13 days ago
ኩባንያችን የ2018 በጀት ዓመት እና የቀጣዩ አድማስ፡ ዲጂታል እና ከዚያም ባሻገር ስትራቴጂ የመጀመሪያ ዓመት እቅዱን በላቀ ስኬት ማጠናቀቁን በታላቅ ደስታ እናበስራለን!
በ2018 በጀት ዓመት የማህበረሰባችንን ችግሮች የሚፈቱ፣ የኢንተርፕራይዝ ደንበኞችን ውጤታማነት የሚያሳድጉና የሀገራችንን ተወዳዳሪነት የሚጨምሩ በርካታ አገልግሎቶችን አቅርበናል፡፡
በበጀት ዓመቱ 264 ተጨማሪ ከተሞች የ4ጂ LTE አገልግሎት ተጠቃሚ መሆን የቻሉ ሲሆን፤ አጠቃላይ የ4ጂ ተጠቃሚ ከተሞች ቁጥር 1,200 ማድረስ ተችሏል፡፡ በሰባት ከተሞች የ5ጂ ተጨማሪ ማስፋፊያዎችን በማከናወን በአጠቃላይ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ከተሞችን ቁጥር ወደ 33 ከፍ ማድረግ ተችሏል፡፡
ኩባንያችን የደንበኞች ቁጥርን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግ የቻለ ሲሆን፣ አጠቃላይ የቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚዎቻችንን ቁጥር 90.12 ሚሊዮን ማድረስ ተችሏል። ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የተያዘውን ግብ 101.7% በማሳካት ከአቅድ በላይ ስኬታማ አድርጎናል።
በበጀት ዓመቱ 603 አዳዲስ የሞባይል ጣቢያዎች ወደ ስራ የገቡ ሲሆን፣ ከእነዚህም 195 የሚሆኑት የገጠር አካባቢዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ናቸው፤ ተጨማሪ 10.2 ሚሊዮን የኔትወርክ አቅም በመገንባት አጠቃላይ አቅምን ወደ 115.1 ሚሊዮን ማድረስ ተችሏል፡፡
በተጨማሪም 475 አዳዲስ እና የተሻሻሉ ምርቶችና አገልግሎቶች ለግል ደንበኞች፣ ኢንተርፕራይዝ፣ ፊንቴክ፣ ዲጂታል ላይፍስታይል እንዲሁም በአለም አቀፍ የቢዝነስ ዘርፎች ላይ ለገበያ ማቅረብ ተችሏል፡፡
በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ኩባንያችን ጠንካራ የፋይናንስ አፈፃፀም በማስመዝገብ አጠቃላይ ዓመታዊ ገቢውን ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ33.2% ማሳደግ የቻለ ሲሆን፣ 215.82 ቢሊዮን ብር በማግኘትም የያዘውን ዕቅድ 99.7% ስኬታማ አድርጓል። ለዚህ የገቢ ስኬት የዳታና ኢንተርኔት አገልግሎት በ31.1% እንዲሁም የሞባይል ድምፅ አገልግሎት በ23.5% ድርሻ ከፍተኛውን አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በተጨማሪም የኩባንያችን ያልተጣራ ትርፍ (EBITDA) የ51.9% ዕድገት በማሳየት 113.1 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን፣ የሥራ ማስኬጃ ትርፍም (Operating Profit) ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ47.5% በመጨመር 92.9 ቢሊዮን ብር መድረስ ችሏል።
የኩባንያችን ቤተሰቦች፣ ደንበኞቻችን፣ የሥራ አጋሮቻችንና ሚዲያዎች በስኬታችን ጉዞ አብሮነታችሁ ስላልተለየን ከልብ እናመሰግናለን!
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
በ2018 በጀት ዓመት የማህበረሰባችንን ችግሮች የሚፈቱ፣ የኢንተርፕራይዝ ደንበኞችን ውጤታማነት የሚያሳድጉና የሀገራችንን ተወዳዳሪነት የሚጨምሩ በርካታ አገልግሎቶችን አቅርበናል፡፡
በበጀት ዓመቱ 264 ተጨማሪ ከተሞች የ4ጂ LTE አገልግሎት ተጠቃሚ መሆን የቻሉ ሲሆን፤ አጠቃላይ የ4ጂ ተጠቃሚ ከተሞች ቁጥር 1,200 ማድረስ ተችሏል፡፡ በሰባት ከተሞች የ5ጂ ተጨማሪ ማስፋፊያዎችን በማከናወን በአጠቃላይ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ከተሞችን ቁጥር ወደ 33 ከፍ ማድረግ ተችሏል፡፡
ኩባንያችን የደንበኞች ቁጥርን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግ የቻለ ሲሆን፣ አጠቃላይ የቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚዎቻችንን ቁጥር 90.12 ሚሊዮን ማድረስ ተችሏል። ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የተያዘውን ግብ 101.7% በማሳካት ከአቅድ በላይ ስኬታማ አድርጎናል።
በበጀት ዓመቱ 603 አዳዲስ የሞባይል ጣቢያዎች ወደ ስራ የገቡ ሲሆን፣ ከእነዚህም 195 የሚሆኑት የገጠር አካባቢዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ናቸው፤ ተጨማሪ 10.2 ሚሊዮን የኔትወርክ አቅም በመገንባት አጠቃላይ አቅምን ወደ 115.1 ሚሊዮን ማድረስ ተችሏል፡፡
በተጨማሪም 475 አዳዲስ እና የተሻሻሉ ምርቶችና አገልግሎቶች ለግል ደንበኞች፣ ኢንተርፕራይዝ፣ ፊንቴክ፣ ዲጂታል ላይፍስታይል እንዲሁም በአለም አቀፍ የቢዝነስ ዘርፎች ላይ ለገበያ ማቅረብ ተችሏል፡፡
በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ኩባንያችን ጠንካራ የፋይናንስ አፈፃፀም በማስመዝገብ አጠቃላይ ዓመታዊ ገቢውን ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ33.2% ማሳደግ የቻለ ሲሆን፣ 215.82 ቢሊዮን ብር በማግኘትም የያዘውን ዕቅድ 99.7% ስኬታማ አድርጓል። ለዚህ የገቢ ስኬት የዳታና ኢንተርኔት አገልግሎት በ31.1% እንዲሁም የሞባይል ድምፅ አገልግሎት በ23.5% ድርሻ ከፍተኛውን አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በተጨማሪም የኩባንያችን ያልተጣራ ትርፍ (EBITDA) የ51.9% ዕድገት በማሳየት 113.1 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን፣ የሥራ ማስኬጃ ትርፍም (Operating Profit) ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ47.5% በመጨመር 92.9 ቢሊዮን ብር መድረስ ችሏል።
የኩባንያችን ቤተሰቦች፣ ደንበኞቻችን፣ የሥራ አጋሮቻችንና ሚዲያዎች በስኬታችን ጉዞ አብሮነታችሁ ስላልተለየን ከልብ እናመሰግናለን!
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
30 days ago
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
30 days ago
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
30 days ago
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
30 days ago
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Sponsored by
Surafel
30 days ago
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
30 days ago
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
30 days ago
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
30 days ago
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
30 days ago
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
30 days ago
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
Una nuova destinazione. Un doppio vantaggio 💚
Per celebrare il lancio dei nuovi voli Ethiopian Airlines verso Mauritius, ShebaMiles ti premia con il doppio delle Miglia Bonus sui voli da e per Mauritius effettuati dal 12 luglio al 12 settembre 2026. ✈️🌴
È l'occasione perfetta per scoprire una delle destinazioni più affascinanti dell'Oceano Indiano e accumulare ancora più miglia per i tuoi prossimi viaggi.
Prenota ora e approfitta della promozione.
Ogni momento è un'emozione con ShebaMiles: https://bit.ly/Sheba_MRU
#flyethiopian #shebamiles #mauritius
1 month ago
አዋሽ ባንክ ከታክስ በፊት 40.7 ቢሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ።
#fastmereja I አዋሽ ባንክ እ.ኤ.አ. ጁን 30 ቀን 2026 በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት በታሪኩ ከፍተኛ የተባለውን እመርታ በማስመዝገብ፣ ጠቅላላ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን ብር 467.8 ቢሊዮን ማድረሱን የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በዛሬው ዕለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ።
ይህ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የብር 135 ቢሊዮን (41 በመቶ) ጭማሪ ያሳየ ሲሆን፣ በባንኩም ሆነ በሀገሪቱ የግል ባንኮች ታሪክ በአንድ ዓመት ውስጥ የተመዘገበ እጅግ ከፍተኛው የተቀማጭ ገንዘብ ዕድገት መሆኑ ተነግሯል።
የውጭ ምንዛሬ ግኝትን በተመለከተ፣ መንግሥት ካደረገው የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያ ፖሊሲና ባንኩ ከተከተላቸው አሠራሮች በመነሳት ከፍተኛ ዕድገት የታየ ሲሆን፣ የ635 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ጭማሪ በማሳየት በሰኔ 2026 መጨረሻ ላይ ጠቅላላ የውጭ ምንዛሬ ግኝቱ 2.65 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ደርሷል። በተመሳሳይ የባንኩ ጠቅላላ ሀብት ብር 622 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የተከፈለ ካፒታሉ ደግሞ በ38 በመቶ (የብር 10.6 ቢሊዮን) ዕድገት በማሳየት 38.5 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
ይህ የካፒታል መጠን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለግል ባንኮች ካስቀመጠው ዝቅተኛው ባለ 5 ቢሊዮን ብር መመዘኛ ጋር ሲነጻጸር ከሰባት እጥፍ በላይ ከፍ ያለ በመሆኑ ባንኩ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ስጋቶችን የመቋቋም አቅሙ በከፍተኛ ደረጃ ማደጉን ያሳያል ተብሏል።
በበጀት ዓመቱ አዋሽ ባንክ ከብር 85.37 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ ገቢ የሰበሰበ ሲሆን፣ ጠቅላላ ወጪው ብር 44.62 ቢሊዮን ሆኖ ተመዝግቧል። በዚህም መሠረት ከቀረጥና ከቅናሽ በፊት ያለው ጠቅላላ ትርፍ (Gross Profit before Provision and Tax) ብር 40.7 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የብር 11.8 ቢሊዮን ብልጫ አለው።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት ከ17 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን ማፍራት የቻለ ሲሆን፣ ይህንን ስኬት ያገኘው በሀገሪቱ ባሉት 1,010 መደበኛ ቅርንጫፎች፣ ከ10 በላይ የዲጂታል ቅርንጫፎች (e-branches)፣ ከ1,270 በላይ ኤቲኤሞች፣ ከ18,000 በላይ የባንክ ወኪሎች እንዲሁም እንደ Awash Birr Pro እና Online Banking ባሉ የኦንላይን ቴክኖሎጂዎቹ አማካኝነት ነው።
አዋሽ ባንክ ባሳየው ተከታታይና እመርታ የተሞላበት የሥራ አፈጻጸም ምክንያት በGlobal Finance ለ5 ተከታታይ ዓመታት "የኢትዮጵያ ምርጥ ባንክ" ተብሎ የተመረጠ ሲሆን፣ የሽልማት ሥነ-ሥርዓቱም በሚቀጥለው ዓመት በሚካሄደው የዓለም ባንክና ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ስብሰባ ወቅት እንደሚፈጸም ታውቋል።
ባንኩ ከንግድ ሥራው ጎን ለጎን ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በተለያዩ ማኅበራዊና አካባቢያዊ ችግሮች ለተጠቁ የሕብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ የሚውል የብር 500 ሚሊዮን ወጪ ማድረጉም በመግለጫው ተጠቅሷል።
#ቢዝነስ
#fastmereja I አዋሽ ባንክ እ.ኤ.አ. ጁን 30 ቀን 2026 በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት በታሪኩ ከፍተኛ የተባለውን እመርታ በማስመዝገብ፣ ጠቅላላ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን ብር 467.8 ቢሊዮን ማድረሱን የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በዛሬው ዕለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ።
