16 hours ago
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ከፍታ...
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት እና የዲፕሎማሲ ታሪክ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በርካታ አመርቂ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል።
ኢትዮጵያ በተለይም በፈታኝ ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ውስጥ አልፋ ሚዛናዊ፣ አጋርን ማብዛት ላይ ያተኮረና ሀገራዊ ጥቅምን ያስቀደመ ተራማጅ የውጭ ግንኙነት ፍልስፍና በመከተሏ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ቅቡልነት እና ተደማጭነት ከፍ አድርጋለች።
በዚህም በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ተሳትፎ በርካታ ስኬቶች ማስመዝገብ ችላለች።
ከእነዚህም መካከል ኢትዮጵያ የብሪክስ ጥምረትን ሙሉ አባል ሆና መቀላቀሏ በታሪኳ ያገኘችው ታላቅ የዲፕሎማሲ ስኬት እና የታሪክ አሻራ ነው።ይህም በማደግ ላይ ካሉ ሀገራት ጋር ያላትን የኢኮኖሚና ፖለቲካዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሮታል።
እንዲሁም በተባበሩት መንግሥታት (ተመድ) የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ መስክ ያላትን ሚና ከፍ አድርጎታል።
ኢትዮጵያ ከፈረንጆቹ 2026 ጀምሮ የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤትን በሊቀመንበርነት እንድትመራ መመደቧ በአህጉሪቱ ሰላም ማስከበር ላይ ያላትን ቁልፍ ሚና ያሳየ የዲፕሎማሲ ስኬቷ ነው።
በሁለትዮሽ ግንኙነትና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ላይ ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን ትስስር አጠናክራለች።
በዚህም በቅርቡ የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ባደረጉት ውይይት በኢኮኖሚ፣ በደህንነት እና በቀጣናዊ ሰላም ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ከሕንድ ጋር ያላት ግንኙነት ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ያደገ ሲሆን÷ ከገልፍ ሀገራት ጋርም በቴክኖሎጂ ሽግግርና በኢንቨስትመንት ዙሪያ ሰፊ ትብብሮችን መፍጠር ችላለች።
በተጨማሪም ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ትስስር ከማጠናከር ባሻገር፣ የአንካራው ስምምነት አማካኝነት የተመዘገቡት ስኬቶች በቀጣናው መረጋጋትን የፈጠሩና የኢትዮጵያን ጥቅም ያስከበሩ ነበሩ።
በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ያስመዘገበቻቸው የልማት ስኬቶች ለውጭ ዲፕሎማሲዋ ጥንካሬ እንደጀርባ አጥንት አገልግለዋል።
ኢትዮጵያ ለስንዴ ምርትና ለምግብ ዋስትና የሰጠችው ትኩረት ዓለም አቀፍ አድናቆትን ከማስገኘት ባሻገር ከጣሊያን መንግሥት ጋር በመተባበር 2ኛውን የዓለም የምግብ ሥርዓት ጉባዔን በአዲስ አበባ እንድታስተናግድ በር ከፍቷል።
ዓለም አቀፍ አጀንዳ መሆን የቻለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርም ወደ ሀገር ውስጥ የሚመጡ የዓለም መሪዎችና ዲፕሎማቶች በዚህ መርሐ ግብር ላይ እንዲሳተፉ በማድረግ የሀገሪቱን መልካም ገጽታ ለመገንባት በከፍተኛ ሁኔታ ጥቅም ላይ ውሏል።
ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ እና መሰል ታላላቅ መድረኮችን በስኬት ማስተናገድ መቻሏ ኢትዮጵያን ብሎም አዲስ አበባን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከልነት ይበልጥ ያጠናከረ ነው።
በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲም ኢትዮጵያ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገብ ችላለች፤ በዚህም ባለፉት አጭር ጊዜያት ብቻ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ከተለያዩ ሀገራት ወደ ትውልድ ቀያቸው በሰላም መመለስ ተችሏል።
በአጠቃላይ መንግሥት የተከተለው ዘመናዊ የዲፕሎማሲ አካሄድ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን፣ ሉዓላዊነቷንና የግዛት አንድነቷን አስከብራ እንድትቀጥል እና በዓለም አቀፍ መድረክ ያላት ተደማጭነት ይበልጥ እንዲጎለብት አስችሏል።
በሶስና አለማየሁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት እና የዲፕሎማሲ ታሪክ በቅርብ ዓመታት ውስጥ በርካታ አመርቂ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል።
ኢትዮጵያ በተለይም በፈታኝ ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ውስጥ አልፋ ሚዛናዊ፣ አጋርን ማብዛት ላይ ያተኮረና ሀገራዊ ጥቅምን ያስቀደመ ተራማጅ የውጭ ግንኙነት ፍልስፍና በመከተሏ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ቅቡልነት እና ተደማጭነት ከፍ አድርጋለች።
በዚህም በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ተሳትፎ በርካታ ስኬቶች ማስመዝገብ ችላለች።
ከእነዚህም መካከል ኢትዮጵያ የብሪክስ ጥምረትን ሙሉ አባል ሆና መቀላቀሏ በታሪኳ ያገኘችው ታላቅ የዲፕሎማሲ ስኬት እና የታሪክ አሻራ ነው።ይህም በማደግ ላይ ካሉ ሀገራት ጋር ያላትን የኢኮኖሚና ፖለቲካዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሮታል።
እንዲሁም በተባበሩት መንግሥታት (ተመድ) የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ መስክ ያላትን ሚና ከፍ አድርጎታል።
ኢትዮጵያ ከፈረንጆቹ 2026 ጀምሮ የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤትን በሊቀመንበርነት እንድትመራ መመደቧ በአህጉሪቱ ሰላም ማስከበር ላይ ያላትን ቁልፍ ሚና ያሳየ የዲፕሎማሲ ስኬቷ ነው።
በሁለትዮሽ ግንኙነትና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ላይ ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን ትስስር አጠናክራለች።
በዚህም በቅርቡ የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ባደረጉት ውይይት በኢኮኖሚ፣ በደህንነት እና በቀጣናዊ ሰላም ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ከሕንድ ጋር ያላት ግንኙነት ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ያደገ ሲሆን÷ ከገልፍ ሀገራት ጋርም በቴክኖሎጂ ሽግግርና በኢንቨስትመንት ዙሪያ ሰፊ ትብብሮችን መፍጠር ችላለች።
በተጨማሪም ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ትስስር ከማጠናከር ባሻገር፣ የአንካራው ስምምነት አማካኝነት የተመዘገቡት ስኬቶች በቀጣናው መረጋጋትን የፈጠሩና የኢትዮጵያን ጥቅም ያስከበሩ ነበሩ።
በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ያስመዘገበቻቸው የልማት ስኬቶች ለውጭ ዲፕሎማሲዋ ጥንካሬ እንደጀርባ አጥንት አገልግለዋል።
ኢትዮጵያ ለስንዴ ምርትና ለምግብ ዋስትና የሰጠችው ትኩረት ዓለም አቀፍ አድናቆትን ከማስገኘት ባሻገር ከጣሊያን መንግሥት ጋር በመተባበር 2ኛውን የዓለም የምግብ ሥርዓት ጉባዔን በአዲስ አበባ እንድታስተናግድ በር ከፍቷል።
ዓለም አቀፍ አጀንዳ መሆን የቻለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርም ወደ ሀገር ውስጥ የሚመጡ የዓለም መሪዎችና ዲፕሎማቶች በዚህ መርሐ ግብር ላይ እንዲሳተፉ በማድረግ የሀገሪቱን መልካም ገጽታ ለመገንባት በከፍተኛ ሁኔታ ጥቅም ላይ ውሏል።
ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ እና መሰል ታላላቅ መድረኮችን በስኬት ማስተናገድ መቻሏ ኢትዮጵያን ብሎም አዲስ አበባን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከልነት ይበልጥ ያጠናከረ ነው።
በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲም ኢትዮጵያ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገብ ችላለች፤ በዚህም ባለፉት አጭር ጊዜያት ብቻ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ከተለያዩ ሀገራት ወደ ትውልድ ቀያቸው በሰላም መመለስ ተችሏል።
በአጠቃላይ መንግሥት የተከተለው ዘመናዊ የዲፕሎማሲ አካሄድ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን፣ ሉዓላዊነቷንና የግዛት አንድነቷን አስከብራ እንድትቀጥል እና በዓለም አቀፍ መድረክ ያላት ተደማጭነት ይበልጥ እንዲጎለብት አስችሏል።
በሶስና አለማየሁ
1 day ago
ሰላም! እንደምን አደራችሁ?
ኢትዮጵያን ወደ አቪዬሽን ማዕከልነት…
የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ዓለምን ለማስተሳሰር የሚኖረው ሚና ከፍተኛ ይሆናል፡፡ ኢትዮጵያን ከአህጉራዊ የትራንዚት ማዕከልነት ወደ መላው ዓለም ስልታዊ መገናኛ ድልድይነት ያሸጋግራታል፡፡
ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያው ኢትዮጵያን የአፍሪካ ቁልፍ የአቪዬሽን መናኸሪያ ከማድረግ ባለፈ፣ ለቀጣዩ ትውልድ ጭምር ኩራት የሚሆኑ የኢትዮጵያን ዘላቂ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ እና የቴክኖሎጂ ሽግግር የሚያረጋግጡ በረከቶችን ይዞ እየመጣ ነው፡፡
ለግዙፉ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመሠረተ ድንጋይ ተቀምጦለት፣ በአሁኑ ወቅት የመጀመሪያው ምዕራፍ የመሬት ማስተካከል ሥራዎች ቀንና ሌሊት በከፍተኛ ፍጥነት እየተከናወኑለት ይገኛል።
ይህ ሜጋ ፕሮጀክት በአጠቃላይ 12 ነጥብ 5 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ የሚደረግበት ሲሆን÷ ሲጠናቀቅ በአፍሪካ ትልቁ የአቪዬሽን ማዕከል ይሆናል።
በአሁኑ ወቅት ለቦታው መሬት ማስተካከል እና የዝግጅት ሥራዎች 610 ሚሊየን ዶላር ተመድቦ ሥራው በከፍተኛ ፍጥነት እየተከናወነ ይገኛል።
የመጀመሪያው ዙር የመሬት ዝግጅት ሥራ እንደተጠናቀቀ፣ ዋና ዋናዎቹ የግንባታ ተቋራጮች ወደ ስፍራው ገብተው ግንባታቸውን ይጀምራሉ። የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ በፈረንጆቹ እስከ 2030 ድረስ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆን ግብ ተቀምጧል።
የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ በዓመት 60 ሚሊዮን፣ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ ደግሞ እስከ 110 ሚሊየን መንገደኞችን የማስተናገድ ግዙፍ አቅም ይኖረዋል። ይህም አሁን ካለው የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቅም በ4 ነጥብ 4 እጥፍ ይበልጣል። አየውሮፕላን ማረፊያው አራት ዘመናዊ ማኮብኮቢያዎች እና በአንድ ጊዜ እስከ 270 አውሮፕላኖችን ማቆም የሚችል ስፍራም ይኖረዋል።
አቡሴራ ከአዲስ አበባ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከባሕር ጠለል በላይ በ1 ሺህ 910 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ከአዲስ አበባ ቦሌ (2 ሺህ 334 ሜትር) በተሻለ ለአውሮፕላኖች መነሳትና ማረፍ እጅግ ምቹ የአየር ሁኔታን ይሰጣል።
የፕሮጀክቱ ዲዛይን በታዋቂው የለንደን ዘሃ ሃዲድ አርክቴክትስ የተሰራ ሲሆን÷ በውስጡ ዘመናዊ ሆቴሎችን፣ የገበያ ማዕከላትን፣ የንግድና የዕቃ መጋዘን (Cargo) ኮምፕሌክሶችን ያካትታል። አዲሱ አየር ማረፊያ ከአዲስ አበባ ከተማ ጋር በፈጣን የኤክስፕረስ መንገድ እና በከፍተኛ ፍጥነት ተንቀሳቃሽ የባቡር መስመር እንደሚገናኝ ይጠበቃል፡፡
ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያው የኢትዮጵያን አጠቃላይ የኢኮኖሚ እና የማህበራዊ እድገት ለማሳለጥ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ሀገሪቱን ወደ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ የሚደረገውን ጉዞ የሚያፋጥን ዘላቂ ሞተር ይሆናል። ይህ ሜጋ ፕሮጀክት የሀገሪቱን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ አበርክቶው ከፍተኛ ነው፡፡
በግንባታው ወቅት በሺህ የሚቆጠሩ መሃንዲሶችንና ሰራተኞችን ቀጥሮ እያሰራ ያለ ሲሆን÷ ሥራ ሲጀምር ደግሞ በአየር መንገዱ፣ በሆቴሎችና በሎጂስቲክስ ዘርፍ ለበርካታ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይፈጥራል። በዓመት እስከ 110 ሚሊየን መንገደኞችን በማስተናገድ ከትራንዚት፣ ከቀረጥ ነፃ ንግድ እና ከአየር መንገድ አገልግሎቶች የሚገኘውን የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ ያሳድጋል። የአካባቢው የዶሮ፣ የወተት፣ የአትክልትና ፍራፍሬ አምራቾች ለግዙፉ አውሮፕላን ማረፊያና ለሆቴሎቹ ምርቶቻቸውን በስፋት የሚያቀርቡበት ሰፊ የገበያ እድልም ይፈጥርላቸዋል።
የማክሮ ኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን በሀገር ውስጥ ምርት እድገት፣ በውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትና በውጪ ምንዛሪም ማሳደግን ያስችላል፡፡ ማረፊያው በሚሊየን የሚቆጠሩ መንገደኞችን እና በሚሊየን የሚቆጠር ቶን ጭነት ማስተናገዱ በራሱ ለሀገሪቱ የሀገር ውስጥ ምርት እድገት ቀጥተኛ እና ከፍተኛ ድርሻ ያበረክታል።
ምቹ፣ ፈጣን እና ዘመናዊ የአየር ትራንስፖርት እና የሎጂስቲክስ መሠረተ ልማት መኖሩ ዓለም አቀፍ ግዙፍ ኩባንያዎችና ፋብሪካዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ኢንቨስት እንዲያደርጉ ዋነኛ ማበረታቻ ይሆናል።
ከአገልግሎቶች፣ ከነዳጅ ሽያጭ፣ ከትራንዚት ሆቴሎች እና ከቀረጥ ነፃ የንግድ ማዕከላት የሚገኘው ገቢ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ እጥረት በዘላቂነት ይቀርፋል።
የወጪ ንግድ እና የኢንዱስትሪ ፓርኮችን እድገት በማሳለጥ ረገድም የላቀ ሚና ይጫወታል፡፡ እንደ አበባ፣ ፍራፍሬ፣ አትክልትና ስጋ ያሉ በቀላሉ ሊበላሹ የሚችሉ የኢትዮጵያ እና የሌሎች ሀገራት ወጪ ምርቶች ሳይዘገዩ በጥራት ለዓለም ገበያ እንዲቀርቡ በማድረግ የገበሬውንና የላኪውን ገቢ ያሳድጋል።
በአውሮፕላን ማረፊያው አቅራቢያ እና በሀገሪቱ ያሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚያመርቷቸውን የጨርቃጨርቅ፣ የቆዳ እና የኤሌክትሮኒክስ ምርቶች በከፍተኛ ፍጥነት ወደ አውሮፓ፣ አሜሪካ እና እስያ ገበያዎች ለማጓጓዝ ምቹ የሎጂስቲክስ ሰንሰለት ይፈጥራል።የአህጉሪቱ የንግድና የሎጂስቲክስ እንቅስቃሴ ዋና ማስተላለፊያ ማዕከል በመሆን የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲያዊና ኢኮኖሚያዊ ተሰሚነት ያጠናክራል።
የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር ደግሞ ሌላኛው ትሩፋቱ ይሆናል፡፡ አውሮፕላን ማረፊያው ከማረፊያነት ባለፈ ዘመናዊ ሆቴሎችን፣ የገበያ ማዕከላትን፣ የኤግዚቢሽን ማዕከላትንና የንግድ ህንጻዎችን የያዘ "የኤርፖርት ከተማ" ወይም አዲስ የኢኮኖሚ ከተማ ሆኖ ይገነባል።
አካባቢው ለቱሪዝም ምቹ በመሆኑም ዓለም አቀፍ ቱሪዝምን ይስባል፡፡ በዓመት እስከ 110 ሚሊየን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅሙ፣ በሚሊየን የሚቆጠሩ የትራንዚት መንገደኞች ቢያንስ ለጥቂት ቀናት በሀገሪቱ እንዲቆዩ እና የኢትዮጵያን ታሪካዊና ተፈጥሯዊ መስህቦች እንዲጎበኙ በር ይከፍታል።
የቱሪስቶች ቁጥር መጨመር በሀገር ውስጥ ያሉ ሆቴሎች፣ ሪዞርቶች፣ አስጎብኚ ድርጅቶች እና የባህል ምርቶች አቅራቢዎች ገቢያቸው እንዲያድግ እና ሰፊ የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ ያደርጋል።
የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የሰው ኃይል ልማት ላይ የሚኖረው አንድምታም በቀላሉ የሚታይ አይደለም፡፡ አውሮፕላን ማረፊያው የሚገነባው እጅግ ዘመናዊ በሆኑ የኤክስሬይ፣ የደህንነት፣ የሮቦቲክስ እና በሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂዎች በመሆኑ የሀገር ውስጥ መሃንዲሶች እና ባለሙያዎች ከፍተኛ የቴክኖሎጂ እውቀትና ክህሎት ባለቤት እንዲሆኑ ያስችላል።ከፕሮጀክቱ ጋር ተያይዞ የሚስፋፉት የአቪዬሽን ማሰልጠኛዎች እና የምርምር ማዕከላት ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ የእውቀት ማዕከል ያደርጓታል።
