3 months ago
ተመድ በፓኪስታን የአየር ጥቃት ሳቢያ የተከሰተውን ሰብአዊ ቀውስ አወገዘ
#ethiopia | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ፓኪስታን በአፍጋኒስታን ካቡል በሚገኝ ሆስፒታል ላይ የፈጸመችውን እና የከፋ የሰው ህይወት መጥፋት ያስከተለውን ጥቃት በፅኑ አውግዟል።
ድርጅቱ በጥቃቱ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን በመግለጽ፣ ሀገራት ለአለም አቀፍ ህጎች ተገዥ እንዲሆኑና የሌሎችን ሉዓላዊነት እንዲያከብሩ ጥሪ አቅርቧል።
ተመድ በተለይም የህክምና ተቋማት፣ የጤና ባለሙያዎች እና ንፁሃን ዜጎች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች በምንም መልኩ ተቀባይነት እንደሌላቸው አሳስቧል።
በካቡል ሆስፒታል ላይ በተፈጸመው በዚህ ጥቃት ከ400 በላይ ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ፣ ከ250 በላይ የሚሆኑት ደግሞ ከባድና ቀላል የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል።
ፓኪስታን በበኩሏ ጥቃቱ የታለመው በአፍጋኒስታን የጦር ሰፈሮች ላይ እንደነበር በመጥቀስ የቀረበባትን ክስ ለማስተባበል ሞክራለች። ሆኖም የአፍጋኒስታን መንግስት ድርጊቱን በከፍተኛ ሁኔታ በመቃወም፣ በፓኪስታን ላይ ተመጣጣኝ የአፀፋ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቋል።
ክስተቱ በሁለቱ ጎረቤት ሀገራት መካከል ያለውን ውጥረት ይበልጥ እንዳባባሰው ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #unitednations #afghanistan #pakistan #kabul #internationalnews #breakingnews #humanrights #globalconflict
#ethiopia | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ፓኪስታን በአፍጋኒስታን ካቡል በሚገኝ ሆስፒታል ላይ የፈጸመችውን እና የከፋ የሰው ህይወት መጥፋት ያስከተለውን ጥቃት በፅኑ አውግዟል።
ድርጅቱ በጥቃቱ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን በመግለጽ፣ ሀገራት ለአለም አቀፍ ህጎች ተገዥ እንዲሆኑና የሌሎችን ሉዓላዊነት እንዲያከብሩ ጥሪ አቅርቧል።
ተመድ በተለይም የህክምና ተቋማት፣ የጤና ባለሙያዎች እና ንፁሃን ዜጎች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች በምንም መልኩ ተቀባይነት እንደሌላቸው አሳስቧል።
በካቡል ሆስፒታል ላይ በተፈጸመው በዚህ ጥቃት ከ400 በላይ ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ፣ ከ250 በላይ የሚሆኑት ደግሞ ከባድና ቀላል የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል።
ፓኪስታን በበኩሏ ጥቃቱ የታለመው በአፍጋኒስታን የጦር ሰፈሮች ላይ እንደነበር በመጥቀስ የቀረበባትን ክስ ለማስተባበል ሞክራለች። ሆኖም የአፍጋኒስታን መንግስት ድርጊቱን በከፍተኛ ሁኔታ በመቃወም፣ በፓኪስታን ላይ ተመጣጣኝ የአፀፋ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቋል።