ይህ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የብር 135 ቢሊዮን (41 በመቶ) ጭማሪ ያሳየ ሲሆን፣ በባንኩም ሆነ በሀገሪቱ የግል ባንኮች ታሪክ በአንድ ዓመት ውስጥ የተመዘገበ እጅግ ከፍተኛው የተቀማጭ ገንዘብ ዕድገት መሆኑ ተነግሯል።
የውጭ ምንዛሬ ግኝትን በተመለከተ፣ መንግሥት ካደረገው የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያ ፖሊሲና ባንኩ ከተከተላቸው አሠራሮች በመነሳት ከፍተኛ ዕድገት የታየ ሲሆን፣ የ635 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ጭማሪ በማሳየት በሰኔ 2026 መጨረሻ ላይ ጠቅላላ የውጭ ምንዛሬ ግኝቱ 2.65 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ደርሷል። በተመሳሳይ የባንኩ ጠቅላላ ሀብት ብር 622 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የተከፈለ ካፒታሉ ደግሞ በ38 በመቶ (የብር 10.6 ቢሊዮን) ዕድገት በማሳየት 38.5 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
ይህ የካፒታል መጠን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለግል ባንኮች ካስቀመጠው ዝቅተኛው ባለ 5 ቢሊዮን ብር መመዘኛ ጋር ሲነጻጸር ከሰባት እጥፍ በላይ ከፍ ያለ በመሆኑ ባንኩ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ስጋቶችን የመቋቋም አቅሙ በከፍተኛ ደረጃ ማደጉን ያሳያል ተብሏል።
በበጀት ዓመቱ አዋሽ ባንክ ከብር 85.37 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ ገቢ የሰበሰበ ሲሆን፣ ጠቅላላ ወጪው ብር 44.62 ቢሊዮን ሆኖ ተመዝግቧል። በዚህም መሠረት ከቀረጥና ከቅናሽ በፊት ያለው ጠቅላላ ትርፍ (Gross Profit before Provision and Tax) ብር 40.7 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የብር 11.8 ቢሊዮን ብልጫ አለው።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት ከ17 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን ማፍራት የቻለ ሲሆን፣ ይህንን ስኬት ያገኘው በሀገሪቱ ባሉት 1,010 መደበኛ ቅርንጫፎች፣ ከ10 በላይ የዲጂታል ቅርንጫፎች (e-branches)፣ ከ1,270 በላይ ኤቲኤሞች፣ ከ18,000 በላይ የባንክ ወኪሎች እንዲሁም እንደ Awash Birr Pro እና Online Banking ባሉ የኦንላይን ቴክኖሎጂዎቹ አማካኝነት ነው።
አዋሽ ባንክ ባሳየው ተከታታይና እመርታ የተሞላበት የሥራ አፈጻጸም ምክንያት በGlobal Finance ለ5 ተከታታይ ዓመታት "የኢትዮጵያ ምርጥ ባንክ" ተብሎ የተመረጠ ሲሆን፣ የሽልማት ሥነ-ሥርዓቱም በሚቀጥለው ዓመት በሚካሄደው የዓለም ባንክና ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ስብሰባ ወቅት እንደሚፈጸም ታውቋል።
ባንኩ ከንግድ ሥራው ጎን ለጎን ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በተለያዩ ማኅበራዊና አካባቢያዊ ችግሮች ለተጠቁ የሕብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ የሚውል የብር 500 ሚሊዮን ወጪ ማድረጉም በመግለጫው ተጠቅሷል።
#ቢዝነስ
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የኢትዮጵያ የ2018ቱ የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያ መዋቅራዊ ትችት
በክቡር ገና የተፃፈ
የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያወጣቸው ማሻሻያዎች በውጫቸው ተራ የአስተዳደር ለውጦች ቢመስሉም፣ በድምር ውጤታቸው ግን የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ መዋቅር (Architecture) ሙሉ በሙሉ የሚቀይሩ ናቸው።
ከመዋቅራዊ እይታ ሲመዘኑ፣ እያንዳንዱ እርምጃ ወደ ገበያ ነፃነት፣ ወደ ስልጣን መከፋፈል (Decentralization) እና ወደ ካፒታል ተንቀሳቃሽነት የሚያመራ ጥልቅ የፍልስፍና ሽግግርን ያመለክታሉ። ይህንን ለውጥ ከሀገራዊ ሉዓላዊነት እና የፋይናንስ የበላይነትን ከሚቃወም (Anti-financialization) እይታ ብንመዝነው፣ ትኩረቱ ከአሰራር ቅልጥፍና ይልቅ በመዋቅራዊ አደጋዎች ላይ ያርፋል።
እያንዳንዱን መመሪያ እና መዋቅራዊ አንድምታውን በጥንቃቄ እንመርምር፦
1. ላኪዎች ያገኙትን ምንዛሪ 100% ለዘላለም እንዲይዙ መፈቀዱ
የእኔ እይታ፦ ከፍተኛ ትችት
ላኪዎች ያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ያለ ጊዜ ገደብ እንዲይዙ መፍቀድ፣ ውስን የሆነውን የሀገር ሀብት ቁጥጥር ወደ ግል ማዞር (Privatize ማድረግ) ነው። ይህ የብሔራዊ ባንክን የመጠባበቂያ ክምችት የማስተዳደር አቅም ያዳክማል።
በምንዛሪ እጥረት በምትታመስ ኢኮኖሚ ውስጥ ይህ ውሳኔ የውጭ ምንዛሪን "መደበቅ" (Hoarding) ያበረታታል። ዋናው መዋቅራዊ ስጋት ደግሞ "ዶላራይዜሽን" ወደ ኢኮኖሚው እምብርት ሰርጎ መግባቱ ነው።
2. ለአካውንት ባለቤቶች ዓለም አቀፍ ካርዶች መሰጠታቸው
የእኔ እይታ፦ ትችት
ወደ ውጭ የሚደረጉ የችርቻሮ ክፍያዎች ያለ ምንም ጋሬጣ እንዲከናወኑ ያደርጋል። የኢ-ኮሜርስ ግዢዎች እና የውጭ አገልግሎቶች ክፍያ ይስፋፋሉ። ይህም የካፒታል ፍሰትንና የውጭ ፍጆታን መደበኛ ያደርጋል። የምንዛሪ እጥረት ባለበት ሀገር የውጭ ፍሰትን ማቀላጠፍ፣ የአገር ውስጥ ምርትን ከማጠናከር ይልቅ ተጋላጭነትን ይጨምራል።
3. ለትምህርት፣ ለሕክምና እና ለጉዞ የሚደረጉ የውጭ ክፍያዎች
የእኔ እይታ፦ የተቀላቀለ ግን ጥርጣሬ ያዘለ
ምንም እንኳ ውሳኔው ሰብዓዊ ቢመስልም፣ አንድን ጥልቅ ስውር እውነት ያጋልጣል፦ ዜጎች ለመሠረታዊ አገልግሎቶች በውጭ ሥርዓቶች ላይ ጥገኛ መሆናቸውን። የሀገር ውስጥ ሕክምናንና ትምህርትን ከመገንባት ይልቅ፣ ይህ ፖሊሲ የውጭ ወጪን ተቋማዊ በማድረግ የውጭ ጥገኝነትን ያጠናክራል።
4. ለትርፍ ያልቆሙ ተቋማት ከስጦታና ከእርዳታ የውጭ ምንዛሪ አካውንት መክፈታቸው
የእኔ እይታ፦ ስጋት
በውጭ ፈንድ የሚንቀሳቀሱ ተቋማት ራሳቸውን የቻሉ የውጭ ምንዛሪ አካውንቶች መያዛቸው፣ የውጭ ምንዛሪ ፍሰቱ በቀጥታ ወደ ሀገር ውስጥ ስራዎች እንዲገባ ያደርጋል። ይህ ከብሔራዊ ባንክ ቁጥጥር ውጭ የሆኑ ትይዩ የገንዘብ መስመሮችን ይፈጥራል፤ የውጭ ለጋሾችም በፖሊሲ ላይ ተጽዕኖ እንዲያሳድሩ በር ይከፍታል።
5. የ$100 ዝቅተኛ የቁጠባ ገደብ መነሳቱ
የእኔ እይታ፦ ጥንቃቄ የታከለበት አሉታዊ ምላሽ
ተደራሽነትን ቢያሰፋም፣ የውጭ ምንዛሪ የመያዝ ባህልን በማህበረሰቡ ውስጥ ያስፋፋል። በብር ላይ ያለው እምነት ከቀነሰ፣ ይህ እርምጃ ዜጎች ከሀገር ውስጥ ገንዘብ ይልቅ ወደ ውጭ ምንዛሪ እንዲሸሹ (Currency substitution) ያፋጥነዋል።
6. ኢትዮጵያውያን ወደ ውጭ ሀገር ኢንቨስት እንዲያደርጉ መፈቀዱ
የእኔ እይታ፦ ከፍተኛ ትችት
ካፒታል እጥረት ባለበት ኢኮኖሚ ውስጥ ገንዘብ ወደ ውጭ እንዲወጣ መፍቀድ የካፒታል ሽሽትን (Capital flight) ያፋጥናል። የሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪን ሊደግፍ የሚችል ቁጠባ፣ የተሻለ ትርፍ ፍለጋ ወደ ውጭ ይሄዳል። ይህ "ካፒታል ተንቀሳቃሽ መሆኑን" የሚያበስር አደገኛ ምልክት ነው።
7. ያለ ጉምሩክ ዲክላሬሽን ምንዛሪን መቀየር
የእኔ እይታ፦ ትችት
ይህ አሰራር ግልጽነትን ያዳክማል። ምንዛሪ እንዲገባ ቢያበረታታም፣ በሌላ በኩል ህገ-ወጥ ወይም ግልጽ ያልሆኑ የገንዘብ ዝውውሮች እንዲከናወኑ ቀዳዳ ይፈጥራል፤ ቁጥጥርንም ያዳክማል።
8. ለቤተሰብ ድጋፍ እስከ $3,000 ወደ ውጭ መላክ
የእኔ እይታ፦ ጥርጣሬ
የቤተሰብ ድጋፍ በማህበራዊ መልኩ የሚረዳ ቢሆንም፣ የተቀናጀ የውጭ ምንዛሪ ፍሰት በኢኮኖሚው ላይ ጫና ይፈጥራል። ክምችት በሌለበት ሁኔታ እያንዳንዱ ወጪ ጥብቅ ክትትል ያስፈልገዋል።
9. ያለ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የሚከናወኑ የ'ፎርዋርድ' (Forward) ግብይቶች
የእኔ እይታ፦ ስጋት
ውስብስብ የፋይናንስ መሣሪያዎች ለግምታዊ ግብይት (Speculation) በር ይከፍታሉ። የፋይናንስ ዘርፉ ከምርታማ ዘርፉ በበለጠ ሲለጠጥ የገበያ መረጋጋት ይጠፋል። ጠንካራ ኢንዱስትሪ ሳይኖር የ'ፎርዋርድ' ገበያን መልቀቅ ባንኮችን ለአደጋ ያጋልጣል።
10. የውጭ ባለሀብቶች ያለ ፈቃድ የውጭ ምንዛሪ አካውንት መክፈታቸው
የእኔ እይታ፦ ከፍተኛ ትችት
ለውጭ አካላት አሰራርን ማቅለል ቁጥጥርን ይቀንሳል። የውጭ ባለሀብቶች የውጭ ምንዛሪን በራሳቸው ካስተዳደሩ፣ ያገኙትን ትርፍ ማውጣት (Profit extraction) ይበልጥ ቀላል ይሆንላቸዋል። የሉዓላዊ ቁጥጥር አቅምም ይበታተናል።
11. የውጭ ብድር በባንኮች በኩል እንዲጸድቅ መደረጉ
የእኔ እይታ፦ እጅግ ከፍተኛ ትችት
የብድር ፈቃድን ለባንኮች መስጠት የሀገሪቱን እዳ ክምችት ይበታትነዋል። ብሔራዊ ስትራቴጂ ሳይኖር የውጭ እዳ ሊከመር ይችላል። ታሪክ እንደሚያስተምረው ቁጥጥር የሌለው የውጭ እዳ መጨረሻው የኢኮኖሚ ቀውስና መዋቅራዊ ጫና ነው።
12. ለላኪዎች የሚሰጥ የቅድመ ክፍያ (Advance Payment)
የእኔ እይታ፦ ጥርጣሬ
ፈሳሽ ገንዘብ ቢያስገኝም፣ ከውጭ ገዢዎች ጋር ያለውን ቁርኝት ያጠነክራል። ይህ አሰራር የአገር ውስጥ አምራቾችን በውጭ ገዢዎች ጥገኛ በማድረግ የረጅም ጊዜ ነፃነታቸውን ሊገድብ ይችላል።
13. ባንኮች ለውጭ ብድር ዋስትና (Guarantee) እንዲሰጡ መፈቀዱ
የእኔ እይታ፦ ትችት
ይህ የፋይናንስ አደጋን ያሰፋል። ፕሮጀክቶች ቢከስሩ ጉዳቱ ወደ ባንክ ሥርዓቱ ይሻገራል። ትርፉ የግል፣ ኪሳራው ግን የጋራ (Systemic instability) የሚሆንበት አሰራር ነው።
14. ለሕክምና እና ትምህርት እስከ $20,000 ቅድመ ክፍያ መፈቀዱ
የእኔ እይታ፦ በግዴታ መቀበል ግን በመዋቅራዊ ሁኔታ አሉታዊ
አስቸኳይ ፍላጎቶችን ቢመልስም፣ የሀገር ውስጥ አቅምን ከመገንባት ይልቅ የውጭ ወጪን ያበረታታል። መዋቅራዊ ጥገኝነትን በደረጃ ያሳድጋል።
15. የትርፍ ክፍፍልን (Dividend) ያለ ገደብ ወደ ውጭ መላክ
የእኔ እይታ፦ ከፍተኛ ትችት
ይህ ካፒታልን ከሀገር የማውጫ ቀጥተኛ መንገድ ነው። የውጭ ባለሀብቶች ገንዘባቸውን ይዘው ለመውጣት ዋስትና ያገኛሉ። ነገር ግን ይህ በክምችት ላይ ጫና ከመፍጠሩም በላይ፣ ባለሀብቶች በሀገር ውስጥ ዘላቂ ኢንቨስትመንት ላይ ከማተኮር ይልቅ አጭር ጊዜ ትርፍ ላይ እንዲያተኩሩ ያደርጋል።
16. ለግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች የገንዘብ ድጋፍ (Liquidity) መስጠት
የእኔ እይታ፦ ጥርጣሬ
የምንዛሪ ቢሮዎችን አቅም ማሳደግ በገበያ የሚመራ የምንዛሪ ግብይትን ያጠናክራል። ይሁን እንጂ ማዕከላዊ ቁጥጥር እየቀነሰ ይሄዳል። የውጭ ምንዛሪ እንደ ሸቀጥ መታየት ይጀምራል።
17. የምንዛሪ ቢሮዎች የእጅ ገንዘብ ይዞታ ከ10% ወደ 25% ከፍ ማለቱ
በክቡር ገና የተፃፈ
የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያወጣቸው ማሻሻያዎች በውጫቸው ተራ የአስተዳደር ለውጦች ቢመስሉም፣ በድምር ውጤታቸው ግን የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ መዋቅር (Architecture) ሙሉ በሙሉ የሚቀይሩ ናቸው።
ከመዋቅራዊ እይታ ሲመዘኑ፣ እያንዳንዱ እርምጃ ወደ ገበያ ነፃነት፣ ወደ ስልጣን መከፋፈል (Decentralization) እና ወደ ካፒታል ተንቀሳቃሽነት የሚያመራ ጥልቅ የፍልስፍና ሽግግርን ያመለክታሉ። ይህንን ለውጥ ከሀገራዊ ሉዓላዊነት እና የፋይናንስ የበላይነትን ከሚቃወም (Anti-financialization) እይታ ብንመዝነው፣ ትኩረቱ ከአሰራር ቅልጥፍና ይልቅ በመዋቅራዊ አደጋዎች ላይ ያርፋል።
እያንዳንዱን መመሪያ እና መዋቅራዊ አንድምታውን በጥንቃቄ እንመርምር፦
1. ላኪዎች ያገኙትን ምንዛሪ 100% ለዘላለም እንዲይዙ መፈቀዱ
የእኔ እይታ፦ ከፍተኛ ትችት
ላኪዎች ያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ያለ ጊዜ ገደብ እንዲይዙ መፍቀድ፣ ውስን የሆነውን የሀገር ሀብት ቁጥጥር ወደ ግል ማዞር (Privatize ማድረግ) ነው። ይህ የብሔራዊ ባንክን የመጠባበቂያ ክምችት የማስተዳደር አቅም ያዳክማል።
በምንዛሪ እጥረት በምትታመስ ኢኮኖሚ ውስጥ ይህ ውሳኔ የውጭ ምንዛሪን "መደበቅ" (Hoarding) ያበረታታል። ዋናው መዋቅራዊ ስጋት ደግሞ "ዶላራይዜሽን" ወደ ኢኮኖሚው እምብርት ሰርጎ መግባቱ ነው።
2. ለአካውንት ባለቤቶች ዓለም አቀፍ ካርዶች መሰጠታቸው
የእኔ እይታ፦ ትችት
ወደ ውጭ የሚደረጉ የችርቻሮ ክፍያዎች ያለ ምንም ጋሬጣ እንዲከናወኑ ያደርጋል። የኢ-ኮሜርስ ግዢዎች እና የውጭ አገልግሎቶች ክፍያ ይስፋፋሉ። ይህም የካፒታል ፍሰትንና የውጭ ፍጆታን መደበኛ ያደርጋል። የምንዛሪ እጥረት ባለበት ሀገር የውጭ ፍሰትን ማቀላጠፍ፣ የአገር ውስጥ ምርትን ከማጠናከር ይልቅ ተጋላጭነትን ይጨምራል።