በሌላ መልኩ ደግሞ ኢትዮጵያን ክልላዊ የልማት መናኸሪያ ያደርጋታል፡፡ ፕሮጀክቱ ቢሾፍቱን፣ ሞጆን፣ ዱከምንና አዲስ አበባን የሚያስተሳስር አዲስ የኢኮኖሚ ኮሪደር ይፈጥራል። ይህ ከተሞች፣ የንፁህ ውሃ አቅርቦት፣ የኃይል እና የመገናኛ መሠረተ ልማቶችን በጥራት እንዲያድጉ ያደርጋል።
ከዚህ ባለፈም ዓለም አቀፋዊ ትስስርን በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል፡፡ የመጀመሪያው ሚና የዓለም አቀፍ አየር መንገዶች መዳረሻነት ነው፡፡ በዓመት እስከ 110 ሚሊየን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም የሚኖረው በመሆኑ፣ ከእስያ፣ ከአውሮፓ፣ ከአሜሪካ እና ከላቲን አሜሪካ የሚነሱ ተያያዥ በረራዎችን በአንድ ማዕከል ያስተናግዳል ፤ ይህም ግዙፍ የመንገደኞች ፍሰትን ይፈጥራል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አባል የሆነበት ስታር አሊያንስ እና ሌሎች ዓለም አቀፍ አየር መንገዶች አቡሴራን ዋና የምስራቅ አፍሪካ መሸጋገሪያ መናኸሪያቸው ያደርጉታል። የአሊያንስ ማዕከልነታችንንም የምናረጋግጥበት ይሆናል፡፡
ሁለተኛው ሚና የግሎባል ደቡብ ዋነኛ ትስስር ድልድይን መፍጠር ነው፡፡ አዲሱ ማረፊያ አፍሪካን ከላቲን አሜሪካ፣ ከእስያ (በተለይም ከቻይና እና ህንድ) እና ከመካከለኛው ምስራቅ ጋር በቀጥታና በአጭር ሰዓት የሚያገናኝ ዋነኛ መስመር ይሆናል። ይህ ሲሆን ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካን ከዓለም ጋር አስተሳሰርን ማለት ነው፡፡
የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ተፈፃሚነት ለማፋጠን ሰዎችንና የንግድ ዕቃዎችን ከአህጉሪቱ ጥግ እስከ ዓለም ጫፍ በፈጣን የሎጂስቲክስ ሰንሰለት ያገናኛል። ለአህጉር አቀፍ ንግድ መነቃቃት አበርክቶው ከፍተኛ ይሆናል፡፡
ሦስተኛው የዓለም አቀፍ የአየር ጭነት ማዕከልነታችንን ማረጋገጥ ነው፡፡ የሚገነባው ግዙፍና ዘመናዊ የካርጎ ተርሚናል የዓለም የንግድ ዕቃዎች እና የህክምና አቅርቦቶች ከአምራች ሀገራት ተነስተው ወደ ተጠቃሚዎች የሚሰራጩበት ዋነኛ የአየር ሎጂስቲክስ ማዕከል እንዲሆን ያደርገዋል። እንደ አበባ፣ ፍራፍሬ እና ስጋ ያሉ የኢትዮጵያና የጎረቤት ሀገራት ምርቶች ሳይበላሹ በጥራትና በከፍተኛ ፍጥነት ወደ መላው ዓለም ገበያ እንዲደርሱ ያስችላል።
ምቹ መልክዓ-ምድራዊ አቀማመጥ እና የአቪዬሽን ብቃት ደግሞ ሌላኛው ሚናው ይሆናል፡፡ ኢትዮጵያ በዓለም ካርታ ላይ ያላት ስልታዊ አቀማመጥ (በአውሮፓ፣ በእስያ እና በአፍሪካ መገናኛ መስመር ላይ መገኘቷ) አቡሴራን ለዓለም አቀፍ በረራዎች አጭርና ተመራጭ የመሸጋገሪያ መስመር ያደርገዋል።
የአቡሴራ ከፍታ ከአዲስ አበባ ቦሌ ያነሰ በመሆኑ፣ የዓለም አቀፍ በረራ አውሮፕላኖች ሙሉ ነዳጅና ጭነት ይዘው ረጅም ርቀት በቀጥታ እንዲበሩ ሰፊ የአቪዬሽን ምቹነትን ይሰጣል። የአውሮፕላኖች የመጫን አቅምን ጨመረ ማለት ነው።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ኢንደስትሪ ውስጥ እንደ ዱባይ (DXB) እና ሲንጋፖር (Changi) ያሉ ታላላቅ የዓለም መገናኛ ማዕከላት ተርታ ያሰልፋታል።
በአጠቃላይ ሲታይ ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ያላትን ስልታዊ፣ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ተሰሚነት ከማጠናከሩ ባሻገር የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት በከፍተኛ ፍጥነት የሚያሳልጥ ታላቅ ብሔራዊ ትሩፋት ነው።
ኢትዮጵያን ወደ አቪዬሽን ማዕከልነት…
የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ዓለምን ለማስተሳሰር የሚኖረው ሚና ከፍተኛ ይሆናል፡፡ ኢትዮጵያን ከአህጉራዊ የትራንዚት ማዕከልነት ወደ መላው ዓለም ስልታዊ መገናኛ ድልድይነት ያሸጋግራታል፡፡
ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያው ኢትዮጵያን የአፍሪካ ቁልፍ የአቪዬሽን መናኸሪያ ከማድረግ ባለፈ፣ ለቀጣዩ ትውልድ ጭምር ኩራት የሚሆኑ የኢትዮጵያን ዘላቂ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ እና የቴክኖሎጂ ሽግግር የሚያረጋግጡ በረከቶችን ይዞ እየመጣ ነው፡፡
ለግዙፉ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመሠረተ ድንጋይ ተቀምጦለት፣ በአሁኑ ወቅት የመጀመሪያው ምዕራፍ የመሬት ማስተካከል ሥራዎች ቀንና ሌሊት በከፍተኛ ፍጥነት እየተከናወኑለት ይገኛል።
ይህ ሜጋ ፕሮጀክት በአጠቃላይ 12 ነጥብ 5 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ የሚደረግበት ሲሆን÷ ሲጠናቀቅ በአፍሪካ ትልቁ የአቪዬሽን ማዕከል ይሆናል።
በአሁኑ ወቅት ለቦታው መሬት ማስተካከል እና የዝግጅት ሥራዎች 610 ሚሊየን ዶላር ተመድቦ ሥራው በከፍተኛ ፍጥነት እየተከናወነ ይገኛል።
የመጀመሪያው ዙር የመሬት ዝግጅት ሥራ እንደተጠናቀቀ፣ ዋና ዋናዎቹ የግንባታ ተቋራጮች ወደ ስፍራው ገብተው ግንባታቸውን ይጀምራሉ። የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ በፈረንጆቹ እስከ 2030 ድረስ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆን ግብ ተቀምጧል።
የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲጠናቀቅ በዓመት 60 ሚሊዮን፣ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ ደግሞ እስከ 110 ሚሊየን መንገደኞችን የማስተናገድ ግዙፍ አቅም ይኖረዋል። ይህም አሁን ካለው የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቅም በ4 ነጥብ 4 እጥፍ ይበልጣል። አየውሮፕላን ማረፊያው አራት ዘመናዊ ማኮብኮቢያዎች እና በአንድ ጊዜ እስከ 270 አውሮፕላኖችን ማቆም የሚችል ስፍራም ይኖረዋል።
አቡሴራ ከአዲስ አበባ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከባሕር ጠለል በላይ በ1 ሺህ 910 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ከአዲስ አበባ ቦሌ (2 ሺህ 334 ሜትር) በተሻለ ለአውሮፕላኖች መነሳትና ማረፍ እጅግ ምቹ የአየር ሁኔታን ይሰጣል።
የፕሮጀክቱ ዲዛይን በታዋቂው የለንደን ዘሃ ሃዲድ አርክቴክትስ የተሰራ ሲሆን÷ በውስጡ ዘመናዊ ሆቴሎችን፣ የገበያ ማዕከላትን፣ የንግድና የዕቃ መጋዘን (Cargo) ኮምፕሌክሶችን ያካትታል። አዲሱ አየር ማረፊያ ከአዲስ አበባ ከተማ ጋር በፈጣን የኤክስፕረስ መንገድ እና በከፍተኛ ፍጥነት ተንቀሳቃሽ የባቡር መስመር እንደሚገናኝ ይጠበቃል፡፡
ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያው የኢትዮጵያን አጠቃላይ የኢኮኖሚ እና የማህበራዊ እድገት ለማሳለጥ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ሀገሪቱን ወደ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ የሚደረገውን ጉዞ የሚያፋጥን ዘላቂ ሞተር ይሆናል። ይህ ሜጋ ፕሮጀክት የሀገሪቱን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ አበርክቶው ከፍተኛ ነው፡፡
በግንባታው ወቅት በሺህ የሚቆጠሩ መሃንዲሶችንና ሰራተኞችን ቀጥሮ እያሰራ ያለ ሲሆን÷ ሥራ ሲጀምር ደግሞ በአየር መንገዱ፣ በሆቴሎችና በሎጂስቲክስ ዘርፍ ለበርካታ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይፈጥራል። በዓመት እስከ 110 ሚሊየን መንገደኞችን በማስተናገድ ከትራንዚት፣ ከቀረጥ ነፃ ንግድ እና ከአየር መንገድ አገልግሎቶች የሚገኘውን የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ ያሳድጋል። የአካባቢው የዶሮ፣ የወተት፣ የአትክልትና ፍራፍሬ አምራቾች ለግዙፉ አውሮፕላን ማረፊያና ለሆቴሎቹ ምርቶቻቸውን በስፋት የሚያቀርቡበት ሰፊ የገበያ እድልም ይፈጥርላቸዋል።
የማክሮ ኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን በሀገር ውስጥ ምርት እድገት፣ በውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትና በውጪ ምንዛሪም ማሳደግን ያስችላል፡፡ ማረፊያው በሚሊየን የሚቆጠሩ መንገደኞችን እና በሚሊየን የሚቆጠር ቶን ጭነት ማስተናገዱ በራሱ ለሀገሪቱ የሀገር ውስጥ ምርት እድገት ቀጥተኛ እና ከፍተኛ ድርሻ ያበረክታል።
ምቹ፣ ፈጣን እና ዘመናዊ የአየር ትራንስፖርት እና የሎጂስቲክስ መሠረተ ልማት መኖሩ ዓለም አቀፍ ግዙፍ ኩባንያዎችና ፋብሪካዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ኢንቨስት እንዲያደርጉ ዋነኛ ማበረታቻ ይሆናል።
ከአገልግሎቶች፣ ከነዳጅ ሽያጭ፣ ከትራንዚት ሆቴሎች እና ከቀረጥ ነፃ የንግድ ማዕከላት የሚገኘው ገቢ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ እጥረት በዘላቂነት ይቀርፋል።
የወጪ ንግድ እና የኢንዱስትሪ ፓርኮችን እድገት በማሳለጥ ረገድም የላቀ ሚና ይጫወታል፡፡ እንደ አበባ፣ ፍራፍሬ፣ አትክልትና ስጋ ያሉ በቀላሉ ሊበላሹ የሚችሉ የኢትዮጵያ እና የሌሎች ሀገራት ወጪ ምርቶች ሳይዘገዩ በጥራት ለዓለም ገበያ እንዲቀርቡ በማድረግ የገበሬውንና የላኪውን ገቢ ያሳድጋል።
በአውሮፕላን ማረፊያው አቅራቢያ እና በሀገሪቱ ያሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚያመርቷቸውን የጨርቃጨርቅ፣ የቆዳ እና የኤሌክትሮኒክስ ምርቶች በከፍተኛ ፍጥነት ወደ አውሮፓ፣ አሜሪካ እና እስያ ገበያዎች ለማጓጓዝ ምቹ የሎጂስቲክስ ሰንሰለት ይፈጥራል።የአህጉሪቱ የንግድና የሎጂስቲክስ እንቅስቃሴ ዋና ማስተላለፊያ ማዕከል በመሆን የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲያዊና ኢኮኖሚያዊ ተሰሚነት ያጠናክራል።
የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር ደግሞ ሌላኛው ትሩፋቱ ይሆናል፡፡ አውሮፕላን ማረፊያው ከማረፊያነት ባለፈ ዘመናዊ ሆቴሎችን፣ የገበያ ማዕከላትን፣ የኤግዚቢሽን ማዕከላትንና የንግድ ህንጻዎችን የያዘ "የኤርፖርት ከተማ" ወይም አዲስ የኢኮኖሚ ከተማ ሆኖ ይገነባል።
አካባቢው ለቱሪዝም ምቹ በመሆኑም ዓለም አቀፍ ቱሪዝምን ይስባል፡፡ በዓመት እስከ 110 ሚሊየን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅሙ፣ በሚሊየን የሚቆጠሩ የትራንዚት መንገደኞች ቢያንስ ለጥቂት ቀናት በሀገሪቱ እንዲቆዩ እና የኢትዮጵያን ታሪካዊና ተፈጥሯዊ መስህቦች እንዲጎበኙ በር ይከፍታል።
የቱሪስቶች ቁጥር መጨመር በሀገር ውስጥ ያሉ ሆቴሎች፣ ሪዞርቶች፣ አስጎብኚ ድርጅቶች እና የባህል ምርቶች አቅራቢዎች ገቢያቸው እንዲያድግ እና ሰፊ የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ ያደርጋል።
የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የሰው ኃይል ልማት ላይ የሚኖረው አንድምታም በቀላሉ የሚታይ አይደለም፡፡ አውሮፕላን ማረፊያው የሚገነባው እጅግ ዘመናዊ በሆኑ የኤክስሬይ፣ የደህንነት፣ የሮቦቲክስ እና በሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂዎች በመሆኑ የሀገር ውስጥ መሃንዲሶች እና ባለሙያዎች ከፍተኛ የቴክኖሎጂ እውቀትና ክህሎት ባለቤት እንዲሆኑ ያስችላል።ከፕሮጀክቱ ጋር ተያይዞ የሚስፋፉት የአቪዬሽን ማሰልጠኛዎች እና የምርምር ማዕከላት ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀዳሚ የእውቀት ማዕከል ያደርጓታል።
በሌላ መልኩ ደግሞ ኢትዮጵያን ክልላዊ የልማት መናኸሪያ ያደርጋታል፡፡ ፕሮጀክቱ ቢሾፍቱን፣ ሞጆን፣ ዱከምንና አዲስ አበባን የሚያስተሳስር አዲስ የኢኮኖሚ ኮሪደር ይፈጥራል። ይህ ከተሞች፣ የንፁህ ውሃ አቅርቦት፣ የኃይል እና የመገናኛ መሠረተ ልማቶችን በጥራት እንዲያድጉ ያደርጋል።
ከዚህ ባለፈም ዓለም አቀፋዊ ትስስርን በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል፡፡ የመጀመሪያው ሚና የዓለም አቀፍ አየር መንገዶች መዳረሻነት ነው፡፡ በዓመት እስከ 110 ሚሊየን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም የሚኖረው በመሆኑ፣ ከእስያ፣ ከአውሮፓ፣ ከአሜሪካ እና ከላቲን አሜሪካ የሚነሱ ተያያዥ በረራዎችን በአንድ ማዕከል ያስተናግዳል ፤ ይህም ግዙፍ የመንገደኞች ፍሰትን ይፈጥራል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አባል የሆነበት ስታር አሊያንስ እና ሌሎች ዓለም አቀፍ አየር መንገዶች አቡሴራን ዋና የምስራቅ አፍሪካ መሸጋገሪያ መናኸሪያቸው ያደርጉታል። የአሊያንስ ማዕከልነታችንንም የምናረጋግጥበት ይሆናል፡፡
ሁለተኛው ሚና የግሎባል ደቡብ ዋነኛ ትስስር ድልድይን መፍጠር ነው፡፡ አዲሱ ማረፊያ አፍሪካን ከላቲን አሜሪካ፣ ከእስያ (በተለይም ከቻይና እና ህንድ) እና ከመካከለኛው ምስራቅ ጋር በቀጥታና በአጭር ሰዓት የሚያገናኝ ዋነኛ መስመር ይሆናል። ይህ ሲሆን ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካን ከዓለም ጋር አስተሳሰርን ማለት ነው፡፡
የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ተፈፃሚነት ለማፋጠን ሰዎችንና የንግድ ዕቃዎችን ከአህጉሪቱ ጥግ እስከ ዓለም ጫፍ በፈጣን የሎጂስቲክስ ሰንሰለት ያገናኛል። ለአህጉር አቀፍ ንግድ መነቃቃት አበርክቶው ከፍተኛ ይሆናል፡፡
ሦስተኛው የዓለም አቀፍ የአየር ጭነት ማዕከልነታችንን ማረጋገጥ ነው፡፡ የሚገነባው ግዙፍና ዘመናዊ የካርጎ ተርሚናል የዓለም የንግድ ዕቃዎች እና የህክምና አቅርቦቶች ከአምራች ሀገራት ተነስተው ወደ ተጠቃሚዎች የሚሰራጩበት ዋነኛ የአየር ሎጂስቲክስ ማዕከል እንዲሆን ያደርገዋል። እንደ አበባ፣ ፍራፍሬ እና ስጋ ያሉ የኢትዮጵያና የጎረቤት ሀገራት ምርቶች ሳይበላሹ በጥራትና በከፍተኛ ፍጥነት ወደ መላው ዓለም ገበያ እንዲደርሱ ያስችላል።
ምቹ መልክዓ-ምድራዊ አቀማመጥ እና የአቪዬሽን ብቃት ደግሞ ሌላኛው ሚናው ይሆናል፡፡ ኢትዮጵያ በዓለም ካርታ ላይ ያላት ስልታዊ አቀማመጥ (በአውሮፓ፣ በእስያ እና በአፍሪካ መገናኛ መስመር ላይ መገኘቷ) አቡሴራን ለዓለም አቀፍ በረራዎች አጭርና ተመራጭ የመሸጋገሪያ መስመር ያደርገዋል።
የአቡሴራ ከፍታ ከአዲስ አበባ ቦሌ ያነሰ በመሆኑ፣ የዓለም አቀፍ በረራ አውሮፕላኖች ሙሉ ነዳጅና ጭነት ይዘው ረጅም ርቀት በቀጥታ እንዲበሩ ሰፊ የአቪዬሽን ምቹነትን ይሰጣል። የአውሮፕላኖች የመጫን አቅምን ጨመረ ማለት ነው።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ኢንደስትሪ ውስጥ እንደ ዱባይ (DXB) እና ሲንጋፖር (Changi) ያሉ ታላላቅ የዓለም መገናኛ ማዕከላት ተርታ ያሰልፋታል።
በአጠቃላይ ሲታይ ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ያላትን ስልታዊ፣ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ተሰሚነት ከማጠናከሩ ባሻገር የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት በከፍተኛ ፍጥነት የሚያሳልጥ ታላቅ ብሔራዊ ትሩፋት ነው።
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ጁን 15 ቀን 2026 እ.ኤ.አ. በጄኔቫ በተካሄደው የኤርትራ የሰብዓዊ መብት ሁኔታ ውይይት ላይ፣ የኤርትራ አምባሳደር ሶፊያ ተስፋማርያም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ልዩ ሪፖርተር ያቀረቡትን ሪፖርት መሠረተ ቢስ እና ከእውነታው የራቀ ነው በማለት ውድቅ አድርገዋል።
አምባሳደሯ በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር የሪፖርቱ አዘገጃጀት (ሜቶዶሎጂ) ከፍተኛ ችግር ያለበት መሆኑን ተናግረዋል። ልዩ ሪፖርተሩ ያልተረጋገጡ እና ማንነታቸው ባልታወቁ ውጫዊ ምንጮች ላይ ብቻ ከመጠን ያለፈ ትኩረት ማድረጋቸውን የገለጹት አምባሳደሯ፣ በተቃራኒው በጤና፣ በትምህርት፣ በምግብ ዋስትና እና በመሠረተ ልማት ዘርፎች ኤርትራ ያስመዘገበችውን ዕድገት የሚያሳዩ የሌሎች የተመድ ተቋማትን እውነተኛ መረጃዎች ችላ ማለታቸውን ወቅሰዋል።
በኤርትራ ብሔራዊ አገልግሎት ዙሪያ በሪፖርቱ ለተነሳው ትችት ምላሽ የሰጡት አምባሳደር ሶፊያ፣ በአዋጅ ቁጥር 82/1995 መሠረት የተቋቋመው ይህ አገልግሎት የሀገርን ሉዓላዊነት፣ የግዛት አንድነት እና ብሔራዊ ደህንነት ለማስጠበቅ የሚውል ተቋም መሆኑን አስረድተዋል። አገልግሎቱ ከተቀመጠው አስራ ስምንት ወራት በላይ ሊራዘም የቻለው በቀጣናው ባሉ ያልተፈቱ ውጥረቶች እና ተከታታይ የውጭ የጸጥታ ስጋቶች ምክንያት መሆኑንም ገልጸዋል። በርካታ የአውሮፓ ሀገራት ጭምር የውትድርና አገልግሎትን ዳግም እየመለሱ፣ እያሰፉ እና እየተወያዩበት ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ ኤርትራ የራሷን የጸጥታ ሁኔታ መሠረት አድርጋ በምትወስነው የሉዓላዊነት መብት ላይ ብቻ ትችት መቅረቡ ተገቢ አለመሆኑን ተናግረዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ልዩ ሪፖርተሩ ብቸኛው የክትትል ተቋም ነኝ ማለታቸው የዓለም አቀፉን የሰብዓዊ መብት ግምገማ ሥርዓት ያላገናዘበ መሆኑን እና ከእርሳቸው የተለየ አቋም የያዙ ሉዓላዊ የአፍሪካ ሀገራትን መተቸታቸው ከኃላፊነታቸው ውጪ መሆኑን አምባሳደሯ አውስተዋል። የአውሮፓ ኅብረትን ጨምሮ ሌሎች አካላት በቅንጅት ለሚያሳዩት የአቋም እና የድምጽ አሰጣጥ ተመሳሳይነት ትኩረት ሳይሰጥ፣ የአፍሪካ ሀገራት የተለየ አቋም ማንጸባረቃቸው እንደ ችግር መታየቱ አግባብነት እንደሌለውም ሞግተዋል።
