሥርዓት በቅዱሳን አባቶች አባ እንጦንስ እና አባ መቃርስ የተጀመረ ሲሆን ፣ ሕይወቱም ሥርዓቱም በቀኖና ቤተክርስቲያን የተደነገገ እና የጸደቀ ሕግ ነው።
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ፣ ገዳም የእኔ የግሌ የሚሉት ንብረት የሌለበት፣ ሁሉ በማኅበር በአንድነት በጸሎት በስራ እየተጉ ፍጹም የዓለምን ኃላፊነት ተረድተው ፣ የማታልፍ የእግዚአብሔር መንግስት እንዳለች በመገንዘብ ዘወትር በቀኖና ተወስነው የሚኖሩበት የቅዱሳን መኖሪያና ጸጋ እግዚአብሔር የማይለይበት የዲያቢሎስ ፈተና የሚበዛበት ስፍራ ነው።
ገዳምና ገዳማዊ ሕይወት አስፈላጊ በመሆኑ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ አርአያ ሆኖን ፣ በገዳመ ቆሮንጦስ ከዲያቢሎስ ይፈተን ዘንድ ተቀመጠ (ማቴ. 4፡ 1-11) ፈታኝ ዲያቢሎስንም ድል አደረገው ፣ ገዳምና ገዳማዊ ሕይወት አስፈላጊ ሆኖ የመሰረተልን አምላካችን አርአያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ዛሬም እርሱን በመከተል ገዳማዊ ሕይወት ለትሩፋት መስሪያ ፣ ለንስሃ ሕይወት ማቆያ ፣ ለበረከት ለረድኤት የአምላካችንን አርአያነት ተከትለው አባቶች እናቶች በገዳም ተወስነው ይገኛሉ።
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ “ገዳማዊ ህይወት” ራስን ለእግዚአብሔር በማስገዛት ትህትናን ገንዘብ አድርጎ እያንዳንዷን ሰዓት አንደበትን ፣ ጉልበትን እና ሃሳብን ለእግዚአብሔር በመስጠት የዓለም ዝና ሃብት ንብረት አላፊ የሆነውን ንግሥና ውበትን በመናቅ ቤተሰብ እና ዘመድን ተለይቶ በመውጣት በገዳም ውስጥ በስርዓተ አበው ተወስኖ መስቀሉን ተሸክሞ መኖር መሆኑን ትናገራለች።
ገዳማት የቤተ-ክርስቲያናችን ስውር ጓዳዎችና የሚስጢር መዝገቦች ፣ የመማጸኛ ቅዱስ ስፍራዎች ፣ የቤ-ክርስቲያናችን ሁለንተናዊ አገልግሎት መሰረት ፣ የተግባራዊ ክርስትና ምሳሌዎች እና የታላላቅ የቤተ-ክርስቲያን ሊቃውንት መፍለቂያዎች ናቸው።
እነዚህ አብያተ-ክርስቲያናት እና ገዳማት መንፈሳዊ አገልግሎታቸውን እየሰጡ ፣ ትውልድንም በክርስቲያናዊ ስነ-ምግባር እያነጹ ይቀጥሉ ዘንድ ገቢ ያስፈልጋቸዋል። ይህንን ገቢያቸውን ከሚያገኙባቸው መንገዶች መካከል በራሳቸው አቅም ገቢ የሚያመነጩ ስራዎችን ማከናወን እንዲሁም ምዕመኑ በሚሰጡት መባ እና አስራት በኩራት ይጠቀሳሉ።
ይሁንና አንዳንዴ ተፈጥሮ ፊቷን ስታዞር እና ተፈጥሮአዊ ችግሮች ሲበረቱ ሰው ሰራሽ ችግሮችም ሲጨመሩ፣ገዳማት የገቢ ምንጫቸውና ህልውናቸው ሙሉ በሙሉ ህዝበ ክርስቲያኑ በሚያደርገው ድጋፍ ላይ የተንጠለጠለ የሚሆንበት አጋጣሚ ይፈጠራል ፤ ከ160 በላይ ገዳማዊያን የሚገኙበት ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የገጠመው ችግርም በዚህ ደረጃ የሚገለጽ ነው።
በዚህ ገዳም የሚገኙ ገዳማውያን ከፀሃይ ፣ ከብርድ ፣ ከዝናብ የሚከላከል መጠለያ አጥተው በከፍተኛ ችግር እየተፈተኑ የሚገኙ በመሆኑ ፣ ገዳማውያኑ ከነዚህ ችግሮች እንዲወጡ እና በቀጣይም ገዳሙ ራሱን እንዲችል ለማድረግ ፣ በጠቅላይ ቤተ-ክህነት እውቅና እና በሐገረ ስብከቱ ፍቃድ ገዳሙ ብቻ የሚጠቀመው በገዳሙ ስም የተከፈቱ የባንክ አካውንቶች ይፋ ተደርገው ፣ በሕዝበ ክርስቲያኑ በሚደረገው ድጋፍ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን ፣ ገዳሙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በወረዳ ቤተ-ክህነት ፣ በሐገረ ስብከት እና በጠቅላይ ቤተ-ክህነት ጸድቆ በሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬና የቅርብ ክትትል እየተደረገበት ከምዕመናን በሚገኘው ድጋፍ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል።
“ከእግዚአብሔር ዐይን የተሰወረ ምንም ፍጥረት የለም፤ ስለ ራሳችን መልስ መስጠት በሚገባን በርሱ ፊት ሁሉም ነገር የተራቆተና የተገለጠ ነው” (ዕብራውያን 4:13) እንዲል ቃሉ፣እኛም አጠቃላይ ፕሮጀክቱን በተመለከተ የተሰሩ ስራዎችን፣የተደረገውን ድጋፍ፣ በቀጣይ ስለሚከናወኑ ስራዎች እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተለያዩ ጊዜያት ለምዕመኑ ይፋ እያደረግን፣እያሳወቅን ዛሬ ላይ ደርሰናል፡፡ዛሬ ስለ ፕሮጀክቱ እና የደረሰበትን ደረጃ በሚመለከት የምንሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ለ4ኛ ጊዜ ሲሆን ይህም ምዕመኑ ፕሮጀክቱ የደረሰበትን ወቅታዊ የስራ ደረጃን እንዲገነዘብ ለማድረግ በማሰብ ነው፡፡
በገዳሙ የተያዙ የልማት ስራዎችን ለማከናወን የሚያስችል ገቢ የማሰባሰብ ሂደት ዕቅዶችን በመንደፍ እና በመቅረጽ ተግባራዊ ለማድረግ ስንቀሳቀስ ቆይተናል፣አሁንም በመንቀሳቀስ ላይ እንገኛለን። ለአብነትም ገዳሙ ያለበትን አሁናዊ እና ተጨባጭ ሁኔታ የሚገልፁ እና የሚያሳዩ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማ ቀኖና እንዲሁም ትውፊት በጠበቀ መልኩ
በቴሌቪዥን ጥራታቸውን የጠበቁና ገላጭ የሆኑ ዶክመንተሪዎችን በማስተላለፍ ህብረተሰቡ መረጃው ኖሮት ድጋፍ እንዲያደርግ ጥረት ተደርጓል።
ማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ለታቀዱት የልማት ስራዎች የሚያስፈልገውን ገቢ ለማሰባሰብ ጥረት ተደርጓል፤እየተደረገም ይገኛል። በዚህም እስከ አሁን 52,640,000 ብር ( ሃምሳ ሁለት ሚሊዮን ስድስት መቶ አርባ ሽህ ብር)የገንዘብ ድጋፍ እና 11,320,000 ብር ( አስራ አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ሃያ ሽህ ብር) የሚገመት የአይነት ድጋፍ ማሰባሰብ ተችሏል።
በሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የተጀመረው ፕሮጀክት 2 ዓመት ከ 6 ወር ያስቆጠረ ሲሆን በእነዚህ ጊዜያት በመጀመሪያው እና በሁለተኛው ምዕራፍ የፕሮጀክቱን 65 % በላይ ማሳካት ተችሏል። ከእነዚህም መካከል፦
የእናቶች በዓት እና የእንግዳ ማረፊያ በጥሩ ሁኔታ ተገንብቶ እናቶች እየተገለገሉበት ይገኛል።
ለገዳማውያኑ እንቅስቃሴ የማይመች እና አዳጋች የነበረው መንገድ 179 ሜትር ተራራ ተቦርቡሮ በአርማታ ደረጃ ተሰርቶለት አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
የእናቶች ቤተ እግዚአብሔር ግንባታ ተከናውኖ ሙሉ ቁሳቁስ ተሟልቶለት እየተገለገሉበት ይገኛል።
ገዳማት መንፈሳዊ እና ማኅበራዊ ኃላፊነት የሚወጡበት ፣ በተፈጥሮ እና ሰው - ሰራሽ አደጋዎች የተጎዱ ማኅበረሰቦችን የሚረዱበት እና ሕገ ወንጌልን የሚፈጽሙበት አቅምን ለማግኘት ፣ የኢኮኖሚ ነጻነት አስፈላጊ ነው። ቅዱስ አትናቴዎስ “ገዳማዊ ሕይወት ጠንካራ ከሆነ ቤተ ክርስቲያን ደግሞ እንዲሁ ጠንካራ ትሆናለች ፤ ነገር ግን ገዳማዊ ሕይወት መዳከም ከጀመረ ቤተ ክርስቲያን ደግሞ ትደክማለች።” በማለት የገዳማት መጠንከርን አጽንዖት ሰጥቶ ይናገራል።
በዚህም መሰረት ገዳማዊያኑ በተደጋጋሚ የሚያጋጥማቸውን የምግብ አቅርቦት ችግር እና የአቅም ውስንነት በዘላቂነት ለመቅረፍ፣ ገዳማውያኑ እየሰሩ ቀጣይነት ያለው ገቢ እንዲያመነጩ ለማድረግ በማሰብ በሃሙሲት ከተማ የሸቀጣ ሸቀጥ እና የንዋያተ ቅዱሳት መሸጫ ሱቅ ተከፍቶ እየሰሩበት ይገኛሉ እንዲሁም አዲስ አበባ ላይ ደረጃውን የጠበቀ ሱቅ ተከፍቶ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
የእርሻ መሬት በመከራየት የእህል እና የጥጥ ምርቶችን በስፋ እያመረቱ ይገኛሉ፡፡
ገዳሙ በሃሙሲት ከተማ ላይ የእህል መጋዘን በመከራየት ያመረታቸው ምርቶች እንዲሁም ከገበሬ በመረከብ ለአከባቢው ማህበረሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ በስፋት እያቀረበ ይገኛል፡፡
ግሸን እና ላሊበላ እንዲሁም የተለያዩ አብያተክርስቲያናት እና ገዳማት ላይ ገዳሙ ያመረታቸው ምርቶች ለሽያጭ እያቀረበ ይገኛል፡፡
ምንኩስና በምድር ላይ እየኖሩ ከምድራውያን ተለይቶ ከሰማያውያን ቅዱሳን መላእክት ጋር ኅብረት የሚፈጥሩበት እና የሚገናኙበት መንገድ ነው።ሥራ ደግሞ የቅድስና መድረሻ የዲያብሎስ ውጊያን ማምለጫ መንገድ ነው። እንደ ሃገራችን አባባል “ሥራ የፈታ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል።” እንዲል ፣ ያለ ሥራ መቀመጥ በገዛ ፍቃድ አዕምሮን ለሰይጣን ቤተ ሙከራነት ማስረከብ ነውና ፣ ሁሌ ትጥቃቸውን ይዘው ከእግሩ በታች በመሆን የሚተጉ ንቁዓን ወታደሮች ፤ ሀብት ንብረታቸውን ትተው ለዓለሙ ሙት የሆኑ መነኮሳት በተሰበሰቡበት ገዳም፦ እርሻ ፣ የእጅ ሥራ እንዲሁም ሌሎች ተግባራትን የሚያከናውኑበት ቦታ ሊኖራቸው ግድ ነው። ነገር ግን በሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ያለው መልክአ ምድራዊ አቀማመጥ እና በረሃማነት ፣ ለእርሻ ሥራ ምቹ ባይሆንም ሴት መነኮሳዪያት የሚሠሩበት የተግባር ቤት ግንባታ ተጠናቆ ፣ የእደ ጥበብ ማምረቻ ማሽኖች ገብተው ገዳሙ ገቢ የሚያገኝበት እና ፣ መነኮሳዪታት የሰይጣንን ፈተና ድል የሚነሱበት ምቹ የሥራ ቦታ ተፈጥሯል። ከ20 ላላነሱ መነኮሳዪያት ሙያዊ ብቃት ባላቸው ባለሙያዎች ቦታ ድረስ በማቅረብ ለረጅም ወራት ሥልጠና ተሰጥቷቸው ወደ ስራ ገብተዋል።
የሻማ እና የጧፍ መስሪያ ማሽኖች ግዢ ተፈጽሞ ወደ ምርት ተገብቷል፣ በስፋት ለሽያጭ እየቀረበም ይገኛል፡፡
ገዳማት ከተፈጥሮ ጋር ባላቸው ትስስር ገዳማውያን ለሱባኤ የሚመርጡት ከከተማ የወጡ ፣ ዙርያቸውን በዕፀዋት የተሸፈኑ ገዳማትን ነው። ቤተክርስቲያን የነፍስን ቁስል ስታክም የተፈጥሮ መንፈስን ታድሳለች። ይህን ተመጋጋቢ ሂደት መነጠል የማይቻል ሲሆን ፣ በሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ምድረበዳነት ይህን ሂደት አስቀርቶ ለዓመታት ቢቆይም ፣ በተሰሩ የአካባቢ ጥበቃ እና የአረንጓዴ ልማት ስራዎች ገዳሙ በእጽዋት እንዲሸፈን ከማድረጉም ባሻገር የአካባቢ የአየር ንብረት ጥበቃ ላይ የራሱን አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው ማለት ይቻላል።
ወደ ገዳሙ የሚያደርስ 8 (ስምንት) ኪሜ ደረጃ አንድ የጠጠር መንገድ ተሰርቶ ለአካባቢው ማህበረሰብ ጭምር አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
ለእናቶች መነኮሳይት ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ደረጃውን የጠበቀ ሻወር እና መጸዳጃ ቤት ተገንብቶ እናቶች እየተገለገሉበት ይገኛሉ፡፡
ለግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የሲሚንቶ ማቡኪያ ማሽን፣የብረታ ብረትና የእንጨት መስሪያ ማሽን ፣ ዊንች ማሽን ፣ ኮንክሪት ቫይብሬተር፣ኮምፓክተር እንዲሁም ዘመናዊ የብሎኬት ማምረቻ ማሽን ግዥ ተፈጽሞ የፕሮጀክቱን ግንባታ ሙሉ ለሙሉ በራስ አቅም እየተሰራ ይገኛል፡፡
ከመንግሥት ተቋማት እና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይቶችን በማድረግ የገዳሙ ህጋዊ ይዞታውን የመከለል፣የማስፋፋት እና ህጋዊ የማድረግ ሥራ ተከናውኗል።
ለአብነት ት/ቤት ፣ ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ት|ቤት ፣ ከፍተኛ ደረጃ ክሊኒክ እና ሌሎች አስፈላጊ የልማት ስራዎች የሚሰሩበት ህንጻ ግንባታ የሚገነባበት 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ካሬ ሜትር ቦታ በሀሙሲት ከተማ ላይ እንዲሁም 717 (ሰባት መቶ አስራ ሰባት) ካሬ ሜትር ለገበያ ማዕከል ግንባታ የሚውል ቦታ ከመንግስት በሊዝ ግዥ ተከናውኗል፡፡
ገዳሙን ከማስተዋወቅ እና ግንዛቤ ከመፍጠር አኳያ በቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ የሚገኙ ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሚመለከታቸው የወረዳ ቤተ ክህነት፣ የሃገረ ስብከት እና የጠቅላይ ቤተ ክህነት አመራሮች ፣መምህራነ ወንጌል እና ዘማሪዎች ቦታው ድረስ ተገኝተው ገዳሙ ያለበትን ሁኔታ እና እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን እንዲመለከቱ ተደርጓል።
የቅዱስ ሚካኤልን በረከቱን ፣ ምልጃውን ፣ ተዓምሩን የሚገልጽ እና ገዳሙንም ለማስተዋወቅ በዘማሪ ዲያቆን አቤል መክበብ "ማር ሚካኤል" የተሰኘ ዝማሬ ተሰርቶ እና ቀረጻው በገዳሙ ላይ ተከናውኖ በማኅቶት ቲዩብ አማካኝነት ለህዝብ እንዲደርስ ተደርጓል፤ አሁንም በእይታ ላይ ይገኛል።
ከገዳሙ ወደ ጸበል ቦታ እና ከጸበልተኞች ማደሪያ ወደ ጸበል ቦታ የሚወስደው አስቸጋሪ የተራራ መንገድ የነበረ ሲሆን፣ተራራው እየተቆረጠ የአርማታ ደረጃ ተሰርቶለት ፤ 260 ሜትር የሚሆን መንገድ ስራው ተጠናቆ ለአቅመ ደካሞች እና በህመም ላይ ሆነው ፈውስን ለሚጠብቁ ጭምር ለእንቅስቃሴ ምቹ ሆኖ እየተገለገሉበት ይገኛሉ፡፡
የአባቶች እና የሊቃውንት በዓት የግንባታ ሥራ ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ እየተገለገሉበት ይገኛሉ፡፡
ለአባቶች መነኮሳት ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ደረጃውን የጠበቀ ሻወር እና መጸዳጃ ቤት ተገንብቶ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
የአባቶች ቤተ እግዚአብሔር ግንባታ ሥራ ተጠናቆ አስፈላጊው ቁሳቁስ ተሟቶለት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
መነኮሳቱ ጉባኤዎችን፣ውይይቶችን ለማድረግ፣መንፈሳዊ ትምህርትን ለመስጠት የሚገለገሉበት ደረጃውን የጠበቀ የመሰብሰቢያ አዳራሽም ግንባታው ተጠናቆ እየተገለገሉበት ይገኛሉ፡፡
ዓይነ ስውራን እና የማየት እክል ያለባቸው ምዕመናን መጽሐፍ ቅዱስ፣ የጸሎት መጻሕፍት እና ሌሎች መንፈሳዊ መጻሕፍትን በራሳቸው እንዲያነቡ፣በአምልኮ ሕይወት በእኩልነት እንዲሳተፉ እና ሁሉም ምዕመናን የመንፈሳዊ ትምህርት ተደራሽነት እንዲያገኙ ለማስቻል የብሬል መጽሐፍ ቅዱስ ፣ውዳሴ ማርያም እና መዝሙረ ዳዊት ግዢ ተፈጽሟል፡፡
ጥቅምት 16 ቀን 2018 ዓ/ም በሚኒሊየም አዳራሽ ተጋባዥ እንግዶች እና በርካታ ምዕመናን በተገኙበት ገዳሙን ለማስተዋወቅ እንዲሁም ያለበትን ደረጃ ለማሳየት መርሃ ግብር ተዘጋጅቶ ግንዛቤ ለመፍጠር ጥረት ተደርጓል፡፡
“መልካም ሥራን ለመሥራት አንታክት፤ ተስፋን ሳንቆርጥ በጊዜው እናጭዳለንና፤ እንዲል (ገላትያ 6፥9) ።” ጅምራቸው መልካም፣ግንባታቸውም በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ የሚገኙ ስራዎችም ይገኛሉ፡፡
በአሁኑ ሰዓት “ገዳማዊ ልማት ለቤተክርስቲያን ትሩፋት” በሚል ንቅናቄ እየተሠሩ ካሉ ሥራዎች መካከል፡-
በገዳሙ ውስጥ የሚገኘው እና ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን የሚፈጸምበት በቅዱስ ሚካኤል ስም የተሰየመው ህንጻ ቤተ ክርስቲያን “ቤተ መቅደስ” ፣ እጅግ ጠባብ እና ከጥቂት ጊዜያት በኃላ የመፍረስ አደጋ የተጋረጠበት መሆኑ ሌላው አሳሳቢ ጉዳይ መሆኑን በመረዳት፣የጥንታዊውን የቤተ ክርስቲያን ቅርጽ ባልተወ መልኩ ፣ወደ ፊት የመነኮሳት እና ምዕመናን ቁጥር እንደሚጨምር በማሰብ ካለበት ስፋት በመጨመር እና ፣ መሰረታዊ የግንባታ ንድፍ በማውጣት፣ የሰርቬ ስራ በማከናወን ግንባታው ተጀምሮ የግንባታ ስራው ከ25 በመቶ በላይ ተከናውኗል፡፡
የግብጽ ቤተ ክርስቲያን በሁለት ታሪካዊ ክሥተቶች ተፈትና በነበረችበት ወቅት፣ ዳግም ሕዳሴዋን ያስገኙላት ሦስት ዐበይት ጉዳዮች ነበሩ። እነርሱም፦ የሥነ መለኮት ኮሌጅ መከፈት ፣ የሰንበት ትምህርት ቤቶች እንቅስቃሴ እና የበጎ አድራጊ ምዕመናን መገኘት ናቸው።
ከዚህ የለውጥ ፋና ጀርባ የነበረውም ሊቀ ዲያቆናት ማር ሀቢብ ጊዮርጊስ ፣ ለትምህርት ሥርዓት ትኩረት በመስጠቱ ዛሬ ያሉ ግብጻውያን ከሀገራቸው አልፈው በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ፣ ቤተ ክርስቲያንን በማስፋፋት ፣ የተማረ እና ለቤተ ክርስቲያን ፍቅር የጸናበት ትውልድ በማፍራት ጠንካራ ሥርዓትን መዘርጋት ችለዋል።
ሙትአንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም መንፈሳዊ አገልጋዮችን ለማፍራት እና የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማስተላለፍ እንዲሁም የዕውቀት ማዕከል ለመሆን፣ ከመንግሥት ግዥ በፈጸምነው የሊዝ መሬት ላይ G+3 የአብነት ትምህርት ቤት ስራን እያከናወነ ሲሆን የግንባታ ስራውንም ከ70 በመቶ በላይ ማሳካት ተችሏል፡፡
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በዘመናት ያጋጠሟትን ችግሮች ያለፈችው በዓለማዊውም በመንፈሳዊውም ዕውቀት በበቁ ልጆቿ ነውና፣ በሁለት እንደተሳለ ሰይፍ ፍጹም በተሰማሩበት ሁሉ ስኬትን የሚጎናጸፉ አገልጋዮችን ለማፍራት ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ 12ኛ ክፍል የአስኳላ ትምህርት ቤት እየተሰራ ሲሆን ግንባታው የፊኒሽንግ ስራ ላይ የደረሰ እና ለትምህርት ቤቱ አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን በማሟላት ላይ ይገኛል፡፡እንዲሁም የትምህርት ቤቱ ካሪኩለም ስራ በመሰራት ላይ ይገኛል
የጸበልተኞች እና የሱባኤ ማረፊያ ቤት ግንባታ ለማከናወን አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የውሃ እና የመብራት አገልግሎት እንዲያገኙ የማድረግ ሥራ፤ ማለትም የከርሰ ምድር ውሃ የማውጣት እና 8 ኪሎ ሜትር የሚረዝም የመብራት ዝርጋታ ስራ የሚከናወን ይሆናል፡፡
ከፍተኛ ደረጃ ክሊኒክ፣የንጽህና መጠበቂያ ውጤቶች ማምረቻ መጋዘን፣የምግብ ማቀነባበሪያ እየተሰሩ ካሉ እና በቀጣይ ከሚሰሩ ስራዎች መካከል ናቸው፡፡
በገዳሙ የተከናወነው የልማት ስራ አበረታች የሚባል ቢሆንም በተሻለ ፍጥነት ሥራዎች እንዳይከናወኑ ያደረጉ ተግዳሮቶችም ማጋጠማቸው አልቀረም። ከነዚሀም መካከል ፦
በግንባታ ዕቃዎች ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚስተዋል እጅግ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሬ።
በገበያ ላይ የእቃዎች አቅርቦት እጥረት።
ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ ችግሮች ዛሬም ድረስ የራሳቸውን አሉታዊ ተጽዕኖ መፍጠራቸው።
የነዳጅ እና የትራንስፖርት ዋጋ በእጅጉ መጨመር።
በሶሻል ሚዲያ በተለይም ቲክቶክ ላይ ትክክለኛ ያልሆኑ፣ተጨባጭ ማስረጃ ሳይያዝ፣ የገዳሙ አባቶችንም ሆነ በቤተ ክርስቲያን መዋቅር ያሉ የሚመለከታቸውን አካላት ምንም አይነት መረጃ ሳይጠይቁ ትክክለኛ ያልሆኑ መረጃዎችን ማሰራጨት ዛሬም እያጋጠመ ያለ ችግር ነው፡፡
እነዚህን ከላይ የተጠቀሱት በገዳሙ ላይ ሊሰሩ የታስቡ ፕሮጀክቶች በሁለት ዓመት ሰርተን የምናጠናቅቅ ሲሆን በገዳሙ የሚከናወኑ የልማት ስራዎችን ከፍፃሜ አድርሶ ገዳማውያኑም ካሉባቸው ተደራራቢ ችግሮች እራሳቸውን እንዲችሉ እና ከልመና እንዲወጡ ለማድረግ በቀጣይ ለሚስሩት የልማት ሥራዎች ማከናወኛ 210,000,000 ብር (ሁለት መቶ አስር ሚሊዮን ብር) የሚያስፈልግ ሲሆን ይህን የማሰባሰብ ሥራም የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተፈፃሚ እስኪሆኑ ድረስ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
“እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ፤ እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ፤ አበረታሃለሁ፥ እረዳህማለሁ ፥ በጽድቄም ቀኝ እጅ እደግፍሃለሁ፤ (ኢሳይያስ 41:10)።” እንዲል ቃሉ፤ የሚያጋጥሙ ፈተናዎች ሁሉ በሃያሉ በልዑል እግዚአብሄር ቸርነት ፣ በእናታችን በቅድስት ድንግል ማርያም እና በቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነት እየታለፉ ገዳማዊያኑን ካለባቸው የዓለም ፈተና ለመታደግ አሁንም ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ድንቅ ስራም እየተሰራ ይገኛል፡፡
ጠቢቡ ሰሎሞንም “ለድሃ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሄር ያበድራል ፣ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል” ይላል፡፡ ቅዱሳን አባቶች ጀምረው ሳይፈጽሙት የተውት ስራ የለምና እኛም የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአሥራት እና የቃል ኪዳን ልጆች በዚህ በእኛ ዘመን ፣ ለዓለሙ ሰላም፣ ለሰው ልጆች ሁሉ ድኅነት ዘወትር የሚማጸኑት እነዚህ ገዳማዊያን፣ያሉባቸው ችግሮች ተፈተውላቸው፣ ዓለሙን ትተው የሄዱበትን የምንኩስና ህይወት ፈጣሪን መማጸን ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉ፣ ሁሉም ምዕመን ባለው ጸጋ በዕውቀቱ፣ በጉልበቱ እና በገንዘቡ ድጋፍ እንዲያደርግ በልዑል እግዚአብሄር ስም ጥሪ እናቀርባለን።
የገዳማውያኑ ጸሎት እና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን !
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ሰኔ ፴ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም
ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም
ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል፣ አዲስ አበባ
ብጹዕ አባታችን አቡነ መርቆሪዮስ ፣ የካናዳ ሐገረ ስብከት ሊቀጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል
መንፈሳዊ ተልዕኮ ተቀብላችሁ ልዑል እግዚአብሔር በሰጣችሁ ጸጋ በተለያየ ስፍራ የምታገለግሉ ሊቃውንተ ቤተ-ክርስቲያን
ጥሪ የተደረገላችሁ ተጋባዥ እንግዳዎች ፣
የመንግስት እና የግል ሚዲያ ተቋማት ፣
ጥሪያችንን አክብራችሁ ስለተገኛችሁ በልዑል እግዚአብሔር ስም ልባዊ ምስጋናችንን ለማቅረብ እንወዳለን።
"ጾም የነፍስ ምግብ ነው፤ ለፈተናም መቋቋሚያ ጥንካሬን ይሰጣል።" እንዲል ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ።" እኛ ኦርቶዶክሳዊያን የሐዋሪያት ጾም ላይ እንገኛለን፡፡
የሰኔ ጾም (ጾመ ሐዋርያት) ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሰባቱ አዋጅ አጽዋማት አንዱ ሲሆን፣ ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉና ለስብከተ ወንጌል ከመሰማራታቸው በፊት የጾሙት ጾም ነው።ይህ ጾም እንደ እምነቱ አስተምህሮ ለሁሉም ክርስቲያን የተሰጠ የበረከት ጾም ነው። ይህን ጾም እንድንካፈል ለፈቀደልን ለልዑል እግዚአብሔር ምስጋና ይግባው፤ለጾሙ ፍችም በሰላም ያድርሰን እያልኩ፣መግለጫው የተዘጋጀው በጽሁፍ ስለሆነ በተዘጋጀበት አግባብ ይቀርባል፡፡
በወልድ ውሉድ ፣ በክርስቶስ ክርስቲያን የተባለ ሁሉ ፣ አምላኩን በንጽሐ ነፍስ ፣ በንጽሐ ሥጋ የሚያገለግልበት እና ፣ ከራሱ ከፈጣሪው መድሐኒዓለም ክርስቶስ ዘንድ የተሰጠው የጸጋ አገልግሎት፣ነገር ግን ጥቂቶች ብቻ የሚያገኙት ፤ መጨከንን ፣ ጥብዓትን ፣ ትሕርምትን እና ትዕግሥትን የሚጠይቅ ሕይወት ፣ የምንኩስና ሕይወት እና ሥርዓት ነው።የምንኩስና ሕይወት እና የገዳማዊ ሥርዓት በቅዱሳን አባቶች አባ እንጦንስ እና አባ መቃርስ የተጀመረ ሲሆን ፣ ሕይወቱም ሥርዓቱም በቀኖና ቤተክርስቲያን የተደነገገ እና የጸደቀ ሕግ ነው።
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ፣ ገዳም የእኔ የግሌ የሚሉት ንብረት የሌለበት፣ ሁሉ በማኅበር በአንድነት በጸሎት በስራ እየተጉ ፍጹም የዓለምን ኃላፊነት ተረድተው ፣ የማታልፍ የእግዚአብሔር መንግስት እንዳለች በመገንዘብ ዘወትር በቀኖና ተወስነው የሚኖሩበት የቅዱሳን መኖሪያና ጸጋ እግዚአብሔር የማይለይበት የዲያቢሎስ ፈተና የሚበዛበት ስፍራ ነው።
ገዳምና ገዳማዊ ሕይወት አስፈላጊ በመሆኑ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ አርአያ ሆኖን ፣ በገዳመ ቆሮንጦስ ከዲያቢሎስ ይፈተን ዘንድ ተቀመጠ (ማቴ. 4፡ 1-11) ፈታኝ ዲያቢሎስንም ድል አደረገው ፣ ገዳምና ገዳማዊ ሕይወት አስፈላጊ ሆኖ የመሰረተልን አምላካችን አርአያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ዛሬም እርሱን በመከተል ገዳማዊ ሕይወት ለትሩፋት መስሪያ ፣ ለንስሃ ሕይወት ማቆያ ፣ ለበረከት ለረድኤት የአምላካችንን አርአያነት ተከትለው አባቶች እናቶች በገዳም ተወስነው ይገኛሉ።
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ “ገዳማዊ ህይወት” ራስን ለእግዚአብሔር በማስገዛት ትህትናን ገንዘብ አድርጎ እያንዳንዷን ሰዓት አንደበትን ፣ ጉልበትን እና ሃሳብን ለእግዚአብሔር በመስጠት የዓለም ዝና ሃብት ንብረት አላፊ የሆነውን ንግሥና ውበትን በመናቅ ቤተሰብ እና ዘመድን ተለይቶ በመውጣት በገዳም ውስጥ በስርዓተ አበው ተወስኖ መስቀሉን ተሸክሞ መኖር መሆኑን ትናገራለች።
ገዳማት የቤተ-ክርስቲያናችን ስውር ጓዳዎችና የሚስጢር መዝገቦች ፣ የመማጸኛ ቅዱስ ስፍራዎች ፣ የቤ-ክርስቲያናችን ሁለንተናዊ አገልግሎት መሰረት ፣ የተግባራዊ ክርስትና ምሳሌዎች እና የታላላቅ የቤተ-ክርስቲያን ሊቃውንት መፍለቂያዎች ናቸው።
እነዚህ አብያተ-ክርስቲያናት እና ገዳማት መንፈሳዊ አገልግሎታቸውን እየሰጡ ፣ ትውልድንም በክርስቲያናዊ ስነ-ምግባር እያነጹ ይቀጥሉ ዘንድ ገቢ ያስፈልጋቸዋል። ይህንን ገቢያቸውን ከሚያገኙባቸው መንገዶች መካከል በራሳቸው አቅም ገቢ የሚያመነጩ ስራዎችን ማከናወን እንዲሁም ምዕመኑ በሚሰጡት መባ እና አስራት በኩራት ይጠቀሳሉ።
ይሁንና አንዳንዴ ተፈጥሮ ፊቷን ስታዞር እና ተፈጥሮአዊ ችግሮች ሲበረቱ ሰው ሰራሽ ችግሮችም ሲጨመሩ፣ገዳማት የገቢ ምንጫቸውና ህልውናቸው ሙሉ በሙሉ ህዝበ ክርስቲያኑ በሚያደርገው ድጋፍ ላይ የተንጠለጠለ የሚሆንበት አጋጣሚ ይፈጠራል ፤ ከ160 በላይ ገዳማዊያን የሚገኙበት ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የገጠመው ችግርም በዚህ ደረጃ የሚገለጽ ነው።
በዚህ ገዳም የሚገኙ ገዳማውያን ከፀሃይ ፣ ከብርድ ፣ ከዝናብ የሚከላከል መጠለያ አጥተው በከፍተኛ ችግር እየተፈተኑ የሚገኙ በመሆኑ ፣ ገዳማውያኑ ከነዚህ ችግሮች እንዲወጡ እና በቀጣይም ገዳሙ ራሱን እንዲችል ለማድረግ ፣ በጠቅላይ ቤተ-ክህነት እውቅና እና በሐገረ ስብከቱ ፍቃድ ገዳሙ ብቻ የሚጠቀመው በገዳሙ ስም የተከፈቱ የባንክ አካውንቶች ይፋ ተደርገው ፣ በሕዝበ ክርስቲያኑ በሚደረገው ድጋፍ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን ፣ ገዳሙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በወረዳ ቤተ-ክህነት ፣ በሐገረ ስብከት እና በጠቅላይ ቤተ-ክህነት ጸድቆ በሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬና የቅርብ ክትትል እየተደረገበት ከምዕመናን በሚገኘው ድጋፍ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል።