3. ለትምህርት፣ ለሕክምና እና ለጉዞ የሚደረጉ የውጭ ክፍያዎች
የእኔ እይታ፦ የተቀላቀለ ግን ጥርጣሬ ያዘለ
ምንም እንኳ ውሳኔው ሰብዓዊ ቢመስልም፣ አንድን ጥልቅ ስውር እውነት ያጋልጣል፦ ዜጎች ለመሠረታዊ አገልግሎቶች በውጭ ሥርዓቶች ላይ ጥገኛ መሆናቸውን። የሀገር ውስጥ ሕክምናንና ትምህርትን ከመገንባት ይልቅ፣ ይህ ፖሊሲ የውጭ ወጪን ተቋማዊ በማድረግ የውጭ ጥገኝነትን ያጠናክራል።
4. ለትርፍ ያልቆሙ ተቋማት ከስጦታና ከእርዳታ የውጭ ምንዛሪ አካውንት መክፈታቸው
የእኔ እይታ፦ ስጋት
በውጭ ፈንድ የሚንቀሳቀሱ ተቋማት ራሳቸውን የቻሉ የውጭ ምንዛሪ አካውንቶች መያዛቸው፣ የውጭ ምንዛሪ ፍሰቱ በቀጥታ ወደ ሀገር ውስጥ ስራዎች እንዲገባ ያደርጋል። ይህ ከብሔራዊ ባንክ ቁጥጥር ውጭ የሆኑ ትይዩ የገንዘብ መስመሮችን ይፈጥራል፤ የውጭ ለጋሾችም በፖሊሲ ላይ ተጽዕኖ እንዲያሳድሩ በር ይከፍታል።
5. የ$100 ዝቅተኛ የቁጠባ ገደብ መነሳቱ
የእኔ እይታ፦ ጥንቃቄ የታከለበት አሉታዊ ምላሽ
ተደራሽነትን ቢያሰፋም፣ የውጭ ምንዛሪ የመያዝ ባህልን በማህበረሰቡ ውስጥ ያስፋፋል። በብር ላይ ያለው እምነት ከቀነሰ፣ ይህ እርምጃ ዜጎች ከሀገር ውስጥ ገንዘብ ይልቅ ወደ ውጭ ምንዛሪ እንዲሸሹ (Currency substitution) ያፋጥነዋል።
6. ኢትዮጵያውያን ወደ ውጭ ሀገር ኢንቨስት እንዲያደርጉ መፈቀዱ
የእኔ እይታ፦ ከፍተኛ ትችት
ካፒታል እጥረት ባለበት ኢኮኖሚ ውስጥ ገንዘብ ወደ ውጭ እንዲወጣ መፍቀድ የካፒታል ሽሽትን (Capital flight) ያፋጥናል። የሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪን ሊደግፍ የሚችል ቁጠባ፣ የተሻለ ትርፍ ፍለጋ ወደ ውጭ ይሄዳል። ይህ "ካፒታል ተንቀሳቃሽ መሆኑን" የሚያበስር አደገኛ ምልክት ነው።
7. ያለ ጉምሩክ ዲክላሬሽን ምንዛሪን መቀየር
የእኔ እይታ፦ ትችት
ይህ አሰራር ግልጽነትን ያዳክማል። ምንዛሪ እንዲገባ ቢያበረታታም፣ በሌላ በኩል ህገ-ወጥ ወይም ግልጽ ያልሆኑ የገንዘብ ዝውውሮች እንዲከናወኑ ቀዳዳ ይፈጥራል፤ ቁጥጥርንም ያዳክማል።
8. ለቤተሰብ ድጋፍ እስከ $3,000 ወደ ውጭ መላክ
የእኔ እይታ፦ ጥርጣሬ
የቤተሰብ ድጋፍ በማህበራዊ መልኩ የሚረዳ ቢሆንም፣ የተቀናጀ የውጭ ምንዛሪ ፍሰት በኢኮኖሚው ላይ ጫና ይፈጥራል። ክምችት በሌለበት ሁኔታ እያንዳንዱ ወጪ ጥብቅ ክትትል ያስፈልገዋል።
9. ያለ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የሚከናወኑ የ'ፎርዋርድ' (Forward) ግብይቶች
የእኔ እይታ፦ ስጋት
ውስብስብ የፋይናንስ መሣሪያዎች ለግምታዊ ግብይት (Speculation) በር ይከፍታሉ። የፋይናንስ ዘርፉ ከምርታማ ዘርፉ በበለጠ ሲለጠጥ የገበያ መረጋጋት ይጠፋል። ጠንካራ ኢንዱስትሪ ሳይኖር የ'ፎርዋርድ' ገበያን መልቀቅ ባንኮችን ለአደጋ ያጋልጣል።
10. የውጭ ባለሀብቶች ያለ ፈቃድ የውጭ ምንዛሪ አካውንት መክፈታቸው
የእኔ እይታ፦ ከፍተኛ ትችት
ለውጭ አካላት አሰራርን ማቅለል ቁጥጥርን ይቀንሳል። የውጭ ባለሀብቶች የውጭ ምንዛሪን በራሳቸው ካስተዳደሩ፣ ያገኙትን ትርፍ ማውጣት (Profit extraction) ይበልጥ ቀላል ይሆንላቸዋል። የሉዓላዊ ቁጥጥር አቅምም ይበታተናል።
11. የውጭ ብድር በባንኮች በኩል እንዲጸድቅ መደረጉ
የእኔ እይታ፦ እጅግ ከፍተኛ ትችት
የብድር ፈቃድን ለባንኮች መስጠት የሀገሪቱን እዳ ክምችት ይበታትነዋል። ብሔራዊ ስትራቴጂ ሳይኖር የውጭ እዳ ሊከመር ይችላል። ታሪክ እንደሚያስተምረው ቁጥጥር የሌለው የውጭ እዳ መጨረሻው የኢኮኖሚ ቀውስና መዋቅራዊ ጫና ነው።
12. ለላኪዎች የሚሰጥ የቅድመ ክፍያ (Advance Payment)
የእኔ እይታ፦ ጥርጣሬ
ፈሳሽ ገንዘብ ቢያስገኝም፣ ከውጭ ገዢዎች ጋር ያለውን ቁርኝት ያጠነክራል። ይህ አሰራር የአገር ውስጥ አምራቾችን በውጭ ገዢዎች ጥገኛ በማድረግ የረጅም ጊዜ ነፃነታቸውን ሊገድብ ይችላል።
13. ባንኮች ለውጭ ብድር ዋስትና (Guarantee) እንዲሰጡ መፈቀዱ
የእኔ እይታ፦ ትችት
ይህ የፋይናንስ አደጋን ያሰፋል። ፕሮጀክቶች ቢከስሩ ጉዳቱ ወደ ባንክ ሥርዓቱ ይሻገራል። ትርፉ የግል፣ ኪሳራው ግን የጋራ (Systemic instability) የሚሆንበት አሰራር ነው።
14. ለሕክምና እና ትምህርት እስከ $20,000 ቅድመ ክፍያ መፈቀዱ
የእኔ እይታ፦ በግዴታ መቀበል ግን በመዋቅራዊ ሁኔታ አሉታዊ
አስቸኳይ ፍላጎቶችን ቢመልስም፣ የሀገር ውስጥ አቅምን ከመገንባት ይልቅ የውጭ ወጪን ያበረታታል። መዋቅራዊ ጥገኝነትን በደረጃ ያሳድጋል።
15. የትርፍ ክፍፍልን (Dividend) ያለ ገደብ ወደ ውጭ መላክ
የእኔ እይታ፦ ከፍተኛ ትችት
ይህ ካፒታልን ከሀገር የማውጫ ቀጥተኛ መንገድ ነው። የውጭ ባለሀብቶች ገንዘባቸውን ይዘው ለመውጣት ዋስትና ያገኛሉ። ነገር ግን ይህ በክምችት ላይ ጫና ከመፍጠሩም በላይ፣ ባለሀብቶች በሀገር ውስጥ ዘላቂ ኢንቨስትመንት ላይ ከማተኮር ይልቅ አጭር ጊዜ ትርፍ ላይ እንዲያተኩሩ ያደርጋል።
16. ለግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች የገንዘብ ድጋፍ (Liquidity) መስጠት
የእኔ እይታ፦ ጥርጣሬ
የምንዛሪ ቢሮዎችን አቅም ማሳደግ በገበያ የሚመራ የምንዛሪ ግብይትን ያጠናክራል። ይሁን እንጂ ማዕከላዊ ቁጥጥር እየቀነሰ ይሄዳል። የውጭ ምንዛሪ እንደ ሸቀጥ መታየት ይጀምራል።
17. የምንዛሪ ቢሮዎች የእጅ ገንዘብ ይዞታ ከ10% ወደ 25% ከፍ ማለቱ
6 months ago
የአዲስ አበባ የቤት ገበያ፡ የሴራ፣ የስግብግብነት እና የእጥረት "ጥቁር ድራማ"
የከተማዋ የኢኮኖሚ ሰቆቃ
አዲስ አበባ ዛሬ የሕልም ከተማ መሆኗ ቀርቶ የብዙዎች የሰቀቀን ምንጭ ሆናለች። በአንድ ወቅት "የኔ" የምትላትን አንዲት ኩርማን መጠለያ ለማግኘት ደፋ ቀና የሚለው ምስኪን ሰራተኛ፣ ዛሬ በደላሎች ሴራ፣ በገንቢዎች ስግብግብነት እና በመንግስት የአቅርቦት ድክመት ምክንያት የቤት ባለቤት የመሆን ተስፋው እንደ ጉም በኖ ጠፍቷል።
የቤት ዋጋ ከደሞዝ ጭማሪ ጋር ያለው ግንኙነት መቋረጡ ብቻ ሳይሆን፣ ሰማይ ተኩሶ መጥፋቱ የብዙዎችን ትዳር እየበተነ፣ ወጣቶችን ለስደት እየዳረገና አረጋውያንን ለጎዳና ተዳዳሪነት አሳልፎ እየሰጠ ይገኛል።
ይህ ተራ የኢኮኖሚ መለዋወጥ ሳይሆን፣ የአንድ ትውልድ ተስፋን የሚቀብር ማህበራዊ ቀውስ ነው።
የገበያው መላሸቅ
የኢኮኖሚክስ አባት አዳም ስሚዝ "ነጻ ገበያ ራሱን በራሱ ያስተካክላል" ቢልም፣ በአዲስ አበባ ግን ገበያው በ"የማይታይ እጅ" ሳይሆን በደላሎችና በገንቢዎች "የብረት ጨበጣ" ነው የተያዘው። ቶማስ ፒኬቲ እንዳስረዳው፣ የሀብት ክፍተት የሚሰፋው ካፒታል ከስራ ገቢ በበለጠ ፍጥነት ሲያድግ ነው። በአዲስ አበባ አንድ የመንግስት ሰራተኛ ለ40 ዓመታት ደሞዙን ሳይበላ ቢቆጥብ እንኳ የማይገዛው ቤት በደላላ. ተተምኖ ሲገዛ ማየት የሥነ-ምግባር ውድቀትን ያሳያል።
ከተማዋ በሳይንሳዊ የኢኮኖሚ መርህ ሳይሆን በ"ስግብግብነት ንግድ " እየተመራች ነው።
የገንቢዎች ስግብግብነት
ከደላሎች ጀርባ ሌላው ትልቅ ተዋናይ የሪል ስቴት ገንቢዎች ናቸው። ብዙዎቹ ገንቢዎች ቤቱን ሰርተው ከመሸጥ ይልቅ፣ በካርታና በፕላን ብቻ (Off-plan) ከህዝብ ገንዘብ ይሰበስባሉ። ቤቱ ተገንብቶ እስኪያልቅ ድረስ በየዓመቱ "የማጠናቀቂያ ቁሳቁስ ዋጋ ጨምሯል" በሚል ሰበብ በውሉ ላይ የሌለ ተጨማሪ ክፍያ በገዢው ላይ ይጭናሉ። ይህ "Exploitative Pricing" ይባላል። ገዢው የከፈለውን ገንዘብ ላለማጣት ሲል የተጠየቀውን ሁሉ ለመክፈል ይገደዳል። ገንቢዎች ቤቱን እንደ መጠለያ ሳይሆን እንደ "ቅንጦት ሸቀጥ" ብቻ ማየታቸው መካከለኛ ገቢ ያለውን ዜጋ ከገበያው አውጥቶታል።
የአቅርቦት እጥረት
የቤት ዋጋ መናር ትልቁ ምክንያት ግን ፍጹም የአቅርቦት እጥረት ነው። በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ የቤት ፈላጊዎች ቢኖሩም፣ በየዓመቱ የሚገነቡት ቤቶች ግን ከጥቂት ሺዎች አይበልጡም። መንግስት የጋራ መኖሪያ ቤቶችን (Condominiums) ግንባታ ብዙ አለማድረጉ ፣ የግል ባለሀብቱና ደላላው ገበያውን ብቻቸውን እንዲዘውሩት በር ከፍቷል። አቅርቦት በሌለበት ገበያ፣ ሻጭና ደላላ የፈለጉትን ዋጋ የመጫን "ሞኖፖሊ". (Monopoly Power) ይኖራቸዋል።
መሬት የመንግስት ቢሆንም፣ ለልማት የሚወጣው መሬት በጨረታ ዋጋው መናሩ ለቤቶች ውድነት ተጨማሪ ሰበብ ሆኗል።
የደላሎች "ጥቁር ጥበብ" እና የዋጋ መቆለል
በአዲስ አበባ የቤት ገበያ ውስጥ ትልቁ "የሴራ መሳሪያ" መረጃ ነው። ደላላው የቤቱን ትክክለኛ ዋጋ ደብቆ፣ ለራሱ ትርፍ በሚያመች መልኩ ብቻ ያቀርበዋል። "Price Padding" በሚባለው ዘዴ፣ ሻጩ 10 ሚሊዮን ብር የጠየቀውን ቤት ደላላው ለገዢው 13 ሚሊዮን ብር ይነግረዋል። በመሃል ያለችው 3 ሚሊዮን ብር በደላላውና በሻጩ መካከል የምትከፋፈል "የስርቆት ትርፍ" ናት። ይህ ጭማሪ በሂደት የሰፈሩ መደበኛ ዋጋ እየሆነ ይሄዳል። ደላላው መረጃን እንደ መገበያያ በመጠቀም ገዢውንም ሻጩንም በጭንቀት ውስጥ ያስራቸዋል።
የሽማግሌው መሪር እጣ
አቶ በቀለ (ስም የተቀየረ) ጡረታ ሲወጡ ያገኙትን ክፍያና ልጆቻቸው ከውጭ የላኩላቸውን ገንዘብ አጠራቅመው በቃሊቲ አካባቢ ቤት ለመግዛት ወሰኑ። ደላላው "ባለቤቱ ችግረኛ ስለሆነች ነው እንጂ ይሄ ቤት ለሌላ ሰው አይሰጥም" በማለት በ5 ሚሊዮን ብር አቀረበላቸው። አቶ በቀለ በደላላው ግፊትና "ነገ ሌላ ሰው ሊረከበው ነው" በሚል ማስፈራሪያ ቤቱን ገዙ። ከሦስት ወር በኋላ ያወቁት መራራ እውነት፣ ባለቤቷ ቤቱን የሸጠችው በ4.2 ሚሊዮን ብር እንደነበርና ቀሪው 800,000 ብር (የአቶ በቀለ የ20 ዓመት ጥሪት) በደላላው መወሰዱን ነው።
የሪል ስቴቱ ወጥመድ
አንድ ወጣት ዳያስፖራ በአያት አካባቢ በሚገኝ ሪል ስቴት በ12 ሚሊዮን ብር ቤት ለመግዛት ቃል ገብቶ 30% ቅድመ ክፍያ ፈጸመ። የቤት ግንባታው መጠናቀቅ ሲገባው ግን ገንቢው "የሲሚንቶ ዋጋ ጨምሯል" በሚል ተጨማሪ 4 ሚሊዮን ብር እንዲከፍል ጠየቀው። ወጣቱ "አልችልም" ሲል፣ ገንቢው "ከፈለግክ የከፈልከውን ገንዘብ ውሰድ" አለው። ነገር ግን የከፈለው ገንዘብ በሦስት ዓመት ውስጥ የመግዛት አቅሙ በግማሽ በመቀነሱ፣ ወጣቱ ተገዶና ተበድሮ ለመክፈል ተገደደ። ይህ የገንቢዎች ግልጽ ምዝበራ ውጤት ነው።
የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ እና የቁጥጥር እጦት
እንደ ሲንጋፖር ያሉ ሀገራት 90% የሚሆነውን መሬት በመቆጣጠር ቤትን ለንግድ ሳይሆን ለዜጎች መኖሪያነት ያቀርባሉ። በአዲስ አበባ ግን መሬት የመንግስት ቢሆንም፣ በሊዝ ጨረታ የሚወጣው የመሬት ዋጋ እጅግ ከፍተኛ መሆኑ ገንቢዎች ቤቱን በውድ ዋጋ እንዲሸጡ ሰበብ ሆኗቸዋል። መንግስት የግል ገንቢዎችን ትርፍ (Profit Margin) የሚቆጣጠርበት ህግ አለመኖሩ ገበያውን ለ"ዱር አራዊት ህግ" አሳልፎ ሰጥቶታል።
የጀርመን በርሊን ከተማ የኪራይ ጣሪያ (Rent Cap) በማስቀመጥ ዜጎቿን ከደላላ ሴራ ትጠብቃለች፤ አዲስ አበባ ግን በዝምታ ተውጣለች።
የገንዘብ ማጠቢያ ማሽን
ከአዲስ አበባ የቤት ዋጋ መናር ጀርባ ያለው ሌላው አሳዛኝ እውነት የጥቁር ገበያ ገንዘብ ነው። በህገ-ወጥ መንገድ የተገኘ ገንዘብ በቀላሉ የሚታጠበው በቤት ግዢ ነው። አንድ ባለሀብት ቤቱን ከእውነተኛ ዋጋው በላይ ጨምሮ ሲገዛ ግድ የማይለው ገንዘቡ የላብ ስላልሆነ ነው። ይህ በኢኮኖሚው ላይ "Gresham's Law" (መጥፎ ገንዘብ ጥሩውን ገንዘብ ከገበያ ያስወጣል) የሚለውን መርህ ተግባራዊ እያደረገ ነው። እውነተኛ ሰራተኛው በገንዘብ እጥረት ከገበያው ሲወጣ፣ ሌባውና ደላላው ገበያውን ይቆጣጠሩታል።
የመጨረሻው ጩኸት
የአዲስ አበባ የቤት ገበያ በደላሎች ሴራ፣ በገንቢዎች ስግብግብነት እና በመንግስት ቸልተኝነት የታገተ ይመስላል። ይህ ሴራ እንዲቆም የመንግስት ጣልቃ ገብነት (Government Intervention) ከንግግር ባለፈ በተግባር ሊታይ ይገባል። የደላሎች ስራ በዲጂታል መድረክ መተካት አለበት፤ የሪል ስቴት ገንቢዎች የትርፍ ጣሪያ ሊቀመጥላቸው ይገባል፤ እንዲሁም መንግስት መጠነ ሰፊ የቤት ግንባታን ማፋጠን ይኖርበታል። ካልሆነ ግን፣ አዲስ አበባ የጥቂት ባለሀብቶች መበልጸጊያ እና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች "ተስፋ የቆረጡባት " ሆና ትቀጥላለች።
የከተማዋ የኢኮኖሚ ሰቆቃ
አዲስ አበባ ዛሬ የሕልም ከተማ መሆኗ ቀርቶ የብዙዎች የሰቀቀን ምንጭ ሆናለች። በአንድ ወቅት "የኔ" የምትላትን አንዲት ኩርማን መጠለያ ለማግኘት ደፋ ቀና የሚለው ምስኪን ሰራተኛ፣ ዛሬ በደላሎች ሴራ፣ በገንቢዎች ስግብግብነት እና በመንግስት የአቅርቦት ድክመት ምክንያት የቤት ባለቤት የመሆን ተስፋው እንደ ጉም በኖ ጠፍቷል።
የቤት ዋጋ ከደሞዝ ጭማሪ ጋር ያለው ግንኙነት መቋረጡ ብቻ ሳይሆን፣ ሰማይ ተኩሶ መጥፋቱ የብዙዎችን ትዳር እየበተነ፣ ወጣቶችን ለስደት እየዳረገና አረጋውያንን ለጎዳና ተዳዳሪነት አሳልፎ እየሰጠ ይገኛል።
ይህ ተራ የኢኮኖሚ መለዋወጥ ሳይሆን፣ የአንድ ትውልድ ተስፋን የሚቀብር ማህበራዊ ቀውስ ነው።
የገበያው መላሸቅ