ክስተቱ በሁለቱ ጎረቤት ሀገራት መካከል ያለውን ውጥረት ይበልጥ እንዳባባሰው ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #unitednations #afghanistan #pakistan #kabul #internationalnews #breakingnews #humanrights #globalconflict
7 months ago
Rare earths & environmental cost
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
7 months ago
"በእጅ የያዙት ወርቅ እንደ መዳብ ይቆጠራል"
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ የግል ሀሳብ )
#ethiopia | ብዙ ጊዜ አንድ ነገር በእጃችን ላይ እያለ ወይም በቅርባችን እያለ ያለውን ትክክለኛ ዋጋ አንሰጠውም ወይም አንረዳውም፤የነገሩን አስፈላጊነትና ዋጋ የምንገነዘበው ከእኛ ሲያመልጥ ወይም ስናጣው ብቻ ነው።ዛሬ ላይ እንደዋዛ የተመለከትነውና በድንገተኛ በስሜት የምንወሰነው አመለካከት (Impulsive decision) የሚያስከትለውን በማጤን በሀገር እና በብሄራዊ ጥቅም ጉዳይ ከትናት መነሻ የቀጠለ ሀሳብ አቀርባለሁ።
የብሔራዊ ጥቅም መገለጫዎች(ሉዓላዊነት፣የኢኮኖሚ ነፃነት፣ የውስጥ ደህንነት) ይህ ሂደት በጊዜ መዳከም ሲከሰት፣ለባዕዳን ተገዥ በሆኑ የታጣቂ ቡድኖችንን እና የአማጺያንን ፈተና መቋቋም የአቃታቸው ሀገራት ለከፋ ቀውስ ይዳረጋሉ።ይህ ሁኔታ በዓለም የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ የችግሩ መነሻ እና ውጤት እንመለከታለን፤ትናትና የብሔራዊ ጥቅምን ጉዳይ ቸላ ያሉ ሀገራት እና ዜጎች የደረሰባቸውን ዘርፈ ብዙ እና ሁለገብ ተግዳሮቶች ለማሳየት እሞክራለሁ ።
1️⃣አፍጋኒስታን (Afghanistan):-ብሔራዊ ጥቅም ውድቅት የካቡል መንግስት በሁለት አስርት ዓመታት ውስጥ በዋነኝነት በምዕራባውያን ኃይሎች (በተለይ አሜሪካ) ወታደራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ድጋፍ ላይ ተመሥርቶ ነበር።ይህ ጥገኝነት መንግስቱ በራሱ ህዝብ ዘንድ ያለውን ህጋዊነትና ተቀባይነት አዳክሞታል።ከፍተኛ ሙስና በሀገሪቱ ውስጥ መስፋፋቱ የሕዝቡን አመኔታ አሳጥቷል።የተከሰተው ውድቀት (ለባዕዳን ተገዥነት ምክንያት) የሉዓላዊነት መሸርሸር ቁልፍ የፖለቲካ እና የደህንነት ውሳኔዎች በዋናነት በውጭ አጋሮች ፍላጎት መወሰናቸው ።
የታጣቂ ቡድን መነሳት/መጠናከር ታሊባን ለብዙሃኑ (በተለይም ገጠር አካባቢ) እንደ "የውጭ ተገዢዎችን የሚሰናብት ብሔራዊ ኃይል" በሚል መታየቱ ምክንያት የህዝብ ድጋፍን አግኝቷል።ይህ ሂደት ታዲያ የውጭ ኃይሎች ከወጡ በኋላ የመንግስት ፈጣን መፈራረስ እና ታሊባን መላውን ሀገር በፍጥነት መቆጣጠር አቅቶት ሀገሪቱን ወደ ኢኮኖሚያዊ ውድቀት እና ሰብዓዊ ቀውስ ውስጥ እንድትገባ አድርጓታል ።
2️⃣ ሶማሊያ (Somalia): የብሔራዊ ጥቅም ውድቅት ከ1991 ዓ.ም ጀምሮ የነበረው ማዕከላዊ መንግስት መፍረስ፣ሀገሪቱ ለተለያዩ የሀገር ውስጥ ጎሳዊና ወታደራዊ መሪዎች (Warlords) ቁጥጥርና ለውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት ክፍት እንድትሆን አድርጓል።ብሔራዊ ጥቅም ሳይሆን የቡድን እና የግል ጥቅም ቀዳሚ ሆኗል።ይህ ክስተት ሶማሊያ አሁን ላለችበት ሁኔታ ዳርጓታል ።በተከሰተው ውድቀት (ለባዕዳን ተገዥነት ምክንያት) የግዛት ቁጥጥር መጥፋት መንግስት መላ ግዛቱን መቆጣጠር አለመቻሉ፣የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) እና የአፍሪካ ኀብረት (AMISOM/ATMIS) ጥምር ኃይሎች ለብዙ ዓመታት የዋና ከተማዋን ደህንነት እንዲጠብቁ አስገድዷቸዋል።