ኤርትራ ባለፉት አስርት ዓመታት ከነበሩባት ጦርነቶች፣ ማዕቀቦች እና የውጭ ጫናዎች ባሻገር ሉዓላዊነቷን እና ማኅበራዊ መረጋጋቷን ጠብቃ ማቆየቷን፣ እንዲሁም መሠረታዊ አገልግሎቶችን መስጠቷን የቀጠለች መሆኗን የጠቀሱት አምባሳደር ሶፊያ፣ የሰብዓዊ መብት ምክር ቤቱ የቀረበውን የተዛባ ሪፖርት እና የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ በማድረግ የልዩ ሪፖርተሩ የሥራ ጊዜ (ማንዴት) እንዲያበቃ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
አምባሳደሯ በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር የሪፖርቱ አዘገጃጀት (ሜቶዶሎጂ) ከፍተኛ ችግር ያለበት መሆኑን ተናግረዋል። ልዩ ሪፖርተሩ ያልተረጋገጡ እና ማንነታቸው ባልታወቁ ውጫዊ ምንጮች ላይ ብቻ ከመጠን ያለፈ ትኩረት ማድረጋቸውን የገለጹት አምባሳደሯ፣ በተቃራኒው በጤና፣ በትምህርት፣ በምግብ ዋስትና እና በመሠረተ ልማት ዘርፎች ኤርትራ ያስመዘገበችውን ዕድገት የሚያሳዩ የሌሎች የተመድ ተቋማትን እውነተኛ መረጃዎች ችላ ማለታቸውን ወቅሰዋል።
በኤርትራ ብሔራዊ አገልግሎት ዙሪያ በሪፖርቱ ለተነሳው ትችት ምላሽ የሰጡት አምባሳደር ሶፊያ፣ በአዋጅ ቁጥር 82/1995 መሠረት የተቋቋመው ይህ አገልግሎት የሀገርን ሉዓላዊነት፣ የግዛት አንድነት እና ብሔራዊ ደህንነት ለማስጠበቅ የሚውል ተቋም መሆኑን አስረድተዋል። አገልግሎቱ ከተቀመጠው አስራ ስምንት ወራት በላይ ሊራዘም የቻለው በቀጣናው ባሉ ያልተፈቱ ውጥረቶች እና ተከታታይ የውጭ የጸጥታ ስጋቶች ምክንያት መሆኑንም ገልጸዋል። በርካታ የአውሮፓ ሀገራት ጭምር የውትድርና አገልግሎትን ዳግም እየመለሱ፣ እያሰፉ እና እየተወያዩበት ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ ኤርትራ የራሷን የጸጥታ ሁኔታ መሠረት አድርጋ በምትወስነው የሉዓላዊነት መብት ላይ ብቻ ትችት መቅረቡ ተገቢ አለመሆኑን ተናግረዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ልዩ ሪፖርተሩ ብቸኛው የክትትል ተቋም ነኝ ማለታቸው የዓለም አቀፉን የሰብዓዊ መብት ግምገማ ሥርዓት ያላገናዘበ መሆኑን እና ከእርሳቸው የተለየ አቋም የያዙ ሉዓላዊ የአፍሪካ ሀገራትን መተቸታቸው ከኃላፊነታቸው ውጪ መሆኑን አምባሳደሯ አውስተዋል። የአውሮፓ ኅብረትን ጨምሮ ሌሎች አካላት በቅንጅት ለሚያሳዩት የአቋም እና የድምጽ አሰጣጥ ተመሳሳይነት ትኩረት ሳይሰጥ፣ የአፍሪካ ሀገራት የተለየ አቋም ማንጸባረቃቸው እንደ ችግር መታየቱ አግባብነት እንደሌለውም ሞግተዋል።
ኤርትራ ባለፉት አስርት ዓመታት ከነበሩባት ጦርነቶች፣ ማዕቀቦች እና የውጭ ጫናዎች ባሻገር ሉዓላዊነቷን እና ማኅበራዊ መረጋጋቷን ጠብቃ ማቆየቷን፣ እንዲሁም መሠረታዊ አገልግሎቶችን መስጠቷን የቀጠለች መሆኗን የጠቀሱት አምባሳደር ሶፊያ፣ የሰብዓዊ መብት ምክር ቤቱ የቀረበውን የተዛባ ሪፖርት እና የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ በማድረግ የልዩ ሪፖርተሩ የሥራ ጊዜ (ማንዴት) እንዲያበቃ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
7 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ መንግስት ለ2026/27 በጀት ዓመት ካቀረበው 2.34 ትሪሊዮን ብር ሪከርድ በጀት ውስጥ፣ 542.1 ቢሊዮን ብር (ወይም 3.4 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር) ለዕዳ ክፍያ ማዋሉ ተገለጸ። ይህ ግዙፍ ምደባ መንግስት ላቀደው ጠቅላላ በጀት የዕዳ መክፈያ ግዴታዎች ምን ያህል ከፍተኛውን የወጪ ድርሻ እየወሰዱ እንደሆነ በግልጽ የሚያሳይ ነው። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ በጀቱን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረቡ ሲሆን የበጀት ማዕቀፉ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ጋር የሚደረገውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ፣ የውጭ ምንዛሬ ገበያውን ከፊል ነጻ ማድረግን፣ የ10.1 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ግብን እና እያደገ የመጣውን የወጪ ፍላጎት ታሳቢ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት የዕዳ ክፍያ በመንግስት በጀት ውስጥ እጅግ ከፍተኛውን ድርሻ ይዟል። ይህ የዕዳ ክፍያ ከመደበኛ ወጪው 43.8 በመቶውን የሚሸፍን ነው። ይሁን እንጂ ትክክለኛው የዕዳ መክፈያ ፍላጎት 581.1 ቢሊዮን ብር መሆኑን ባለስልጣናቱ የገለጹ ሲሆን፣ ይህም የ39 ቢሊዮን ብር የፋይናንስ ክፍተት ፈጥሯል። ለዕዳ ክፍያ የተመደበው የዘንድሮው በጀት፣ ባለፈው በጀት ዓመት (2025/26) ተመድቦ ከነበረው 463.4 ቢሊዮን ብር ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ ጭማሪ አሳይቷል። የዚህ ጭማሪ ዋና ምክንያቶች ኢትዮጵያ ያለባት ከባድ የብድር ጫና እንዲሁም የብር የመግዛት አቅም መዳከም (በብር የሚከፈለውን የውጭ ዕዳ መጠን ስለሚያሳድገው) ናቸው። ኢትዮጵያ በ2023 መገባደጃ ላይ የአንድ ቢሊዮን ዶላር ዩሮቦንድ ዕዳዋን መክፈል ተስኗት የነበረ ሲሆን፣ የዕዳ ማክበጃ ድርድር በማድረግ ላይ ትገኛለች።
በገቢ እና ወጪ ዝርዝር ዕቅዱ መሰረት፣ መንግስት 1.82 ትሪሊዮን ብር ገቢ እና እርዳታ ለመሰብሰብ ያቀደ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ትሪሊዮን ብሩ (ወይም 82 በመቶው) ከታክስ የሚሰበሰብ ነው። የታክስ አሰባሰቡን በዝርዝር ስንመለከት፣ ከደመወዝ ገቢ ግብር 97.3 ቢሊዮን ብር፣ ከሀገር ውስጥ ቀጥታ ታክስ 427.5 ቢሊዮን ብር፣ ከንግድ ትርፍ ግብር 263 ቢሊዮን ብር፣ ከተዘዋዋሪ ታክስ 278 ቢሊዮን ብር፣ እንዲሁም ከተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) 339 ቢሊዮን ብር ይሰበሰባል ተብሎ ይጠበቃል።
በሌላ በኩል 1.2 ትሪሊዮን ብር ለመደበኛ ወጪ እንዲሁም 568 ቢሊዮን ብር ለካፒታል ወጪ ተመድቧል። ከዚህም በተጨማሪ ለማዳበሪያ፣ ለነዳጅ እና ለኢትዮጵያ ነዳጅ ድርጅት አቅም ማሳደጊያ የሚውል 236.4 ቢሊዮን ብር የድጎማ በጀት ተይዟል። ለፌዴራል እና ለክልል አስተዳደሮች 520.6 ቢሊዮን ብር የበጀት ድጋፍ ሲመደብ፣ 14 ቢሊዮን ብር ደግሞ ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ እንዲውል ተወስኗል።
መንግስት ወጪውን ቢያሳድግም የ308.6 ቢሊዮን ብር (የጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 1.4 በመቶ) የተጣራ የበጀት ጉድለት ያጋጥመዋል ተብሎ ተገምቷል። ይህንን ክፍተት ለመሸፈን መንግስት በአብዛኛው ከሀገር ውስጥ በሚያገኘው 302.9 ቢሊዮን ብር ብድር ላይ የሚመረኮዝ ሲሆን፣ ከውጭ ምንጮች ይጠበቃል የተባለው 5.7 ቢሊዮን ብር ብቻ ነው። ይህ ሁኔታ የውጭ ፋይናንስ ውስን በመሆኑ መንግስት ክፍተቱን ለመድፈን በሀገር ውስጥ ብድር ላይ በእጅጉ ጥገኛ መሆኑን ያሳያል።
በጀቱ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ጸድቆ ለፓርላማ የተመራ ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት መንግስት የዕድገት ፍላጎቱን፣ እያሻቀበ ከመጣው የዕዳ ክፍያ፣ የድጎማ ጫና እና ውስን ከሆነው የውጭ ፋይናንስ ጋር እንዴት አጣጥሞ እንደሚሄድ በበጀቱ ላይ ሰፋ ያለ ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በአሁኑ ወቅት የዕዳ ክፍያ በመንግስት በጀት ውስጥ እጅግ ከፍተኛውን ድርሻ ይዟል። ይህ የዕዳ ክፍያ ከመደበኛ ወጪው 43.8 በመቶውን የሚሸፍን ነው። ይሁን እንጂ ትክክለኛው የዕዳ መክፈያ ፍላጎት 581.1 ቢሊዮን ብር መሆኑን ባለስልጣናቱ የገለጹ ሲሆን፣ ይህም የ39 ቢሊዮን ብር የፋይናንስ ክፍተት ፈጥሯል። ለዕዳ ክፍያ የተመደበው የዘንድሮው በጀት፣ ባለፈው በጀት ዓመት (2025/26) ተመድቦ ከነበረው 463.4 ቢሊዮን ብር ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ ጭማሪ አሳይቷል። የዚህ ጭማሪ ዋና ምክንያቶች ኢትዮጵያ ያለባት ከባድ የብድር ጫና እንዲሁም የብር የመግዛት አቅም መዳከም (በብር የሚከፈለውን የውጭ ዕዳ መጠን ስለሚያሳድገው) ናቸው። ኢትዮጵያ በ2023 መገባደጃ ላይ የአንድ ቢሊዮን ዶላር ዩሮቦንድ ዕዳዋን መክፈል ተስኗት የነበረ ሲሆን፣ የዕዳ ማክበጃ ድርድር በማድረግ ላይ ትገኛለች።
በገቢ እና ወጪ ዝርዝር ዕቅዱ መሰረት፣ መንግስት 1.82 ትሪሊዮን ብር ገቢ እና እርዳታ ለመሰብሰብ ያቀደ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 1.5 ትሪሊዮን ብሩ (ወይም 82 በመቶው) ከታክስ የሚሰበሰብ ነው። የታክስ አሰባሰቡን በዝርዝር ስንመለከት፣ ከደመወዝ ገቢ ግብር 97.3 ቢሊዮን ብር፣ ከሀገር ውስጥ ቀጥታ ታክስ 427.5 ቢሊዮን ብር፣ ከንግድ ትርፍ ግብር 263 ቢሊዮን ብር፣ ከተዘዋዋሪ ታክስ 278 ቢሊዮን ብር፣ እንዲሁም ከተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) 339 ቢሊዮን ብር ይሰበሰባል ተብሎ ይጠበቃል።
በሌላ በኩል 1.2 ትሪሊዮን ብር ለመደበኛ ወጪ እንዲሁም 568 ቢሊዮን ብር ለካፒታል ወጪ ተመድቧል። ከዚህም በተጨማሪ ለማዳበሪያ፣ ለነዳጅ እና ለኢትዮጵያ ነዳጅ ድርጅት አቅም ማሳደጊያ የሚውል 236.4 ቢሊዮን ብር የድጎማ በጀት ተይዟል። ለፌዴራል እና ለክልል አስተዳደሮች 520.6 ቢሊዮን ብር የበጀት ድጋፍ ሲመደብ፣ 14 ቢሊዮን ብር ደግሞ ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ እንዲውል ተወስኗል።
መንግስት ወጪውን ቢያሳድግም የ308.6 ቢሊዮን ብር (የጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 1.4 በመቶ) የተጣራ የበጀት ጉድለት ያጋጥመዋል ተብሎ ተገምቷል። ይህንን ክፍተት ለመሸፈን መንግስት በአብዛኛው ከሀገር ውስጥ በሚያገኘው 302.9 ቢሊዮን ብር ብድር ላይ የሚመረኮዝ ሲሆን፣ ከውጭ ምንጮች ይጠበቃል የተባለው 5.7 ቢሊዮን ብር ብቻ ነው። ይህ ሁኔታ የውጭ ፋይናንስ ውስን በመሆኑ መንግስት ክፍተቱን ለመድፈን በሀገር ውስጥ ብድር ላይ በእጅጉ ጥገኛ መሆኑን ያሳያል።
በጀቱ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ጸድቆ ለፓርላማ የተመራ ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት መንግስት የዕድገት ፍላጎቱን፣ እያሻቀበ ከመጣው የዕዳ ክፍያ፣ የድጎማ ጫና እና ውስን ከሆነው የውጭ ፋይናንስ ጋር እንዴት አጣጥሞ እንደሚሄድ በበጀቱ ላይ ሰፋ ያለ ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
Sponsored by
Surafel
8 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (UNHCR) ሐሙስ ዕለት ባወጣው ዓመታዊ ሪፖርት፣ በግጭት ወይም በጭቆና ምክንያት በግዴታ የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር በአስር ዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በ2025 መቀነሱን አስታወቀ። ይሁን እንጂ፣ 118 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች አሁንም ከመኖሪያ ቀያቸው እና ከሀገራቸው ተፈናቅለው እንደሚገኙ በመግለጽ፣ ቁጥሩ አሁንም እጅግ አሳሳቢ መሆኑን ተቋሙ አስጠንቅቋል።
የኮሚሽኑ የ2025 ዓለም አቀፍ አዝማሚያዎች ሪፖርት እንደሚያሳየው፣ በዓመቱ መጨረሻ በግጭት፣ በዓመጽ ወይም በጭቆና ምክንያት የተፈናቀሉ ሰዎች አጠቃላይ ቁጥር 117.8 ሚሊዮን ደርሷል። ይህ አሃዝ ስደተኞችን፣ ጥገኝነት ጠያቂዎችን፣ በሀገር ውስጥ የተፈናቀሉ ሰዎችን እና ዓለም አቀፍ ጥበቃ የሚያስፈልጋቸውን ሌሎች ቡድኖችን ያጠቃልላል። የኮሚሽኑ ዋና የስታስቲክስ ባለሙያ ታሬክ አቡ ቻባክ፣ ይህ ቁጥር ሊቀንስ የቻለው በርካታ ሰዎች ወደ ሀገራቸው በመመለሳቸው እና ብዙ ስደተኞች በተጠለሉበት ሀገር ዜግነት በማግኘታቸው መሆኑን አብራርተዋል። የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ባርሃም ሳሊህ በበኩላቸው፣ በአብዛኛው በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉት ሰዎች አሃዝ አሁንም ፈጽሞ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን አስገንዝበዋል።
ምንም እንኳን ከቀዳሚው ዓመት የሦስት በመቶ ቅናሽ ቢታይም በ2025 ብቻ 5.4 ሚሊዮን ሰዎች ጥገኝነት ፍለጋ ዓለም አቀፍ ድንበሮችን አቋርጠዋል። ባለፈው ዓመት ከተመዘገቡት 41.6 ሚሊዮን ስደተኞች መካከል ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዙት ሕፃናት ሲሆኑ፣ አብዛኞቹ ስደተኞች ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት ውስጥ ይኖራሉ። በተለይም ኮሎምቢያ፣ ጀርመን እና ቱርክ እያንዳንዳቸው ከሁለት ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን ተቀብለው አስተናግደዋል። ከአስር ስደተኞች መካከል ሰባቱ ከአምስት ዓመታት በላይ በስደት የኖሩ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በድሃ ሀገራት በሚገኙ ሰፋፊ ካምፖች ውስጥ ተወስነው ይገኛሉ። ኮሚሽነር ሳሊህ፣ የሰብአዊ ዕርዳታ የሰዎችን ሕይወት ማትረፍ ቢችልም፣ ትውልዶችን ላልተወሰነ ጊዜ ለመደገፍ የታሰበ አለመሆኑን ገልጸው፣ ተቋማቸው በሰብአዊ ዕርዳታ ላይ ጥገኛ የሆኑ የረጅም ጊዜ ስደተኞችን ቁጥር እ.ኤ.አ. በ2035 በግማሽ ለመቀነስ ማቀዱን ተናግረዋል።
ሪፖርቱ አክሎም ባለፈው ዓመት በሀገራቸው ውስጥ የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር 68.7 ሚሊዮን መድረሱን ያሳያል። በሱዳን ያለው ቀጣይነት ያለው ጦርነት 9.1 ሚሊዮን ሰዎችን በማፈናቀል በዓለም ትልቁን የውስጥ መፈናቀል አስከትሏል። ኮሎምቢያ፣ ሶሪያ፣ የመን እና አፍጋኒስታንም ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ይገኙባቸዋል። የ2026 የትንበያ መረጃዎችም ከዚህ የተሻለ ተስፋ አላሳዩም። በየካቲት ወር የተቀሰቀሰውን የኢራን ጦርነት ተከትሎ፣ እስከ መጋቢት ወር ድረስ በኢራን ውስጥ 3.2 ሚሊዮን ሰዎች የተፈናቀሉ ሲሆን፣ በግንቦት ወር አጋማሽ ደግሞ አንድ ሚሊዮን ሰዎች በሊባኖስ ውስጥ ተፈናቅለዋል። ይህ ሁኔታ ተቀባይነት የሌለው እና አዲስ የተለመደ ክስተት እንዳይሆን መከላከል እንደሚያስፈልግ ኃላፊው አሳስበዋል።
በ2025 ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት 4.4 ሚሊዮን ስደተኞች ውስጥ 90 በመቶ የሚሆኑት ወደ ሶሪያ፣ አፍጋኒስታን እና ሱዳን ያቀኑ ናቸው። ይህ ቁጥር ተቋሙ መረጃ መሰብሰብ ከጀመረበት ባለፉት ስድስት አሥርት ዓመታት ውስጥ ሁለተኛው ከፍተኛ ቁጥር ነው። በተመሳሳይ፣ 10.3 ሚሊዮን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል። ነገር ግን ኃላፊው፣ ብዙዎቹ ወደ ሀገራቸው የተመለሱት በጫና እና ክብር ያለው ሕይወት ለመምራት የሚያስችል መሠረተ ልማት በሌለበት ሁኔታ መሆኑን አስጠንቅቀዋል። በተጨማሪም፣ ዜግነት የሌላቸው ሰዎች (በተለይም የሚየንማሩ ሮሂንጋዎች) በባንግላዲሽ፣ አይቮሪኮስት፣ ታይላንድ እና ምያንማር በብዛት የሚገኙ ሲሆን፣ ባለፈው ዓመት ዜግነት ማግኘት የቻሉት 46 ሺህ ብቻ ናቸው።
በ2024 ከነበረው 188 ሺህ የስደተኞች ሰፈራ አሃዝ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱን የገለጹት ሳሊህ፣ መንግሥታት ህጋዊ የሰፈራ መንገዶችን እንዲያስፋፉ ጠይቀዋል። አክለውም፣ "እያንዳንዱ አደገኛ የባህር ጉዞ እና በበረሃ ውስጥ የሚከሰት ሞት የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ውድቀት ማሳያ ነው፤ የዚህ ውድቀት ሰብአዊ ዋጋ የሚለካው በስታትስቲክስ ሳይሆን በሰዎች ሕይወት ነው" ብለዋል።
