Logo
EBC
ስፔን ቤልጂየምን አሸንፋ ወደ ግማሽ ፍፃሜ አለፈች
******************

በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ መርኃ ግብር ስፔን ከቤልጂየም ያደረጉት ጨዋታ፤ በስፔን 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።

ለስፔን የአሸናፊነት ግቦቹን ፋቢያን ሩይዝ በ30ኛው ደቂቃ እንዲሁም ሚኬል ሜሪኖ በ88ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ አሳርፈዋል።

ለቤልጂየም ብቸኛዋን ግብ ቻርለስ ዴ ኬተሌር በ41ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል።

ወደ ግማሽ ፍፃሜው የተሸጋገረችው ስፔን በቀጣይ ጨዋታዋ ከፈረንሳይ ጋር የምትገናኝ ይሆናል።
#spain #belgium #football #sports #worldcup2026 #quarterfinals #semifinales #ebc

27 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.