የኢኮኖሚክስ አባት አዳም ስሚዝ "ነጻ ገበያ ራሱን በራሱ ያስተካክላል" ቢልም፣ በአዲስ አበባ ግን ገበያው በ"የማይታይ እጅ" ሳይሆን በደላሎችና በገንቢዎች "የብረት ጨበጣ" ነው የተያዘው። ቶማስ ፒኬቲ እንዳስረዳው፣ የሀብት ክፍተት የሚሰፋው ካፒታል ከስራ ገቢ በበለጠ ፍጥነት ሲያድግ ነው። በአዲስ አበባ አንድ የመንግስት ሰራተኛ ለ40 ዓመታት ደሞዙን ሳይበላ ቢቆጥብ እንኳ የማይገዛው ቤት በደላላ. ተተምኖ ሲገዛ ማየት የሥነ-ምግባር ውድቀትን ያሳያል።
ከተማዋ በሳይንሳዊ የኢኮኖሚ መርህ ሳይሆን በ"ስግብግብነት ንግድ " እየተመራች ነው።
የገንቢዎች ስግብግብነት
ከደላሎች ጀርባ ሌላው ትልቅ ተዋናይ የሪል ስቴት ገንቢዎች ናቸው። ብዙዎቹ ገንቢዎች ቤቱን ሰርተው ከመሸጥ ይልቅ፣ በካርታና በፕላን ብቻ (Off-plan) ከህዝብ ገንዘብ ይሰበስባሉ። ቤቱ ተገንብቶ እስኪያልቅ ድረስ በየዓመቱ "የማጠናቀቂያ ቁሳቁስ ዋጋ ጨምሯል" በሚል ሰበብ በውሉ ላይ የሌለ ተጨማሪ ክፍያ በገዢው ላይ ይጭናሉ። ይህ "Exploitative Pricing" ይባላል። ገዢው የከፈለውን ገንዘብ ላለማጣት ሲል የተጠየቀውን ሁሉ ለመክፈል ይገደዳል። ገንቢዎች ቤቱን እንደ መጠለያ ሳይሆን እንደ "ቅንጦት ሸቀጥ" ብቻ ማየታቸው መካከለኛ ገቢ ያለውን ዜጋ ከገበያው አውጥቶታል።
የአቅርቦት እጥረት
የቤት ዋጋ መናር ትልቁ ምክንያት ግን ፍጹም የአቅርቦት እጥረት ነው። በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ከ1.2 ሚሊዮን በላይ የቤት ፈላጊዎች ቢኖሩም፣ በየዓመቱ የሚገነቡት ቤቶች ግን ከጥቂት ሺዎች አይበልጡም። መንግስት የጋራ መኖሪያ ቤቶችን (Condominiums) ግንባታ ብዙ አለማድረጉ ፣ የግል ባለሀብቱና ደላላው ገበያውን ብቻቸውን እንዲዘውሩት በር ከፍቷል። አቅርቦት በሌለበት ገበያ፣ ሻጭና ደላላ የፈለጉትን ዋጋ የመጫን "ሞኖፖሊ". (Monopoly Power) ይኖራቸዋል።
መሬት የመንግስት ቢሆንም፣ ለልማት የሚወጣው መሬት በጨረታ ዋጋው መናሩ ለቤቶች ውድነት ተጨማሪ ሰበብ ሆኗል።
የደላሎች "ጥቁር ጥበብ" እና የዋጋ መቆለል
በአዲስ አበባ የቤት ገበያ ውስጥ ትልቁ "የሴራ መሳሪያ" መረጃ ነው። ደላላው የቤቱን ትክክለኛ ዋጋ ደብቆ፣ ለራሱ ትርፍ በሚያመች መልኩ ብቻ ያቀርበዋል። "Price Padding" በሚባለው ዘዴ፣ ሻጩ 10 ሚሊዮን ብር የጠየቀውን ቤት ደላላው ለገዢው 13 ሚሊዮን ብር ይነግረዋል። በመሃል ያለችው 3 ሚሊዮን ብር በደላላውና በሻጩ መካከል የምትከፋፈል "የስርቆት ትርፍ" ናት። ይህ ጭማሪ በሂደት የሰፈሩ መደበኛ ዋጋ እየሆነ ይሄዳል። ደላላው መረጃን እንደ መገበያያ በመጠቀም ገዢውንም ሻጩንም በጭንቀት ውስጥ ያስራቸዋል።
የሽማግሌው መሪር እጣ
አቶ በቀለ (ስም የተቀየረ) ጡረታ ሲወጡ ያገኙትን ክፍያና ልጆቻቸው ከውጭ የላኩላቸውን ገንዘብ አጠራቅመው በቃሊቲ አካባቢ ቤት ለመግዛት ወሰኑ። ደላላው "ባለቤቱ ችግረኛ ስለሆነች ነው እንጂ ይሄ ቤት ለሌላ ሰው አይሰጥም" በማለት በ5 ሚሊዮን ብር አቀረበላቸው። አቶ በቀለ በደላላው ግፊትና "ነገ ሌላ ሰው ሊረከበው ነው" በሚል ማስፈራሪያ ቤቱን ገዙ። ከሦስት ወር በኋላ ያወቁት መራራ እውነት፣ ባለቤቷ ቤቱን የሸጠችው በ4.2 ሚሊዮን ብር እንደነበርና ቀሪው 800,000 ብር (የአቶ በቀለ የ20 ዓመት ጥሪት) በደላላው መወሰዱን ነው።
የሪል ስቴቱ ወጥመድ
አንድ ወጣት ዳያስፖራ በአያት አካባቢ በሚገኝ ሪል ስቴት በ12 ሚሊዮን ብር ቤት ለመግዛት ቃል ገብቶ 30% ቅድመ ክፍያ ፈጸመ። የቤት ግንባታው መጠናቀቅ ሲገባው ግን ገንቢው "የሲሚንቶ ዋጋ ጨምሯል" በሚል ተጨማሪ 4 ሚሊዮን ብር እንዲከፍል ጠየቀው። ወጣቱ "አልችልም" ሲል፣ ገንቢው "ከፈለግክ የከፈልከውን ገንዘብ ውሰድ" አለው። ነገር ግን የከፈለው ገንዘብ በሦስት ዓመት ውስጥ የመግዛት አቅሙ በግማሽ በመቀነሱ፣ ወጣቱ ተገዶና ተበድሮ ለመክፈል ተገደደ። ይህ የገንቢዎች ግልጽ ምዝበራ ውጤት ነው።
የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ እና የቁጥጥር እጦት
እንደ ሲንጋፖር ያሉ ሀገራት 90% የሚሆነውን መሬት በመቆጣጠር ቤትን ለንግድ ሳይሆን ለዜጎች መኖሪያነት ያቀርባሉ። በአዲስ አበባ ግን መሬት የመንግስት ቢሆንም፣ በሊዝ ጨረታ የሚወጣው የመሬት ዋጋ እጅግ ከፍተኛ መሆኑ ገንቢዎች ቤቱን በውድ ዋጋ እንዲሸጡ ሰበብ ሆኗቸዋል። መንግስት የግል ገንቢዎችን ትርፍ (Profit Margin) የሚቆጣጠርበት ህግ አለመኖሩ ገበያውን ለ"ዱር አራዊት ህግ" አሳልፎ ሰጥቶታል።
የጀርመን በርሊን ከተማ የኪራይ ጣሪያ (Rent Cap) በማስቀመጥ ዜጎቿን ከደላላ ሴራ ትጠብቃለች፤ አዲስ አበባ ግን በዝምታ ተውጣለች።
የገንዘብ ማጠቢያ ማሽን
ከአዲስ አበባ የቤት ዋጋ መናር ጀርባ ያለው ሌላው አሳዛኝ እውነት የጥቁር ገበያ ገንዘብ ነው። በህገ-ወጥ መንገድ የተገኘ ገንዘብ በቀላሉ የሚታጠበው በቤት ግዢ ነው። አንድ ባለሀብት ቤቱን ከእውነተኛ ዋጋው በላይ ጨምሮ ሲገዛ ግድ የማይለው ገንዘቡ የላብ ስላልሆነ ነው። ይህ በኢኮኖሚው ላይ "Gresham's Law" (መጥፎ ገንዘብ ጥሩውን ገንዘብ ከገበያ ያስወጣል) የሚለውን መርህ ተግባራዊ እያደረገ ነው። እውነተኛ ሰራተኛው በገንዘብ እጥረት ከገበያው ሲወጣ፣ ሌባውና ደላላው ገበያውን ይቆጣጠሩታል።
የመጨረሻው ጩኸት
የአዲስ አበባ የቤት ገበያ በደላሎች ሴራ፣ በገንቢዎች ስግብግብነት እና በመንግስት ቸልተኝነት የታገተ ይመስላል። ይህ ሴራ እንዲቆም የመንግስት ጣልቃ ገብነት (Government Intervention) ከንግግር ባለፈ በተግባር ሊታይ ይገባል። የደላሎች ስራ በዲጂታል መድረክ መተካት አለበት፤ የሪል ስቴት ገንቢዎች የትርፍ ጣሪያ ሊቀመጥላቸው ይገባል፤ እንዲሁም መንግስት መጠነ ሰፊ የቤት ግንባታን ማፋጠን ይኖርበታል። ካልሆነ ግን፣ አዲስ አበባ የጥቂት ባለሀብቶች መበልጸጊያ እና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች "ተስፋ የቆረጡባት " ሆና ትቀጥላለች።
6 months ago
🚀 የደቡብ አፍሪካው የፋይናንስ ግዙፍ "አብሳ" ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት አይኑን ጥሏል!
— በ78 ቢሊዮን ዶላር ሀብቱ የሚታወቀው አብሳ፣ የኢትዮጵያን የባንክ ዘርፍ ለመቀላቀል የመንግሥትን "አረንጓዴ መብራት" እየጠበቀ ነው —
በአፍሪካ ካሉ ግዙፍ ባንኮች አንዱ የሆነው አብሳ ግሩፕ (Absa Group)፣ በኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ውስጥ በባለቤትነት ለመሳተፍ ያለውን ዝግጁነት በድጋሚ አረጋገጠ። ባንኩ በቅርቡ የወጣውን የውጭ ባንኮች መግቢያ መመሪያ ቢያደንቅም፣ ይበልጥ "ተለዋዋጭ" የሆኑ ተጨማሪ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ ይፈልጋል።
📊 አብሳ ግሩፕ በቁጥር፦ ለምን ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ ትልቅ ዜና ሆነ?
አብሳ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መግባቱ የፋይናንስ ዘርፉን ሊያነቃቃ ይችላል ተብሎ የሚጠበቀው በሚከተሉት ምክንያቶች ነው፦
ግዙፍ የሀብት አቅም፦ በአሁኑ ወቅት የባንኩ ጠቅላላ የሀብት መጠን (Total Assets) ከ 1.5 ትሪሊዮን የደቡብ አፍሪካ ራንድ (በግምት 78 ቢሊዮን ዶላር) በላይ ነው።
አህጉራዊ ተደራሽነት፦ በ12 የአፍሪካ አገራት (ኬንያ፣ ጋና፣ ቦትስዋና፣ ሞሪሸስ...) ከ 12 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች አሉት።
የቴክኖሎጂ አቅም፦ ባንኩ በዲጂታል ባንኪንግ እና በኢንቨስትመንት ዘርፍ በአፍሪካ ቀዳሚ ከሚባሉት አንዱ ነው።
🔍 የአብሳ የኢትዮጵያ "ስትራቴጂ" ምንድነው?
እንደ ዘ ኢስት አፍሪካን ዘገባ፣ አብሳ ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት የሚከተሉትን ስልቶች ይከተላል ተብሎ ይጠበቃል፦
የባንክ ድርሻ መግዛት (Acquisition)፦ ባንኩ አዲስ ቅርንጫፍ ከመክፈት ይልቅ፣ አትራፊ የሆኑ የኢትዮጵያ የግል ባንኮችን ድርሻ (Share) በመግዛት በሽርክና መስራት ይመርጣል።
የድርጅቶች ባንኪንግ (Corporate Banking)፦ ባንኩ በዋናነት ትኩረት የሚያደርገው ግዙፍ ፕሮጀክቶች፣ ማኑፋክቸሪንግ እና የንግድ ፋይናንስ ላይ ነው።
የፖሊሲ ማሻሻያ ጥያቄ፦ ባንኩ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር እና የትርፍ አወጣጥ (Profit Repatriation) ላይ መንግስት ተጨማሪ ማሻሻያዎችን እንዲያደርግ ፍላጎት አለው።
⚔️ የውጭ ባንኮች "ፉክክር" በኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ባንኮች እስከ 40% ድረስ በሀገር ውስጥ ባንኮች ላይ ድርሻ እንዲኖራቸው መፍቀዱን ተከትሎ፣ አብሳ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም ደጅ እየጠኑ ነው፦
🇰🇪 KCB እና Equity Bank (ኬንያ)፦ አስቀድመው ቢሮ በመክፈት ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል።
🇪🇬 Standard Chartered እና EFG Hermes፦ ገበያውን ለማጥናት ከፍተኛ ፍላጎት አሳይተዋል።
🇿🇦 Standard Bank፦ የአብሳ ዋነኛ ተፎካካሪ ሲሆን፣ እሱም ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት እንቅስቃሴ ጀምሯል።
💡 ለኢትዮጵያውያን ምን ትርጉም አለው?
👉አብሳን የመሰሉ ግዙፍ ባንኮች መግባት፦
ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የብድር አቅርቦት ይጨምራል።
👉የአገልግሎት ጥራት እና የዲጂታል ክፍያ ስርአትን ያዘምናል።
👉የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰትን (FDI) ያሳድጋል።
— በ78 ቢሊዮን ዶላር ሀብቱ የሚታወቀው አብሳ፣ የኢትዮጵያን የባንክ ዘርፍ ለመቀላቀል የመንግሥትን "አረንጓዴ መብራት" እየጠበቀ ነው —
በአፍሪካ ካሉ ግዙፍ ባንኮች አንዱ የሆነው አብሳ ግሩፕ (Absa Group)፣ በኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ውስጥ በባለቤትነት ለመሳተፍ ያለውን ዝግጁነት በድጋሚ አረጋገጠ። ባንኩ በቅርቡ የወጣውን የውጭ ባንኮች መግቢያ መመሪያ ቢያደንቅም፣ ይበልጥ "ተለዋዋጭ" የሆኑ ተጨማሪ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ ይፈልጋል።
📊 አብሳ ግሩፕ በቁጥር፦ ለምን ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ ትልቅ ዜና ሆነ?
አብሳ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መግባቱ የፋይናንስ ዘርፉን ሊያነቃቃ ይችላል ተብሎ የሚጠበቀው በሚከተሉት ምክንያቶች ነው፦
ግዙፍ የሀብት አቅም፦ በአሁኑ ወቅት የባንኩ ጠቅላላ የሀብት መጠን (Total Assets) ከ 1.5 ትሪሊዮን የደቡብ አፍሪካ ራንድ (በግምት 78 ቢሊዮን ዶላር) በላይ ነው።
አህጉራዊ ተደራሽነት፦ በ12 የአፍሪካ አገራት (ኬንያ፣ ጋና፣ ቦትስዋና፣ ሞሪሸስ...) ከ 12 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች አሉት።
የቴክኖሎጂ አቅም፦ ባንኩ በዲጂታል ባንኪንግ እና በኢንቨስትመንት ዘርፍ በአፍሪካ ቀዳሚ ከሚባሉት አንዱ ነው።
🔍 የአብሳ የኢትዮጵያ "ስትራቴጂ" ምንድነው?
እንደ ዘ ኢስት አፍሪካን ዘገባ፣ አብሳ ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት የሚከተሉትን ስልቶች ይከተላል ተብሎ ይጠበቃል፦
የባንክ ድርሻ መግዛት (Acquisition)፦ ባንኩ አዲስ ቅርንጫፍ ከመክፈት ይልቅ፣ አትራፊ የሆኑ የኢትዮጵያ የግል ባንኮችን ድርሻ (Share) በመግዛት በሽርክና መስራት ይመርጣል።
የድርጅቶች ባንኪንግ (Corporate Banking)፦ ባንኩ በዋናነት ትኩረት የሚያደርገው ግዙፍ ፕሮጀክቶች፣ ማኑፋክቸሪንግ እና የንግድ ፋይናንስ ላይ ነው።
የፖሊሲ ማሻሻያ ጥያቄ፦ ባንኩ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር እና የትርፍ አወጣጥ (Profit Repatriation) ላይ መንግስት ተጨማሪ ማሻሻያዎችን እንዲያደርግ ፍላጎት አለው።
⚔️ የውጭ ባንኮች "ፉክክር" በኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ባንኮች እስከ 40% ድረስ በሀገር ውስጥ ባንኮች ላይ ድርሻ እንዲኖራቸው መፍቀዱን ተከትሎ፣ አብሳ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም ደጅ እየጠኑ ነው፦
🇰🇪 KCB እና Equity Bank (ኬንያ)፦ አስቀድመው ቢሮ በመክፈት ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል።
🇪🇬 Standard Chartered እና EFG Hermes፦ ገበያውን ለማጥናት ከፍተኛ ፍላጎት አሳይተዋል።
🇿🇦 Standard Bank፦ የአብሳ ዋነኛ ተፎካካሪ ሲሆን፣ እሱም ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት እንቅስቃሴ ጀምሯል።
💡 ለኢትዮጵያውያን ምን ትርጉም አለው?