የኮሚሽኑ የ2025 ዓለም አቀፍ አዝማሚያዎች ሪፖርት እንደሚያሳየው፣ በዓመቱ መጨረሻ በግጭት፣ በዓመጽ ወይም በጭቆና ምክንያት የተፈናቀሉ ሰዎች አጠቃላይ ቁጥር 117.8 ሚሊዮን ደርሷል። ይህ አሃዝ ስደተኞችን፣ ጥገኝነት ጠያቂዎችን፣ በሀገር ውስጥ የተፈናቀሉ ሰዎችን እና ዓለም አቀፍ ጥበቃ የሚያስፈልጋቸውን ሌሎች ቡድኖችን ያጠቃልላል። የኮሚሽኑ ዋና የስታስቲክስ ባለሙያ ታሬክ አቡ ቻባክ፣ ይህ ቁጥር ሊቀንስ የቻለው በርካታ ሰዎች ወደ ሀገራቸው በመመለሳቸው እና ብዙ ስደተኞች በተጠለሉበት ሀገር ዜግነት በማግኘታቸው መሆኑን አብራርተዋል። የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ባርሃም ሳሊህ በበኩላቸው፣ በአብዛኛው በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉት ሰዎች አሃዝ አሁንም ፈጽሞ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን አስገንዝበዋል።
ምንም እንኳን ከቀዳሚው ዓመት የሦስት በመቶ ቅናሽ ቢታይም በ2025 ብቻ 5.4 ሚሊዮን ሰዎች ጥገኝነት ፍለጋ ዓለም አቀፍ ድንበሮችን አቋርጠዋል። ባለፈው ዓመት ከተመዘገቡት 41.6 ሚሊዮን ስደተኞች መካከል ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዙት ሕፃናት ሲሆኑ፣ አብዛኞቹ ስደተኞች ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት ውስጥ ይኖራሉ። በተለይም ኮሎምቢያ፣ ጀርመን እና ቱርክ እያንዳንዳቸው ከሁለት ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን ተቀብለው አስተናግደዋል። ከአስር ስደተኞች መካከል ሰባቱ ከአምስት ዓመታት በላይ በስደት የኖሩ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በድሃ ሀገራት በሚገኙ ሰፋፊ ካምፖች ውስጥ ተወስነው ይገኛሉ። ኮሚሽነር ሳሊህ፣ የሰብአዊ ዕርዳታ የሰዎችን ሕይወት ማትረፍ ቢችልም፣ ትውልዶችን ላልተወሰነ ጊዜ ለመደገፍ የታሰበ አለመሆኑን ገልጸው፣ ተቋማቸው በሰብአዊ ዕርዳታ ላይ ጥገኛ የሆኑ የረጅም ጊዜ ስደተኞችን ቁጥር እ.ኤ.አ. በ2035 በግማሽ ለመቀነስ ማቀዱን ተናግረዋል።
ሪፖርቱ አክሎም ባለፈው ዓመት በሀገራቸው ውስጥ የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር 68.7 ሚሊዮን መድረሱን ያሳያል። በሱዳን ያለው ቀጣይነት ያለው ጦርነት 9.1 ሚሊዮን ሰዎችን በማፈናቀል በዓለም ትልቁን የውስጥ መፈናቀል አስከትሏል። ኮሎምቢያ፣ ሶሪያ፣ የመን እና አፍጋኒስታንም ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ይገኙባቸዋል። የ2026 የትንበያ መረጃዎችም ከዚህ የተሻለ ተስፋ አላሳዩም። በየካቲት ወር የተቀሰቀሰውን የኢራን ጦርነት ተከትሎ፣ እስከ መጋቢት ወር ድረስ በኢራን ውስጥ 3.2 ሚሊዮን ሰዎች የተፈናቀሉ ሲሆን፣ በግንቦት ወር አጋማሽ ደግሞ አንድ ሚሊዮን ሰዎች በሊባኖስ ውስጥ ተፈናቅለዋል። ይህ ሁኔታ ተቀባይነት የሌለው እና አዲስ የተለመደ ክስተት እንዳይሆን መከላከል እንደሚያስፈልግ ኃላፊው አሳስበዋል።
በ2025 ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት 4.4 ሚሊዮን ስደተኞች ውስጥ 90 በመቶ የሚሆኑት ወደ ሶሪያ፣ አፍጋኒስታን እና ሱዳን ያቀኑ ናቸው። ይህ ቁጥር ተቋሙ መረጃ መሰብሰብ ከጀመረበት ባለፉት ስድስት አሥርት ዓመታት ውስጥ ሁለተኛው ከፍተኛ ቁጥር ነው። በተመሳሳይ፣ 10.3 ሚሊዮን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል። ነገር ግን ኃላፊው፣ ብዙዎቹ ወደ ሀገራቸው የተመለሱት በጫና እና ክብር ያለው ሕይወት ለመምራት የሚያስችል መሠረተ ልማት በሌለበት ሁኔታ መሆኑን አስጠንቅቀዋል። በተጨማሪም፣ ዜግነት የሌላቸው ሰዎች (በተለይም የሚየንማሩ ሮሂንጋዎች) በባንግላዲሽ፣ አይቮሪኮስት፣ ታይላንድ እና ምያንማር በብዛት የሚገኙ ሲሆን፣ ባለፈው ዓመት ዜግነት ማግኘት የቻሉት 46 ሺህ ብቻ ናቸው።
በ2024 ከነበረው 188 ሺህ የስደተኞች ሰፈራ አሃዝ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱን የገለጹት ሳሊህ፣ መንግሥታት ህጋዊ የሰፈራ መንገዶችን እንዲያስፋፉ ጠይቀዋል። አክለውም፣ "እያንዳንዱ አደገኛ የባህር ጉዞ እና በበረሃ ውስጥ የሚከሰት ሞት የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ውድቀት ማሳያ ነው፤ የዚህ ውድቀት ሰብአዊ ዋጋ የሚለካው በስታትስቲክስ ሳይሆን በሰዎች ሕይወት ነው" ብለዋል።
16 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአዲስ አበባ የተጠራው የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎች ስብሰባ ውዝግብ ፈጠረ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ከዛሬ አንስቶ ለሚቀጥሉት ቀናት የሚካሄደው የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎች ውይይት ከጅምሩ ውዝግብ ተፈጥሮበታል፡፡ ስብሰባው የተጠራው አምስትዮሽ ሀይሎች ማለትም በአፍሪካ ህብረት፣ በኢጋድ፣ በተመድ፣ በአውሮፓ ህብረትና በአረብ ሊግ አማካኝነት ነው፡፡
የስብሰባው ዋነኛ አላማም ባለፈው ወር በበርሊን በተከናወነው 3ተኛው የሱዳን አለም አቀፍ ጉባኤ ላይ ያልተሳተፉ የፖለቲካ ሀይሎችን አገናኝቶ እንዲወያዩ ማድረግ ነው፡፡ በስብሰባው ላይ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደሚሳተፉ አስቀድመው ገልፀው የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ ሰአት ግን ራሳቸውን ማግለላቸውን የገለፁ ፓርቲዎች እንዳሉ ሱዳን ትሪቢዩን ዘግቧል፡፡ በተለይም ‹‹ሶሙድ›› በሚል የሚጠራው የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ያቀፈው ግንባር ክፍፍል መፍጠሩን አስረድቷል፡፡
በቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ የሚመራው ሶሙድ ውስጥ ከተጠቃለሉት ፓርቲዎች መካከል የተወሰኑት አዲስ አበባ ሲገቡ የተወሰኑት ደግሞ መቅረታቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ የመሀመድ ዳጋሎ ፈጥኖ ደራሽ ሀይል አጋር የሆኑ ፓርቲዎች እየተሳተፉ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው በሌተና ጄኔራል አልብሩሀን የሚመራው መንግስት ጥሪ ቢደርሰውም ለመሳተፍ ፈቃደኛ ሳይሆን መቅረቱን ገልጿል፡፡ አምስቱ ቀጣናዊና አለም አቀፍ ድርጅቶች ያዘጋጁት ይህ ስብሰባ በሁለት የተከፈለ ሲሆን ዛሬ የተጀመረው አንደኛው ክፍል ነው፡፡ በቀጣይነት ማለትም ከጁላይ 8 እስከ 9 ሌላ የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎችን ያሳተፈ ስብሰባ እንደሚደረግም ዘገባው አስታውቋል፡፡
የስብሰባው ዋነኛ አላማም ባለፈው ወር በበርሊን በተከናወነው 3ተኛው የሱዳን አለም አቀፍ ጉባኤ ላይ ያልተሳተፉ የፖለቲካ ሀይሎችን አገናኝቶ እንዲወያዩ ማድረግ ነው፡፡ በስብሰባው ላይ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደሚሳተፉ አስቀድመው ገልፀው የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ ሰአት ግን ራሳቸውን ማግለላቸውን የገለፁ ፓርቲዎች እንዳሉ ሱዳን ትሪቢዩን ዘግቧል፡፡ በተለይም ‹‹ሶሙድ›› በሚል የሚጠራው የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ያቀፈው ግንባር ክፍፍል መፍጠሩን አስረድቷል፡፡
በቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ የሚመራው ሶሙድ ውስጥ ከተጠቃለሉት ፓርቲዎች መካከል የተወሰኑት አዲስ አበባ ሲገቡ የተወሰኑት ደግሞ መቅረታቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ የመሀመድ ዳጋሎ ፈጥኖ ደራሽ ሀይል አጋር የሆኑ ፓርቲዎች እየተሳተፉ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው በሌተና ጄኔራል አልብሩሀን የሚመራው መንግስት ጥሪ ቢደርሰውም ለመሳተፍ ፈቃደኛ ሳይሆን መቅረቱን ገልጿል፡፡ አምስቱ ቀጣናዊና አለም አቀፍ ድርጅቶች ያዘጋጁት ይህ ስብሰባ በሁለት የተከፈለ ሲሆን ዛሬ የተጀመረው አንደኛው ክፍል ነው፡፡ በቀጣይነት ማለትም ከጁላይ 8 እስከ 9 ሌላ የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎችን ያሳተፈ ስብሰባ እንደሚደረግም ዘገባው አስታውቋል፡፡
17 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሰው ሰራሽ የአየር ንብረት ለውጥ እና በተፈጥሯዊው የ'ኤልኒኞ' ክስተት ውህደት የተነሳ ዓለም አቀፋዊ የአየር ሁኔታ በከፍተኛ ደረጃ ሊዛባ እንደሚችል ሳይንቲስቶች ሥጋታቸውን ገለጹ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ባወጣው አዲስ ማስጠንቀቂያ፣ ይህ አዲስ የኤልኒኞ ምዕራፍ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ሊጀምር እንደሚችል አስታውቋል።
የዓለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት እንደገለጸው፣ ይህ የኤልኒኞ ክስተት በቀሪዎቹ የ2026 ወራት ውስጥ ይበልጥ እየጠነከረ ሊሄድ ይችላል። ይህም ቀድሞውንም በአየር ንብረት ለውጥ ጫና ውስጥ በምትገኘው ፕላኔታችን ላይ የሙቀት መጠኑን በከፍተኛ ሁኔታ ከመጨመሩም በላይ፣ በበርካታ የዓለም ክፍሎች እጅግ የከፋ የአየር ሁኔታን ሊያስከትል እንደሚችል ተነግሯል።
የተለያዩ ሀገራት ብሔራዊ የአየር ሁኔታ ትንበያ ኤጀንሲዎች መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ክስተቱ እስካሁን በታሪክ ከተመዘገቡት ሁሉ እጅግ ጠንካራ ከሚባሉት አንዱ ሊሆን ስለሚችል "ሱፐር ኤልኒኞ" ወደሚባል ደረጃ ሊያድግ ይችላል።
ምንም እንኳን የኤልኒኞን መነሻ ትክክለኛ ጊዜ እና ጥንካሬ አስቀድሞ መተንበይ ፈታኝ ቢሆንም፣ ሳይንቲስቶች የክስተቱን ፍንጮች ለማግኘት በማዕከላዊ ፓስፊክ ውቅያኖስ አካባቢ ያለውን ሁኔታ በቅርበት እየተከታተሉ ይገኛሉ።
የዓለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት እንደገለጸው፣ ይህ የኤልኒኞ ክስተት በቀሪዎቹ የ2026 ወራት ውስጥ ይበልጥ እየጠነከረ ሊሄድ ይችላል። ይህም ቀድሞውንም በአየር ንብረት ለውጥ ጫና ውስጥ በምትገኘው ፕላኔታችን ላይ የሙቀት መጠኑን በከፍተኛ ሁኔታ ከመጨመሩም በላይ፣ በበርካታ የዓለም ክፍሎች እጅግ የከፋ የአየር ሁኔታን ሊያስከትል እንደሚችል ተነግሯል።
የተለያዩ ሀገራት ብሔራዊ የአየር ሁኔታ ትንበያ ኤጀንሲዎች መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ክስተቱ እስካሁን በታሪክ ከተመዘገቡት ሁሉ እጅግ ጠንካራ ከሚባሉት አንዱ ሊሆን ስለሚችል "ሱፐር ኤልኒኞ" ወደሚባል ደረጃ ሊያድግ ይችላል።
ምንም እንኳን የኤልኒኞን መነሻ ትክክለኛ ጊዜ እና ጥንካሬ አስቀድሞ መተንበይ ፈታኝ ቢሆንም፣ ሳይንቲስቶች የክስተቱን ፍንጮች ለማግኘት በማዕከላዊ ፓስፊክ ውቅያኖስ አካባቢ ያለውን ሁኔታ በቅርበት እየተከታተሉ ይገኛሉ።
17 days ago
ተፈጸመ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
17 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሱማሊያ አለም አቀፍ አጋሮች መንግስትና ተቃዋሚዎች በምርጫ ዙሪያ ንግግራቸውን እንዲቀጥሉ አሳሰቡ፡፡ በሱማሊያ ውስጥ የተፈጠረውን ፖለቲካዊ ውጥረት ተከትሎ አለም አቀፍ አጋሮች የፌዴራል መንግስቱና ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውይይታቸውን በመቀጠል የምርጫ ፍኖተ ካርታ እንዲያወጡ አሳሰቡ፡፡
ዩናይትድ ኪንግደም፣ የተመድ የሽግግር ተልእኮ ለሱማሊያ፣ የአውሮፓ ህብረት፣ ስዊድን፣ ስዊዘርላንድና ኖርዌይ ዛሬ ባወጡት የጋራ መግለጫ ‹‹በዚህ ወሳኝ ፖለቲካዊ ወቅት የሱማሊያ መሪዎች ለአገራቸው ብሄራዊ ጥቅም ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ሁሉም አካላት በተቻለ ፍጥነት ውይይታቸውን ቀጥለው ለሱማሊያ ህዝብ ጥቅም ሲሉ በምርጫ ፍኖተ ካርታ ላይ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ጥሪያችንን እናቀርባለን›› ያለው መግለጫቸው ሁሉም ውጥረትን ከሚያባብስ ድርጊት እንዲቆጠቡም አሳስቧል፡፡
በሱማሊያዊያን በሚመራው ውይይት ላይ ድጋፍ እንዲሰጡ ከተጠየቁ ለማገዝ ዝግጁ መሆናቸውንም ገልጿል፡፡ ይህ መግለጫ ሊወጣ የቻለው የሱማሊያ ፌዴራል መንግስትና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በህገ መንግስት ለውጥና ፖለቲካዊ ሽግግር ዙሪያ ያደረጉት ውይይት ያለ ስምምነት መበተኑን ተከትሎ ነው፡፡
ዩናይትድ ኪንግደም፣ የተመድ የሽግግር ተልእኮ ለሱማሊያ፣ የአውሮፓ ህብረት፣ ስዊድን፣ ስዊዘርላንድና ኖርዌይ ዛሬ ባወጡት የጋራ መግለጫ ‹‹በዚህ ወሳኝ ፖለቲካዊ ወቅት የሱማሊያ መሪዎች ለአገራቸው ብሄራዊ ጥቅም ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ሁሉም አካላት በተቻለ ፍጥነት ውይይታቸውን ቀጥለው ለሱማሊያ ህዝብ ጥቅም ሲሉ በምርጫ ፍኖተ ካርታ ላይ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ጥሪያችንን እናቀርባለን›› ያለው መግለጫቸው ሁሉም ውጥረትን ከሚያባብስ ድርጊት እንዲቆጠቡም አሳስቧል፡፡
በሱማሊያዊያን በሚመራው ውይይት ላይ ድጋፍ እንዲሰጡ ከተጠየቁ ለማገዝ ዝግጁ መሆናቸውንም ገልጿል፡፡ ይህ መግለጫ ሊወጣ የቻለው የሱማሊያ ፌዴራል መንግስትና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በህገ መንግስት ለውጥና ፖለቲካዊ ሽግግር ዙሪያ ያደረጉት ውይይት ያለ ስምምነት መበተኑን ተከትሎ ነው፡፡
18 days ago
ኪዱ አረፈ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
18 days ago
የገዥው ቦታ አዲስ ሰው ተሾመበት
#ethiopia | እዮብ ተካልኝ (ፒኤችዲ) ወደ ብሄራዊ ባንክ ገዥነት መስከረም ላይ ከሄዱ በኋላ ወሳኝ የሚባለው የገንዘብ ሚኒስቴር የፊሲካል ፖሊሲ እና ፐብሊክ ፋይናንስ አስተዳደር ሚኒስትር ደኤታ መደብ ክፍት ሆኖ ነበር።
አሁን ከረጅም ቆይታ በኋላ አቶ ፍቃዱ ሆረታ ተመድበውበታል ያለው ቅዳሜገበያ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | እዮብ ተካልኝ (ፒኤችዲ) ወደ ብሄራዊ ባንክ ገዥነት መስከረም ላይ ከሄዱ በኋላ ወሳኝ የሚባለው የገንዘብ ሚኒስቴር የፊሲካል ፖሊሲ እና ፐብሊክ ፋይናንስ አስተዳደር ሚኒስትር ደኤታ መደብ ክፍት ሆኖ ነበር።
አሁን ከረጅም ቆይታ በኋላ አቶ ፍቃዱ ሆረታ ተመድበውበታል ያለው ቅዳሜገበያ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
23 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኳታር መንግስት ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ቻርተር ያለውን ሙሉ ቁርጠኝነት በማረጋገጥ፣ በቻርተሩ ላይ እየተፈጸሙ ያሉ ተደጋጋሚ ጥሰቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ ጥሪ አቀረበ። ኳታር በተመድ ማዕከልነት እና በቻርተሩ ላይ የተመሰረተውን ዓለም አቀፍ ስርዓት ለማጠናከር የምታደርገውን ጥረት እንዲሁም ቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
ይህ የተገለጸው በኒውዮርክ የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት “የተመድ ቻርተርን ማክበር እና በተመድ ላይ የተመሰረተውን ዓለም አቀፍ ስርዓት ማጠናከር” በሚል ርዕስ በተካሄደው ከፍተኛ የውይይት መድረክ ላይ፣ በተመድ የኳታር ቋሚ መልዕክተኛ በሆኑት ሼክ አሊያ አህመድ ቢን ሰይፍ አል-ታኒ አማካኝነት ነው። መልዕክተኛዋ በመግለጫቸው፣ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቂያ በኋላ የተመሰረተው የተመድ ቻርተር የህግ ሰነድ ብቻ ሳይሆን የጦርነትን አደጋ ለመከላከል ቃል የተገባበት የሞራል ስምምነት መሆኑን አስምረውበታል።
አክለውም አሁን ያለው በቻርተር ላይ የተመሰረተው ዓለም አቀፍ ስርዓት፣ የሀገራትን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት በሚጥሱ አደገኛ ጥቃቶች ምክንያት ከዚህ ቀደም ታይቶ ለማይታወቅ ፈተና መጋለጡን ጠቁመዋል። እነዚህ ጥቃቶች የተመድን ተዓማኒነት የሚሸረሽሩ በመሆናቸው፣ ለቻርተሩ ቁርጠኛ የሆነ እና በተባበሩት መንግስታት በኩል ብዝሃነትን የሚያጠናክር እውነተኛ የፖለቲካ ፍላጎት ማምጣት በእጅጉ እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል። አሁን ያሉትን ዓለም አቀፋዊ ፈተናዎች ለመፍታት ከቻርተሩ አላማዎች እና ከተመድ ምስረታ ግቦች ጋር የሚጣጣም የጋራ ዓለም አቀፋዊ ምላሽ እንደሚያስፈልግም መልዕክተኛዋ አብራርተዋል።