አማጺያን እና ታጣቂ ቡድኖች አልሸባብ (Al-Shabaab) የተሰኘው አክራሪ ታጣቂ ቡድን ብሔራዊ ጥቅም የጠፋበትን ክፍተት ተጠቅሞ ሰፊ ግዛቶችን በመቆጣጠር የመንግስትን ደህንነት በከፍተኛ ሁኔታ መፈተን ችሏል።ይህም ሶማሊያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለብዙ ዓመታት እንደ 'የፈረሰ መንግስት' (Failed State) ተመድባ ቆይታለች፤ ይህም ዘላቂ ያልሆነ ሰላም፣ ከፍተኛ ድህነት እና ዓለም አቀፍ የሽብር ምንጭ የመሆን ፈተናን አምጥቷል።
3️⃣ ማሊ (Mali):-የፖለቲካ ሽኩቻ እና የአክራሪዎች መስፋፋት የብሔራዊ ጥቅም መውደቅ የሀገሪቱ መንግስት (በተለይም ከ2012 ዓ.ም በኋላ) በሰሜናዊው ክፍል ያለውን የጎሳ ግጭት እና አክራሪ ቡድኖችን መቆጣጠር አቅቶት በዋነኝነት በፈረንሳይ (Operation Barkhane) እና በተባበሩት መንግስታት (MINUSMA) ወታደራዊ እርዳታ ላይ ተመሥርቶ ነበር። በአገሪቱ ውስጥ የፖለቲካ ሽኩቻ ተደጋጋሚ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስቶችን አስከትሏል፤ ይህም የመንግስት ተቋማትን አፍርሷል።
🖊ታዲያ ውጤቱ ምንድን ነው ⁉️
የውክልና ጦርነት (Proxy War) የብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ ቸላ ማለት ሌሎች ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ትላልቅ ኃይሎች (ሀገራት) ወይም ተፋላሚ ወገኖች እርስ በእርሳቸው በቀጥታ ወታደራዊ ግጭት ውስጥ ሳይገቡ፣ ሌሎች ትናንሽ ቡድኖችን (ለምሳሌ የአንድ ሀገር የርስ በርስ ጦርነት ተፋላሚ ወገኖችን፣ ታጣቂ ቡድኖችን፣ ወዘተ) በገንዘብ፣ በጦር መሳሪያ፣ በስልጠና እና በምክር በመደገፍ የሚያካሂዱት ግጭት እየሰፋ በመሂዱ በሀገር ላይ የሚያስከትለው ጉዳት የትውልድ እዳ መሆኑ ማስታዋል ተገቢ ነው ።
🔴በእጅ የያዙት ወርቅ እንደ መዳብ ይቆጠራል :-
አባው ነገረ ሀሳባቸውን በልዩ ልዩ መንገድ ይገልጣሉ ይህን አስተውለን ስንመለከት ከዚህ መነሻነት የብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ ቸላ ስንል መንግስት በኢኮኖሚ ወይም በደህንነት ጉዳዮች ላይ በውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት፣ የማልማት እና ችግሮችን የመፍታት አቅሙን ያጣል።
የታጣቂ ቡድኖች ህጋዊነት አማጺያን "እውነተኛ የብሔርተኛ" ነን ብለው በመቅረብ ለትግላቸው የህዝብ ድጋፍን በቀላሉ ለማግኘት ይሞክራሉ ይህ ሁኔታ የሰብዓዊ ቀውስ በተጨማሪ የፖለቲካ ውድቀት ስርዓተ-አልበኝነት(Absence of rulers and Hierarchical Structures) እንዲፈጠር መንገድ ይከፍታል።የኢኮኖሚ ቀውስንና ከፍተኛ ረሃብን ስለሚያስከትል፣ህዝቡ በታጣቂ ቡድኖች ጥቃት ስር ሆኖ ይሠቃያል።ይህን ነገረ ሀሳብ በዚህ አስረጅ ላጠናቅ "አንድ ጤነኛ ሰው ጤናው ምን ያህል ውድ እንደሆነ አይረዳም፤ነገር ግን ሲታመም የጤንነቱን ዋጋ ምን ያህል እንደነበር ይገነዘባል። "