“ከእግዚአብሔር ዐይን የተሰወረ ምንም ፍጥረት የለም፤ ስለ ራሳችን መልስ መስጠት በሚገባን በርሱ ፊት ሁሉም ነገር የተራቆተና የተገለጠ ነው” (ዕብራውያን 4:13) እንዲል ቃሉ፣እኛም አጠቃላይ ፕሮጀክቱን በተመለከተ የተሰሩ ስራዎችን፣የተደረገውን ድጋፍ፣ በቀጣይ ስለሚከናወኑ ስራዎች እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተለያዩ ጊዜያት ለምዕመኑ ይፋ እያደረግን፣እያሳወቅን ዛሬ ላይ ደርሰናል፡፡ዛሬ ስለ ፕሮጀክቱ እና የደረሰበትን ደረጃ በሚመለከት የምንሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ለ4ኛ ጊዜ ሲሆን ይህም ምዕመኑ ፕሮጀክቱ የደረሰበትን ወቅታዊ የስራ ደረጃን እንዲገነዘብ ለማድረግ በማሰብ ነው፡፡
በገዳሙ የተያዙ የልማት ስራዎችን ለማከናወን የሚያስችል ገቢ የማሰባሰብ ሂደት ዕቅዶችን በመንደፍ እና በመቅረጽ ተግባራዊ ለማድረግ ስንቀሳቀስ ቆይተናል፣አሁንም በመንቀሳቀስ ላይ እንገኛለን። ለአብነትም ገዳሙ ያለበትን አሁናዊ እና ተጨባጭ ሁኔታ የሚገልፁ እና የሚያሳዩ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማ ቀኖና እንዲሁም ትውፊት በጠበቀ መልኩ
በቴሌቪዥን ጥራታቸውን የጠበቁና ገላጭ የሆኑ ዶክመንተሪዎችን በማስተላለፍ ህብረተሰቡ መረጃው ኖሮት ድጋፍ እንዲያደርግ ጥረት ተደርጓል።
ማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ለታቀዱት የልማት ስራዎች የሚያስፈልገውን ገቢ ለማሰባሰብ ጥረት ተደርጓል፤እየተደረገም ይገኛል። በዚህም እስከ አሁን 52,640,000 ብር ( ሃምሳ ሁለት ሚሊዮን ስድስት መቶ አርባ ሽህ ብር)የገንዘብ ድጋፍ እና 11,320,000 ብር ( አስራ አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ሃያ ሽህ ብር) የሚገመት የአይነት ድጋፍ ማሰባሰብ ተችሏል።
በሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የተጀመረው ፕሮጀክት 2 ዓመት ከ 6 ወር ያስቆጠረ ሲሆን በእነዚህ ጊዜያት በመጀመሪያው እና በሁለተኛው ምዕራፍ የፕሮጀክቱን 65 % በላይ ማሳካት ተችሏል። ከእነዚህም መካከል፦
የእናቶች በዓት እና የእንግዳ ማረፊያ በጥሩ ሁኔታ ተገንብቶ እናቶች እየተገለገሉበት ይገኛል።
ለገዳማውያኑ እንቅስቃሴ የማይመች እና አዳጋች የነበረው መንገድ 179 ሜትር ተራራ ተቦርቡሮ በአርማታ ደረጃ ተሰርቶለት አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
የእናቶች ቤተ እግዚአብሔር ግንባታ ተከናውኖ ሙሉ ቁሳቁስ ተሟልቶለት እየተገለገሉበት ይገኛል።
ገዳማት መንፈሳዊ እና ማኅበራዊ ኃላፊነት የሚወጡበት ፣ በተፈጥሮ እና ሰው - ሰራሽ አደጋዎች የተጎዱ ማኅበረሰቦችን የሚረዱበት እና ሕገ ወንጌልን የሚፈጽሙበት አቅምን ለማግኘት ፣ የኢኮኖሚ ነጻነት አስፈላጊ ነው። ቅዱስ አትናቴዎስ “ገዳማዊ ሕይወት ጠንካራ ከሆነ ቤተ ክርስቲያን ደግሞ እንዲሁ ጠንካራ ትሆናለች ፤ ነገር ግን ገዳማዊ ሕይወት መዳከም ከጀመረ ቤተ ክርስቲያን ደግሞ ትደክማለች።” በማለት የገዳማት መጠንከርን አጽንዖት ሰጥቶ ይናገራል።
በዚህም መሰረት ገዳማዊያኑ በተደጋጋሚ የሚያጋጥማቸውን የምግብ አቅርቦት ችግር እና የአቅም ውስንነት በዘላቂነት ለመቅረፍ፣ ገዳማውያኑ እየሰሩ ቀጣይነት ያለው ገቢ እንዲያመነጩ ለማድረግ በማሰብ በሃሙሲት ከተማ የሸቀጣ ሸቀጥ እና የንዋያተ ቅዱሳት መሸጫ ሱቅ ተከፍቶ እየሰሩበት ይገኛሉ እንዲሁም አዲስ አበባ ላይ ደረጃውን የጠበቀ ሱቅ ተከፍቶ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
የእርሻ መሬት በመከራየት የእህል እና የጥጥ ምርቶችን በስፋ እያመረቱ ይገኛሉ፡፡
ገዳሙ በሃሙሲት ከተማ ላይ የእህል መጋዘን በመከራየት ያመረታቸው ምርቶች እንዲሁም ከገበሬ በመረከብ ለአከባቢው ማህበረሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ በስፋት እያቀረበ ይገኛል፡፡
ግሸን እና ላሊበላ እንዲሁም የተለያዩ አብያተክርስቲያናት እና ገዳማት ላይ ገዳሙ ያመረታቸው ምርቶች ለሽያጭ እያቀረበ ይገኛል፡፡
ምንኩስና በምድር ላይ እየኖሩ ከምድራውያን ተለይቶ ከሰማያውያን ቅዱሳን መላእክት ጋር ኅብረት የሚፈጥሩበት እና የሚገናኙበት መንገድ ነው።ሥራ ደግሞ የቅድስና መድረሻ የዲያብሎስ ውጊያን ማምለጫ መንገድ ነው። እንደ ሃገራችን አባባል “ሥራ የፈታ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል።” እንዲል ፣ ያለ ሥራ መቀመጥ በገዛ ፍቃድ አዕምሮን ለሰይጣን ቤተ ሙከራነት ማስረከብ ነውና ፣ ሁሌ ትጥቃቸውን ይዘው ከእግሩ በታች በመሆን የሚተጉ ንቁዓን ወታደሮች ፤ ሀብት ንብረታቸውን ትተው ለዓለሙ ሙት የሆኑ መነኮሳት በተሰበሰቡበት ገዳም፦ እርሻ ፣ የእጅ ሥራ እንዲሁም ሌሎች ተግባራትን የሚያከናውኑበት ቦታ ሊኖራቸው ግድ ነው። ነገር ግን በሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ያለው መልክአ ምድራዊ አቀማመጥ እና በረሃማነት ፣ ለእርሻ ሥራ ምቹ ባይሆንም ሴት መነኮሳዪያት የሚሠሩበት የተግባር ቤት ግንባታ ተጠናቆ ፣ የእደ ጥበብ ማምረቻ ማሽኖች ገብተው ገዳሙ ገቢ የሚያገኝበት እና ፣ መነኮሳዪታት የሰይጣንን ፈተና ድል የሚነሱበት ምቹ የሥራ ቦታ ተፈጥሯል። ከ20 ላላነሱ መነኮሳዪያት ሙያዊ ብቃት ባላቸው ባለሙያዎች ቦታ ድረስ በማቅረብ ለረጅም ወራት ሥልጠና ተሰጥቷቸው ወደ ስራ ገብተዋል።
የሻማ እና የጧፍ መስሪያ ማሽኖች ግዢ ተፈጽሞ ወደ ምርት ተገብቷል፣ በስፋት ለሽያጭ እየቀረበም ይገኛል፡፡
