7 months ago
📢 የምሥራች ከወደ ምሥራቅ ኢትዮጵያ!
* የመምህር መክብብ ዐሥራት (የሐረሩ) "ጌርሳም" የግጥም መጽሐፍ ሊታተም ነው 📚
#ethiopia | የአንጋፋው የሐረር ራስ መኮንን ት/ቤት ሚኒ ሚዲያ ዓርማ፣ የብዙዎቻችን የሞያ አባት እና መካሪ፣ በ"ንስር ዓይን" የሬዲዮ ዝግጅቶቹ የምናውቀው መምህር መክብብ ዐሥራት፤ ከ30 ዓመታት በላይ ያካበተውን የሥነ-ጽሑፍ ልምድ "ጌርሳም" በተሰኘ የግጥም መጽሐፍ ከትቦ ይዞልን መጥቷል።
በዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ በገጣሚ አበባው መላኩ እና በመምህር ገዛኸኝ ፀጋው (ዶ/ር) የተገመገመ ድንቅ ሥራ ነው!
ስለ መጽሐፉ ሊቃውንት ምን አሉ?
"ጌርሳም መክብቤን መመልከቻ አንዷ መነጽራችን ናት፡፡ ገጣሚው በልቡ ውስጥ የታተመውን አሻራ ነው ያስጎበኘን፡፡ አሻራዎቹ ደግሞ አገር ወዳድነቱን፣ ቀናኢ ስሜቱን፣ ማኅበራዊ ሃያሲነቱን አምነን እንድንቀበል የሚያስገድዱ ናቸው፡፡"
— ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ (ደራሲ)
"በግጥሞቹ ሕይወትን፣ አካባቢን፣ ሰውነትን ሞግቷል፡፡ በጥሩ የአገጣጠም ስልት ባልጠነነ የቋንቋ ለዛ አስውቦ የሰደራቸውን ስንኞች እነሆ ብሎናል።"
— ገጣሚ አበባው መላኩ
💰 የመጽሐፉ ዋጋ: 400 ብር
በኦንላይን ለሚገዙ ዋጋ 350 ብር ነው
🏦 ገቢ የሚደረግበት ሂሳብ ቁጥር:
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ: 1000302286489
ስም: Tsedey Melaku Tesfaye
(ፀደይ መላኩ ተስፋዬ)
⚠️ ማሳሰቢያ:
ገቢ ሲያደርጉ ደረሰኙን እና የመጽሐፍ ተረካቢውን ስልክ በቴሌግራም/ሜሴንጀር ለ +251-915-740291 መላክዎን አይርሱ።
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ #ሼር ያድርጉት!
ለበለጠ መረጃ (አስተባባሪ): 0915 46 46 46 (ታሪኩ ለሜሳ)
ወዳጆች ሆይ፤ እንረባረብ!
ለጋሽ መክብብ ያለንን ክብርና ፍቅር ለመግለጽ፤ መጽሐፉን አስቀድመን በመግዛት ድጋፋችንን እናሳይ።
#gersam #mekbibasrat #harar #poetry #newbook #ethiopianliterature
* የመምህር መክብብ ዐሥራት (የሐረሩ) "ጌርሳም" የግጥም መጽሐፍ ሊታተም ነው 📚
#ethiopia | የአንጋፋው የሐረር ራስ መኮንን ት/ቤት ሚኒ ሚዲያ ዓርማ፣ የብዙዎቻችን የሞያ አባት እና መካሪ፣ በ"ንስር ዓይን" የሬዲዮ ዝግጅቶቹ የምናውቀው መምህር መክብብ ዐሥራት፤ ከ30 ዓመታት በላይ ያካበተውን የሥነ-ጽሑፍ ልምድ "ጌርሳም" በተሰኘ የግጥም መጽሐፍ ከትቦ ይዞልን መጥቷል።
በዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ በገጣሚ አበባው መላኩ እና በመምህር ገዛኸኝ ፀጋው (ዶ/ር) የተገመገመ ድንቅ ሥራ ነው!
ስለ መጽሐፉ ሊቃውንት ምን አሉ?
"ጌርሳም መክብቤን መመልከቻ አንዷ መነጽራችን ናት፡፡ ገጣሚው በልቡ ውስጥ የታተመውን አሻራ ነው ያስጎበኘን፡፡ አሻራዎቹ ደግሞ አገር ወዳድነቱን፣ ቀናኢ ስሜቱን፣ ማኅበራዊ ሃያሲነቱን አምነን እንድንቀበል የሚያስገድዱ ናቸው፡፡"
— ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ (ደራሲ)
"በግጥሞቹ ሕይወትን፣ አካባቢን፣ ሰውነትን ሞግቷል፡፡ በጥሩ የአገጣጠም ስልት ባልጠነነ የቋንቋ ለዛ አስውቦ የሰደራቸውን ስንኞች እነሆ ብሎናል።"
— ገጣሚ አበባው መላኩ
💰 የመጽሐፉ ዋጋ: 400 ብር
በኦንላይን ለሚገዙ ዋጋ 350 ብር ነው
🏦 ገቢ የሚደረግበት ሂሳብ ቁጥር:
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ: 1000302286489
ስም: Tsedey Melaku Tesfaye
(ፀደይ መላኩ ተስፋዬ)
⚠️ ማሳሰቢያ:
ገቢ ሲያደርጉ ደረሰኙን እና የመጽሐፍ ተረካቢውን ስልክ በቴሌግራም/ሜሴንጀር ለ +251-915-740291 መላክዎን አይርሱ።
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ #ሼር ያድርጉት!
ለበለጠ መረጃ (አስተባባሪ): 0915 46 46 46 (ታሪኩ ለሜሳ)
ወዳጆች ሆይ፤ እንረባረብ!
ለጋሽ መክብብ ያለንን ክብርና ፍቅር ለመግለጽ፤ መጽሐፉን አስቀድመን በመግዛት ድጋፋችንን እናሳይ።
#gersam #mekbibasrat #harar #poetry #newbook #ethiopianliterature
Comments