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መሳካት የድርሻዬን እወጣለሁ
#ethiopia 🇪🇹
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ የግል ሀሳብ )
#ethiopia | ብዙ ጊዜ አንድ ነገር በእጃችን ላይ እያለ ወይም በቅርባችን እያለ ያለውን ትክክለኛ ዋጋ አንሰጠውም ወይም አንረዳውም፤የነገሩን አስፈላጊነትና ዋጋ የምንገነዘበው ከእኛ ሲያመልጥ ወይም ስናጣው ብቻ ነው።ዛሬ ላይ እንደዋዛ የተመለከትነውና በድንገተኛ በስሜት የምንወሰነው አመለካከት (Impulsive decision) የሚያስከትለውን በማጤን በሀገር እና በብሄራዊ ጥቅም ጉዳይ ከትናት መነሻ የቀጠለ ሀሳብ አቀርባለሁ።
የብሔራዊ ጥቅም መገለጫዎች(ሉዓላዊነት፣የኢኮኖሚ ነፃነት፣ የውስጥ ደህንነት) ይህ ሂደት በጊዜ መዳከም ሲከሰት፣ለባዕዳን ተገዥ በሆኑ የታጣቂ ቡድኖችንን እና የአማጺያንን ፈተና መቋቋም የአቃታቸው ሀገራት ለከፋ ቀውስ ይዳረጋሉ።ይህ ሁኔታ በዓለም የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ የችግሩ መነሻ እና ውጤት እንመለከታለን፤ትናትና የብሔራዊ ጥቅምን ጉዳይ ቸላ ያሉ ሀገራት እና ዜጎች የደረሰባቸውን ዘርፈ ብዙ እና ሁለገብ ተግዳሮቶች ለማሳየት እሞክራለሁ ።
1️⃣አፍጋኒስታን (Afghanistan):-ብሔራዊ ጥቅም ውድቅት የካቡል መንግስት በሁለት አስርት ዓመታት ውስጥ በዋነኝነት በምዕራባውያን ኃይሎች (በተለይ አሜሪካ) ወታደራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ድጋፍ ላይ ተመሥርቶ ነበር።ይህ ጥገኝነት መንግስቱ በራሱ ህዝብ ዘንድ ያለውን ህጋዊነትና ተቀባይነት አዳክሞታል።ከፍተኛ ሙስና በሀገሪቱ ውስጥ መስፋፋቱ የሕዝቡን አመኔታ አሳጥቷል።የተከሰተው ውድቀት (ለባዕዳን ተገዥነት ምክንያት) የሉዓላዊነት መሸርሸር ቁልፍ የፖለቲካ እና የደህንነት ውሳኔዎች በዋናነት በውጭ አጋሮች ፍላጎት መወሰናቸው ።
የታጣቂ ቡድን መነሳት/መጠናከር ታሊባን ለብዙሃኑ (በተለይም ገጠር አካባቢ) እንደ "የውጭ ተገዢዎችን የሚሰናብት ብሔራዊ ኃይል" በሚል መታየቱ ምክንያት የህዝብ ድጋፍን አግኝቷል።ይህ ሂደት ታዲያ የውጭ ኃይሎች ከወጡ በኋላ የመንግስት ፈጣን መፈራረስ እና ታሊባን መላውን ሀገር በፍጥነት መቆጣጠር አቅቶት ሀገሪቱን ወደ ኢኮኖሚያዊ ውድቀት እና ሰብዓዊ ቀውስ ውስጥ እንድትገባ አድርጓታል ።
2️⃣ ሶማሊያ (Somalia): የብሔራዊ ጥቅም ውድቅት ከ1991 ዓ.ም ጀምሮ የነበረው ማዕከላዊ መንግስት መፍረስ፣ሀገሪቱ ለተለያዩ የሀገር ውስጥ ጎሳዊና ወታደራዊ መሪዎች (Warlords) ቁጥጥርና ለውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት ክፍት እንድትሆን አድርጓል።ብሔራዊ ጥቅም ሳይሆን የቡድን እና የግል ጥቅም ቀዳሚ ሆኗል።ይህ ክስተት ሶማሊያ አሁን ላለችበት ሁኔታ ዳርጓታል ።በተከሰተው ውድቀት (ለባዕዳን ተገዥነት ምክንያት) የግዛት ቁጥጥር መጥፋት መንግስት መላ ግዛቱን መቆጣጠር አለመቻሉ፣የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) እና የአፍሪካ ኀብረት (AMISOM/ATMIS) ጥምር ኃይሎች ለብዙ ዓመታት የዋና ከተማዋን ደህንነት እንዲጠብቁ አስገድዷቸዋል።