ገዳማት ከተፈጥሮ ጋር ባላቸው ትስስር ገዳማውያን ለሱባኤ የሚመርጡት ከከተማ የወጡ ፣ ዙርያቸውን በዕፀዋት የተሸፈኑ ገዳማትን ነው። ቤተክርስቲያን የነፍስን ቁስል ስታክም የተፈጥሮ መንፈስን ታድሳለች። ይህን ተመጋጋቢ ሂደት መነጠል የማይቻል ሲሆን ፣ በሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም ምድረበዳነት ይህን ሂደት አስቀርቶ ለዓመታት ቢቆይም ፣ በተሰሩ የአካባቢ ጥበቃ እና የአረንጓዴ ልማት ስራዎች ገዳሙ በእጽዋት እንዲሸፈን ከማድረጉም ባሻገር የአካባቢ የአየር ንብረት ጥበቃ ላይ የራሱን አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው ማለት ይቻላል።
ወደ ገዳሙ የሚያደርስ 8 (ስምንት) ኪሜ ደረጃ አንድ የጠጠር መንገድ ተሰርቶ ለአካባቢው ማህበረሰብ ጭምር አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
ለእናቶች መነኮሳይት ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ደረጃውን የጠበቀ ሻወር እና መጸዳጃ ቤት ተገንብቶ እናቶች እየተገለገሉበት ይገኛሉ፡፡
ለግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የሲሚንቶ ማቡኪያ ማሽን፣የብረታ ብረትና የእንጨት መስሪያ ማሽን ፣ ዊንች ማሽን ፣ ኮንክሪት ቫይብሬተር፣ኮምፓክተር እንዲሁም ዘመናዊ የብሎኬት ማምረቻ ማሽን ግዥ ተፈጽሞ የፕሮጀክቱን ግንባታ ሙሉ ለሙሉ በራስ አቅም እየተሰራ ይገኛል፡፡
ከመንግሥት ተቋማት እና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይቶችን በማድረግ የገዳሙ ህጋዊ ይዞታውን የመከለል፣የማስፋፋት እና ህጋዊ የማድረግ ሥራ ተከናውኗል።
ለአብነት ት/ቤት ፣ ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ት|ቤት ፣ ከፍተኛ ደረጃ ክሊኒክ እና ሌሎች አስፈላጊ የልማት ስራዎች የሚሰሩበት ህንጻ ግንባታ የሚገነባበት 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ካሬ ሜትር ቦታ በሀሙሲት ከተማ ላይ እንዲሁም 717 (ሰባት መቶ አስራ ሰባት) ካሬ ሜትር ለገበያ ማዕከል ግንባታ የሚውል ቦታ ከመንግስት በሊዝ ግዥ ተከናውኗል፡፡
ገዳሙን ከማስተዋወቅ እና ግንዛቤ ከመፍጠር አኳያ በቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ የሚገኙ ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሚመለከታቸው የወረዳ ቤተ ክህነት፣ የሃገረ ስብከት እና የጠቅላይ ቤተ ክህነት አመራሮች ፣መምህራነ ወንጌል እና ዘማሪዎች ቦታው ድረስ ተገኝተው ገዳሙ ያለበትን ሁኔታ እና እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን እንዲመለከቱ ተደርጓል።
የቅዱስ ሚካኤልን በረከቱን ፣ ምልጃውን ፣ ተዓምሩን የሚገልጽ እና ገዳሙንም ለማስተዋወቅ በዘማሪ ዲያቆን አቤል መክበብ "ማር ሚካኤል" የተሰኘ ዝማሬ ተሰርቶ እና ቀረጻው በገዳሙ ላይ ተከናውኖ በማኅቶት ቲዩብ አማካኝነት ለህዝብ እንዲደርስ ተደርጓል፤ አሁንም በእይታ ላይ ይገኛል።
ከገዳሙ ወደ ጸበል ቦታ እና ከጸበልተኞች ማደሪያ ወደ ጸበል ቦታ የሚወስደው አስቸጋሪ የተራራ መንገድ የነበረ ሲሆን፣ተራራው እየተቆረጠ የአርማታ ደረጃ ተሰርቶለት ፤ 260 ሜትር የሚሆን መንገድ ስራው ተጠናቆ ለአቅመ ደካሞች እና በህመም ላይ ሆነው ፈውስን ለሚጠብቁ ጭምር ለእንቅስቃሴ ምቹ ሆኖ እየተገለገሉበት ይገኛሉ፡፡
የአባቶች እና የሊቃውንት በዓት የግንባታ ሥራ ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ እየተገለገሉበት ይገኛሉ፡፡
ለአባቶች መነኮሳት ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ደረጃውን የጠበቀ ሻወር እና መጸዳጃ ቤት ተገንብቶ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
የአባቶች ቤተ እግዚአብሔር ግንባታ ሥራ ተጠናቆ አስፈላጊው ቁሳቁስ ተሟቶለት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
መነኮሳቱ ጉባኤዎችን፣ውይይቶችን ለማድረግ፣መንፈሳዊ ትምህርትን ለመስጠት የሚገለገሉበት ደረጃውን የጠበቀ የመሰብሰቢያ አዳራሽም ግንባታው ተጠናቆ እየተገለገሉበት ይገኛሉ፡፡
ዓይነ ስውራን እና የማየት እክል ያለባቸው ምዕመናን መጽሐፍ ቅዱስ፣ የጸሎት መጻሕፍት እና ሌሎች መንፈሳዊ መጻሕፍትን በራሳቸው እንዲያነቡ፣በአምልኮ ሕይወት በእኩልነት እንዲሳተፉ እና ሁሉም ምዕመናን የመንፈሳዊ ትምህርት ተደራሽነት እንዲያገኙ ለማስቻል የብሬል መጽሐፍ ቅዱስ ፣ውዳሴ ማርያም እና መዝሙረ ዳዊት ግዢ ተፈጽሟል፡፡
ጥቅምት 16 ቀን 2018 ዓ/ም በሚኒሊየም አዳራሽ ተጋባዥ እንግዶች እና በርካታ ምዕመናን በተገኙበት ገዳሙን ለማስተዋወቅ እንዲሁም ያለበትን ደረጃ ለማሳየት መርሃ ግብር ተዘጋጅቶ ግንዛቤ ለመፍጠር ጥረት ተደርጓል፡፡
“መልካም ሥራን ለመሥራት አንታክት፤ ተስፋን ሳንቆርጥ በጊዜው እናጭዳለንና፤ እንዲል (ገላትያ 6፥9) ።” ጅምራቸው መልካም፣ግንባታቸውም በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ የሚገኙ ስራዎችም ይገኛሉ፡፡
በአሁኑ ሰዓት “ገዳማዊ ልማት ለቤተክርስቲያን ትሩፋት” በሚል ንቅናቄ እየተሠሩ ካሉ ሥራዎች መካከል፡-
በገዳሙ ውስጥ የሚገኘው እና ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን የሚፈጸምበት በቅዱስ ሚካኤል ስም የተሰየመው ህንጻ ቤተ ክርስቲያን “ቤተ መቅደስ” ፣ እጅግ ጠባብ እና ከጥቂት ጊዜያት በኃላ የመፍረስ አደጋ የተጋረጠበት መሆኑ ሌላው አሳሳቢ ጉዳይ መሆኑን በመረዳት፣የጥንታዊውን የቤተ ክርስቲያን ቅርጽ ባልተወ መልኩ ፣ወደ ፊት የመነኮሳት እና ምዕመናን ቁጥር እንደሚጨምር በማሰብ ካለበት ስፋት በመጨመር እና ፣ መሰረታዊ የግንባታ ንድፍ በማውጣት፣ የሰርቬ ስራ በማከናወን ግንባታው ተጀምሮ የግንባታ ስራው ከ25 በመቶ በላይ ተከናውኗል፡፡
የግብጽ ቤተ ክርስቲያን በሁለት ታሪካዊ ክሥተቶች ተፈትና በነበረችበት ወቅት፣ ዳግም ሕዳሴዋን ያስገኙላት ሦስት ዐበይት ጉዳዮች ነበሩ። እነርሱም፦ የሥነ መለኮት ኮሌጅ መከፈት ፣ የሰንበት ትምህርት ቤቶች እንቅስቃሴ እና የበጎ አድራጊ ምዕመናን መገኘት ናቸው።