በዚህ ረገድ ሼክ አሊያ የቻርተሩን መርሆዎች ሙሉ በሙሉ መተግበር አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው፣ የቻርተሩን ድንጋጌዎች በሚተረጉሙበት ወቅት አድልዎ ከማድረግ መቆጠብ ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል። በተጨማሪም በሀገራት መካከል ያለውን የሉዓላዊነት እኩልነት መርህ በማጉላት፣ በተለይም አሁን ባለው የዓለም አቀፍ ህግ እና የዓለም አቀፍ የሰብአዊ ህግ ግልጽ ጥሰቶች መሃል የኃይል እርምጃ መውሰድ ወይም በኃይል መዛት ሊከለከል እንደሚገባ አሳስበዋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የነባሩ ዓለም አቀፍ ስርዓት ዋነኛ ማዕቀፍ ሆኖ መቀጠሉ ወሳኝ መሆኑን ኳታር እንደምትገነዘብ ያነሱት መልዕክተኛዋ፣ ስርዓቱ የሃያ አንደኛውን ክፍለ ዘመን ተግዳሮቶች መቋቋም የሚችል፣ ሁሉን አቀፍ እና ውጤታማ እንዲሆን የተመድ ተቋማዊ ማሻሻያ በፍጥነት ሊተገበር እንደሚገባ አሳስበዋል። ተቋሙ ተልዕኮውን በሚገባ እንዲወጣ በፋይናንስ፣ በሰው ኃይል እና በተቋማዊ አቅም ሊጠናከር እንደሚገባም ጠቁመዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ግጭትን የመከላከል ስርዓት ላይ ኢንቨስት ማድረግ እና የግጭቶችን መንስኤዎች መፍታት ወሳኝ መሆኑን የገለጹት መልዕክተኛዋ፣ ኳታር ሽምግልናን እና የመከላከያ ዲፕሎማሲን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲዋ ዋነኛ ምሰሶ አድርጋ እንደምትጠቀም አስታውሰዋል። ኳታር የተኩስ አቁም ስምምነቶችን፣ የፖለቲካ እስረኞች ልውውጥን፣ የግጭት አፈታት እና የሰላም ስምምነቶችን በተለያዩ አህጉራት በማመቻቸት የተመድ ስትራቴጂካዊ አጋር እና ታማኝ ዓለም አቀፍ አደራዳሪ መሆኗን አስመስክራለች ብለዋል።
የኳታር መንግስት በአሜሪካ እና በኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ መካከል ፓኪስታን እየመራች ላለው የሽምግልና ጥረት ምስጋናዋን እንደምታቀርብ እና ጥረቱንም እንደምትደግፍ አረጋግጠዋል። በቀጠናው ውጥረትን ለማርገብ፣ ሰላም እና መረጋጋትን ለማምጣት የሚያስችሉ እነዚህን የሽምግልና ጥረቶች ኳታር ሙሉ በሙሉ እንደምትደግፍም መልዕክተኛዋ አረጋግጠዋል።
ይህ የተገለጸው በኒውዮርክ የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት “የተመድ ቻርተርን ማክበር እና በተመድ ላይ የተመሰረተውን ዓለም አቀፍ ስርዓት ማጠናከር” በሚል ርዕስ በተካሄደው ከፍተኛ የውይይት መድረክ ላይ፣ በተመድ የኳታር ቋሚ መልዕክተኛ በሆኑት ሼክ አሊያ አህመድ ቢን ሰይፍ አል-ታኒ አማካኝነት ነው። መልዕክተኛዋ በመግለጫቸው፣ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቂያ በኋላ የተመሰረተው የተመድ ቻርተር የህግ ሰነድ ብቻ ሳይሆን የጦርነትን አደጋ ለመከላከል ቃል የተገባበት የሞራል ስምምነት መሆኑን አስምረውበታል።
አክለውም አሁን ያለው በቻርተር ላይ የተመሰረተው ዓለም አቀፍ ስርዓት፣ የሀገራትን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት በሚጥሱ አደገኛ ጥቃቶች ምክንያት ከዚህ ቀደም ታይቶ ለማይታወቅ ፈተና መጋለጡን ጠቁመዋል። እነዚህ ጥቃቶች የተመድን ተዓማኒነት የሚሸረሽሩ በመሆናቸው፣ ለቻርተሩ ቁርጠኛ የሆነ እና በተባበሩት መንግስታት በኩል ብዝሃነትን የሚያጠናክር እውነተኛ የፖለቲካ ፍላጎት ማምጣት በእጅጉ እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል። አሁን ያሉትን ዓለም አቀፋዊ ፈተናዎች ለመፍታት ከቻርተሩ አላማዎች እና ከተመድ ምስረታ ግቦች ጋር የሚጣጣም የጋራ ዓለም አቀፋዊ ምላሽ እንደሚያስፈልግም መልዕክተኛዋ አብራርተዋል።
በዚህ ረገድ ሼክ አሊያ የቻርተሩን መርሆዎች ሙሉ በሙሉ መተግበር አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው፣ የቻርተሩን ድንጋጌዎች በሚተረጉሙበት ወቅት አድልዎ ከማድረግ መቆጠብ ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል። በተጨማሪም በሀገራት መካከል ያለውን የሉዓላዊነት እኩልነት መርህ በማጉላት፣ በተለይም አሁን ባለው የዓለም አቀፍ ህግ እና የዓለም አቀፍ የሰብአዊ ህግ ግልጽ ጥሰቶች መሃል የኃይል እርምጃ መውሰድ ወይም በኃይል መዛት ሊከለከል እንደሚገባ አሳስበዋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የነባሩ ዓለም አቀፍ ስርዓት ዋነኛ ማዕቀፍ ሆኖ መቀጠሉ ወሳኝ መሆኑን ኳታር እንደምትገነዘብ ያነሱት መልዕክተኛዋ፣ ስርዓቱ የሃያ አንደኛውን ክፍለ ዘመን ተግዳሮቶች መቋቋም የሚችል፣ ሁሉን አቀፍ እና ውጤታማ እንዲሆን የተመድ ተቋማዊ ማሻሻያ በፍጥነት ሊተገበር እንደሚገባ አሳስበዋል። ተቋሙ ተልዕኮውን በሚገባ እንዲወጣ በፋይናንስ፣ በሰው ኃይል እና በተቋማዊ አቅም ሊጠናከር እንደሚገባም ጠቁመዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ግጭትን የመከላከል ስርዓት ላይ ኢንቨስት ማድረግ እና የግጭቶችን መንስኤዎች መፍታት ወሳኝ መሆኑን የገለጹት መልዕክተኛዋ፣ ኳታር ሽምግልናን እና የመከላከያ ዲፕሎማሲን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲዋ ዋነኛ ምሰሶ አድርጋ እንደምትጠቀም አስታውሰዋል። ኳታር የተኩስ አቁም ስምምነቶችን፣ የፖለቲካ እስረኞች ልውውጥን፣ የግጭት አፈታት እና የሰላም ስምምነቶችን በተለያዩ አህጉራት በማመቻቸት የተመድ ስትራቴጂካዊ አጋር እና ታማኝ ዓለም አቀፍ አደራዳሪ መሆኗን አስመስክራለች ብለዋል።
የኳታር መንግስት በአሜሪካ እና በኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ መካከል ፓኪስታን እየመራች ላለው የሽምግልና ጥረት ምስጋናዋን እንደምታቀርብ እና ጥረቱንም እንደምትደግፍ አረጋግጠዋል። በቀጠናው ውጥረትን ለማርገብ፣ ሰላም እና መረጋጋትን ለማምጣት የሚያስችሉ እነዚህን የሽምግልና ጥረቶች ኳታር ሙሉ በሙሉ እንደምትደግፍም መልዕክተኛዋ አረጋግጠዋል።
24 days ago
የሴቶች እኩልነት በተግባር…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሻለችና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ወሳኝ ነው።
የመደመር ዕሳቤ ለሴቶች እኩልነትና ፍትሐዊ ተጠቃሚነት፣ ለሕፃናት መብት፣ ለደህንነትና ብሩህ ዓለም የሚታገል የጠራ አስተሳሰብ እና ጽኑ አቋም አለው።
ባለፉት ዓመታት በሚሊየን የሚቆጠሩ ሴቶች የፖለቲካ ተዋናይ እንዲሁም የሀብት ባለቤት እንዲሆኑ በርካታ የሪፎርም ሥራዎች ተከናውነዋል።
ቀደም ሲል ከፖለቲካውና ከኢኮኖሚው ማዕከል ተገልለው የነበሩ ሴቶች በሀገር ግንባታ ሂደት እንደ አጋር እና ተረጂ ሳይሆን እንደ ዋና ባለቤትና አንቀሳቃሽ ኃይል እንዲሆኑ ተደርጓል።
መንግሥት የእናቶችን ጫና ለመቀነስ ባከናወናቸው ሥራዎች ሕፃናት የምገባና ምቹ የመማሪያ አካባቢዎች ተሟልቶላቸው እንዲማሩ ለማድረግ ሥራዎችን ጀምሯል።
የእናቶችና የሕፃናት ሆስፒታል፣ የሴቶች ተሃድሶና ልህቀት ማዕከል እንዲሁም የእንጀራ መጋገሪያ ፋብሪካዎችን በመገንባት የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ እንቅስቃሴ ተደርጓል።
“ሴቶች ሲበለጽጉ ሀገር ትበለፅጋለች” የሚለውን መርሕ በተግባር ለማዋል በተደረገው ጥረት ይበል የሚያሰኝ ውጤት የተገኘ ሲሆን፥ የሴቶች ውሳኔ ሰጪነትን ከተራ ተሳትፎነት ወደ ማዕከላዊ ተዋናይነት ማሳደግ ተችሏል።
የሴቶች ተሳትፎ በፌዴራል ደረጃ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ውክልና 42 በመቶ፤ በክልል ምክር ቤቶች ደግሞ 45 በመቶ ደርሷል።
በአስፈጻሚ ደረጃ ከሚመደቡ የፌዴራል የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውስጥ 51 በመቶው ሴቶች ሲሆኑ፥ 30 በመቶው ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የተቋማት ኃላፊዎችና አምባሳደሮች ደግሞ ሴቶች ናቸው።
በአጠቃላይ በዴሞክራሲ ተቋማት፣ በፍርድ ቤቶች፣ በከንቲባነትና በአስተዳዳሪነት ደረጃ በኃላፊነት ተመድበው እንዲሠሩ ተደርጓል።
አሁን ላይ ሴቶች በቤተሰብና በአካባቢ ማሕበረሰብ ውስጥ የመደመጥ እና የመወሰን አቅማቸው 60 በመቶ ደርሷል።
ይህ ተጨባጭ ተሳትፎ በሀገራዊ የፖሊሲ ቀረጻና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶች ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ እንዲኖራቸው ዕድል ፈጥሯል።
በኢኮኖሚ ዘርፍ በተወሰደው የሪፎርም እርምጃ የሴቶች የመሬት ባለቤትነትና የፋይናንስ ተጠቃሚነት ተረጋግጧል።
የሴቶች የባንክ ሒሳብ የመክፈት መጠን ከ20 በመቶ ወደ 43 በመቶ አድጓል።
13 ሚሊየን የሚሆኑት ሴቶች በብድርና ቁጠባ ማሕበራት ተደራጅተው 30 ቢሊየን የሚደርስ ብር ለመቆጠብ የቻሉ ሲሆን፥ 7 ሚሊየን የሚሆኑ ሴቶች ደግሞ የመሬት ባለቤትነታቸው ተረጋግጧል።
የሴቶችን ደህንነት በማረጋገጥ ዙሪያ በተሰራው ሥራ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የሥነ ሕዝብ ፈንድ ሽልማት እና እውቅና ለማግኘት በቅታለች።
በጤናው ዘርፍ የሴቶች የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ላይ መሠረታዊ ዕድገት የተመዘገበ ሲሆን፤ በትምህርት ዘርፍም የሴቶች ተሳትፎ በመጀመሪያና በሁለተኛ ደረጃ ከወንዶች እኩል ሆኗል።
በዲጂታል ዘርፍ የሞባይል ስልክ ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶች ድርሻ 49 በመቶ የደረሰ ሲሆን፥ ከእነዚህ ውስጥ 36 በመቶ የሚሆኑት ለፋይናንስ ግብይት እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሻለችና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ወሳኝ ነው።
የመደመር ዕሳቤ ለሴቶች እኩልነትና ፍትሐዊ ተጠቃሚነት፣ ለሕፃናት መብት፣ ለደህንነትና ብሩህ ዓለም የሚታገል የጠራ አስተሳሰብ እና ጽኑ አቋም አለው።
ባለፉት ዓመታት በሚሊየን የሚቆጠሩ ሴቶች የፖለቲካ ተዋናይ እንዲሁም የሀብት ባለቤት እንዲሆኑ በርካታ የሪፎርም ሥራዎች ተከናውነዋል።
ቀደም ሲል ከፖለቲካውና ከኢኮኖሚው ማዕከል ተገልለው የነበሩ ሴቶች በሀገር ግንባታ ሂደት እንደ አጋር እና ተረጂ ሳይሆን እንደ ዋና ባለቤትና አንቀሳቃሽ ኃይል እንዲሆኑ ተደርጓል።
መንግሥት የእናቶችን ጫና ለመቀነስ ባከናወናቸው ሥራዎች ሕፃናት የምገባና ምቹ የመማሪያ አካባቢዎች ተሟልቶላቸው እንዲማሩ ለማድረግ ሥራዎችን ጀምሯል።
የእናቶችና የሕፃናት ሆስፒታል፣ የሴቶች ተሃድሶና ልህቀት ማዕከል እንዲሁም የእንጀራ መጋገሪያ ፋብሪካዎችን በመገንባት የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ እንቅስቃሴ ተደርጓል።
“ሴቶች ሲበለጽጉ ሀገር ትበለፅጋለች” የሚለውን መርሕ በተግባር ለማዋል በተደረገው ጥረት ይበል የሚያሰኝ ውጤት የተገኘ ሲሆን፥ የሴቶች ውሳኔ ሰጪነትን ከተራ ተሳትፎነት ወደ ማዕከላዊ ተዋናይነት ማሳደግ ተችሏል።
የሴቶች ተሳትፎ በፌዴራል ደረጃ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ውክልና 42 በመቶ፤ በክልል ምክር ቤቶች ደግሞ 45 በመቶ ደርሷል።
በአስፈጻሚ ደረጃ ከሚመደቡ የፌዴራል የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውስጥ 51 በመቶው ሴቶች ሲሆኑ፥ 30 በመቶው ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የተቋማት ኃላፊዎችና አምባሳደሮች ደግሞ ሴቶች ናቸው።
በአጠቃላይ በዴሞክራሲ ተቋማት፣ በፍርድ ቤቶች፣ በከንቲባነትና በአስተዳዳሪነት ደረጃ በኃላፊነት ተመድበው እንዲሠሩ ተደርጓል።
አሁን ላይ ሴቶች በቤተሰብና በአካባቢ ማሕበረሰብ ውስጥ የመደመጥ እና የመወሰን አቅማቸው 60 በመቶ ደርሷል።
ይህ ተጨባጭ ተሳትፎ በሀገራዊ የፖሊሲ ቀረጻና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶች ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ እንዲኖራቸው ዕድል ፈጥሯል።
በኢኮኖሚ ዘርፍ በተወሰደው የሪፎርም እርምጃ የሴቶች የመሬት ባለቤትነትና የፋይናንስ ተጠቃሚነት ተረጋግጧል።
የሴቶች የባንክ ሒሳብ የመክፈት መጠን ከ20 በመቶ ወደ 43 በመቶ አድጓል።
13 ሚሊየን የሚሆኑት ሴቶች በብድርና ቁጠባ ማሕበራት ተደራጅተው 30 ቢሊየን የሚደርስ ብር ለመቆጠብ የቻሉ ሲሆን፥ 7 ሚሊየን የሚሆኑ ሴቶች ደግሞ የመሬት ባለቤትነታቸው ተረጋግጧል።
የሴቶችን ደህንነት በማረጋገጥ ዙሪያ በተሰራው ሥራ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የሥነ ሕዝብ ፈንድ ሽልማት እና እውቅና ለማግኘት በቅታለች።
በጤናው ዘርፍ የሴቶች የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ላይ መሠረታዊ ዕድገት የተመዘገበ ሲሆን፤ በትምህርት ዘርፍም የሴቶች ተሳትፎ በመጀመሪያና በሁለተኛ ደረጃ ከወንዶች እኩል ሆኗል።
በዲጂታል ዘርፍ የሞባይል ስልክ ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶች ድርሻ 49 በመቶ የደረሰ ሲሆን፥ ከእነዚህ ውስጥ 36 በመቶ የሚሆኑት ለፋይናንስ ግብይት እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።
Sponsored by
Surafel
29 days ago
መንግሥት ሰላም ከማስጠበቅ ጎን ለጎን የሕዝብን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ሥራዎች አከናውኗል - አቶ መሐመድ እድሪስ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሰላም ከማስፈን ሥራ ጎን ለጎን የሕዝብን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ሥራዎች አከናውኗል አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ።
በብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የጎንደር ጊዜያዊ ዲሞብላይዜሽን ማዕከል ለቀድሞ ታጣቂዎች ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል።
ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ሰላም ወሳኝ ጉዳይ በመሆኑ መንግሥት ሁልጊዜ ለሰላም በሩ ክፍት ነው።
የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽነር ተመሰገን ጥላሁን በበኩላቸው÷ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተሃድሶ ስልጠና ከ88 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎች ስልጠና መውሰዳቸውን ጠቁመዋል።
ከፍተኛ በጀት ተመድቦ ታጣቂዎች ወደ መደበኛ ሕይወታቸው እንዲመለሱ እና በዘላቂነት እንዲቋቋሙ እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።
በአማራ ክልል በሁለት ዙር በ4 ማዕከሎች ከ15 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎች በተሃድሶ ስልጠና እንዲያልፉ መደረጉን አንስተዋል።
የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎችን መልሶ የማቋቋም ሥራ በቀጣይ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
በምናለ አየነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሰላም ከማስፈን ሥራ ጎን ለጎን የሕዝብን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ሥራዎች አከናውኗል አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ።
በብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የጎንደር ጊዜያዊ ዲሞብላይዜሽን ማዕከል ለቀድሞ ታጣቂዎች ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል።
ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ሰላም ወሳኝ ጉዳይ በመሆኑ መንግሥት ሁልጊዜ ለሰላም በሩ ክፍት ነው።
የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽነር ተመሰገን ጥላሁን በበኩላቸው÷ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተሃድሶ ስልጠና ከ88 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎች ስልጠና መውሰዳቸውን ጠቁመዋል።
ከፍተኛ በጀት ተመድቦ ታጣቂዎች ወደ መደበኛ ሕይወታቸው እንዲመለሱ እና በዘላቂነት እንዲቋቋሙ እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።
በአማራ ክልል በሁለት ዙር በ4 ማዕከሎች ከ15 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎች በተሃድሶ ስልጠና እንዲያልፉ መደረጉን አንስተዋል።
የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎችን መልሶ የማቋቋም ሥራ በቀጣይ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
በምናለ አየነው
1 month ago
#ethiopia ኢትዮጵያ የመሪዎች የሥልጣን ዘመን ልትገድብ ነው
የተመድ እና አፍሪካ ኅብረት ማሳሰብያ
በባለሀብቶቹ ዘንድ ምን ተፈጠረ?
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
የተመድ እና አፍሪካ ኅብረት ማሳሰብያ
በባለሀብቶቹ ዘንድ ምን ተፈጠረ?