👉አብሳን የመሰሉ ግዙፍ ባንኮች መግባት፦
ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የብድር አቅርቦት ይጨምራል።
👉የአገልግሎት ጥራት እና የዲጂታል ክፍያ ስርአትን ያዘምናል።
👉የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰትን (FDI) ያሳድጋል።
6 months ago
🏦 ዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብቱ 100 ቢሊዮን ብርን ተሻገረ! 📈
#ethiopia | "በግማሽ ዓመት ብቻ ከ5 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ አስመዝግቧል"
ዘመን ባንክ በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት እጅግ ስኬታማ አፈጻጸም ማስመዝገቡን አስታወቀ።
ባንኩ ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት፡-
💰 አጠቃላይ ሀብት (Total Assets): 106 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
💵 የተከፈለ ካፒታል: 14 ቢሊዮን ብር።
🏦 ተቀማጭ ገንዘብ: 80 ቢሊዮን ብር።
📊 የትርፍ መጠን: በ6 ወራት ውስጥ ብቻ ከ5 ቢሊዮን ብር በላይ።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ደረጀ ዘበነ፤ ውጤቱ ባንኩ ያለውን የተረጋጋ ዕድገት እና ጠንካራ የደንበኞች አመኔታ ያሳያል ብለዋል። አፈጻጸሙም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር "የላቀ እና ስኬታማ" እንደሆነ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#zemenbank #banking #ethiopia #profit #businessnews #economy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | "በግማሽ ዓመት ብቻ ከ5 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ አስመዝግቧል"
ዘመን ባንክ በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት እጅግ ስኬታማ አፈጻጸም ማስመዝገቡን አስታወቀ።
ባንኩ ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት፡-
💰 አጠቃላይ ሀብት (Total Assets): 106 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
💵 የተከፈለ ካፒታል: 14 ቢሊዮን ብር።
🏦 ተቀማጭ ገንዘብ: 80 ቢሊዮን ብር።
📊 የትርፍ መጠን: በ6 ወራት ውስጥ ብቻ ከ5 ቢሊዮን ብር በላይ።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ደረጀ ዘበነ፤ ውጤቱ ባንኩ ያለውን የተረጋጋ ዕድገት እና ጠንካራ የደንበኞች አመኔታ ያሳያል ብለዋል። አፈጻጸሙም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር "የላቀ እና ስኬታማ" እንደሆነ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#zemenbank #banking #ethiopia #profit #businessnews #economy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
ጠቃሚ የንግድ ዓለም ምህፃረ ቃላት (Business Abbreviations) 👨💻
በቢዝነስ እና በስራ ቦታ በብዛት ጥቅም ላይ የሚውሉ 30 ዋና ዋና ምህፃረ ቃላት እና ትርጉማቸው፦
🔝 ከፍተኛ አመራሮች (C-Suite)
CEO – Chief Executive Officer (ዋና ስራ አስፈፃሚ)
CFO – Chief Financial Officer (ዋና የፋይናንስ ኦፊሰር)
COO – Chief Operating Officer (ዋና የክዋኔ ኦፊሰር)
CMO – Chief Marketing Officer (ዋና የገበያ ጥናት ኦፊሰር)
CTO – Chief Technology Officer (ዋና የቴክኖሎጂ ኦፊሰር)
📊 የንግድ አፈፃፀም እና ስትራቴጂ
6. HR – Human Resources (የሰው ኃይል)
7. KPI – Key Performance Indicator (ዋና የአፈፃፀም መለኪያ)
8. ROI – Return on Investment (የኢንቨስትመንት ትርፋማነት)
9. P&L – Profit and Loss (ትርፍ እና ኪሳራ)
10. SWOT – Strengths, Weaknesses, Opportunities, Threats (ጥንካሬ፣ ድክመት፣ መልካም አጋጣሚና ስጋት)
🤝 የገበያ አይነቶች እና ግንኙነት
11. B2B – Business to Business (ከድርጅት ወደ ድርጅት)
12. B2C – Business to Consumer (ከድርጅት ወደ ተጠቃሚ)
13. CRM – Customer Relationship Management (የደንበኞች ግንኙነት አስተዳደር)
14. USP – Unique Selling Proposition (ልዩ የመሸጫ ነጥብ)
🚀 ቴክኖሎጂ እና ልማት
15. R&D – Research and Development (ጥናትና ምርምር)
16. SaaS – Software as a Service (ሶፍትዌር እንደ አገልግሎት)
17. MVP – Minimum Viable Product (መሰረታዊ አገልግሎት የሚሰጥ የመጀመሪያ ምርት)
18. ERP – Enterprise Resource Planning (የድርጅት ሀብት እቅድ)
📈 ፋይናንስ እና ህግ
19. IPO – Initial Public Offering (የመጀመሪያ የህዝብ አክሲዮን ሽያጭ)
20. VC – Venture Capital (የአደጋ ኢንቨስትመንት ካፒታል)
21. SME – Small and Medium Enterprises (አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች)
22. LLC – Limited Liability Company (ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር)
📅 የጊዜ እና የሪፖርት አጠቃቀም
23. FY – Fiscal Year (የበጀት ዓመት)
24. YTD – Year to Date (ከዓመቱ መጀመሪያ ጀምሮ እስከ ዛሬ)
25. EOD – End of Day (የቀኑ ማብቂያ)
26. ETA – Estimated Time of Arrival (የሚደረስበት ግምታዊ ሰዓት)
27. TBD – To Be Determined (ገና የሚወሰን)
📝 ሌሎች
28. CSR – Corporate Social Responsibility (የድርጅታዊ ማህበራዊ ኃላፊነት)
29. RFP – Request for Proposal (የፕሮፖዛል ጥያቄ)
30. BOM – Bill of Materials (የጥሬ ዕቃዎች ዝርዝር)
በቢዝነስ እና በስራ ቦታ በብዛት ጥቅም ላይ የሚውሉ 30 ዋና ዋና ምህፃረ ቃላት እና ትርጉማቸው፦
🔝 ከፍተኛ አመራሮች (C-Suite)
CEO – Chief Executive Officer (ዋና ስራ አስፈፃሚ)
CFO – Chief Financial Officer (ዋና የፋይናንስ ኦፊሰር)
COO – Chief Operating Officer (ዋና የክዋኔ ኦፊሰር)
CMO – Chief Marketing Officer (ዋና የገበያ ጥናት ኦፊሰር)
CTO – Chief Technology Officer (ዋና የቴክኖሎጂ ኦፊሰር)
📊 የንግድ አፈፃፀም እና ስትራቴጂ
6. HR – Human Resources (የሰው ኃይል)
7. KPI – Key Performance Indicator (ዋና የአፈፃፀም መለኪያ)
8. ROI – Return on Investment (የኢንቨስትመንት ትርፋማነት)
9. P&L – Profit and Loss (ትርፍ እና ኪሳራ)
10. SWOT – Strengths, Weaknesses, Opportunities, Threats (ጥንካሬ፣ ድክመት፣ መልካም አጋጣሚና ስጋት)
🤝 የገበያ አይነቶች እና ግንኙነት
11. B2B – Business to Business (ከድርጅት ወደ ድርጅት)
12. B2C – Business to Consumer (ከድርጅት ወደ ተጠቃሚ)
13. CRM – Customer Relationship Management (የደንበኞች ግንኙነት አስተዳደር)
14. USP – Unique Selling Proposition (ልዩ የመሸጫ ነጥብ)
🚀 ቴክኖሎጂ እና ልማት
15. R&D – Research and Development (ጥናትና ምርምር)
16. SaaS – Software as a Service (ሶፍትዌር እንደ አገልግሎት)
17. MVP – Minimum Viable Product (መሰረታዊ አገልግሎት የሚሰጥ የመጀመሪያ ምርት)
18. ERP – Enterprise Resource Planning (የድርጅት ሀብት እቅድ)
📈 ፋይናንስ እና ህግ
19. IPO – Initial Public Offering (የመጀመሪያ የህዝብ አክሲዮን ሽያጭ)
20. VC – Venture Capital (የአደጋ ኢንቨስትመንት ካፒታል)
21. SME – Small and Medium Enterprises (አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች)
22. LLC – Limited Liability Company (ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር)
📅 የጊዜ እና የሪፖርት አጠቃቀም
23. FY – Fiscal Year (የበጀት ዓመት)
24. YTD – Year to Date (ከዓመቱ መጀመሪያ ጀምሮ እስከ ዛሬ)
25. EOD – End of Day (የቀኑ ማብቂያ)
26. ETA – Estimated Time of Arrival (የሚደረስበት ግምታዊ ሰዓት)
27. TBD – To Be Determined (ገና የሚወሰን)
📝 ሌሎች
28. CSR – Corporate Social Responsibility (የድርጅታዊ ማህበራዊ ኃላፊነት)
29. RFP – Request for Proposal (የፕሮፖዛል ጥያቄ)
30. BOM – Bill of Materials (የጥሬ ዕቃዎች ዝርዝር)
9 months ago
Rare earths & environmental cost
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
9 months ago
የገንዘብ ሚኒስቴር የገቢ ግብር (ማሻሻያ) አዋጅ
#ethiopia | የገንዘብ ሚኒስቴር የገቢ ግብር (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 1395/2017 አፈጻጸም ላይ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ በመስጠት፣ በተለይ በአከፋፋይ ነጋዴዎች ላይ የሚሰላውን አማራጭ አነስተኛ ግብር በተመለከተ ከፍተኛ እፎይታ የሚሰጥ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ይህ ውሳኔ ቀደም ሲል የንግዱን ማህበረሰብ አስጨንቆ የነበረውን የትርፍ ህዳግ (Profit Margin) ግዴታ የሚያነሳ በመሆኑ በነጋዴዎች ዘንድ በደስታ ተቀባይነትን አግኝቷል።
በሚኒስቴሩ ማብራሪያ መሰረት፣ የአከፋፋዮች አማራጭ አነስተኛ ግብር የሚሰላበት መንገድ ግልጽ ሆኗል።
በዚህ መሰረት ፤ ጅምላ ሻጭ/አከፋፋይ ከአምራቹ ወይም ከአስመጪው ጋር ባደረገው ውል የሚሸጥበት ዋጋ እና የሚያገኘው መቶኛ (ትርፍ ህዳግ) በግልጽ የተወሰነ ከሆነ፣ አማራጭ አነስተኛ ግብሩ የሚሰላው በጠቅላላ የሽያጭ ገቢው ላይ ሳይሆን፣ በውል ወይም በሕግ በተፈቀደለት የትርፍ መቶኛ ላይ ብቻ ይሆናል ተብሏል።
ይህ አዲስ አፈጻጸም የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ ማትረፍ አለባችሁ በሚል ያስቀመጠው ግዴታ በንግዱ ላይ የፈጠረውን ጫና የሚያቃልል ነው።
ይሁንና፣ ይህንን ውሳኔ ለመጠቀም አከፋፋዩ የመሸጫ ዋጋ እና የትርፍ ህዳግ በውል መወሰኑን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግብር ባለስልጣናት ማቅረብ ይኖርበታል።
ይህን የገንዘብ ሚኒስቴር ማብራሪያ ተከትሎ ነጋዴዎች ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት አስተያየት፣ ውሳኔው የንግዱን እንቅስቃሴ የሚያነቃቃ እና ከገበያ እውነታ ጋር የሚጣጣም ፍትሃዊ እርምጃ እንደሆነ ተናግረዋል።
አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አከፋፋይ "የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ አትርፉ ማለቱ እኛ የማንችለውና ንግዱን ለከፍተኛ መቀዛቀዝ የዳረገ ነበር። አሁን የገንዘብ ሚኒስቴር 'በውል የተቀበሉትን የትርፍ ህዳግ ተቀበሉ' ሲል ለገቢዎች ሚኒስቴር ያሳወቀው ነገር ትልቅ እፎይታ እና መተንፈሻ ሰጥቶናል።" ሲሉ አድንቀዋል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ይህንን ማብራሪያ የሰጠው የአዋጁ ማስፈጸሚያ ደንብ ገና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ያልጸደቀ በመሆኑ በአዋጁ ላይ የተፈጠረውን ግልጽነት የጎደለው ሁኔታ ለማስተካከል መሆኑ ተጠቁሟል።#capital
#ethiopia | የገንዘብ ሚኒስቴር የገቢ ግብር (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 1395/2017 አፈጻጸም ላይ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ በመስጠት፣ በተለይ በአከፋፋይ ነጋዴዎች ላይ የሚሰላውን አማራጭ አነስተኛ ግብር በተመለከተ ከፍተኛ እፎይታ የሚሰጥ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ይህ ውሳኔ ቀደም ሲል የንግዱን ማህበረሰብ አስጨንቆ የነበረውን የትርፍ ህዳግ (Profit Margin) ግዴታ የሚያነሳ በመሆኑ በነጋዴዎች ዘንድ በደስታ ተቀባይነትን አግኝቷል።
በሚኒስቴሩ ማብራሪያ መሰረት፣ የአከፋፋዮች አማራጭ አነስተኛ ግብር የሚሰላበት መንገድ ግልጽ ሆኗል።
በዚህ መሰረት ፤ ጅምላ ሻጭ/አከፋፋይ ከአምራቹ ወይም ከአስመጪው ጋር ባደረገው ውል የሚሸጥበት ዋጋ እና የሚያገኘው መቶኛ (ትርፍ ህዳግ) በግልጽ የተወሰነ ከሆነ፣ አማራጭ አነስተኛ ግብሩ የሚሰላው በጠቅላላ የሽያጭ ገቢው ላይ ሳይሆን፣ በውል ወይም በሕግ በተፈቀደለት የትርፍ መቶኛ ላይ ብቻ ይሆናል ተብሏል።
ይህ አዲስ አፈጻጸም የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ ማትረፍ አለባችሁ በሚል ያስቀመጠው ግዴታ በንግዱ ላይ የፈጠረውን ጫና የሚያቃልል ነው።
ይሁንና፣ ይህንን ውሳኔ ለመጠቀም አከፋፋዩ የመሸጫ ዋጋ እና የትርፍ ህዳግ በውል መወሰኑን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግብር ባለስልጣናት ማቅረብ ይኖርበታል።
ይህን የገንዘብ ሚኒስቴር ማብራሪያ ተከትሎ ነጋዴዎች ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት አስተያየት፣ ውሳኔው የንግዱን እንቅስቃሴ የሚያነቃቃ እና ከገበያ እውነታ ጋር የሚጣጣም ፍትሃዊ እርምጃ እንደሆነ ተናግረዋል።
አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አከፋፋይ "የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ አትርፉ ማለቱ እኛ የማንችለውና ንግዱን ለከፍተኛ መቀዛቀዝ የዳረገ ነበር። አሁን የገንዘብ ሚኒስቴር 'በውል የተቀበሉትን የትርፍ ህዳግ ተቀበሉ' ሲል ለገቢዎች ሚኒስቴር ያሳወቀው ነገር ትልቅ እፎይታ እና መተንፈሻ ሰጥቶናል።" ሲሉ አድንቀዋል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ይህንን ማብራሪያ የሰጠው የአዋጁ ማስፈጸሚያ ደንብ ገና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ያልጸደቀ በመሆኑ በአዋጁ ላይ የተፈጠረውን ግልጽነት የጎደለው ሁኔታ ለማስተካከል መሆኑ ተጠቁሟል።#capital
Sponsored by
Surafel
9 months ago
የገንዘብ ሚኒስቴር የገቢ ግብር (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 1395/2017 አፈጻጸም ላይ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ በመስጠት፣ በተለይ በአከፋፋይ ነጋዴዎች ላይ የሚሰላውን አማራጭ አነስተኛ ግብር በተመለከተ ከፍተኛ እፎይታ የሚሰጥ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ይህ ውሳኔ ቀደም ሲል የንግዱን ማህበረሰብ አስጨንቆ የነበረውን የትርፍ ህዳግ (Profit Margin) ግዴታ የሚያነሳ በመሆኑ በነጋዴዎች ዘንድ በደስታ ተቀባይነትን አግኝቷል።በሚኒስቴሩ ማብራሪያ መሰረት፣ የአከፋፋዮች አማራጭ አነስተኛ ግብር የሚሰላበት መንገድ ግልጽ ሆኗል።
በዚህ መሰረት ፤ ጅምላ ሻጭ/አከፋፋይ ከአምራቹ ወይም ከአስመጪው ጋር ባደረገው ውል የሚሸጥበት ዋጋ እና የሚያገኘው መቶኛ (ትርፍ ህዳግ) በግልጽ የተወሰነ ከሆነ፣ አማራጭ አነስተኛ ግብሩ የሚሰላው በጠቅላላ የሽያጭ ገቢው ላይ ሳይሆን፣ በውል ወይም በሕግ በተፈቀደለት የትርፍ መቶኛ ላይ ብቻ ይሆናል ተብሏል።ይህ አዲስ አፈጻጸም የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ ማትረፍ አለባችሁ በሚል ያስቀመጠው ግዴታ በንግዱ ላይ የፈጠረውን ጫና የሚያቃልል ነው።
ይሁንና፣ ይህንን ውሳኔ ለመጠቀም አከፋፋዩ የመሸጫ ዋጋ እና የትርፍ ህዳግ በውል መወሰኑን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግብር ባለስልጣናት ማቅረብ ይኖርበታል።ይህን የገንዘብ ሚኒስቴር ማብራሪያ ተከትሎ ነጋዴዎች ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት አስተያየት፣ ውሳኔው የንግዱን እንቅስቃሴ የሚያነቃቃ እና ከገበያ እውነታ ጋር የሚጣጣም ፍትሃዊ እርምጃ እንደሆነ ተናግረዋል።
Via Capital
ይህ ውሳኔ ቀደም ሲል የንግዱን ማህበረሰብ አስጨንቆ የነበረውን የትርፍ ህዳግ (Profit Margin) ግዴታ የሚያነሳ በመሆኑ በነጋዴዎች ዘንድ በደስታ ተቀባይነትን አግኝቷል።በሚኒስቴሩ ማብራሪያ መሰረት፣ የአከፋፋዮች አማራጭ አነስተኛ ግብር የሚሰላበት መንገድ ግልጽ ሆኗል።
በዚህ መሰረት ፤ ጅምላ ሻጭ/አከፋፋይ ከአምራቹ ወይም ከአስመጪው ጋር ባደረገው ውል የሚሸጥበት ዋጋ እና የሚያገኘው መቶኛ (ትርፍ ህዳግ) በግልጽ የተወሰነ ከሆነ፣ አማራጭ አነስተኛ ግብሩ የሚሰላው በጠቅላላ የሽያጭ ገቢው ላይ ሳይሆን፣ በውል ወይም በሕግ በተፈቀደለት የትርፍ መቶኛ ላይ ብቻ ይሆናል ተብሏል።ይህ አዲስ አፈጻጸም የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ ማትረፍ አለባችሁ በሚል ያስቀመጠው ግዴታ በንግዱ ላይ የፈጠረውን ጫና የሚያቃልል ነው።