ከዚህ የለውጥ ፋና ጀርባ የነበረውም ሊቀ ዲያቆናት ማር ሀቢብ ጊዮርጊስ ፣ ለትምህርት ሥርዓት ትኩረት በመስጠቱ ዛሬ ያሉ ግብጻውያን ከሀገራቸው አልፈው በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ፣ ቤተ ክርስቲያንን በማስፋፋት ፣ የተማረ እና ለቤተ ክርስቲያን ፍቅር የጸናበት ትውልድ በማፍራት ጠንካራ ሥርዓትን መዘርጋት ችለዋል።
ሙትአንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም መንፈሳዊ አገልጋዮችን ለማፍራት እና የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማስተላለፍ እንዲሁም የዕውቀት ማዕከል ለመሆን፣ ከመንግሥት ግዥ በፈጸምነው የሊዝ መሬት ላይ G+3 የአብነት ትምህርት ቤት ስራን እያከናወነ ሲሆን የግንባታ ስራውንም ከ70 በመቶ በላይ ማሳካት ተችሏል፡፡
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በዘመናት ያጋጠሟትን ችግሮች ያለፈችው በዓለማዊውም በመንፈሳዊውም ዕውቀት በበቁ ልጆቿ ነውና፣ በሁለት እንደተሳለ ሰይፍ ፍጹም በተሰማሩበት ሁሉ ስኬትን የሚጎናጸፉ አገልጋዮችን ለማፍራት ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ 12ኛ ክፍል የአስኳላ ትምህርት ቤት እየተሰራ ሲሆን ግንባታው የፊኒሽንግ ስራ ላይ የደረሰ እና ለትምህርት ቤቱ አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን በማሟላት ላይ ይገኛል፡፡እንዲሁም የትምህርት ቤቱ ካሪኩለም ስራ በመሰራት ላይ ይገኛል
የጸበልተኞች እና የሱባኤ ማረፊያ ቤት ግንባታ ለማከናወን አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የውሃ እና የመብራት አገልግሎት እንዲያገኙ የማድረግ ሥራ፤ ማለትም የከርሰ ምድር ውሃ የማውጣት እና 8 ኪሎ ሜትር የሚረዝም የመብራት ዝርጋታ ስራ የሚከናወን ይሆናል፡፡
ከፍተኛ ደረጃ ክሊኒክ፣የንጽህና መጠበቂያ ውጤቶች ማምረቻ መጋዘን፣የምግብ ማቀነባበሪያ እየተሰሩ ካሉ እና በቀጣይ ከሚሰሩ ስራዎች መካከል ናቸው፡፡
በገዳሙ የተከናወነው የልማት ስራ አበረታች የሚባል ቢሆንም በተሻለ ፍጥነት ሥራዎች እንዳይከናወኑ ያደረጉ ተግዳሮቶችም ማጋጠማቸው አልቀረም። ከነዚሀም መካከል ፦
በግንባታ ዕቃዎች ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚስተዋል እጅግ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሬ።
በገበያ ላይ የእቃዎች አቅርቦት እጥረት።
ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ ችግሮች ዛሬም ድረስ የራሳቸውን አሉታዊ ተጽዕኖ መፍጠራቸው።
የነዳጅ እና የትራንስፖርት ዋጋ በእጅጉ መጨመር።
በሶሻል ሚዲያ በተለይም ቲክቶክ ላይ ትክክለኛ ያልሆኑ፣ተጨባጭ ማስረጃ ሳይያዝ፣ የገዳሙ አባቶችንም ሆነ በቤተ ክርስቲያን መዋቅር ያሉ የሚመለከታቸውን አካላት ምንም አይነት መረጃ ሳይጠይቁ ትክክለኛ ያልሆኑ መረጃዎችን ማሰራጨት ዛሬም እያጋጠመ ያለ ችግር ነው፡፡
እነዚህን ከላይ የተጠቀሱት በገዳሙ ላይ ሊሰሩ የታስቡ ፕሮጀክቶች በሁለት ዓመት ሰርተን የምናጠናቅቅ ሲሆን በገዳሙ የሚከናወኑ የልማት ስራዎችን ከፍፃሜ አድርሶ ገዳማውያኑም ካሉባቸው ተደራራቢ ችግሮች እራሳቸውን እንዲችሉ እና ከልመና እንዲወጡ ለማድረግ በቀጣይ ለሚስሩት የልማት ሥራዎች ማከናወኛ 210,000,000 ብር (ሁለት መቶ አስር ሚሊዮን ብር) የሚያስፈልግ ሲሆን ይህን የማሰባሰብ ሥራም የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተፈፃሚ እስኪሆኑ ድረስ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
“እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ፤ እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ፤ አበረታሃለሁ፥ እረዳህማለሁ ፥ በጽድቄም ቀኝ እጅ እደግፍሃለሁ፤ (ኢሳይያስ 41:10)።” እንዲል ቃሉ፤ የሚያጋጥሙ ፈተናዎች ሁሉ በሃያሉ በልዑል እግዚአብሄር ቸርነት ፣ በእናታችን በቅድስት ድንግል ማርያም እና በቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነት እየታለፉ ገዳማዊያኑን ካለባቸው የዓለም ፈተና ለመታደግ አሁንም ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ድንቅ ስራም እየተሰራ ይገኛል፡፡
ጠቢቡ ሰሎሞንም “ለድሃ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሄር ያበድራል ፣ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል” ይላል፡፡ ቅዱሳን አባቶች ጀምረው ሳይፈጽሙት የተውት ስራ የለምና እኛም የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአሥራት እና የቃል ኪዳን ልጆች በዚህ በእኛ ዘመን ፣ ለዓለሙ ሰላም፣ ለሰው ልጆች ሁሉ ድኅነት ዘወትር የሚማጸኑት እነዚህ ገዳማዊያን፣ያሉባቸው ችግሮች ተፈተውላቸው፣ ዓለሙን ትተው የሄዱበትን የምንኩስና ህይወት ፈጣሪን መማጸን ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉ፣ ሁሉም ምዕመን ባለው ጸጋ በዕውቀቱ፣ በጉልበቱ እና በገንዘቡ ድጋፍ እንዲያደርግ በልዑል እግዚአብሄር ስም ጥሪ እናቀርባለን።
የገዳማውያኑ ጸሎት እና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን !
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ሰኔ ፴ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም
ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም
ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል፣ አዲስ አበባ
Comments