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
1 month ago
ኢትዮጵያ፦ የዓለም ሰላም ተሟጋች እና የፍትህ ፋና ወጊ
******************
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት ስናስብ ኢትዮጵያ ለዓለም ሰላምና ለፍትህ የከፈለችውን መተኪያ የሌለው መስዋዕትነት ማስታወስ ግድ ይላል።
ኢትዮጵያ ዓለም በጋራ ጉዳዮች ላይ ተሰባስቦ እንዲመክር ካላት ጽኑ አቋም የተነሳ እ.አ.አ በ1923 የመንግሥታቱ ማኅበር አባል ብትሆንም፣ ማኅበሩ ግን ከፋሺስት የመርዝ ጋዝ ጥቃት ሊጠብቃት አልቻለም።
ሀገራችን እ.አ.አ በ1936 በመንግሥታቱ ማኅበር ፊት ቀርባ "ዛሬ በእኛ ላይ የደረሰው ነገ በእናንተ ላይ ይደርሳል" በማለት ያሰማችው ትንቢታዊ ማስጠንቀቂያ በዓለም የዲፕሎማሲ ታሪክ ውስጥ የፍትህ ተሟጋችነታችን ቀዳሚ ማሳያ ነው።
ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሲያበቃም ኢትዮጵያ ከ51 የተመድ መሥራች ሀገራት አንዷ በመሆን የሀገራትን ሉዓላዊ እኩልነት የሚያረጋግጡ ድንጋጌዎች በቻርተሩ እንዲካተቱ ታሪካዊ ሚና ተጫውታለች።
ከቃላት ባለፈም በአፍሪካና በተለያዩ ሀገራት ለሚገኙ የነጻነት ታጋዮች መጠጊያና ደጋፊ በመሆን ለጥቁር ሕዝብ ኩራት ሆና ቆይታለች።
በሰላም ጥበቃ ረገድም ከኮሪያ ጦርነት ጀምሮ እስካሁን ከ100 ሺህ በላይ ወታደራዊና የፖሊስ አባላትን በማሰማራት የዓለምን ሰላም በመስዋዕትነት ስታስጠብቅ ኖራለች።
ዛሬም ኢትዮጵያ በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ውስጥ አፍሪካ ቋሚ መቀመጫና ፍትሃዊ ውክልና ሊኖራት ይገባል የሚለውን ጥያቄ በግንባር ቀደምነት በማንሳት ላይ ትገኛለች።
ይህ የዘመናት የፍትህ ተሟጋችነቷ ጉዞ የሰው ልጆች ሁሉ ድምጽ በእኩልነት እንዲሰማ ካላት ጽኑ ራዕይ የሚመነጭ ነው።
በለሚ ታደሰ
ዝርዝር ትንታኔውን በአስተያየት መስጫው ካጋራነው ሊንክ ያገኙታል 🔗
#ethiopian #diplomacy #un80 #globaljustice #peacekeeping #unitedafrica
******************
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት ስናስብ ኢትዮጵያ ለዓለም ሰላምና ለፍትህ የከፈለችውን መተኪያ የሌለው መስዋዕትነት ማስታወስ ግድ ይላል።
ኢትዮጵያ ዓለም በጋራ ጉዳዮች ላይ ተሰባስቦ እንዲመክር ካላት ጽኑ አቋም የተነሳ እ.አ.አ በ1923 የመንግሥታቱ ማኅበር አባል ብትሆንም፣ ማኅበሩ ግን ከፋሺስት የመርዝ ጋዝ ጥቃት ሊጠብቃት አልቻለም።
ሀገራችን እ.አ.አ በ1936 በመንግሥታቱ ማኅበር ፊት ቀርባ "ዛሬ በእኛ ላይ የደረሰው ነገ በእናንተ ላይ ይደርሳል" በማለት ያሰማችው ትንቢታዊ ማስጠንቀቂያ በዓለም የዲፕሎማሲ ታሪክ ውስጥ የፍትህ ተሟጋችነታችን ቀዳሚ ማሳያ ነው።
ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሲያበቃም ኢትዮጵያ ከ51 የተመድ መሥራች ሀገራት አንዷ በመሆን የሀገራትን ሉዓላዊ እኩልነት የሚያረጋግጡ ድንጋጌዎች በቻርተሩ እንዲካተቱ ታሪካዊ ሚና ተጫውታለች።
ከቃላት ባለፈም በአፍሪካና በተለያዩ ሀገራት ለሚገኙ የነጻነት ታጋዮች መጠጊያና ደጋፊ በመሆን ለጥቁር ሕዝብ ኩራት ሆና ቆይታለች።
በሰላም ጥበቃ ረገድም ከኮሪያ ጦርነት ጀምሮ እስካሁን ከ100 ሺህ በላይ ወታደራዊና የፖሊስ አባላትን በማሰማራት የዓለምን ሰላም በመስዋዕትነት ስታስጠብቅ ኖራለች።
ዛሬም ኢትዮጵያ በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ውስጥ አፍሪካ ቋሚ መቀመጫና ፍትሃዊ ውክልና ሊኖራት ይገባል የሚለውን ጥያቄ በግንባር ቀደምነት በማንሳት ላይ ትገኛለች።
ይህ የዘመናት የፍትህ ተሟጋችነቷ ጉዞ የሰው ልጆች ሁሉ ድምጽ በእኩልነት እንዲሰማ ካላት ጽኑ ራዕይ የሚመነጭ ነው።
በለሚ ታደሰ
ዝርዝር ትንታኔውን በአስተያየት መስጫው ካጋራነው ሊንክ ያገኙታል 🔗
#ethiopian #diplomacy #un80 #globaljustice #peacekeeping #unitedafrica
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) "ባለፈው አመት ብቻ ለአፍሪካ ህብረትና ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ደብዳቤ ፅፌ ነበር፡፡" ሲሉ ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናገሩ፡፡ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንቱን ሌተና ጄኔራል ታደሰ ወረደን አባረው የክልሉ ፕሬዝደንትነት ስልጣኑን የተቆጣጠሩት ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የፕሬዝደንትነት ስልጣኑን መልሰው ከያዙ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በሰጡት በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫ የፕሪቶሪያን ስምምነት በመጣስ የፌዴራል መንግስቱን ከሰዋል፡፡
በንግግራቸው ስምምነቱ መጣስ የጀመረው የትግራይ ሀይሎች ከባድ መሳሪያቸውን በሚያስረክቡበት ጊዜ መሆኑን ጠቅሰው በስምምነቱ መሰረት ተመሳሳይ ግዴታዎች እንዳልተፈፀሙ አስረድተዋል፡፡ ዶክተር ደብረፅዮን ሲናገሩ ‹‹ስምምነቱ የተጣሰው እኛ ከባድ መሳሪያዎችን ማስረከብ ስንጀምር ነው፡፡ ምክንያቱም ይህንን ተከትሎ የፌዴራል መንግስቱ ከትግራይ ክልል ውስጥ የፌዴራል ያልሆኑና የውጭ አገር ወታደሮችን የማስወጣት ግዴታ ነበረበት›› ብለዋል፡፡
ሲቀጥሉም የፌዴራል መንግስት የነዳጅ አቅርቦትን፣ የክልል በጀት ዝውውርን፣ በባንኮች ውስጥ ጥሬ ገንዘብን በመከልከል በክልሉ ውስጥ የኢኮኖሚ ጫናን እንዳጠናከረ ገልፀው አለም አቀፉ ማህበረሰብ ከትግራይ አመራሮች ለሚቀርብለት ማሳሰቢያ መልስ ሊሰጥ እንዳልቻለ አስታውቀዋል፡፡ ንግግራቸውን በመቀጠልም ‹‹ባለፈው አመት ብቻ እኔ አፍሪካ ህብረትንና ተመድን ጨምሮ ለአለም አቀፍ ማህበረሰብ 10 ጊዜ ደብዳቤ በመፃፍ የፕሪቶሪያን ስምምነት ለማዳን ጥረት እንዲያደርጉ ጠይቄያለሁ፡፡
ይሁን እንጂ ምንም አይነት ውጤት አልመጣም›› በማለት ገልፀዋል፡፡ ከጦርነቱ በፊት የነበረውን አስተዳደር ለመመለስ የፈለጉት በክልሉ ውስጥ ህገ መንግስታዊ አስተዳደርንና አስቻይ ፖለቲካዊ ሁኔታ ለመፍጠር መሆኑን የጠቀሱት ዶክተር ደብረፅዮን ጨምረውም ‹‹ለትግራይ ዘላቂ የፖለቲካ መፍትሄ የሚሆነው ምርጫ ማካሄድ ነበር፡፡ ነገር ግን አሁን ባለው አለመረጋጋትና መፈናቀል የተነሳ ታማኝነት ያለው ምርጫ ማካሄድ አይቻልም›› ብለዋል፡፡ ከ45 ፐርሰንት በላይ የሚሆነው የትግራይ መሬት በወረራ ስር መሆኑንና በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች መፈናቀላቸውን አስረድተውም በዚህ ሁኔታ ምርጫ ማካሄድ ትግራይን ሊበታትን እንደሚችል ገልፀዋል፡፡
በንግግራቸው ስምምነቱ መጣስ የጀመረው የትግራይ ሀይሎች ከባድ መሳሪያቸውን በሚያስረክቡበት ጊዜ መሆኑን ጠቅሰው በስምምነቱ መሰረት ተመሳሳይ ግዴታዎች እንዳልተፈፀሙ አስረድተዋል፡፡ ዶክተር ደብረፅዮን ሲናገሩ ‹‹ስምምነቱ የተጣሰው እኛ ከባድ መሳሪያዎችን ማስረከብ ስንጀምር ነው፡፡ ምክንያቱም ይህንን ተከትሎ የፌዴራል መንግስቱ ከትግራይ ክልል ውስጥ የፌዴራል ያልሆኑና የውጭ አገር ወታደሮችን የማስወጣት ግዴታ ነበረበት›› ብለዋል፡፡
ሲቀጥሉም የፌዴራል መንግስት የነዳጅ አቅርቦትን፣ የክልል በጀት ዝውውርን፣ በባንኮች ውስጥ ጥሬ ገንዘብን በመከልከል በክልሉ ውስጥ የኢኮኖሚ ጫናን እንዳጠናከረ ገልፀው አለም አቀፉ ማህበረሰብ ከትግራይ አመራሮች ለሚቀርብለት ማሳሰቢያ መልስ ሊሰጥ እንዳልቻለ አስታውቀዋል፡፡ ንግግራቸውን በመቀጠልም ‹‹ባለፈው አመት ብቻ እኔ አፍሪካ ህብረትንና ተመድን ጨምሮ ለአለም አቀፍ ማህበረሰብ 10 ጊዜ ደብዳቤ በመፃፍ የፕሪቶሪያን ስምምነት ለማዳን ጥረት እንዲያደርጉ ጠይቄያለሁ፡፡
ይሁን እንጂ ምንም አይነት ውጤት አልመጣም›› በማለት ገልፀዋል፡፡ ከጦርነቱ በፊት የነበረውን አስተዳደር ለመመለስ የፈለጉት በክልሉ ውስጥ ህገ መንግስታዊ አስተዳደርንና አስቻይ ፖለቲካዊ ሁኔታ ለመፍጠር መሆኑን የጠቀሱት ዶክተር ደብረፅዮን ጨምረውም ‹‹ለትግራይ ዘላቂ የፖለቲካ መፍትሄ የሚሆነው ምርጫ ማካሄድ ነበር፡፡ ነገር ግን አሁን ባለው አለመረጋጋትና መፈናቀል የተነሳ ታማኝነት ያለው ምርጫ ማካሄድ አይቻልም›› ብለዋል፡፡ ከ45 ፐርሰንት በላይ የሚሆነው የትግራይ መሬት በወረራ ስር መሆኑንና በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች መፈናቀላቸውን አስረድተውም በዚህ ሁኔታ ምርጫ ማካሄድ ትግራይን ሊበታትን እንደሚችል ገልፀዋል፡፡
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ምስጋና ለተመድ ዋና ፀኃፊ #abiyahmedali #ethiopia #antónioGuterres #unitednations #globaljustice #africaready
1 month ago
የጥቁር ሕዝቦች ድምፅ በተመድ አዳራሽ - ኢትዮጵያ ለነፃነት የከፈለችው ዲፕሎማሲያዊ ዋጋ
********************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያላቸው ትሥሥር እንደ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ብቻ የሚታይ ሳይሆን፣ በታሪክ አውድማ ላይ በፅናት እና በሉዓላዊነት የተገመደ የክብር ሰንሰለት ነው።
ከሰማንያ ዓመታት በፊት ዓለም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍርስራሽ ላይ ቆማ አዲስ ተስፋን ስትፈልግ፣ ኢትዮጵያ ከ51ዱ መሥራች ሀገራት መካከል አንዷ ሆና የቻርተሩን ሰነድ ስትፈርም ተራ ተሳታፊ አልነበረችም።
ይልቁንም፣ የዲፕሎማቶቻችን ድምፅ የኃያላንን የበላይነት ለመሞገት እና የደካማ ሀገራትን መብት ለማስጠበቅ የሚተጋ የፍትሕ ጩኸት ነበር።
በወቅቱ በቅኝ ግዛት ቀንበር ሥር ለነበሩት ወንድም የአፍሪካ እና የእስያ ሕዝቦች፣ ኢትዮጵያ ብቸኛ የነፃነት እና የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት ተሟጋች ሆና መቅረቧ፣ “ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ” የሚለውን ብሂል ወደ ጎን በመተው ለሰው ልጅ ሁሉ ነፃነት መቆሟን ያሳየ ታላቅ የሞራል ልዕልና ነበር።
ይህ የታሪክ አሻራ ዛሬም በደማቅ ቀለም እየተጻፈ ይገኛል። ኢትዮጵያ ላለፉት ሰማንያ ዓመታት በሚጠጋ ጊዜ ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ የሰላም ዘቦችን በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በማሠማራት፣ በዓለም ሰላም ማስከበር ሂደት ውስጥ ያላትን የማይናወጥ ሚና በተግባር አሳይታለች።
የሀገራችን ሠራዊት በሄደበት ሥፍራ ሁሉ የሚታወቅበት የጥንካሬ፣ የዲሲፕሊን እና የሕዝባዊነት ገጽታ፣ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ከሚያዋጡ ሀገራት ግንባር ቀደም ተጠቃሽ አድርጓታል። ይህ መሥዋዕትነት ለራሳችን ብቻ ሳይሆን ለጎረቤቶቻችን እና ለመላው ዓለም ሰላም መቆማችንን የሚያረጋግጥ የቆራጥነት ማሳያ ነው።
በተመድ እና በአፍሪካ ኅብረት ጥላ ሥር የሚከናወኑት እነዚህ ተልዕኮዎች፣ የኢትዮጵያን የሰላም አምባሳደርነት በዓለም አደባባይ ከፍ አድርገውታል።
ዛሬ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አዲስ አበባን በተደጋጋሚ መጎብኘታቸው እና የድርጅቱን 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል እዚህ በታሪካዊቷ ከተማችን እንዲከበር መወሰኑ፣ እንዲሁ የተገኘ ድንገተኛ ክስተት አይደለም። ይህ ውሳኔ ኢትዮጵያ ለድርጅቱ ያበረከተችው ታሪካዊ አስተዋፅኦ እና ለዓለም ሰላም የከፈለችው መሥዋዕትነት የተሰጠው ታላቅ እውቅና ነው።
“መልካም ስም ከመቃብር በላይ ይውላል” እንዲሉ፣ የሀገራችን የዲፕሎማሲ ጥንካሬ እና የሠራዊታችን አኩሪ ገጽታ ለስምንት ዐሥርተ ዓመታት ተጠብቆ ቆይቶ ዛሬም በዓለም መድረክ ድምፃችን ጎልቶ እንዲሰማ አድርጎታል።
ይህም የአፍሪካን ዳግም መነሣት የሚያበስር ምልክት እና ለጋራ ብልጽግና የምታደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን የጥንካሬ ምሰሶ ነው።
ኢትዮጵያ እና ተመድ በዘላቂ ልማት ግቦች ዙሪያ ያላቸው ትብብርም ሌላው የትሥሥሩ ገጽታ ነው። ድህነትን ለማጥፋት፣ ፕላኔቷን ለመጠበቅ እና ለሁሉም ሰው ሰላምን ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት፣ ሀገራችን ከድርጅቱ ጋር ያላትን ስትራቴጂክ አጋርነት ይበልጥ ያጠናክረዋል።
ወደፊትም ቢሆን ኢትዮጵያ የድርጅቱ ደጀን እና የልማት ተምሳሌት ሆና በመቀጠል፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ፍትሐዊ ሥርዓት እንዲሰፍን እና የጋራ ብልጽግና እንዲረጋገጥ የነበራትን የሞራል መሪነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ጥርጥር የለውም።
የታሪካችን ጥንካሬ እና የሠራዊታችን ፅናት ዛሬም ለዓለም ሰላም ዋስትና፣ ለትውልድም ኩራት ሆኖ ይቀጥላል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #diplomacy #un #un80
********************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያላቸው ትሥሥር እንደ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ብቻ የሚታይ ሳይሆን፣ በታሪክ አውድማ ላይ በፅናት እና በሉዓላዊነት የተገመደ የክብር ሰንሰለት ነው።
ከሰማንያ ዓመታት በፊት ዓለም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍርስራሽ ላይ ቆማ አዲስ ተስፋን ስትፈልግ፣ ኢትዮጵያ ከ51ዱ መሥራች ሀገራት መካከል አንዷ ሆና የቻርተሩን ሰነድ ስትፈርም ተራ ተሳታፊ አልነበረችም።
ይልቁንም፣ የዲፕሎማቶቻችን ድምፅ የኃያላንን የበላይነት ለመሞገት እና የደካማ ሀገራትን መብት ለማስጠበቅ የሚተጋ የፍትሕ ጩኸት ነበር።
በወቅቱ በቅኝ ግዛት ቀንበር ሥር ለነበሩት ወንድም የአፍሪካ እና የእስያ ሕዝቦች፣ ኢትዮጵያ ብቸኛ የነፃነት እና የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት ተሟጋች ሆና መቅረቧ፣ “ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ” የሚለውን ብሂል ወደ ጎን በመተው ለሰው ልጅ ሁሉ ነፃነት መቆሟን ያሳየ ታላቅ የሞራል ልዕልና ነበር።
ይህ የታሪክ አሻራ ዛሬም በደማቅ ቀለም እየተጻፈ ይገኛል። ኢትዮጵያ ላለፉት ሰማንያ ዓመታት በሚጠጋ ጊዜ ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ የሰላም ዘቦችን በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በማሠማራት፣ በዓለም ሰላም ማስከበር ሂደት ውስጥ ያላትን የማይናወጥ ሚና በተግባር አሳይታለች።
የሀገራችን ሠራዊት በሄደበት ሥፍራ ሁሉ የሚታወቅበት የጥንካሬ፣ የዲሲፕሊን እና የሕዝባዊነት ገጽታ፣ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ከሚያዋጡ ሀገራት ግንባር ቀደም ተጠቃሽ አድርጓታል። ይህ መሥዋዕትነት ለራሳችን ብቻ ሳይሆን ለጎረቤቶቻችን እና ለመላው ዓለም ሰላም መቆማችንን የሚያረጋግጥ የቆራጥነት ማሳያ ነው።
በተመድ እና በአፍሪካ ኅብረት ጥላ ሥር የሚከናወኑት እነዚህ ተልዕኮዎች፣ የኢትዮጵያን የሰላም አምባሳደርነት በዓለም አደባባይ ከፍ አድርገውታል።
ዛሬ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አዲስ አበባን በተደጋጋሚ መጎብኘታቸው እና የድርጅቱን 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል እዚህ በታሪካዊቷ ከተማችን እንዲከበር መወሰኑ፣ እንዲሁ የተገኘ ድንገተኛ ክስተት አይደለም። ይህ ውሳኔ ኢትዮጵያ ለድርጅቱ ያበረከተችው ታሪካዊ አስተዋፅኦ እና ለዓለም ሰላም የከፈለችው መሥዋዕትነት የተሰጠው ታላቅ እውቅና ነው።
“መልካም ስም ከመቃብር በላይ ይውላል” እንዲሉ፣ የሀገራችን የዲፕሎማሲ ጥንካሬ እና የሠራዊታችን አኩሪ ገጽታ ለስምንት ዐሥርተ ዓመታት ተጠብቆ ቆይቶ ዛሬም በዓለም መድረክ ድምፃችን ጎልቶ እንዲሰማ አድርጎታል።
ይህም የአፍሪካን ዳግም መነሣት የሚያበስር ምልክት እና ለጋራ ብልጽግና የምታደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን የጥንካሬ ምሰሶ ነው።
ኢትዮጵያ እና ተመድ በዘላቂ ልማት ግቦች ዙሪያ ያላቸው ትብብርም ሌላው የትሥሥሩ ገጽታ ነው። ድህነትን ለማጥፋት፣ ፕላኔቷን ለመጠበቅ እና ለሁሉም ሰው ሰላምን ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት፣ ሀገራችን ከድርጅቱ ጋር ያላትን ስትራቴጂክ አጋርነት ይበልጥ ያጠናክረዋል።
ወደፊትም ቢሆን ኢትዮጵያ የድርጅቱ ደጀን እና የልማት ተምሳሌት ሆና በመቀጠል፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ፍትሐዊ ሥርዓት እንዲሰፍን እና የጋራ ብልጽግና እንዲረጋገጥ የነበራትን የሞራል መሪነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ጥርጥር የለውም።
የታሪካችን ጥንካሬ እና የሠራዊታችን ፅናት ዛሬም ለዓለም ሰላም ዋስትና፣ ለትውልድም ኩራት ሆኖ ይቀጥላል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #diplomacy #un #un80
1 month ago
"በኢትዮጵያ የሚገኘው የተመድ ጽ/ቤት ዋና ግብ የኢትዮጵያ መንግሥትን ስትራቴጂ መደገፍ ነው" - የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
**************************
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ፣ በኢትዮጵያ የሚገኘው የተመድ ጽሕፈት ቤት ዋና ግብ የኢትዮጵያን ሕዝብ ማገልገል እና የኢትዮጵያ መንግሥትን ስትራቴጂ መደገፍ መሆኑን አስታውቀዋል።
ዋና ጸሐፊው ኢትዮጵያ የተመድን 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የቴምብር ስብስብ ይፋ ባደረገችበት መርሐ-ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ሀገራት በዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ተገቢ የሆነ ውክልና እንዲኖራቸው በሚያደርጉት ጥረት ከጎናቸው እንደሚቆሙ ገልጸዋል።
በተለይም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ዛሬ ያለንበትን ዓለም እንዲያንጸባርቅ እና በአፍሪካ ላይ የደረሰውን ታሪካዊ በደል ለማረም በምክር ቤቱ የአፍሪካ ቋሚ ወንበር እንዲኖር ማድረግ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ መሆኑን በድጋሚ አሳስበዋል።
ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ አፍሪካን በመወከል ረገድ ያላትን ታሪካዊ ሚና የገለጹት ዋና ጸሐፊው፣ ለተባበሩት መንግሥታት ማሻሻያ እና ለአፍሪካ ቋሚ የፀጥታው ምክር ቤት ወንበር መኖር ተገቢ እና ትክክለኛ ጥያቄ እያቀረበች መሆኑን አስረድተዋል።
አዳጊ ሀገራት በተለይም የአፍሪካ ሀገራት በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ውስጥ ውሳኔ ሰጪ ሚና እንዲኖራቸው የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አንሥተዋል።
የአፍሪካ ሀገራት እያሳዩ ያሉት ከፍተኛ የመቋቋም አቅም እና የኢኮኖሚ ስኬት፣ በዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ተገቢውን ውክልና ለማግኘት ብቁ እንደሚያደርጋቸው ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ዛሬ ያስተዋወቀችው ልዩ ቴምብር ከ1945 ዓ.ም ወዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከናወኑትን ታላላቅ ሥራዎች ማለትም ግጭቶችን ከመከላከል እስከ ረሃብ መቅረፍ፣ የቅኝ ግዛት መጨረሻን ከማረጋገጥ እስከ ሰብአዊ መብቶችን ማስከበር ያሉትን እንድናስታውስ እንደሚጋብዝ ተናግረዋል።
በዛሬው ፈታኝ እና ተለዋዋጭ ዓለም ውስጥ የተባበሩት መንግሥታት የሰላም፣ የፍትህ እና የብልጽግና ተስፋ እንደ ከዚህ በፊቱ ሁሉ አሁንም አስፈላጊ እና አጣዳፊ መሆኑን ያረጋገጡት ዋና ጸሐፊው፣ ኢትዮጵያ በዚህ ዓለም አቀፍ የጋራ ጉዞ ውስጥ ግንባር ቀደም ሀገር እንደምትሆን እምነታቸውን ገልጸዋል።
በሔዋን ጌታቸው
#ebc #ethiopia #un #un80