ይሁንና፣ ይህንን ውሳኔ ለመጠቀም አከፋፋዩ የመሸጫ ዋጋ እና የትርፍ ህዳግ በውል መወሰኑን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግብር ባለስልጣናት ማቅረብ ይኖርበታል።ይህን የገንዘብ ሚኒስቴር ማብራሪያ ተከትሎ ነጋዴዎች ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት አስተያየት፣ ውሳኔው የንግዱን እንቅስቃሴ የሚያነቃቃ እና ከገበያ እውነታ ጋር የሚጣጣም ፍትሃዊ እርምጃ እንደሆነ ተናግረዋል።
Via Capital
9 months ago
የገንዘብ ሚኒስቴር የገቢ ግብር (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 1395/2017 አፈጻጸም ላይ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ በመስጠት፣ በተለይ በአከፋፋይ ነጋዴዎች ላይ የሚሰላውን አማራጭ አነስተኛ ግብር በተመለከተ ከፍተኛ እፎይታ የሚሰጥ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ይህ ውሳኔ ቀደም ሲል የንግዱን ማህበረሰብ አስጨንቆ የነበረውን የትርፍ ህዳግ (Profit Margin) ግዴታ የሚያነሳ በመሆኑ በነጋዴዎች ዘንድ በደስታ ተቀባይነትን አግኝቷል።
በሚኒስቴሩ ማብራሪያ መሰረት፣ የአከፋፋዮች አማራጭ አነስተኛ ግብር የሚሰላበት መንገድ ግልጽ ሆኗል።
በዚህ መሰረት ፤ ጅምላ ሻጭ/አከፋፋይ ከአምራቹ ወይም ከአስመጪው ጋር ባደረገው ውል የሚሸጥበት ዋጋ እና የሚያገኘው መቶኛ (ትርፍ ህዳግ) በግልጽ የተወሰነ ከሆነ፣ አማራጭ አነስተኛ ግብሩ የሚሰላው በጠቅላላ የሽያጭ ገቢው ላይ ሳይሆን፣ በውል ወይም በሕግ በተፈቀደለት የትርፍ መቶኛ ላይ ብቻ ይሆናል ተብሏል።
ይህ አዲስ አፈጻጸም የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ ማትረፍ አለባችሁ በሚል ያስቀመጠው ግዴታ በንግዱ ላይ የፈጠረውን ጫና የሚያቃልል ነው።
ይሁንና፣ ይህንን ውሳኔ ለመጠቀም አከፋፋዩ የመሸጫ ዋጋ እና የትርፍ ህዳግ በውል መወሰኑን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግብር ባለስልጣናት ማቅረብ ይኖርበታል።
ይህን የገንዘብ ሚኒስቴር ማብራሪያ ተከትሎ ነጋዴዎች ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት አስተያየት፣ ውሳኔው የንግዱን እንቅስቃሴ የሚያነቃቃ እና ከገበያ እውነታ ጋር የሚጣጣም ፍትሃዊ እርምጃ እንደሆነ ተናግረዋል።
አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አከፋፋይ "የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ አትርፉ ማለቱ እኛ የማንችለውና ንግዱን ለከፍተኛ መቀዛቀዝ የዳረገ ነበር። አሁን የገንዘብ ሚኒስቴር 'በውል የተቀበሉትን የትርፍ ህዳግ ተቀበሉ' ሲል ለገቢዎች ሚኒስቴር ያሳወቀው ነገር ትልቅ እፎይታ እና መተንፈሻ ሰጥቶናል።" ሲሉ አድንቀዋል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ይህንን ማብራሪያ የሰጠው የአዋጁ ማስፈጸሚያ ደንብ ገና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ያልጸደቀ በመሆኑ በአዋጁ ላይ የተፈጠረውን ግልጽነት የጎደለው ሁኔታ ለማስተካከል መሆኑ ተጠቁሟል።
#capitalnews
ይህ ውሳኔ ቀደም ሲል የንግዱን ማህበረሰብ አስጨንቆ የነበረውን የትርፍ ህዳግ (Profit Margin) ግዴታ የሚያነሳ በመሆኑ በነጋዴዎች ዘንድ በደስታ ተቀባይነትን አግኝቷል።
በሚኒስቴሩ ማብራሪያ መሰረት፣ የአከፋፋዮች አማራጭ አነስተኛ ግብር የሚሰላበት መንገድ ግልጽ ሆኗል።
በዚህ መሰረት ፤ ጅምላ ሻጭ/አከፋፋይ ከአምራቹ ወይም ከአስመጪው ጋር ባደረገው ውል የሚሸጥበት ዋጋ እና የሚያገኘው መቶኛ (ትርፍ ህዳግ) በግልጽ የተወሰነ ከሆነ፣ አማራጭ አነስተኛ ግብሩ የሚሰላው በጠቅላላ የሽያጭ ገቢው ላይ ሳይሆን፣ በውል ወይም በሕግ በተፈቀደለት የትርፍ መቶኛ ላይ ብቻ ይሆናል ተብሏል።
ይህ አዲስ አፈጻጸም የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ ማትረፍ አለባችሁ በሚል ያስቀመጠው ግዴታ በንግዱ ላይ የፈጠረውን ጫና የሚያቃልል ነው።
ይሁንና፣ ይህንን ውሳኔ ለመጠቀም አከፋፋዩ የመሸጫ ዋጋ እና የትርፍ ህዳግ በውል መወሰኑን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግብር ባለስልጣናት ማቅረብ ይኖርበታል።
ይህን የገንዘብ ሚኒስቴር ማብራሪያ ተከትሎ ነጋዴዎች ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት አስተያየት፣ ውሳኔው የንግዱን እንቅስቃሴ የሚያነቃቃ እና ከገበያ እውነታ ጋር የሚጣጣም ፍትሃዊ እርምጃ እንደሆነ ተናግረዋል።
አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አከፋፋይ "የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ አትርፉ ማለቱ እኛ የማንችለውና ንግዱን ለከፍተኛ መቀዛቀዝ የዳረገ ነበር። አሁን የገንዘብ ሚኒስቴር 'በውል የተቀበሉትን የትርፍ ህዳግ ተቀበሉ' ሲል ለገቢዎች ሚኒስቴር ያሳወቀው ነገር ትልቅ እፎይታ እና መተንፈሻ ሰጥቶናል።" ሲሉ አድንቀዋል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ይህንን ማብራሪያ የሰጠው የአዋጁ ማስፈጸሚያ ደንብ ገና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ያልጸደቀ በመሆኑ በአዋጁ ላይ የተፈጠረውን ግልጽነት የጎደለው ሁኔታ ለማስተካከል መሆኑ ተጠቁሟል።
#capitalnews
9 months ago
የገንዘብ ሚኒስቴር የገቢ ግብር (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር 1395/2017 አፈጻጸም ላይ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ በመስጠት፣ በተለይ በአከፋፋይ ነጋዴዎች ላይ የሚሰላውን አማራጭ አነስተኛ ግብር በተመለከተ ከፍተኛ እፎይታ የሚሰጥ ማብራሪያ ሰጥቷል።
ይህ ውሳኔ ቀደም ሲል የንግዱን ማህበረሰብ አስጨንቆ የነበረውን የትርፍ ህዳግ (Profit Margin) ግዴታ የሚያነሳ በመሆኑ በነጋዴዎች ዘንድ በደስታ ተቀባይነትን አግኝቷል።
በሚኒስቴሩ ማብራሪያ መሰረት፣ የአከፋፋዮች አማራጭ አነስተኛ ግብር የሚሰላበት መንገድ ግልጽ ሆኗል።
በዚህ መሰረት ፤ ጅምላ ሻጭ/አከፋፋይ ከአምራቹ ወይም ከአስመጪው ጋር ባደረገው ውል የሚሸጥበት ዋጋ እና የሚያገኘው መቶኛ (ትርፍ ህዳግ) በግልጽ የተወሰነ ከሆነ፣ አማራጭ አነስተኛ ግብሩ የሚሰላው በጠቅላላ የሽያጭ ገቢው ላይ ሳይሆን፣ በውል ወይም በሕግ በተፈቀደለት የትርፍ መቶኛ ላይ ብቻ ይሆናል ተብሏል።
ይህ አዲስ አፈጻጸም የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ ማትረፍ አለባችሁ በሚል ያስቀመጠው ግዴታ በንግዱ ላይ የፈጠረውን ጫና የሚያቃልል ነው።
ይሁንና፣ ይህንን ውሳኔ ለመጠቀም አከፋፋዩ የመሸጫ ዋጋ እና የትርፍ ህዳግ በውል መወሰኑን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግብር ባለስልጣናት ማቅረብ ይኖርበታል።
ይህን የገንዘብ ሚኒስቴር ማብራሪያ ተከትሎ ነጋዴዎች ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት አስተያየት፣ ውሳኔው የንግዱን እንቅስቃሴ የሚያነቃቃ እና ከገበያ እውነታ ጋር የሚጣጣም ፍትሃዊ እርምጃ እንደሆነ ተናግረዋል። viacapital
seledadotio
seledadotio
ይህ ውሳኔ ቀደም ሲል የንግዱን ማህበረሰብ አስጨንቆ የነበረውን የትርፍ ህዳግ (Profit Margin) ግዴታ የሚያነሳ በመሆኑ በነጋዴዎች ዘንድ በደስታ ተቀባይነትን አግኝቷል።
በሚኒስቴሩ ማብራሪያ መሰረት፣ የአከፋፋዮች አማራጭ አነስተኛ ግብር የሚሰላበት መንገድ ግልጽ ሆኗል።
በዚህ መሰረት ፤ ጅምላ ሻጭ/አከፋፋይ ከአምራቹ ወይም ከአስመጪው ጋር ባደረገው ውል የሚሸጥበት ዋጋ እና የሚያገኘው መቶኛ (ትርፍ ህዳግ) በግልጽ የተወሰነ ከሆነ፣ አማራጭ አነስተኛ ግብሩ የሚሰላው በጠቅላላ የሽያጭ ገቢው ላይ ሳይሆን፣ በውል ወይም በሕግ በተፈቀደለት የትርፍ መቶኛ ላይ ብቻ ይሆናል ተብሏል።
ይህ አዲስ አፈጻጸም የገቢዎች ሚኒስቴር በትንሹ 15 በመቶ ማትረፍ አለባችሁ በሚል ያስቀመጠው ግዴታ በንግዱ ላይ የፈጠረውን ጫና የሚያቃልል ነው።
ይሁንና፣ ይህንን ውሳኔ ለመጠቀም አከፋፋዩ የመሸጫ ዋጋ እና የትርፍ ህዳግ በውል መወሰኑን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ ሰነድ ለግብር ባለስልጣናት ማቅረብ ይኖርበታል።
ይህን የገንዘብ ሚኒስቴር ማብራሪያ ተከትሎ ነጋዴዎች ለካፒታል ጋዜጣ በሰጡት አስተያየት፣ ውሳኔው የንግዱን እንቅስቃሴ የሚያነቃቃ እና ከገበያ እውነታ ጋር የሚጣጣም ፍትሃዊ እርምጃ እንደሆነ ተናግረዋል። viacapital
seledadotio
seledadotio
10 months ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ "የአፍላ ጎረምሳ ኃይሉን አምቆ ለ79 አመት አፍሪካን እያስተሳሰረና ከዓለምም እያቀራረበ በወጣትነት ትንፋሽ የዘለቀ" - የአፍሪካ መኩሪያም ሆኗል፡፡
#ethiopia | በአለም ኤቪዬሽን ብቃት 27ኛ ደረጃ ላይ ተገኝቶ ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ከመሆን ባሻገር በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎችን የሚያደርገው አየር መንገዱ በጥቅሉ ከ19 ሺህ በላይ ቋሚ ሰራተኞችን ይዟል
(የዘገባ አዘጋጅ - ጋዜጠኛና አማካሪ እሸቱ ገለቱ)
አየር መንገዱ ከተቋም የገዘፈና ራሱን ችሎ ሀገረ - ኢትዮጵያም ነው ብያለሁ፡፡ የበረራ አገልግሎቱን ብቻ አይተን አሳንሰነው ከሆነ ተሸውደናል፤ ሌሎች የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ስምንቱን ግዙፍ ታዕምረኛ ክንፎችን አደራ እንዳንዘነጋ!
ከእግር ኳስ ስታዲየም የማይተናነሱ አይነተ ብዙ ሰፋፊ ግዙፍ መከዘኛ መጋዘኞቹና የሎጂስቲክ ሂደት ማደራጃ ተቋማቱ ትልልቅነትም አጃኢብ ያሰኛል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው አመት ከ19 ሚሊዮን በላይ መንገደኞችን እንዳጓጓዘ እና 785 ሺህ ቶን ገደማ ጭነት ማመላለሱ ተነግሯል፡፡ በዚህ አገልግሎቱም 7.6 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ከአየር መንገዱ ገለጻና ያገኘሁት ተጨማሪ ሰነድም ያመለክታል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹን ከ145 ወደ 290 ከፍ በማድረግ … 144 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ ገቢውንም ከ8 ሚሊዮን ገደማ ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ የሚያደርገው ከ19 ሚሊዮን ያልራቀውን አመታዊ የተጓዥ ቁጥርን 48.5 ሚሊዮን ለማድረስ በመወጠን መሆኑ ተነግሯል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አባል የሆነበት የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና በ5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
በዘመን ኮቪድ - 19 የአለም ኤቪዬሽን ለበረራ ባንገራገረበት ወቅት መድሀኒትና የህክምና መርጃ መሳሪያዎችን በማመላለስ ዓለም በቁርጥ ቀን አጋርነቱ የሚያወሳው አየር መንገዱ በተለይ እንደ ጣሊያን፣ ኖርዌይና ብራዚል ያሉት ሀገራት በኮቪዱ ክፉ ወቅት “ቀድሞ ደራሻችን” ብለው በልዩ አወድሰውታል፡፡
በጎርጎሪሳውያኑ አቆጣጠር በ2035 ከእጅግ ከፍተኛ የዓለም አቀፍ አየር መንገዶች መካከል አንዱ ተጠቃሽ ተወዳዳሪ አየር መንገድ መሆንን እንደ ግብ አስቀምጧል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹንም ወደ 290 ከፍ በማድረግ አለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ የሀገር ውስጡን መዳረሻ ደግሞ ወደ 32 ለማድረስ አቅዷል፡፡
ፈጣን (fast)፣ አዋጭ (profitable) እና ዘላቂ (sustainable) እድገት እንደ አቅጣጫ የያያዘው አየር መንገዱ ማሻሻያውን ተከትሎም በአመት የሚያጓጉዘውን የመንገደኞች ቁጥር ከእጥፍ በላይ ጨምሮ 48.5 ሚሊዮን ተጓዦችን በማመላለስ አመታዊ ገቢውን ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ለማድረግ ወጥኗል፡፡
አየር መንገዱ ራዕዩን ለማሳካት አምስት አብይ ምሶሶዎች ላይ ያጠነጥናል፡፡ የበረራ መስመር መዳረሻዎችን መጨመር (fleet)፣ በሰው ሀብት ልማት ማላቅ (human resource development)፣ የአቪዬሽን መሰረተ ልማትን ማስፋፋት (infrastructure)፣ ዘመንን የዋጁ ተቋማዊ የአሰራር ስርአትን ማሻሻል (system improvement)፣ በምልዐት በቢዝነስ ኢንደስትሪው በዘላቂነት ውጤታማ ሆኖ መቀጠል (sustainability) ናቸው፡፡
በአሁኑ ወቅት የአየር ላይ በረራ ቆይታቸው በአማካይ 7 አመት የሆኑ 145 አውሮፕላኖች ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ 144 የዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን 66ቱ በአፍሪካ የሚገኙ ናቸው፡፡
እንዲሁም 23 የሀገር ውስጥ በረራ መዳረሻዎች አሉት፡፡ ይሁንና የአየር መንገዱን አጠቃላይ ትርፋማነት ባይጫነውም በሀገር ውስጥ በረራ ትርፍ አልቀናውም ብቻ ሳይሆን ባለፈው አመት በዚህ መዘዝ 28 ሚሊዮን ዶላር ኪሳራ እንዳጋጠመው ሳይጠቁም አላለፈም፡፡ ይህ ግን ለምንና እንዴት ለሚለው ሰፋ ያለ ምክንያትን ይሻል፡፡
በተለይ በዘመነ ኮቪድ የመድሀኒትና የሕክምና መርጃ በማመላለስ የዓለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ አለም አቀፍ እውቅና የተቸረው አየር መንገዱ የጭነት በረራ መዳረሻዎቹ ደግሞ 70 ደርሰዋል፡፡
መቶ በመቶ በኢትዮጵያ መንግስት የመቶ በመቶ ባለቤትነት የተያዘው አየር መንገዱ ቀጥታ የኤቪዬሽን የካበተ ልምድ ያላቸው በርካታ ከፍተኛ የስራ አመራር አባላትን አቅፎ በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎች አሉት፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአጠቃላይ 700 ሴት ሰራተኞች ያሉት ሲሆን 80 ሴት አውሮፕላን አብራሪዎች እና 175 የአውሮፕላን ቴክኒሻኖችንም ይዟል፡፡
የበረራ አገልግሎቱን ጨምሮ የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ወደ 9 ክንፎች ያደረሰና እጅግ ዘመን አፈራሽ የቦይንግ 737 አራተኛ ትውልድ የሆኑ 30 ቦይንግ - 797 አውሮፕላኖችን በባለቤትነት የሚያበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ቀድሞ እንደጀመረ ዛሬም ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ኮከብ ሆኖ ቀጥሏል፡፡
የአየር መንገዱ ግሩፕ የአለም አቀፍ መንገደኞች አገልግሎት፣ የጭነትና ሎጂስቲክ አገልግሎት፣ የሀገር ውስጥ የኤክስፕሬስ ሰርቪስ፣ የኤርፖርቶች ጉዳይ እና የመንደርደሪያ የግራውንድ አገልግሎትን ይይዛል፡፡
በተጨማሪም በቀን አንድ ሚሊዮን ሰሀን ምግብ የማዘጋጀት አቅም ያለው የበረራ ላይ የምግብ ኬተሪንግ አገልግሎት፣ አራት ሺህ የከፍተኛ ትምህርት ሰልጣኞችን ሊቀበል እንደሚችል ተነገረለት የአቪዬሽን ዩኒቨርስቲ፣ ለማስተናገጃ ከአንድ ሺህ በላይ መኝታ ክፍሎች ያሉት የስካይላይት ሆቴልና እንዲሁም የአውሮፕላን ጥገና አገልግሎቶችንም ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከራሱ አልፎ የምስራቅና ማዕከላዊ አፍሪካ ክልል፣ ከማላዊ፣ ዛምቢያ እና ኮንጎ አየር መንገዶች ጋር በስትራቴጂክ አጋርነት አብሮ እየሰራ ይገኛል፡፡
በጥገና ሀንጋር ማዕከሉ ውስጥ የኤርፍሬም ሜካኒካል ጥገና፣ የሞተር ጥገና፣ የአውሮፕላን ክፍሎች ጥገና፣ የመስመር ጥገና እና ለሶስተኛ ወገን አካላት ጥገና መስጠትን ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቀላቀለው የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በጥምር በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና ትስስሩ በስሩ ባቀፋቸው 5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች አማካይነት በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
አየር መንገዱ “አፍሪካን እርስ በርስ የሚያስተሳስር እና ከዓለምም የሚያቀራርብ (Bringing Africa Together & Closer to the World) የሚል መሪ ቃልም ይጠቀማል፡፡
በአለም አንዱ ትልቁ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ሆኖ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጄት ሰርቪስ አገልግሎትን ለምስራቅና ምዕራፍ አፍሪካ ሀገራት በልዩ የቢዝነስ ድርድር አግባብ እየሰጠ መሆኑም ታውቋል፡፡
#ethiopia | በአለም ኤቪዬሽን ብቃት 27ኛ ደረጃ ላይ ተገኝቶ ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ከመሆን ባሻገር በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎችን የሚያደርገው አየር መንገዱ በጥቅሉ ከ19 ሺህ በላይ ቋሚ ሰራተኞችን ይዟል
(የዘገባ አዘጋጅ - ጋዜጠኛና አማካሪ እሸቱ ገለቱ)
አየር መንገዱ ከተቋም የገዘፈና ራሱን ችሎ ሀገረ - ኢትዮጵያም ነው ብያለሁ፡፡ የበረራ አገልግሎቱን ብቻ አይተን አሳንሰነው ከሆነ ተሸውደናል፤ ሌሎች የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ስምንቱን ግዙፍ ታዕምረኛ ክንፎችን አደራ እንዳንዘነጋ!