አማጺያን እና ታጣቂ ቡድኖች አልሸባብ (Al-Shabaab) የተሰኘው አክራሪ ታጣቂ ቡድን ብሔራዊ ጥቅም የጠፋበትን ክፍተት ተጠቅሞ ሰፊ ግዛቶችን በመቆጣጠር የመንግስትን ደህንነት በከፍተኛ ሁኔታ መፈተን ችሏል።ይህም ሶማሊያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለብዙ ዓመታት እንደ 'የፈረሰ መንግስት' (Failed State) ተመድባ ቆይታለች፤ ይህም ዘላቂ ያልሆነ ሰላም፣ ከፍተኛ ድህነት እና ዓለም አቀፍ የሽብር ምንጭ የመሆን ፈተናን አምጥቷል።
3️⃣ ማሊ (Mali):-የፖለቲካ ሽኩቻ እና የአክራሪዎች መስፋፋት የብሔራዊ ጥቅም መውደቅ የሀገሪቱ መንግስት (በተለይም ከ2012 ዓ.ም በኋላ) በሰሜናዊው ክፍል ያለውን የጎሳ ግጭት እና አክራሪ ቡድኖችን መቆጣጠር አቅቶት በዋነኝነት በፈረንሳይ (Operation Barkhane) እና በተባበሩት መንግስታት (MINUSMA) ወታደራዊ እርዳታ ላይ ተመሥርቶ ነበር። በአገሪቱ ውስጥ የፖለቲካ ሽኩቻ ተደጋጋሚ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስቶችን አስከትሏል፤ ይህም የመንግስት ተቋማትን አፍርሷል።
🖊ታዲያ ውጤቱ ምንድን ነው ⁉️
የውክልና ጦርነት (Proxy War) የብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ ቸላ ማለት ሌሎች ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ትላልቅ ኃይሎች (ሀገራት) ወይም ተፋላሚ ወገኖች እርስ በእርሳቸው በቀጥታ ወታደራዊ ግጭት ውስጥ ሳይገቡ፣ ሌሎች ትናንሽ ቡድኖችን (ለምሳሌ የአንድ ሀገር የርስ በርስ ጦርነት ተፋላሚ ወገኖችን፣ ታጣቂ ቡድኖችን፣ ወዘተ) በገንዘብ፣ በጦር መሳሪያ፣ በስልጠና እና በምክር በመደገፍ የሚያካሂዱት ግጭት እየሰፋ በመሂዱ በሀገር ላይ የሚያስከትለው ጉዳት የትውልድ እዳ መሆኑ ማስታዋል ተገቢ ነው ።
🔴በእጅ የያዙት ወርቅ እንደ መዳብ ይቆጠራል :-
አባው ነገረ ሀሳባቸውን በልዩ ልዩ መንገድ ይገልጣሉ ይህን አስተውለን ስንመለከት ከዚህ መነሻነት የብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ ቸላ ስንል መንግስት በኢኮኖሚ ወይም በደህንነት ጉዳዮች ላይ በውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት፣ የማልማት እና ችግሮችን የመፍታት አቅሙን ያጣል።
የታጣቂ ቡድኖች ህጋዊነት አማጺያን "እውነተኛ የብሔርተኛ" ነን ብለው በመቅረብ ለትግላቸው የህዝብ ድጋፍን በቀላሉ ለማግኘት ይሞክራሉ ይህ ሁኔታ የሰብዓዊ ቀውስ በተጨማሪ የፖለቲካ ውድቀት ስርዓተ-አልበኝነት(Absence of rulers and Hierarchical Structures) እንዲፈጠር መንገድ ይከፍታል።የኢኮኖሚ ቀውስንና ከፍተኛ ረሃብን ስለሚያስከትል፣ህዝቡ በታጣቂ ቡድኖች ጥቃት ስር ሆኖ ይሠቃያል።ይህን ነገረ ሀሳብ በዚህ አስረጅ ላጠናቅ "አንድ ጤነኛ ሰው ጤናው ምን ያህል ውድ እንደሆነ አይረዳም፤ነገር ግን ሲታመም የጤንነቱን ዋጋ ምን ያህል እንደነበር ይገነዘባል። "
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መሳካት የድርሻዬን እወጣለሁ
#ethiopia 🇪🇹
9 months ago
" ሀቢቢ Come to Afghanistan "
የአሜሪካኑ መሪ ዶናልድ ትራምፕ ትናንትና አፍጋኒስታን ባግራም የጦር ሰፈርን በፀባይ ካልመለሰች ነገሮች ጥሩ አይሆኑም ሲል ለማስፈራራት ሞክሯል ።
............
