22 hours ago
ለጥገና ሥራ የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ጎጃም በረንዳ ጫፍ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ሰን ሆቴል፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ እና አካባቢው፣
👉 ዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 10፡00
👉 ጉርድ ሾላ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ ድርጅት፣ ግብርና ምርምር፣ ጃክሮስ አደባባይ በስተጀርባ እና አካባቢው፣
👉 ላምበረት መናኸሪያ ፣ ላመበረት፣ እስራኤል ኤምባሲ፣ አቢሲኒያ ሆቴል፣ ሱሉልታ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 4፡00 - 8፡00
👉 ከደንበሯ ሆስፒታል ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ፣ ሾላ ገበያ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
👉 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
👉በጭሮ ሪጅን ደደር፣ ሜታ ፣ መልካ በሎ ፣ ጎሮ ጉቱ ወረዳዎች እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
በበህርዳር ሪጅን ቀበሌ 16 ነጋድራስ በቄ ሰፈር፣ ዶንጎስ መኪና ማሰልጠኛ፣ቤዛ ብዙሃን ት/ቤት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ጎጃም በረንዳ ጫፍ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ሰን ሆቴል፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ እና አካባቢው፣
👉 ዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 10፡00
👉 ጉርድ ሾላ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ ድርጅት፣ ግብርና ምርምር፣ ጃክሮስ አደባባይ በስተጀርባ እና አካባቢው፣
👉 ላምበረት መናኸሪያ ፣ ላመበረት፣ እስራኤል ኤምባሲ፣ አቢሲኒያ ሆቴል፣ ሱሉልታ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 4፡00 - 8፡00
👉 ከደንበሯ ሆስፒታል ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ፣ ሾላ ገበያ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
👉 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
👉በጭሮ ሪጅን ደደር፣ ሜታ ፣ መልካ በሎ ፣ ጎሮ ጉቱ ወረዳዎች እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
በበህርዳር ሪጅን ቀበሌ 16 ነጋድራስ በቄ ሰፈር፣ ዶንጎስ መኪና ማሰልጠኛ፣ቤዛ ብዙሃን ት/ቤት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
2 days ago
ለጥገና ሥራ የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ቀጨኔ ሰብስቴሽን፣ችሎት አደባበይ፣ ሰሜን ማዘጋጃ፣ ሸገር መናፈሻ፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣
👉አባዲና፣ ሩፋኤል ቤ/ክ፣ ሚኒሊክ ሆስፒታል፣ ጀርመን ድልድይ፣ እና አካባቢው፣
👉 ጋርመንት፣ በግ ተራ፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 - 10፡00
👉 ሳሪስ ነጋ ቦንገር፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ፣ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 - 10፡00
👉በወልዲያ ሪጅን አዳጎ፣ ውድሜን፣ ሰዋሜዳ፣ ውርጌሳ፣ጊራና እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ቀጨኔ ሰብስቴሽን፣ችሎት አደባበይ፣ ሰሜን ማዘጋጃ፣ ሸገር መናፈሻ፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣
👉አባዲና፣ ሩፋኤል ቤ/ክ፣ ሚኒሊክ ሆስፒታል፣ ጀርመን ድልድይ፣ እና አካባቢው፣
👉 ጋርመንት፣ በግ ተራ፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 - 10፡00
👉 ሳሪስ ነጋ ቦንገር፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ፣ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 - 10፡00
👉በወልዲያ ሪጅን አዳጎ፣ ውድሜን፣ ሰዋሜዳ፣ ውርጌሳ፣ጊራና እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3 days ago
ለጥገና ሥራ የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡30-8፡30
👉 ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም፣ ዓለም ባንክ 700 ማህበራት ቤቶች፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 12፡00 - 4፡00
👉 በመቀሌ ቀበሌ 14፣ 15 ፣ 17 ፣ መቀሌ ተክላይማኖት እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡30-10፡00
👉 አዋሽ መልካሳ እና አከባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00-7፡00
👉 በበህዳር ሪጅን አዲስ ዓለም፣ ኦቪድ ኮኒስትረክሽን፣ ሰማታት፣ ግዮን ት/ቤት፣ ሚሊኒየም ት/ቤት፣ ናይል ቪው ሆቴል እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡30-8፡30
👉 ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም፣ ዓለም ባንክ 700 ማህበራት ቤቶች፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 12፡00 - 4፡00
👉 በመቀሌ ቀበሌ 14፣ 15 ፣ 17 ፣ መቀሌ ተክላይማኖት እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡30-10፡00