ከእግር ኳስ ስታዲየም የማይተናነሱ አይነተ ብዙ ሰፋፊ ግዙፍ መከዘኛ መጋዘኞቹና የሎጂስቲክ ሂደት ማደራጃ ተቋማቱ ትልልቅነትም አጃኢብ ያሰኛል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው አመት ከ19 ሚሊዮን በላይ መንገደኞችን እንዳጓጓዘ እና 785 ሺህ ቶን ገደማ ጭነት ማመላለሱ ተነግሯል፡፡ በዚህ አገልግሎቱም 7.6 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ከአየር መንገዱ ገለጻና ያገኘሁት ተጨማሪ ሰነድም ያመለክታል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹን ከ145 ወደ 290 ከፍ በማድረግ … 144 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ ገቢውንም ከ8 ሚሊዮን ገደማ ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ የሚያደርገው ከ19 ሚሊዮን ያልራቀውን አመታዊ የተጓዥ ቁጥርን 48.5 ሚሊዮን ለማድረስ በመወጠን መሆኑ ተነግሯል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አባል የሆነበት የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና በ5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
በዘመን ኮቪድ - 19 የአለም ኤቪዬሽን ለበረራ ባንገራገረበት ወቅት መድሀኒትና የህክምና መርጃ መሳሪያዎችን በማመላለስ ዓለም በቁርጥ ቀን አጋርነቱ የሚያወሳው አየር መንገዱ በተለይ እንደ ጣሊያን፣ ኖርዌይና ብራዚል ያሉት ሀገራት በኮቪዱ ክፉ ወቅት “ቀድሞ ደራሻችን” ብለው በልዩ አወድሰውታል፡፡
በጎርጎሪሳውያኑ አቆጣጠር በ2035 ከእጅግ ከፍተኛ የዓለም አቀፍ አየር መንገዶች መካከል አንዱ ተጠቃሽ ተወዳዳሪ አየር መንገድ መሆንን እንደ ግብ አስቀምጧል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹንም ወደ 290 ከፍ በማድረግ አለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ የሀገር ውስጡን መዳረሻ ደግሞ ወደ 32 ለማድረስ አቅዷል፡፡
ፈጣን (fast)፣ አዋጭ (profitable) እና ዘላቂ (sustainable) እድገት እንደ አቅጣጫ የያያዘው አየር መንገዱ ማሻሻያውን ተከትሎም በአመት የሚያጓጉዘውን የመንገደኞች ቁጥር ከእጥፍ በላይ ጨምሮ 48.5 ሚሊዮን ተጓዦችን በማመላለስ አመታዊ ገቢውን ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ለማድረግ ወጥኗል፡፡
አየር መንገዱ ራዕዩን ለማሳካት አምስት አብይ ምሶሶዎች ላይ ያጠነጥናል፡፡ የበረራ መስመር መዳረሻዎችን መጨመር (fleet)፣ በሰው ሀብት ልማት ማላቅ (human resource development)፣ የአቪዬሽን መሰረተ ልማትን ማስፋፋት (infrastructure)፣ ዘመንን የዋጁ ተቋማዊ የአሰራር ስርአትን ማሻሻል (system improvement)፣ በምልዐት በቢዝነስ ኢንደስትሪው በዘላቂነት ውጤታማ ሆኖ መቀጠል (sustainability) ናቸው፡፡
በአሁኑ ወቅት የአየር ላይ በረራ ቆይታቸው በአማካይ 7 አመት የሆኑ 145 አውሮፕላኖች ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ 144 የዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን 66ቱ በአፍሪካ የሚገኙ ናቸው፡፡
እንዲሁም 23 የሀገር ውስጥ በረራ መዳረሻዎች አሉት፡፡ ይሁንና የአየር መንገዱን አጠቃላይ ትርፋማነት ባይጫነውም በሀገር ውስጥ በረራ ትርፍ አልቀናውም ብቻ ሳይሆን ባለፈው አመት በዚህ መዘዝ 28 ሚሊዮን ዶላር ኪሳራ እንዳጋጠመው ሳይጠቁም አላለፈም፡፡ ይህ ግን ለምንና እንዴት ለሚለው ሰፋ ያለ ምክንያትን ይሻል፡፡
በተለይ በዘመነ ኮቪድ የመድሀኒትና የሕክምና መርጃ በማመላለስ የዓለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ አለም አቀፍ እውቅና የተቸረው አየር መንገዱ የጭነት በረራ መዳረሻዎቹ ደግሞ 70 ደርሰዋል፡፡
መቶ በመቶ በኢትዮጵያ መንግስት የመቶ በመቶ ባለቤትነት የተያዘው አየር መንገዱ ቀጥታ የኤቪዬሽን የካበተ ልምድ ያላቸው በርካታ ከፍተኛ የስራ አመራር አባላትን አቅፎ በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎች አሉት፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአጠቃላይ 700 ሴት ሰራተኞች ያሉት ሲሆን 80 ሴት አውሮፕላን አብራሪዎች እና 175 የአውሮፕላን ቴክኒሻኖችንም ይዟል፡፡
የበረራ አገልግሎቱን ጨምሮ የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ወደ 9 ክንፎች ያደረሰና እጅግ ዘመን አፈራሽ የቦይንግ 737 አራተኛ ትውልድ የሆኑ 30 ቦይንግ - 797 አውሮፕላኖችን በባለቤትነት የሚያበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ቀድሞ እንደጀመረ ዛሬም ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ኮከብ ሆኖ ቀጥሏል፡፡
የአየር መንገዱ ግሩፕ የአለም አቀፍ መንገደኞች አገልግሎት፣ የጭነትና ሎጂስቲክ አገልግሎት፣ የሀገር ውስጥ የኤክስፕሬስ ሰርቪስ፣ የኤርፖርቶች ጉዳይ እና የመንደርደሪያ የግራውንድ አገልግሎትን ይይዛል፡፡
በተጨማሪም በቀን አንድ ሚሊዮን ሰሀን ምግብ የማዘጋጀት አቅም ያለው የበረራ ላይ የምግብ ኬተሪንግ አገልግሎት፣ አራት ሺህ የከፍተኛ ትምህርት ሰልጣኞችን ሊቀበል እንደሚችል ተነገረለት የአቪዬሽን ዩኒቨርስቲ፣ ለማስተናገጃ ከአንድ ሺህ በላይ መኝታ ክፍሎች ያሉት የስካይላይት ሆቴልና እንዲሁም የአውሮፕላን ጥገና አገልግሎቶችንም ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከራሱ አልፎ የምስራቅና ማዕከላዊ አፍሪካ ክልል፣ ከማላዊ፣ ዛምቢያ እና ኮንጎ አየር መንገዶች ጋር በስትራቴጂክ አጋርነት አብሮ እየሰራ ይገኛል፡፡
በጥገና ሀንጋር ማዕከሉ ውስጥ የኤርፍሬም ሜካኒካል ጥገና፣ የሞተር ጥገና፣ የአውሮፕላን ክፍሎች ጥገና፣ የመስመር ጥገና እና ለሶስተኛ ወገን አካላት ጥገና መስጠትን ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቀላቀለው የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በጥምር በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና ትስስሩ በስሩ ባቀፋቸው 5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች አማካይነት በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
አየር መንገዱ “አፍሪካን እርስ በርስ የሚያስተሳስር እና ከዓለምም የሚያቀራርብ (Bringing Africa Together & Closer to the World) የሚል መሪ ቃልም ይጠቀማል፡፡
በአለም አንዱ ትልቁ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ሆኖ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጄት ሰርቪስ አገልግሎትን ለምስራቅና ምዕራፍ አፍሪካ ሀገራት በልዩ የቢዝነስ ድርድር አግባብ እየሰጠ መሆኑም ታውቋል፡፡
Sponsored by
Surafel
10 months ago
ሀብታም አገሮች ከድሆች በሚሰበስቡት የአየር ንብረት ፋይናንስ ብድር 42% ትርፍ እያገኙ ነው ተባለ
አየር ንብረት ፋይናንስ ዋነኛ ክፍል አሁን ባለው አሠራር ታዳጊ አገራት ላይ የዕዳ ጫናን ከማባባስ ባለፈ ለሀብታም አገራት ከፍተኛ ትርፍ እያስገኘ መሆኑን ኦክስፋም እና ኬር በጋራ ያወጡት ሪፖርት አመልክተዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያመለክተው 65% የሚሆነው የአየር ንብረት ፋይናንስ የሚቀርበው በብድር መልክ ሲሆን፣ ታዳጊ አገራት ለሚቀበሉት $5 ዶላር ፋይናንስ $7 ዶላር መልሰው እየከፈሉ ነው።
ይህም ሀብታም አገራት "ቀውስን እንደ ትርፍ የመጠቀም" (crisis profiteering) አካሄድ ውስጥ መሆናቸውን ያሳያል። እንደ ሪፖርቱ ከሆነ በተለይም ፈረንሳይ፣ ጃፓን እና ጣሊያን ከፍተኛ ተጠያቂ ከሆኑት መካከል ይጠቀሳሉ።
ሀብታም አገራት በ2022 ዓ.ም. $116 ቢሊዮን ማሰባሰባቸውን ቢናገሩም፣ ትክክለኛው እሴት ግን $28-35 ቢሊዮን ብቻ ነው ያለዉ ይህ ግኝት ከአየር ንብረት ፋይናንስ ወደ ሁለት ሦስተኛ የሚጠጋው በተለመደው የወለድ መጠን የሚሰጥ ብድር ነው ሲል አጋልጧል ።
በዚህም ምክንያት የብድር ተመላሽ ክፍያዎች ከሚሰጠው ገንዘብ በልጠው በ42% ትርፍ ለባለዕዳዎቹ አስገኝተዋል።
ኢትዮጵያን ጨምሮ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት እና አነስተኛ ደሴቶች ታዳጊ አገሮች ከጠቅላላው የፋይናንስ ድጋፍ በቅደም ተከተል 19.5% እና 2.9% ብቻ አግኝተዋል።
ሪፖርቱ ሀብታም አገራት ከ1960ዎቹ ወዲህ ከፍተኛ የውጭ ዕርዳታ ቅነሳ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ገልጿል። ይህም የአየር ንብረት ፋይናንስን የበለጠ ለመቀነስ ስጋት ሆኗል።
seledadotio
seledadotio
አየር ንብረት ፋይናንስ ዋነኛ ክፍል አሁን ባለው አሠራር ታዳጊ አገራት ላይ የዕዳ ጫናን ከማባባስ ባለፈ ለሀብታም አገራት ከፍተኛ ትርፍ እያስገኘ መሆኑን ኦክስፋም እና ኬር በጋራ ያወጡት ሪፖርት አመልክተዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያመለክተው 65% የሚሆነው የአየር ንብረት ፋይናንስ የሚቀርበው በብድር መልክ ሲሆን፣ ታዳጊ አገራት ለሚቀበሉት $5 ዶላር ፋይናንስ $7 ዶላር መልሰው እየከፈሉ ነው።
ይህም ሀብታም አገራት "ቀውስን እንደ ትርፍ የመጠቀም" (crisis profiteering) አካሄድ ውስጥ መሆናቸውን ያሳያል። እንደ ሪፖርቱ ከሆነ በተለይም ፈረንሳይ፣ ጃፓን እና ጣሊያን ከፍተኛ ተጠያቂ ከሆኑት መካከል ይጠቀሳሉ።
ሀብታም አገራት በ2022 ዓ.ም. $116 ቢሊዮን ማሰባሰባቸውን ቢናገሩም፣ ትክክለኛው እሴት ግን $28-35 ቢሊዮን ብቻ ነው ያለዉ ይህ ግኝት ከአየር ንብረት ፋይናንስ ወደ ሁለት ሦስተኛ የሚጠጋው በተለመደው የወለድ መጠን የሚሰጥ ብድር ነው ሲል አጋልጧል ።
በዚህም ምክንያት የብድር ተመላሽ ክፍያዎች ከሚሰጠው ገንዘብ በልጠው በ42% ትርፍ ለባለዕዳዎቹ አስገኝተዋል።
ኢትዮጵያን ጨምሮ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት እና አነስተኛ ደሴቶች ታዳጊ አገሮች ከጠቅላላው የፋይናንስ ድጋፍ በቅደም ተከተል 19.5% እና 2.9% ብቻ አግኝተዋል።
ሪፖርቱ ሀብታም አገራት ከ1960ዎቹ ወዲህ ከፍተኛ የውጭ ዕርዳታ ቅነሳ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ገልጿል። ይህም የአየር ንብረት ፋይናንስን የበለጠ ለመቀነስ ስጋት ሆኗል።
seledadotio
seledadotio
10 months ago
ሀብታም አገሮች ከድሆች በሚሰበስቡት የአየር ንብረት ፋይናንስ ብድር 42% ትርፍ እያገኙ ነው ተባለ
#ethiopia | አየር ንብረት ፋይናንስ ዋነኛ ክፍል አሁን ባለው አሠራር ታዳጊ አገራት ላይ የዕዳ ጫናን ከማባባስ ባለፈ ለሀብታም አገራት ከፍተኛ ትርፍ እያስገኘ መሆኑን ኦክስፋም እና ኬር በጋራ ያወጡት ሪፖርት አመልክተዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያመለክተው 65% የሚሆነው የአየር ንብረት ፋይናንስ የሚቀርበው በብድር መልክ ሲሆን፣ ታዳጊ አገራት ለሚቀበሉት $5 ዶላር ፋይናንስ $7 ዶላር መልሰው እየከፈሉ ነው።
ይህም ሀብታም አገራት "ቀውስን እንደ ትርፍ የመጠቀም" (crisis profiteering) አካሄድ ውስጥ መሆናቸውን ያሳያል። እንደ ሪፖርቱ ከሆነ በተለይም ፈረንሳይ፣ ጃፓን እና ጣሊያን ከፍተኛ ተጠያቂ ከሆኑት መካከል ይጠቀሳሉ።
ሀብታም አገራት በ2022 ዓ.ም. $116 ቢሊዮን ማሰባሰባቸውን ቢናገሩም፣ ትክክለኛው እሴት ግን $28-35 ቢሊዮን ብቻ ነው ያለዉ ይህ ግኝት ከአየር ንብረት ፋይናንስ ወደ ሁለት ሦስተኛ የሚጠጋው በተለመደው የወለድ መጠን የሚሰጥ ብድር ነው ሲል አጋልጧል ።
በዚህም ምክንያት የብድር ተመላሽ ክፍያዎች ከሚሰጠው ገንዘብ በልጠው በ42% ትርፍ ለባለዕዳዎቹ አስገኝተዋል።
ኢትዮጵያን ጨምሮ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት እና አነስተኛ ደሴቶች ታዳጊ አገሮች ከጠቅላላው የፋይናንስ ድጋፍ በቅደም ተከተል 19.5% እና 2.9% ብቻ አግኝተዋል።
ሪፖርቱ ሀብታም አገራት ከ1960ዎቹ ወዲህ ከፍተኛ የውጭ ዕርዳታ ቅነሳ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ገልጿል። ይህም የአየር ንብረት ፋይናንስን የበለጠ ለመቀነስ ስጋት ሆኗል ሲል ካፒታል በገጹ አስነብቧል።
#ethiopia | አየር ንብረት ፋይናንስ ዋነኛ ክፍል አሁን ባለው አሠራር ታዳጊ አገራት ላይ የዕዳ ጫናን ከማባባስ ባለፈ ለሀብታም አገራት ከፍተኛ ትርፍ እያስገኘ መሆኑን ኦክስፋም እና ኬር በጋራ ያወጡት ሪፖርት አመልክተዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያመለክተው 65% የሚሆነው የአየር ንብረት ፋይናንስ የሚቀርበው በብድር መልክ ሲሆን፣ ታዳጊ አገራት ለሚቀበሉት $5 ዶላር ፋይናንስ $7 ዶላር መልሰው እየከፈሉ ነው።
ይህም ሀብታም አገራት "ቀውስን እንደ ትርፍ የመጠቀም" (crisis profiteering) አካሄድ ውስጥ መሆናቸውን ያሳያል። እንደ ሪፖርቱ ከሆነ በተለይም ፈረንሳይ፣ ጃፓን እና ጣሊያን ከፍተኛ ተጠያቂ ከሆኑት መካከል ይጠቀሳሉ።
ሀብታም አገራት በ2022 ዓ.ም. $116 ቢሊዮን ማሰባሰባቸውን ቢናገሩም፣ ትክክለኛው እሴት ግን $28-35 ቢሊዮን ብቻ ነው ያለዉ ይህ ግኝት ከአየር ንብረት ፋይናንስ ወደ ሁለት ሦስተኛ የሚጠጋው በተለመደው የወለድ መጠን የሚሰጥ ብድር ነው ሲል አጋልጧል ።
በዚህም ምክንያት የብድር ተመላሽ ክፍያዎች ከሚሰጠው ገንዘብ በልጠው በ42% ትርፍ ለባለዕዳዎቹ አስገኝተዋል።
ኢትዮጵያን ጨምሮ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት እና አነስተኛ ደሴቶች ታዳጊ አገሮች ከጠቅላላው የፋይናንስ ድጋፍ በቅደም ተከተል 19.5% እና 2.9% ብቻ አግኝተዋል።
ሪፖርቱ ሀብታም አገራት ከ1960ዎቹ ወዲህ ከፍተኛ የውጭ ዕርዳታ ቅነሳ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ገልጿል። ይህም የአየር ንብረት ፋይናንስን የበለጠ ለመቀነስ ስጋት ሆኗል ሲል ካፒታል በገጹ አስነብቧል።
11 months ago
ታላቁ የጨረቃ ግርዶሽ በኢትዮጵያ ሰማይ !