አሜሪካ አፍጋንን ለመቆጣጠር በሞከረችባቸው ሀያ አመታት በተለያየ ጊዜ ከአንድ መቶ ሺህ በላይ ወታደሮች አሰማርታ ነበር ።
እንዲሁም ፡ ከሁለት ትሪሊዮን ሶስት መቶ ቢሊየን ዶላር በላይ አውጥታለች ፡ የሰው ሀገር ሊወሩ የሄዱ በሺህ የሚቆጠሩ ወታደሮቿን አጥታለች ።
....
ሆኖም አሜሪካን ይህን ሁሉ አድርጋ ፡ ለሀያ አመታት በእጇ አስገብታው የነበረውን የባግራም ጦር ሰፈርን ይዛ መቆየት አልቻለችምና የዛሬ አራት አመት ለቅቃ ወጥታለች ።
........
በዚህ ወቅትም አሜሪካ ወደ አፍጋኒስታን ይዛቸው መጥታቸው የነበሩት የቢሊየን ዶላር መሳሪያዎች አፍጋኒስታን ትታ በመውጣቷ ፡ አሁን ላይ ጣሊባን ማለት እጅግ ዘመናዊና በማታ የሚያሳዩ የጦርሜዳ መነፅሮች ፡ ጀምሮ ብላክ ሃውክን የመሰለ ዘመናዊ ሄሊኮፕተሮች ባለቤት ነው ።
...
በወቅቱ አሜሪካን ትታቸው ሄዳ በጣሊባን እጅ የገቡ የጦር መሳሪያዎች ዝርዝር
22,174 ............ humvee ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎች ፡
634 ..............ባለጎማ ታንኮች
155 .................ማክስ ፕሮ ማይን ፕሩፍ ተሽከርካሪዎች
169 ................. MII17 ታንክ
42 ሺህ. ...............ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች
8ሺህ ................ ከባድ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች
162,043 ..........የማይጠለፉ ወታደራዊ የሬዲዮ መገናኛዎች
16,035 ............በምሽትም የሚያሳዩ ወታደራዊ የጦር ሜዳ መነፅሮች ።
358,530 ...........ቀላል ጠመንጃዎች
64,363 .............አውቶማቲክ ጠመንጃዎች
126,295 ........... ሽጉጥ
176 ...............መድፍ
33 .................MI ሄሊኮፕተሮች
33 .................. black hawk ዘመናዊ የጦር ሄሊኮፐተሮች
43. ............. MD 530 ዘመናዊ ሄሊኮፕተሮች
4 - ...........C130 ወታደራዊ መጓጓዣ አውሮፕላኖች
23 .............. EMB አውሮፕላኖች
28 .............. ሴሲና አውሮፕላኖች
10................. ሴስና ተዋጊ አውሮፕላኖች በሙሉ አሁን የታሊባን ናቸው
........
አሁን ይህ ሁሉ ከሆነ በኋላ ፡ አሜሪካ ትሪሊዮን ዶላሮችን ፈጅታ የቢሊዮኖች መሳሪያ ትታ ወደ ሄደችው ወደ አፍጋኒስታን በውድም ሆነ በጉልበት እመለሳለሁ ብላለች ።
........
ጣሊባን በበኩሉ ይህንን የትራምፕን ንግግር ከሰማ በኋላ ዳግም ልታስታጥቀው እንደምትመጣ በማሰብ ሀቢቢ come to Afghanistan እያለ ነው ።
....
አፍጋኖች ከትናንቱ የትራምፕ ፉከራ በኋላ ፡ አደለም አሁን በራሷ በአሜሪካን ይህን ያህል ታጥቀን ፡ በሩሲያ ክላሽንኮቭ ለሀያ አመታት ለአሜሪካን አልተንበረከክንም ፡ የአፍጋን ምድርን ትርገጥና እንተያያለን ሲል ተናግሯል ።
Via wasihun tesfaye
የአሜሪካኑ መሪ ዶናልድ ትራምፕ ትናንትና አፍጋኒስታን ባግራም የጦር ሰፈርን በፀባይ ካልመለሰች ነገሮች ጥሩ አይሆኑም ሲል ለማስፈራራት ሞክሯል ።
............