**************************
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ፣ በኢትዮጵያ የሚገኘው የተመድ ጽሕፈት ቤት ዋና ግብ የኢትዮጵያን ሕዝብ ማገልገል እና የኢትዮጵያ መንግሥትን ስትራቴጂ መደገፍ መሆኑን አስታውቀዋል።
ዋና ጸሐፊው ኢትዮጵያ የተመድን 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የቴምብር ስብስብ ይፋ ባደረገችበት መርሐ-ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ሀገራት በዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ተገቢ የሆነ ውክልና እንዲኖራቸው በሚያደርጉት ጥረት ከጎናቸው እንደሚቆሙ ገልጸዋል።
በተለይም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ዛሬ ያለንበትን ዓለም እንዲያንጸባርቅ እና በአፍሪካ ላይ የደረሰውን ታሪካዊ በደል ለማረም በምክር ቤቱ የአፍሪካ ቋሚ ወንበር እንዲኖር ማድረግ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ መሆኑን በድጋሚ አሳስበዋል።
ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ አፍሪካን በመወከል ረገድ ያላትን ታሪካዊ ሚና የገለጹት ዋና ጸሐፊው፣ ለተባበሩት መንግሥታት ማሻሻያ እና ለአፍሪካ ቋሚ የፀጥታው ምክር ቤት ወንበር መኖር ተገቢ እና ትክክለኛ ጥያቄ እያቀረበች መሆኑን አስረድተዋል።
አዳጊ ሀገራት በተለይም የአፍሪካ ሀገራት በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ውስጥ ውሳኔ ሰጪ ሚና እንዲኖራቸው የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አንሥተዋል።
የአፍሪካ ሀገራት እያሳዩ ያሉት ከፍተኛ የመቋቋም አቅም እና የኢኮኖሚ ስኬት፣ በዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ተገቢውን ውክልና ለማግኘት ብቁ እንደሚያደርጋቸው ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ዛሬ ያስተዋወቀችው ልዩ ቴምብር ከ1945 ዓ.ም ወዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከናወኑትን ታላላቅ ሥራዎች ማለትም ግጭቶችን ከመከላከል እስከ ረሃብ መቅረፍ፣ የቅኝ ግዛት መጨረሻን ከማረጋገጥ እስከ ሰብአዊ መብቶችን ማስከበር ያሉትን እንድናስታውስ እንደሚጋብዝ ተናግረዋል።
በዛሬው ፈታኝ እና ተለዋዋጭ ዓለም ውስጥ የተባበሩት መንግሥታት የሰላም፣ የፍትህ እና የብልጽግና ተስፋ እንደ ከዚህ በፊቱ ሁሉ አሁንም አስፈላጊ እና አጣዳፊ መሆኑን ያረጋገጡት ዋና ጸሐፊው፣ ኢትዮጵያ በዚህ ዓለም አቀፍ የጋራ ጉዞ ውስጥ ግንባር ቀደም ሀገር እንደምትሆን እምነታቸውን ገልጸዋል።
በሔዋን ጌታቸው
#ebc #ethiopia #un #un80
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ኤርትራ የተመድ ሰብአዊ መብት ምክር ቤት ‹‹ስሜን እያጠፋ ነው›› አለች፡፡ ወደ31 የሚሆኑ የመብት ተሟጋች ድርጅቶች ትላንት ባወጡት የጋራ መግለጫ የተመድ ሰብአዊ መብት ምክር ቤት የኤርትራ ራፖርተር ስራ ዘመን እንዲራዘም ጠይቀዋል፡፡ ለምክር ቤቱና ለምክር ቤቱ አባል አገራት ባስገቡት በዚህ ደብዳቤ በመጪው ሀምሌ ወር በሚከናወነው ስብሰባ ላይ ራፖርተሩ የኤርትራን ሰብአዊ መብት አያያዝ የተመለከተ ሪፖርት እንዲያቀርቡ አሳስበዋል፡፡ ተቋማቱ እንደገለፁት ባለፈው አመት ለምክር ቤቱ በቀረበው ኤርትራን የተመለከተ ሪፖርት ላይ የሰብአዊ መብት አያያዙ መሰረታዊ ለውጥ እንዳላመጣ መገለፁን አውስተዋል፡፡
ጨምረውም የተመድ የኤርትራ ሰብአዊ መብት መርማሪ ኮሚሽን የመጀመሪያ ሪፖርቱን ካወጣበት ከዛሬ 10 አመት ጀምሮ ምንም አይነት መሻሻል አለመታየቱን አስታውቀው የመንግስት ባለስልጣናት የሚፈፅሙትን የሰብአዊ መብት ጥሰት አሁንም እንደቀጠሉበት አስረድተዋል፡፡ በመሆኑም የኤርትራ ራፖርተሩ የስራ ጊዜያቸው እንዲራዘምና ወደኤርትራ በመሄድ ያለውን ሁኔታ ገምግምው በመጪው ሀምሌ ወር ላይ በሚከናወነው የምክር ቤቱ ስብሰባ ሪፖርት እንዲያቀርቡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ለዚህ ጥሪ የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል ዛሬ መልስ የሰጡ ሲሆን ሲገልፁም ‹‹በኤርትራ ላይ የሚደረገው የስም ማጥፋት ዘመቻ ቀጥሏል›› ብለዋል፡፡ እንዲህ አይነት ዘመቻ ለሁለት አስርት አመት ያህል ሲከናወን መቆየቱን ጠቅሰውም በድርጊቱ ላይ የተወሰኑ አገራት እጃቸው እንዳለበት አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም የተመድ ራፖርተር ምስክርነት ‹‹የተለመደ ስም ማጥፋት፣ የጠባብ ቡድኖች ፍላጎትና ተረት ነው›› በማለት በመግለፅ ተቃወሞ አሰምተዋል፡፡
ጨምረውም የተመድ የኤርትራ ሰብአዊ መብት መርማሪ ኮሚሽን የመጀመሪያ ሪፖርቱን ካወጣበት ከዛሬ 10 አመት ጀምሮ ምንም አይነት መሻሻል አለመታየቱን አስታውቀው የመንግስት ባለስልጣናት የሚፈፅሙትን የሰብአዊ መብት ጥሰት አሁንም እንደቀጠሉበት አስረድተዋል፡፡ በመሆኑም የኤርትራ ራፖርተሩ የስራ ጊዜያቸው እንዲራዘምና ወደኤርትራ በመሄድ ያለውን ሁኔታ ገምግምው በመጪው ሀምሌ ወር ላይ በሚከናወነው የምክር ቤቱ ስብሰባ ሪፖርት እንዲያቀርቡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ለዚህ ጥሪ የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል ዛሬ መልስ የሰጡ ሲሆን ሲገልፁም ‹‹በኤርትራ ላይ የሚደረገው የስም ማጥፋት ዘመቻ ቀጥሏል›› ብለዋል፡፡ እንዲህ አይነት ዘመቻ ለሁለት አስርት አመት ያህል ሲከናወን መቆየቱን ጠቅሰውም በድርጊቱ ላይ የተወሰኑ አገራት እጃቸው እንዳለበት አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም የተመድ ራፖርተር ምስክርነት ‹‹የተለመደ ስም ማጥፋት፣ የጠባብ ቡድኖች ፍላጎትና ተረት ነው›› በማለት በመግለፅ ተቃወሞ አሰምተዋል፡፡
Sponsored by
Surafel
1 month ago
"ተመድ የዛሬውን ነባራዊ ሁኔታ በማንጸባረቅ አፍሪካን በአግባቡ ሊወክል ይገባል"- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
*******************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክቶ በአዲስ አበባ በተካሄደ ደማቅ መርሐ ግብር ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ታሪካዊ ንግግራቸው ዓለም አቀፉ ተቋም የዘመኑን ነባራዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ ራሱን ሊያሻሽል እንደሚገባ በአጽንኦት አሳስበዋል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በሀገራት መካከል ያለው የጋራ መተማመን ከፍተኛ ጫና ውስጥ መውደቁንም ገልጸዋል።
በዓለማችን የሚከሰቱ ግጭቶች ከመቼውም ጊዜ በላይ ውስብስብ እየሆኑ መምጣታቸውን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ቃል በሚገባውና በተጨባጭ በመሬት ላይ ባለው ሁኔታ መካከል ሰፊ ክፍተት መኖሩን አስገንዝበዋል።
በመሆኑም ተመድ ይህንን ክፍተት በመድፈን ይበልጥ አካታች፣ ፍትሃዊ እና የዛሬውን ዓለም እውነተኛ ገጽታ የሚያንፀባርቅ ሆኖ መሻሻል እንዳለበት አብራርተዋል።
በተለይም አፍሪካ በራሷ እጣ ፈንታ ላይ በሚወሰኑ ዓለም አቀፍ ውሳኔዎች ላይ ጠንካራና ተሰሚነት ያለው ድምፅ ሊኖራት እንደሚገባ በጽኑ አሳስበዋል።
የአህጉሪቱ ውክልና መረጋገጥ የተቋሙን ውጤታማነትና ተዓማኒነት በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያጠናክረውም ገልጸዋል።
ከዚህም ባሻገር አፍሪካ በዓለም አቀፍ መድረክ ከተመልካችነት ወጥታ የላቀ ኃላፊነት ለመውሰድ እንዲሁም ጠንካራና ተዓማኒነት ያለው ሥርዓት ለመገንባት ዝግጁ መሆኗን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አረጋግጠዋል።
ይህ ራዕይ እውን እንዲሆን የአባል ሀገራት የጋራ ጥረትና ትብብር ወሳኝ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
በለሚ ታደሰ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #ebc #un80 #pmabiyahmed #africarepresentation #unitednations #multilateralism
*******************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክቶ በአዲስ አበባ በተካሄደ ደማቅ መርሐ ግብር ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ታሪካዊ ንግግራቸው ዓለም አቀፉ ተቋም የዘመኑን ነባራዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ ራሱን ሊያሻሽል እንደሚገባ በአጽንኦት አሳስበዋል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በሀገራት መካከል ያለው የጋራ መተማመን ከፍተኛ ጫና ውስጥ መውደቁንም ገልጸዋል።
በዓለማችን የሚከሰቱ ግጭቶች ከመቼውም ጊዜ በላይ ውስብስብ እየሆኑ መምጣታቸውን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ቃል በሚገባውና በተጨባጭ በመሬት ላይ ባለው ሁኔታ መካከል ሰፊ ክፍተት መኖሩን አስገንዝበዋል።
በመሆኑም ተመድ ይህንን ክፍተት በመድፈን ይበልጥ አካታች፣ ፍትሃዊ እና የዛሬውን ዓለም እውነተኛ ገጽታ የሚያንፀባርቅ ሆኖ መሻሻል እንዳለበት አብራርተዋል።
በተለይም አፍሪካ በራሷ እጣ ፈንታ ላይ በሚወሰኑ ዓለም አቀፍ ውሳኔዎች ላይ ጠንካራና ተሰሚነት ያለው ድምፅ ሊኖራት እንደሚገባ በጽኑ አሳስበዋል።
የአህጉሪቱ ውክልና መረጋገጥ የተቋሙን ውጤታማነትና ተዓማኒነት በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያጠናክረውም ገልጸዋል።
ከዚህም ባሻገር አፍሪካ በዓለም አቀፍ መድረክ ከተመልካችነት ወጥታ የላቀ ኃላፊነት ለመውሰድ እንዲሁም ጠንካራና ተዓማኒነት ያለው ሥርዓት ለመገንባት ዝግጁ መሆኗን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አረጋግጠዋል።
ይህ ራዕይ እውን እንዲሆን የአባል ሀገራት የጋራ ጥረትና ትብብር ወሳኝ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
በለሚ ታደሰ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #ebc #un80 #pmabiyahmed #africarepresentation #unitednations #multilateralism
1 month ago
#ስደተኞች
በየቀኑ 1,000 የሚደርሱ የደቡብ ሱዳን ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚሰደዱ ተመላከተ።
ተመድ ባወጣው አዲስ ሪፖርት ከእነዚህ ስደተኞች 95% የሚሆኑት ሴቶች እና ህፃናት መሆናቸውን ገልጿል።
የተመድ ስደተኞች ኤጀንሲ ቃል አቀባይ መሊሳ ፍሌሚንግ በጄኔቭ በሰጡት መግለጫ ወደኢትዮጵያ በሚሰደዱበት ወቅት ሴቶችም ሆኑ ወንዶች በግዳጅ ለጦርነት እንደሚመለመሉም ተናግረዋል።
በዚህም፣ ፍቃደኛ ያልሆኑ በመንገድ ላይ እያሉ በመልማይ ታጣቂዎች ኢላማ ተደርገው ግድያ እንደሚፈፀምባቸውም አብራርተዋል።
የተመድ የስደተኞች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከመጋቢት 2026 ጀምሮ ብቻ ከ100 ሺሕ የሚልቁ የደቡብ ሱዳን ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ተሰደው ገብተዋል።
Via.un news
seledadotio
seledadotio
በየቀኑ 1,000 የሚደርሱ የደቡብ ሱዳን ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚሰደዱ ተመላከተ።
ተመድ ባወጣው አዲስ ሪፖርት ከእነዚህ ስደተኞች 95% የሚሆኑት ሴቶች እና ህፃናት መሆናቸውን ገልጿል።
የተመድ ስደተኞች ኤጀንሲ ቃል አቀባይ መሊሳ ፍሌሚንግ በጄኔቭ በሰጡት መግለጫ ወደኢትዮጵያ በሚሰደዱበት ወቅት ሴቶችም ሆኑ ወንዶች በግዳጅ ለጦርነት እንደሚመለመሉም ተናግረዋል።
በዚህም፣ ፍቃደኛ ያልሆኑ በመንገድ ላይ እያሉ በመልማይ ታጣቂዎች ኢላማ ተደርገው ግድያ እንደሚፈፀምባቸውም አብራርተዋል።
የተመድ የስደተኞች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከመጋቢት 2026 ጀምሮ ብቻ ከ100 ሺሕ የሚልቁ የደቡብ ሱዳን ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ተሰደው ገብተዋል።
Via.un news
seledadotio
seledadotio
1 month ago
የኢትዮጵያ እና የተመድ የ80 ዓመታት ታሪካዊ ቁርኝት
****************
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የስምንት ዐሥርተ ዓመታት ጉዞ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ በጋራ ደኅንነት፣ በሰላም እና በልማት ፅኑ አቋም ይዛ በዓለም አቀፍ መድረክ ደማቅ አሻራዋን አኑራለች።
ይህ ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሻገረው የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ጉዞ ተመድ የተመሠረተበትን በዓል ሲያከብር፣ የድርጅቱ ቀዳሚ መሥራች እና ንቁ ተሳታፊ የሆነችው ሀገራችን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ፣ በሰላም ማስከበር እና በልማት ትብብር ረገድ ያሳለፈቻቸው ዓመታት በክብር ይወሳሉ።
እ.አ.አ በ1945 ተመድ ሲመሠረት፣ ኢትዮጵያ ቻርተሩን ከፈረሙ 51 ቀዳሚ መሥራች ሀገራት መካከል አንዷ ነበረች።
ይህም በወቅቱ በቀኝ ግዛት ሥር ለነበሩት በርካታ የአፍሪካ እና የእስያ ሀገራት ትልቅ የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀ ታሪካዊ ክስተት ነበር።
ታዲያ ይህ ግንኙነት ለሌሎች ሀገራት ከተስፋነት በዘለለ፣ ላለፉት 80 ዓመታት ጠንካራ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ይዘት ኖሮት ቀጥሏል።
በተባበሩት መንግሥታት የታሪክ ድርሳን ውስጥ የኢትዮጵያ ስም ጎልቶ ከሚነሳባቸው ተግባራት ቀዳሚው የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ነው።
ከ1950ዎቹ የኮሪያ ጦርነት ጀምሮ በኮንጎ፣ በሩዋንዳ፣ በቡሩንዲ፣ በላይቤሪያ፣ በዳርፉር እንዲሁም በቅርብ ጊዜያት በአብዬ እና በደቡብ ሱዳን የሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ኢትዮጵያ ለሌሎች ሀገራት ሰላም ዘብ በመቆም ግንባር ቀደም ሚናዋን ተወጥታለች።
ኢትዮጵያ ለተመድ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ በርካታ የሰላም አስከባሪ ወታደሮችን በመላክ ከግንባር ቀደምት ሀገራት ተርታ የምትሰለፍ ሆና ቀጥላለች፡፡ ይህም ለዓለም ሰላም እና መረጋጋት ያላትን ፅኑ አቋም በተግባር ያሳየችበት ነው።
አዲስ አበባ የድርጅቱ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን (ECA) እና የሌሎች በርካታ የተመድ ኤጀንሲዎች መቀመጫ መሆኗ የኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት ግንኙነት ሌላው ትልቅ መገለጫ ነው።
እ.አ.አ በ1958 የተመሰረተው ይህ ኮሚሽን አዲስ አበባን ከኒውዮርክ እና ከጄኔቫ በመቀጠል የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ማዕከል እንድትሆን አድርጓታል።
ይህ ትብብር ኢትዮጵያ በአህጉራዊ የልማት አጀንዳዎች እና በኢኮኖሚ ትሥሥር ዙሪያ ያላትን ሚና በከፍተኛ ሁኔታ አሳድጎታል።
ተመድ 80ኛ ዓመቱን ሲያከብር ኢትዮጵያ የድርጅቱ ቻርተር እንዲከበር፣ የአፍሪካ ድምፅ በፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ ሰጪነት ውስጥ ጉልህ ስፍራ እንዲኖረው እና በዘላቂ የልማት ግቦች ስኬት ዙሪያ ከተባበሩት መንግሥታት ጋር ያላትን አጋርነት እያጠናከረች ትገኛለች።
የኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የ80 ዓመታት ጉዞ፣ ለቀጣዩ ትውልድም በጠንካራ መሠረት ላይ ተገንብቶ ዘላቂ ተጽዕኖ እየፈጠረ እንደሚቀጥል ይታመናል።
በሀና ምንዳሁን
#ethiopia #ebc #un80 #unitednations #peacekeeping #globaldiplomacy #uneca
****************
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የስምንት ዐሥርተ ዓመታት ጉዞ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ በጋራ ደኅንነት፣ በሰላም እና በልማት ፅኑ አቋም ይዛ በዓለም አቀፍ መድረክ ደማቅ አሻራዋን አኑራለች።
ይህ ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሻገረው የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ጉዞ ተመድ የተመሠረተበትን በዓል ሲያከብር፣ የድርጅቱ ቀዳሚ መሥራች እና ንቁ ተሳታፊ የሆነችው ሀገራችን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ፣ በሰላም ማስከበር እና በልማት ትብብር ረገድ ያሳለፈቻቸው ዓመታት በክብር ይወሳሉ።
እ.አ.አ በ1945 ተመድ ሲመሠረት፣ ኢትዮጵያ ቻርተሩን ከፈረሙ 51 ቀዳሚ መሥራች ሀገራት መካከል አንዷ ነበረች።
ይህም በወቅቱ በቀኝ ግዛት ሥር ለነበሩት በርካታ የአፍሪካ እና የእስያ ሀገራት ትልቅ የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀ ታሪካዊ ክስተት ነበር።
ታዲያ ይህ ግንኙነት ለሌሎች ሀገራት ከተስፋነት በዘለለ፣ ላለፉት 80 ዓመታት ጠንካራ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ይዘት ኖሮት ቀጥሏል።
በተባበሩት መንግሥታት የታሪክ ድርሳን ውስጥ የኢትዮጵያ ስም ጎልቶ ከሚነሳባቸው ተግባራት ቀዳሚው የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ነው።
ከ1950ዎቹ የኮሪያ ጦርነት ጀምሮ በኮንጎ፣ በሩዋንዳ፣ በቡሩንዲ፣ በላይቤሪያ፣ በዳርፉር እንዲሁም በቅርብ ጊዜያት በአብዬ እና በደቡብ ሱዳን የሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ኢትዮጵያ ለሌሎች ሀገራት ሰላም ዘብ በመቆም ግንባር ቀደም ሚናዋን ተወጥታለች።
ኢትዮጵያ ለተመድ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ በርካታ የሰላም አስከባሪ ወታደሮችን በመላክ ከግንባር ቀደምት ሀገራት ተርታ የምትሰለፍ ሆና ቀጥላለች፡፡ ይህም ለዓለም ሰላም እና መረጋጋት ያላትን ፅኑ አቋም በተግባር ያሳየችበት ነው።
አዲስ አበባ የድርጅቱ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን (ECA) እና የሌሎች በርካታ የተመድ ኤጀንሲዎች መቀመጫ መሆኗ የኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት ግንኙነት ሌላው ትልቅ መገለጫ ነው።
እ.አ.አ በ1958 የተመሰረተው ይህ ኮሚሽን አዲስ አበባን ከኒውዮርክ እና ከጄኔቫ በመቀጠል የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ማዕከል እንድትሆን አድርጓታል።
ይህ ትብብር ኢትዮጵያ በአህጉራዊ የልማት አጀንዳዎች እና በኢኮኖሚ ትሥሥር ዙሪያ ያላትን ሚና በከፍተኛ ሁኔታ አሳድጎታል።
ተመድ 80ኛ ዓመቱን ሲያከብር ኢትዮጵያ የድርጅቱ ቻርተር እንዲከበር፣ የአፍሪካ ድምፅ በፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ ሰጪነት ውስጥ ጉልህ ስፍራ እንዲኖረው እና በዘላቂ የልማት ግቦች ስኬት ዙሪያ ከተባበሩት መንግሥታት ጋር ያላትን አጋርነት እያጠናከረች ትገኛለች።
የኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የ80 ዓመታት ጉዞ፣ ለቀጣዩ ትውልድም በጠንካራ መሠረት ላይ ተገንብቶ ዘላቂ ተጽዕኖ እየፈጠረ እንደሚቀጥል ይታመናል።
በሀና ምንዳሁን
#ethiopia #ebc #un80 #unitednations #peacekeeping #globaldiplomacy #uneca
1 month ago
ለተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የተደረገ አቀባበል
****************
የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የመጀመሪያው የሪል ስቴት የእግር ኳስ ውድድር ሊካሄድ ነው!