ዛሬ ጳጉሜን 2 ምሽት ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው ምስራቅ አፍሪቃ፣ ምስራቅ አውሮጳ ፣ ማዕከላዊ እስያ ፣ ምዕራባዊ ኦሽኒያ እና በከፊል ሩቅ ምስራቅ እስያ አስደናቂ የሆነ ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ይታያል።
ይህ ክስተት ጨረቃ በመሬት ሙሉ ጥላ ውስጥ ስታልፍ ደማቅ ቀይ ቀለም ስለምትይዝ " ቀይ ጨረቃ " (Blood Moon) በመባል ይታወቃል።
በኢትዮጵያ ውስጥ እንደምንገኝበት አካባቢ የግርዶሹ አተያይ ላይ መጠነኛ ልዩነት ይኖራል። እስቲ ይህ ግርዶሽ እንዴት እንደሚከሰት እና በሀገራችን ክፍሎች ያለው ልዩነት ምን እንደሆነ በትክክለኛው መረጃ ላይ ተመስርተን እንመልከት።
የጨረቃ ግርዶሽ እንዴት ይከሰታል ?
የጨረቃ ግርዶሽ የሚከሰተው ፀሀይ፣ መሬት እና ጨረቃ በአንድ መስመር ላይ ሲሰለፉና መሬት በፀሀይ እና በጨረቃ መካከል ገብታ ጥላዋን ጨረቃ ላይ ስታሳርፍ ነው።
የመሬት ጥላ ሁለት አይነት ነው ፦
° የመሬት ድብዝዝ ጥላ (Penumbra) የውጪውና ደብዛዛው ሲሆን፣
° የመሬት ጽልም ጥላ (Umbra) ደግሞ ዋናውና ጥቁሩ ጥላ ነው።
ሙሉ ግርዶሽ የሚባለው ጨረቃ ሙሉ በሙሉ በጽልም ጥላ ውስጥ ስትገባ ነው።
በኢትዮጵያ የግርዶሹ አተያይ ልዩነት ፦
1. ምስራቃዊ እና መካከለኛው የኢትዮጵያ ክፍል (ግርዶሹን ሙሉ በሙሉ የሚያዩ)
እነዚህ አካባቢዎች (#አዲስ_አበባን ጨምሮ) ግርዶሹ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ድረስ ያሉትን ሁሉንም ሂደቶች ያያሉ። ግርዶሹ ሲጀምር ጨረቃ ቀድማ ሰማይ ላይ ወጥታ ስለምትገኝ፣ የመጀመሪያው የብርሃን መደብዘዝ (በድብዝዝ ጥላ)፣ ወደ ጽልም ጥላ መግባቷ፣ ሙሉ በሙሉ ቀይ መሆኗ እና ከጥላ መውጣቷን በሙሉ መመልከት ይችላሉ።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ደብረ ብርሃን፣
- ደሴ፣ መቐለ፣
- አዲግራት፣
- አክሱም፣
- ሰመራ፣
- ድሬዳዋ፣
- ሐረር፣
- ጅግጅጋ፣
- አዳማ፣
- አሰላ፣
- ሻሸመኔ፣
- ሀዋሳ፣
- አርባ ምንጭ፣
- ወልቂጤ፣
- ሮቤ፣
- ጎዴ፣ ሞያሌ እና ሌሎችም።
2. ምዕራባዊ የኢትዮጵያ ክፍል (የግርዶሹ የመጀመሪያ ክፍል የማይታይባቸው ቦታዎች)
እንደ ጋምቤላ፣ ባህር ዳር ፣ ሚዛን ተፈሪ እና አሶሳ ያሉ የምዕራብ ኢትዮጵያ ከተሞች የግርዶሹ ዋና ዋና ክፍሎች የሆኑትን ከፊል ግርዶሹን እና ሙሉ ግርዶሹን በሙሉ ያያሉ።
ልዩነቱ የሚመጣው በመጀመሪያው የድብዝዝ ግርዶሽ (Penumbral Eclipse) ወቅት ነው፦
የድብዝዝ ግርዶሹ የሚጀምረው ምሽት 12:28 ሰዓት (6:28 PM) ላይ ነው።
በዚህ ሰዓት እንደ ጋምቤላ ባሉ ምዕራባዊ ከተሞች ጨረቃ ከአድማስ በታች ስለምትሆን አትታይም።
በጋምቤላ ጨረቃ ከአድማስ በላይ ወጥታ መታየት የምትጀምረው ምሽት 12:39 (6:39 PM) ላይ ነው። ይህ ማለት የጋምቤላ እና ሌሎች የምዕራብ ኢትዮጵያ ተመልካቾች ጨረቃን ማየት ሲጀምሩ፣ እሷ ለ11 ደቂቃ ያህል በድብዝዝ ጥላ ውስጥ ተጉዛለች ማለት ነው። ስለዚህ፣ የሚያመልጣቸው የግርዶሹ የመጀመሪያ 11 ደቂቃ ብቻ ሲሆን፣ ይህ ክፍል ደግሞ በዓይን በቀላሉ የማይለይ የብርሃን መቀነስ ብቻ ነው።
ዋናው ነጥብ በጣም አስደናቂዎቹ የግርዶሹ ክፍሎች (ከፊል እና ሙሉ ግርዶሽ) ከመጀመራቸው በፊት ጨረቃ በሰማይ ላይ በደንብ ከፍ ስለምትል፣ ከነዚህ አስደናቂ ሂደቶች አንድም አያመልጣቸውም።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች፦
- ጋምቤላ፣
- ጎንደር፣
- ባህር ዳር፣
- አሶሳ፣
- መተማ፣
- ደምቢ ዶሎ፣
- ነቀምት፣
- ጅማ፣
- ሚዛን ተፈሪ፣
- ቦንጋ፣
- ጂንካ እና ሌሎችም።
የግርዶሹ የጊዜ ሰሌዳ (በአዲስ አበባ ሰዓት አቆጣጠር) የድብዝዝ ግርዶሽ መጀመሪያ ፦ ምሽት 12:28 (6:28 PM)
ከፊል ግርዶሽ መጀመሪያ (ወደ ጽልም ጥላ ስትገባ) ፦ ምሽት 1:27 (7:27 PM)
ሙሉ ግርዶሽ መጀመሪያ (ቀይ መሆን ስትጀምር)፦ ምሽት 2:30 (8:30 PM)
የግርዶሹ ማክሲመም (ጥልቅ ቀይ ስትሆን) ፦ ማታ 3:11 (9:11 PM)
ሙሉ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 3:52 (9:52 PM)
ከፊል ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 4:56 (10:56 PM)
የድብዝዝ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 5:55 (11:55 PM)
ማሳሰቢያ ፦ ይህንን አስደናቂ የሰማይ ክስተት ለመመልከት ምንም አይነት ልዩ መነጽር አያስፈልግም። ነገር ግን ከሥነ ፈለካዊ ትንበያው በተጨማሪ ያሉበት አካባቢ እንደሚኖረው የደመና ሽፋን ይሄንን ክስተት የማየት ዕድሉ ሊኖርም ላይኖርም ይችላል።
ግርዶሹን በኢ.ስ.ሳ.ሶ የዩቲዩብ ገጽበቀጥታ መመልከት ይቻላል።
Credit - Ethiopian Space Science SocietyEthiopian Space Science SocietyA nonprofit, civil society organization that promotes and advances astronomy, space science, and space technologies in Ethiopia through space awareness activities, educational programs, and a nationwide developmental program.
ዛሬ ጳጉሜን 2 ምሽት ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው ምስራቅ አፍሪቃ፣ ምስራቅ አውሮጳ ፣ ማዕከላዊ እስያ ፣ ምዕራባዊ ኦሽኒያ እና በከፊል ሩቅ ምስራቅ እስያ አስደናቂ የሆነ ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ይታያል።
ይህ ክስተት ጨረቃ በመሬት ሙሉ ጥላ ውስጥ ስታልፍ ደማቅ ቀይ ቀለም ስለምትይዝ " ቀይ ጨረቃ " (Blood Moon) በመባል ይታወቃል።
በኢትዮጵያ ውስጥ እንደምንገኝበት አካባቢ የግርዶሹ አተያይ ላይ መጠነኛ ልዩነት ይኖራል። እስቲ ይህ ግርዶሽ እንዴት እንደሚከሰት እና በሀገራችን ክፍሎች ያለው ልዩነት ምን እንደሆነ በትክክለኛው መረጃ ላይ ተመስርተን እንመልከት።
የጨረቃ ግርዶሽ እንዴት ይከሰታል ?
የጨረቃ ግርዶሽ የሚከሰተው ፀሀይ፣ መሬት እና ጨረቃ በአንድ መስመር ላይ ሲሰለፉና መሬት በፀሀይ እና በጨረቃ መካከል ገብታ ጥላዋን ጨረቃ ላይ ስታሳርፍ ነው።
የመሬት ጥላ ሁለት አይነት ነው ፦
° የመሬት ድብዝዝ ጥላ (Penumbra) የውጪውና ደብዛዛው ሲሆን፣
° የመሬት ጽልም ጥላ (Umbra) ደግሞ ዋናውና ጥቁሩ ጥላ ነው።
ሙሉ ግርዶሽ የሚባለው ጨረቃ ሙሉ በሙሉ በጽልም ጥላ ውስጥ ስትገባ ነው።
በኢትዮጵያ የግርዶሹ አተያይ ልዩነት ፦
1. ምስራቃዊ እና መካከለኛው የኢትዮጵያ ክፍል (ግርዶሹን ሙሉ በሙሉ የሚያዩ)
እነዚህ አካባቢዎች (#አዲስ_አበባን ጨምሮ) ግርዶሹ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ድረስ ያሉትን ሁሉንም ሂደቶች ያያሉ። ግርዶሹ ሲጀምር ጨረቃ ቀድማ ሰማይ ላይ ወጥታ ስለምትገኝ፣ የመጀመሪያው የብርሃን መደብዘዝ (በድብዝዝ ጥላ)፣ ወደ ጽልም ጥላ መግባቷ፣ ሙሉ በሙሉ ቀይ መሆኗ እና ከጥላ መውጣቷን በሙሉ መመልከት ይችላሉ።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ደብረ ብርሃን፣
- ደሴ፣ መቐለ፣
- አዲግራት፣
- አክሱም፣
- ሰመራ፣
- ድሬዳዋ፣
- ሐረር፣
- ጅግጅጋ፣
- አዳማ፣
- አሰላ፣
- ሻሸመኔ፣
- ሀዋሳ፣
- አርባ ምንጭ፣
- ወልቂጤ፣
- ሮቤ፣
- ጎዴ፣ ሞያሌ እና ሌሎችም።
2. ምዕራባዊ የኢትዮጵያ ክፍል (የግርዶሹ የመጀመሪያ ክፍል የማይታይባቸው ቦታዎች)
እንደ ጋምቤላ፣ ባህር ዳር ፣ ሚዛን ተፈሪ እና አሶሳ ያሉ የምዕራብ ኢትዮጵያ ከተሞች የግርዶሹ ዋና ዋና ክፍሎች የሆኑትን ከፊል ግርዶሹን እና ሙሉ ግርዶሹን በሙሉ ያያሉ።
ልዩነቱ የሚመጣው በመጀመሪያው የድብዝዝ ግርዶሽ (Penumbral Eclipse) ወቅት ነው፦
የድብዝዝ ግርዶሹ የሚጀምረው ምሽት 12:28 ሰዓት (6:28 PM) ላይ ነው።
በዚህ ሰዓት እንደ ጋምቤላ ባሉ ምዕራባዊ ከተሞች ጨረቃ ከአድማስ በታች ስለምትሆን አትታይም።
በጋምቤላ ጨረቃ ከአድማስ በላይ ወጥታ መታየት የምትጀምረው ምሽት 12:39 (6:39 PM) ላይ ነው። ይህ ማለት የጋምቤላ እና ሌሎች የምዕራብ ኢትዮጵያ ተመልካቾች ጨረቃን ማየት ሲጀምሩ፣ እሷ ለ11 ደቂቃ ያህል በድብዝዝ ጥላ ውስጥ ተጉዛለች ማለት ነው። ስለዚህ፣ የሚያመልጣቸው የግርዶሹ የመጀመሪያ 11 ደቂቃ ብቻ ሲሆን፣ ይህ ክፍል ደግሞ በዓይን በቀላሉ የማይለይ የብርሃን መቀነስ ብቻ ነው።
ዋናው ነጥብ በጣም አስደናቂዎቹ የግርዶሹ ክፍሎች (ከፊል እና ሙሉ ግርዶሽ) ከመጀመራቸው በፊት ጨረቃ በሰማይ ላይ በደንብ ከፍ ስለምትል፣ ከነዚህ አስደናቂ ሂደቶች አንድም አያመልጣቸውም።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች፦
- ጋምቤላ፣
- ጎንደር፣
- ባህር ዳር፣
- አሶሳ፣
- መተማ፣
- ደምቢ ዶሎ፣
- ነቀምት፣
- ጅማ፣
- ሚዛን ተፈሪ፣
- ቦንጋ፣
- ጂንካ እና ሌሎችም።
የግርዶሹ የጊዜ ሰሌዳ (በአዲስ አበባ ሰዓት አቆጣጠር) የድብዝዝ ግርዶሽ መጀመሪያ ፦ ምሽት 12:28 (6:28 PM)
ከፊል ግርዶሽ መጀመሪያ (ወደ ጽልም ጥላ ስትገባ) ፦ ምሽት 1:27 (7:27 PM)
ሙሉ ግርዶሽ መጀመሪያ (ቀይ መሆን ስትጀምር)፦ ምሽት 2:30 (8:30 PM)
የግርዶሹ ማክሲመም (ጥልቅ ቀይ ስትሆን) ፦ ማታ 3:11 (9:11 PM)
ሙሉ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 3:52 (9:52 PM)
ከፊል ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 4:56 (10:56 PM)
የድብዝዝ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 5:55 (11:55 PM)
ማሳሰቢያ ፦ ይህንን አስደናቂ የሰማይ ክስተት ለመመልከት ምንም አይነት ልዩ መነጽር አያስፈልግም። ነገር ግን ከሥነ ፈለካዊ ትንበያው በተጨማሪ ያሉበት አካባቢ እንደሚኖረው የደመና ሽፋን ይሄንን ክስተት የማየት ዕድሉ ሊኖርም ላይኖርም ይችላል።
ግርዶሹን በኢ.ስ.ሳ.ሶ የዩቲዩብ ገጽበቀጥታ መመልከት ይቻላል።
Credit - Ethiopian Space Science SocietyEthiopian Space Science SocietyA nonprofit, civil society organization that promotes and advances astronomy, space science, and space technologies in Ethiopia through space awareness activities, educational programs, and a nationwide developmental program.
Comments