6 months ago
👏 የዓለም ሎሬት ፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታ በ60 ሚሊዮን ብር ታሪክ ሰሩ! 🇪🇹
#ethiopia | "ሀገሩ ሳይኖራት አስተምራው፤ እውቀቱን ለምዕራቡ ዓለም የሚገብር ትውልድ በሞላበት... የመጣበትን ዞሮ ያየ ወርቅ ሰው!"
በግብርና ሳይንስ ምርምር ዓለምን ያደነቁት ሎሬት ፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታ፤ አሁን ደግሞ በትውልድ ቀያቸው የማይረሳ የታሪክ አሻራ አሳርፈዋል።
ስለ ፕሮጀክቱ አስደናቂ እውነታዎች፡
📍 ቦታ:
በትውልድ ቦታቸው ኦሎንኮሚ (ከአዲስ አበባ በስተምዕራብ ሆለታ እና ጊንጪ መካከል)።
💰 ወጪ:
ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ።
🏫 ስያሜ:
ለዚህ ክብር ያበቋቸውን ውድ እናታቸውን ለመዘከር "ሞቱ አያኖ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት" ሲሉ ሰይመውታል።
ፀሐፊ፣ ተመራማሪ እና የዓለም ሎሬት የሆኑት ፕሮፌሰሩ፤ እውቀታቸው ለዓለም ቢተርፍም ልባቸው ግን ሀገራቸው እና ወገናቸው ጋር መሆኑን በተግባር አስመስክረዋል። የነገ ሀገር ተረካቢዎች የሚፈሩበትን የዕውቀት ማዕከል ለትውልድ አበርክተዋል።
ክብር እና ምስጋና ለፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታ!
ፈጣሪ እድሜ እና ጤና ይስጥዎ! 🙏❤️
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#profgebisaejeta #rolemodel #ethiopia #olonkomi #motuayanoschool #education #givingback #hero
#ethiopia | "ሀገሩ ሳይኖራት አስተምራው፤ እውቀቱን ለምዕራቡ ዓለም የሚገብር ትውልድ በሞላበት... የመጣበትን ዞሮ ያየ ወርቅ ሰው!"
በግብርና ሳይንስ ምርምር ዓለምን ያደነቁት ሎሬት ፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታ፤ አሁን ደግሞ በትውልድ ቀያቸው የማይረሳ የታሪክ አሻራ አሳርፈዋል።
ስለ ፕሮጀክቱ አስደናቂ እውነታዎች፡
📍 ቦታ:
በትውልድ ቦታቸው ኦሎንኮሚ (ከአዲስ አበባ በስተምዕራብ ሆለታ እና ጊንጪ መካከል)።
💰 ወጪ:
ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ።
🏫 ስያሜ:
ለዚህ ክብር ያበቋቸውን ውድ እናታቸውን ለመዘከር "ሞቱ አያኖ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት" ሲሉ ሰይመውታል።
ፀሐፊ፣ ተመራማሪ እና የዓለም ሎሬት የሆኑት ፕሮፌሰሩ፤ እውቀታቸው ለዓለም ቢተርፍም ልባቸው ግን ሀገራቸው እና ወገናቸው ጋር መሆኑን በተግባር አስመስክረዋል። የነገ ሀገር ተረካቢዎች የሚፈሩበትን የዕውቀት ማዕከል ለትውልድ አበርክተዋል።
ክብር እና ምስጋና ለፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታ!
ፈጣሪ እድሜ እና ጤና ይስጥዎ! 🙏❤️
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#profgebisaejeta #rolemodel #ethiopia #olonkomi #motuayanoschool #education #givingback #hero
Comments