#fastmereja I በአይነቱ ልዩ የሆነውና የሪል ስቴት ኩባንያዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኘው "ኢትዮ ሪል ስቴት ካፕ" የእግር ኳስ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 8 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ይጀመራል። አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘር ያዘጋጀው ይህ ውድድር እስከ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ሲሆን፣ የዘርፉን ተዋንያን ግንኙነት ለማጠናከርና የጠ/ሚ አብይ አህመድን የስፖርት ራዕይ እውን ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በዚሁ መሠረት በዕጣ ድልድል መርሃ ግብሩ መሰረት በምድብ "ሀ" ስር ጂ ፓወር፣ ዲኤምሲ እና ኢፎይ ለቤቴ የተደለደሉ ሲሆን፣ በምድብ "ለ" ደግሞ ቴምር፣ ሻምፒዮን ፕሮፐርቲ እና ጃምቦሮ ተመድበዋል። ቅዳሜ ዲኤምሲ ከጂ ፓወር በሚያደርጉት ጨዋታ ውድድሩ ይጀመራል።
በውድድሩ ማጠቃለያ ላይ አንደኛ ለሚወጣው ቡድን የዋንጫ እና የሜዳሊያ ሽልማት በተጨማሪ 300 ሺህ ብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ ለሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ሜዳልያ እና 200 ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት እንደሚሰጥ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
የውድድሩን መጀመር አስመልክቶ በኦምና አዲስ ሆቴል በተከናወነው ይፋዊ መርሃ ግብር ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ዝርዝር መረጃዎች ተሰጥተዋል።
#fastmereja I በአይነቱ ልዩ የሆነውና የሪል ስቴት ኩባንያዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኘው "ኢትዮ ሪል ስቴት ካፕ" የእግር ኳስ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 8 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ይጀመራል። አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘር ያዘጋጀው ይህ ውድድር እስከ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ሲሆን፣ የዘርፉን ተዋንያን ግንኙነት ለማጠናከርና የጠ/ሚ አብይ አህመድን የስፖርት ራዕይ እውን ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በዚሁ መሠረት በዕጣ ድልድል መርሃ ግብሩ መሰረት በምድብ "ሀ" ስር ጂ ፓወር፣ ዲኤምሲ እና ኢፎይ ለቤቴ የተደለደሉ ሲሆን፣ በምድብ "ለ" ደግሞ ቴምር፣ ሻምፒዮን ፕሮፐርቲ እና ጃምቦሮ ተመድበዋል። ቅዳሜ ዲኤምሲ ከጂ ፓወር በሚያደርጉት ጨዋታ ውድድሩ ይጀመራል።
በውድድሩ ማጠቃለያ ላይ አንደኛ ለሚወጣው ቡድን የዋንጫ እና የሜዳሊያ ሽልማት በተጨማሪ 300 ሺህ ብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ ለሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ሜዳልያ እና 200 ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት እንደሚሰጥ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
የውድድሩን መጀመር አስመልክቶ በኦምና አዲስ ሆቴል በተከናወነው ይፋዊ መርሃ ግብር ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ዝርዝር መረጃዎች ተሰጥተዋል።
1 month ago
1 month ago
ከሳን ፍራንሲስኮ እስከ አዲስ አበባ፡ የኢትዮጵያ እና የተመድ የታሪክና የሉዓላዊነት ትስስር
***********************
ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ጋር ያላት ግንኙነት በዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ብቻ የሚገለጽ ሳይሆን፣ በጽኑ የነፃነት ተጋድሎና በዓለም አቀፍ የሕግ የበላይነት ላይ የተመሰረተ ጥልቅ ታሪካዊ መስተጋብር ነው።
ድርጅቱ በ1945 ሲመሰረት ከነበሩት 51 አገራት መካከል አንዷና የሳን ፍራንሲስኮውን ቻርተር የፈረመችው ኢትዮጵያ፣ ዛሬም ድረስ አዲስ አበባን የፓን አፍሪካኒዝም ማዕከልና የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን መቀመጫ በማድረግ በአህጉራዊና በዓለም አቀፋዊ መድረክ ያላትን ተሰሚነት ከፍ አድርጋለች።
ከኮሪያ ጦርነት ጀግንነት ጀምሮ በኮንጎ፣ ሩዋንዳ፣ ላይቤሪያና በደቡብ ሱዳን ያሳየችው የሰላም አምባሳደርነት እንዲሁም በቅርቡ በ171 ድምፅ ለተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ የዲፕሎማሲያዊ ተቀባይነቷን ታላቅ ማሳያዎች ናቸው።
ከታሪካዊው መሥራችነት እስከ ዘመናዊው የሰላም ማስከበር፣ ከአረንጓዴ አሻራ እስከ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ድረስ ያለውን የዘመናት ድልድይና የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ስኬት የሚገልጽ ጽሁፍ እንሆ። ይህንን ሙሉ መጣጥፍ ለማንበብ ሊንኩን በመጫን ወደ ድረ-ገጻችን ይግቡ።
ሙሉ መጣጥፉን ለማንበብ ሊንኩን በመጀመሪያው አስተያየት ላይ ያገኙታል፦
#un #ethiopia #diplomacy #sovereignty #globalleadership
***********************
ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ጋር ያላት ግንኙነት በዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ብቻ የሚገለጽ ሳይሆን፣ በጽኑ የነፃነት ተጋድሎና በዓለም አቀፍ የሕግ የበላይነት ላይ የተመሰረተ ጥልቅ ታሪካዊ መስተጋብር ነው።
ድርጅቱ በ1945 ሲመሰረት ከነበሩት 51 አገራት መካከል አንዷና የሳን ፍራንሲስኮውን ቻርተር የፈረመችው ኢትዮጵያ፣ ዛሬም ድረስ አዲስ አበባን የፓን አፍሪካኒዝም ማዕከልና የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን መቀመጫ በማድረግ በአህጉራዊና በዓለም አቀፋዊ መድረክ ያላትን ተሰሚነት ከፍ አድርጋለች።
ከኮሪያ ጦርነት ጀግንነት ጀምሮ በኮንጎ፣ ሩዋንዳ፣ ላይቤሪያና በደቡብ ሱዳን ያሳየችው የሰላም አምባሳደርነት እንዲሁም በቅርቡ በ171 ድምፅ ለተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ የዲፕሎማሲያዊ ተቀባይነቷን ታላቅ ማሳያዎች ናቸው።
ከታሪካዊው መሥራችነት እስከ ዘመናዊው የሰላም ማስከበር፣ ከአረንጓዴ አሻራ እስከ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ድረስ ያለውን የዘመናት ድልድይና የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ስኬት የሚገልጽ ጽሁፍ እንሆ። ይህንን ሙሉ መጣጥፍ ለማንበብ ሊንኩን በመጫን ወደ ድረ-ገጻችን ይግቡ።
ሙሉ መጣጥፉን ለማንበብ ሊንኩን በመጀመሪያው አስተያየት ላይ ያገኙታል፦
#un #ethiopia #diplomacy #sovereignty #globalleadership
1 month ago
የባሕረ ሰላጤው ሀገራት በኢራን ላይ ጠንካራ ማዕቀብ እንዲጣል የሚጠይቅ የውሳኔ ሃሳብ ለተመድ አቀረቡ
****************
የባሕረ ሰላጤው ሀገራት በሆርሙዝ ሰርጥ የመርከቦች የደኅንነት ስጋትን ለመቅረፍ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጣልቃ ገብቶ አስፈላጊውን እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ አቅርበዋል።
የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ኢራን በዓለም አቀፍ የንግድ መርከቦች ላይ የምታደርሰውን ጥቃት ካላቆመች እና የጣለችውን ሕገ-ወጥ ቀረጥ ካላነሳች እንዲሁም የቀበረቻቸው የባሕር ውስጥ ፈንጂዎች ያሉበትን ቦታ ይፋ ካላደረገች ጠንካራ ማዕቀብ እንዲጣልባት እና ሌሎች እርምጃዎች እንዲወሰዱባት ይጠይቃል።
የኳታር፣ የባሕሬን እና የተባበሩት ዓረብ ኢምሬት ከፍተኛ ዲፕሎማቶች፣ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ የንግድ እንቅስቃሴው ከጦርነቱ በፊት ወደነበረበት መመለስ እንዳለበት አፅንዖት ሰጥተዋል።
አሜሪካ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ በመደገፍ የባሕር ላይ የንግድ ነፃነት መከበር እንዳለበት ስታሳስብ፣ ኢራን በበኩሏ ለአካባቢው አለመረጋጋት እና ለተፈጠረው ግጭት የአሜሪካን ወታደራዊ እንቅስቃሴ ተጠያቂ ታደርጋለች።
በቢታንያ ሲሳይ
#middleeast #persiangulf #gulfstates #un #ebc
****************
የባሕረ ሰላጤው ሀገራት በሆርሙዝ ሰርጥ የመርከቦች የደኅንነት ስጋትን ለመቅረፍ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጣልቃ ገብቶ አስፈላጊውን እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ አቅርበዋል።
የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ኢራን በዓለም አቀፍ የንግድ መርከቦች ላይ የምታደርሰውን ጥቃት ካላቆመች እና የጣለችውን ሕገ-ወጥ ቀረጥ ካላነሳች እንዲሁም የቀበረቻቸው የባሕር ውስጥ ፈንጂዎች ያሉበትን ቦታ ይፋ ካላደረገች ጠንካራ ማዕቀብ እንዲጣልባት እና ሌሎች እርምጃዎች እንዲወሰዱባት ይጠይቃል።
የኳታር፣ የባሕሬን እና የተባበሩት ዓረብ ኢምሬት ከፍተኛ ዲፕሎማቶች፣ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ የንግድ እንቅስቃሴው ከጦርነቱ በፊት ወደነበረበት መመለስ እንዳለበት አፅንዖት ሰጥተዋል።
አሜሪካ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ በመደገፍ የባሕር ላይ የንግድ ነፃነት መከበር እንዳለበት ስታሳስብ፣ ኢራን በበኩሏ ለአካባቢው አለመረጋጋት እና ለተፈጠረው ግጭት የአሜሪካን ወታደራዊ እንቅስቃሴ ተጠያቂ ታደርጋለች።
በቢታንያ ሲሳይ
#middleeast #persiangulf #gulfstates #un #ebc
1 month ago
የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል
#ethiopia | ኢትዮጵያ በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ የ1 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ የምታገኝበትን ስምምነት ሁለቱ አገራት መፈራረማቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር ለፓርላማ ተናግሯል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ይህን የተናገረው ከሰሞኑ የዘጠኝ ወር የስራ ክንውን ሪፖርቱን በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበበት ወቅት ነው።
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን የስራ ክንውን ሪፖርት በንባብ ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል ብለዋል።
ከዚህ ውስጥ 33.5 ቢሊዮን ዶላር የውጪ ብድር እዳ እንደሆነ እና ቀሪው 18.3 ቢሊዮን ዶላሩ ደግሞ የሀገር ውስጥ እዳ መሆኑን አቶ አህመድ አብራርተዋል።
ከ33.5 ቢሊዮን ዶላር የውጭ እዳ ውስጥ ደግሞ 22.1 ቢሊዮን ዶላሩ የፌደራል መንግስት እዳ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ቀሪው 11.5 ቢሊዮን ዶላር ደግሞ የመንግስት የልማት ድርጅቶች እዳ እንደሆነም አክለዋል።
ከሀገር ውስጥ ብድሩ ማለትም ከ18.3ቢሊዮን ዲላር ውስጥ ደግሞ 17.5 የፌደራል መንግስት እዳ እንደሆነ እና 0.8 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ነው ብለዋል አቶ አህመድ ።
የመንግስት የልማት ድርጅቶች እዳ ዝቅ ያለበትን ምክንያት አቶ አህመድ ሲያስረዱ በተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ መሰረት አብዛኛው ከንግድ ባንክ ተበድረው የነበረው ብድር ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር በመዞሩ በበጀት መከፍል በመጀመሩ እንደሆነ አሳውቀዋል።
አጠቃላይ የኢትዮጵያ እዳ ሁኔታ በእሳቸው አገላለጽ "በጣም በጣም "ጤናማ እንደሆነ ለቋሚ ኮሚቴው ያስረዱት ሚኒስትሩ የውጪ እዳ የመክፈል አቅማችንም "ከጊዜ ወደ ጊዜ "እየጨመረ ነው ብለዋል።
የሀገር ውስጥ ብድር ደግሞ ጭማሪ አሳይቷል ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ተናግረዋል፡፡
ይህ ደግሞ ለማስተካከል በዘላቂ (sustainable) የፋይናንስ መርህን በመከተል የሚሰራ ስራ ይኖራል ነው ያሉት ሚኒስትር አህመድ።
በእዳ ክፍያን ክንውን ሪፖርታቸው ደገሞ በበጀት ዓመቱ ለሀገር ውስጥ እና የውጪ እዳ ክፍያ 463.4 ቢሊዮን ብር ተመድቦ የነበረ ሲሆን ባለፉት ዘጠኝ ወራት የአግልግሎት ክፍያን ጨምሮ 226.5 ቢሊዮን ብር ተከፍሏል።
እንዲሁም የውጭ ሃብት አሰባሰብን በተመለከተ በዓመቱ ከተለያዪ ተቋማት 4 ቢሊዮን ዶላር ለመሰብሰብ ማታቀዱን እንዲሁም በዘጠኝ ወሩ ደግሞ 3.1 ቢሊዮን ዶላር ለማሰባሰብ ታቅዶ ከዛ ውስጥ 2 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከእቅዱ በ1.1 ዶላር ያነሰ ተግኝቷል ተብሏል።
ይህም የእቅዱን 65.1 በመቶ ሲሆን ከተገኘው ገንዘብ ውስጥ 914.2 ሚሊዮን ዶላሩ ከአለም ባንክ መገኘቱን አቶ አህመድ ተናግረዋል።
የውጪ ሃብት ግኝቱ በቀጣይ ሁለት ወራት ከፍ ይላል ተብሎ እንደሚጠበቅ ያስረዱት ሚኒስትሩ ባለፈው አሜሪካ ተደርጎ በነበረው የአልም ባንክ እና የገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ላይ ለበጀት ድጋፍ ለአደጋ ምላሽና ለነዳጅ ማሻሻያ ማስኬጃ የሚያስችሉ ምላሾች መገኘታቸውን የገንዘብ ሚኒስትሩ ሪፖርት ያክላል።
የአሜሪካ የተራድዖ ድርጅት እርዳታ መቋረጥ የጤና፣ ትምህርት፣ ግብርና የእቅም ግንባታ ስራዎች ላይ ጫና መፍጠሩን ያስታወሱት ሚኒስትሩ በቅርቡ ድርድር በማድረግ ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ በዓመቱ በመንግስት በኩል ፈሰስ እንዲደረግ ከአሜሪካ መንግስት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈርሟል ብለዋል።
ይህም ስምምነት በቅርቡ በካቢኔ እንደሚጸድቅ አቶ አህመድ ጠቁመዋል ያለው ሸገር ኤፍ ኤም ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | ኢትዮጵያ በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ የ1 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ የምታገኝበትን ስምምነት ሁለቱ አገራት መፈራረማቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር ለፓርላማ ተናግሯል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ይህን የተናገረው ከሰሞኑ የዘጠኝ ወር የስራ ክንውን ሪፖርቱን በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበበት ወቅት ነው።
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን የስራ ክንውን ሪፖርት በንባብ ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል ብለዋል።
ከዚህ ውስጥ 33.5 ቢሊዮን ዶላር የውጪ ብድር እዳ እንደሆነ እና ቀሪው 18.3 ቢሊዮን ዶላሩ ደግሞ የሀገር ውስጥ እዳ መሆኑን አቶ አህመድ አብራርተዋል።
ከ33.5 ቢሊዮን ዶላር የውጭ እዳ ውስጥ ደግሞ 22.1 ቢሊዮን ዶላሩ የፌደራል መንግስት እዳ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ቀሪው 11.5 ቢሊዮን ዶላር ደግሞ የመንግስት የልማት ድርጅቶች እዳ እንደሆነም አክለዋል።
ከሀገር ውስጥ ብድሩ ማለትም ከ18.3ቢሊዮን ዲላር ውስጥ ደግሞ 17.5 የፌደራል መንግስት እዳ እንደሆነ እና 0.8 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ነው ብለዋል አቶ አህመድ ።
የመንግስት የልማት ድርጅቶች እዳ ዝቅ ያለበትን ምክንያት አቶ አህመድ ሲያስረዱ በተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ መሰረት አብዛኛው ከንግድ ባንክ ተበድረው የነበረው ብድር ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር በመዞሩ በበጀት መከፍል በመጀመሩ እንደሆነ አሳውቀዋል።
አጠቃላይ የኢትዮጵያ እዳ ሁኔታ በእሳቸው አገላለጽ "በጣም በጣም "ጤናማ እንደሆነ ለቋሚ ኮሚቴው ያስረዱት ሚኒስትሩ የውጪ እዳ የመክፈል አቅማችንም "ከጊዜ ወደ ጊዜ "እየጨመረ ነው ብለዋል።
የሀገር ውስጥ ብድር ደግሞ ጭማሪ አሳይቷል ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ተናግረዋል፡፡
ይህ ደግሞ ለማስተካከል በዘላቂ (sustainable) የፋይናንስ መርህን በመከተል የሚሰራ ስራ ይኖራል ነው ያሉት ሚኒስትር አህመድ።
በእዳ ክፍያን ክንውን ሪፖርታቸው ደገሞ በበጀት ዓመቱ ለሀገር ውስጥ እና የውጪ እዳ ክፍያ 463.4 ቢሊዮን ብር ተመድቦ የነበረ ሲሆን ባለፉት ዘጠኝ ወራት የአግልግሎት ክፍያን ጨምሮ 226.5 ቢሊዮን ብር ተከፍሏል።
እንዲሁም የውጭ ሃብት አሰባሰብን በተመለከተ በዓመቱ ከተለያዪ ተቋማት 4 ቢሊዮን ዶላር ለመሰብሰብ ማታቀዱን እንዲሁም በዘጠኝ ወሩ ደግሞ 3.1 ቢሊዮን ዶላር ለማሰባሰብ ታቅዶ ከዛ ውስጥ 2 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከእቅዱ በ1.1 ዶላር ያነሰ ተግኝቷል ተብሏል።
ይህም የእቅዱን 65.1 በመቶ ሲሆን ከተገኘው ገንዘብ ውስጥ 914.2 ሚሊዮን ዶላሩ ከአለም ባንክ መገኘቱን አቶ አህመድ ተናግረዋል።
የውጪ ሃብት ግኝቱ በቀጣይ ሁለት ወራት ከፍ ይላል ተብሎ እንደሚጠበቅ ያስረዱት ሚኒስትሩ ባለፈው አሜሪካ ተደርጎ በነበረው የአልም ባንክ እና የገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ላይ ለበጀት ድጋፍ ለአደጋ ምላሽና ለነዳጅ ማሻሻያ ማስኬጃ የሚያስችሉ ምላሾች መገኘታቸውን የገንዘብ ሚኒስትሩ ሪፖርት ያክላል።
የአሜሪካ የተራድዖ ድርጅት እርዳታ መቋረጥ የጤና፣ ትምህርት፣ ግብርና የእቅም ግንባታ ስራዎች ላይ ጫና መፍጠሩን ያስታወሱት ሚኒስትሩ በቅርቡ ድርድር በማድረግ ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ በዓመቱ በመንግስት በኩል ፈሰስ እንዲደረግ ከአሜሪካ መንግስት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈርሟል ብለዋል።
ይህም ስምምነት በቅርቡ በካቢኔ እንደሚጸድቅ አቶ አህመድ ጠቁመዋል ያለው ሸገር ኤፍ ኤም ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
Comments