አሜሪካ አፍጋንን ለመቆጣጠር በሞከረችባቸው ሀያ አመታት በተለያየ ጊዜ ከአንድ መቶ ሺህ በላይ ወታደሮች አሰማርታ ነበር ።
እንዲሁም ፡ ከሁለት ትሪሊዮን ሶስት መቶ ቢሊየን ዶላር በላይ አውጥታለች ፡ የሰው ሀገር ሊወሩ የሄዱ በሺህ የሚቆጠሩ ወታደሮቿን አጥታለች ።
....
ሆኖም አሜሪካን ይህን ሁሉ አድርጋ ፡ ለሀያ አመታት በእጇ አስገብታው የነበረውን የባግራም ጦር ሰፈርን ይዛ መቆየት አልቻለችምና የዛሬ አራት አመት ለቅቃ ወጥታለች ።
........
በዚህ ወቅትም አሜሪካ ወደ አፍጋኒስታን ይዛቸው መጥታቸው የነበሩት የቢሊየን ዶላር መሳሪያዎች አፍጋኒስታን ትታ በመውጣቷ ፡ አሁን ላይ ጣሊባን ማለት እጅግ ዘመናዊና በማታ የሚያሳዩ የጦርሜዳ መነፅሮች ፡ ጀምሮ ብላክ ሃውክን የመሰለ ዘመናዊ ሄሊኮፕተሮች ባለቤት ነው ።
...
በወቅቱ አሜሪካን ትታቸው ሄዳ በጣሊባን እጅ የገቡ የጦር መሳሪያዎች ዝርዝር
22,174 ............ humvee ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎች ፡
634 ..............ባለጎማ ታንኮች
155 .................ማክስ ፕሮ ማይን ፕሩፍ ተሽከርካሪዎች
169 ................. MII17 ታንክ
42 ሺህ. ...............ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች
8ሺህ ................ ከባድ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች
162,043 ..........የማይጠለፉ ወታደራዊ የሬዲዮ መገናኛዎች
16,035 ............በምሽትም የሚያሳዩ ወታደራዊ የጦር ሜዳ መነፅሮች ።
358,530 ...........ቀላል ጠመንጃዎች
64,363 .............አውቶማቲክ ጠመንጃዎች
126,295 ........... ሽጉጥ
176 ...............መድፍ
33 .................MI ሄሊኮፕተሮች
33 .................. black hawk ዘመናዊ የጦር ሄሊኮፐተሮች
43. ............. MD 530 ዘመናዊ ሄሊኮፕተሮች
4 - ...........C130 ወታደራዊ መጓጓዣ አውሮፕላኖች
23 .............. EMB አውሮፕላኖች
28 .............. ሴሲና አውሮፕላኖች
10................. ሴስና ተዋጊ አውሮፕላኖች በሙሉ አሁን የታሊባን ናቸው
........
አሁን ይህ ሁሉ ከሆነ በኋላ ፡ አሜሪካ ትሪሊዮን ዶላሮችን ፈጅታ የቢሊዮኖች መሳሪያ ትታ ወደ ሄደችው ወደ አፍጋኒስታን በውድም ሆነ በጉልበት እመለሳለሁ ብላለች ።
........
ጣሊባን በበኩሉ ይህንን የትራምፕን ንግግር ከሰማ በኋላ ዳግም ልታስታጥቀው እንደምትመጣ በማሰብ ሀቢቢ come to Afghanistan እያለ ነው ።
....
አፍጋኖች ከትናንቱ የትራምፕ ፉከራ በኋላ ፡ አደለም አሁን በራሷ በአሜሪካን ይህን ያህል ታጥቀን ፡ በሩሲያ ክላሽንኮቭ ለሀያ አመታት ለአሜሪካን አልተንበረከክንም ፡ የአፍጋን ምድርን ትርገጥና እንተያያለን ሲል ተናግሯል ።
Via wasihun tesfaye
Sponsored by
Surafel