👉 አዋሽ መልካሳ እና አከባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00-7፡00
👉 በበህዳር ሪጅን አዲስ ዓለም፣ ኦቪድ ኮኒስትረክሽን፣ ሰማታት፣ ግዮን ት/ቤት፣ ሚሊኒየም ት/ቤት፣ ናይል ቪው ሆቴል እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
6 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡00
👉ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ችሎት አደባባይ፣ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት እና አካባቢው፣
👉ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴልእና አካባቢው ፣
👉3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ፣ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ በከፊል፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢው ፣
👉ማርቆስ መጋዘን ፣ ቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ ቀጨኔ 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ መንገድ ፣ ይመር ውኃ ፣ መቀጠያ፣ 19 ታቦት ማደሪያ፣ መታፈሪ ሰፈር፣ ጴጥሮስ ሆስፒታል፣ ሽሮ ሜዳ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉አያት ለገጣፎ ሰብስቴሽን ፊትለፊት ያሉ ኮንዶሚኒየሞች፣ ክቡርደመና፣ ሰላም ቪሌጅ፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ጋሪ ተራ፣ ባጃጅ ተራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
👉ገላን አካበቢ፣ አራብሳ፣ እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ፕሮጀክት 13 አራብሳ ወታደር ሰፈር፣ ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣
👉አባ ሳሙኤል፣ አቡሴራ፣ ሉግና ፣ ዱፍና፣ ደበራ ጢኖ፣ ሻሸመኔ፣ ዱከም፣በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 4፡30 – 11፡00
👉መቐለ- መቐለ ላቺ በከፊል፣ ሀምዲያ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ቀበሌ 03 ፣ ባህርዳር - አዲስ ዓለም፣ ኦቪድ፣ ሰማኤታ፣ሚሊኒየም ት/ቤት እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 6፡00
👉ወልዲያ - ይምርሃነ-ክርስቶስ፣ ቢልባላ፣ ቂርቆስ፣ ሳሬዜና፣ ሶርባ፣ ላሊይበላ ከተማ፣ ገነተማርያም፣ ዘሃ፣ ሙቅውኃ፣ ተከዜ ገዳሜ፣ ኢርፋ ገለሶቴ እና አካባቢው ፣
👉ቅዱስ አርቢ፣ ዳቦከተማ፣ ቡርኮ፣ አይና ሚኬል እና አካባቢው፣ጭሮ፣ ሜኤሶ፣ አሰቦት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግሰት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡00
👉ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ችሎት አደባባይ፣ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት እና አካባቢው፣
👉ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴልእና አካባቢው ፣
👉3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ፣ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ በከፊል፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢው ፣
👉ማርቆስ መጋዘን ፣ ቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ ቀጨኔ 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ መንገድ ፣ ይመር ውኃ ፣ መቀጠያ፣ 19 ታቦት ማደሪያ፣ መታፈሪ ሰፈር፣ ጴጥሮስ ሆስፒታል፣ ሽሮ ሜዳ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉አያት ለገጣፎ ሰብስቴሽን ፊትለፊት ያሉ ኮንዶሚኒየሞች፣ ክቡርደመና፣ ሰላም ቪሌጅ፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ጋሪ ተራ፣ ባጃጅ ተራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
👉ገላን አካበቢ፣ አራብሳ፣ እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ፕሮጀክት 13 አራብሳ ወታደር ሰፈር፣ ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣
👉አባ ሳሙኤል፣ አቡሴራ፣ ሉግና ፣ ዱፍና፣ ደበራ ጢኖ፣ ሻሸመኔ፣ ዱከም፣በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 4፡30 – 11፡00
👉መቐለ- መቐለ ላቺ በከፊል፣ ሀምዲያ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ቀበሌ 03 ፣ ባህርዳር - አዲስ ዓለም፣ ኦቪድ፣ ሰማኤታ፣ሚሊኒየም ት/ቤት እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 6፡00
👉ወልዲያ - ይምርሃነ-ክርስቶስ፣ ቢልባላ፣ ቂርቆስ፣ ሳሬዜና፣ ሶርባ፣ ላሊይበላ ከተማ፣ ገነተማርያም፣ ዘሃ፣ ሙቅውኃ፣ ተከዜ ገዳሜ፣ ኢርፋ ገለሶቴ እና አካባቢው ፣
👉ቅዱስ አርቢ፣ ዳቦከተማ፣ ቡርኮ፣ አይና ሚኬል እና አካባቢው፣ጭሮ፣ ሜኤሶ፣ አሰቦት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግሰት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
10 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
10 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
11 days ago
📢የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት🎯
ነገ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች:-
✅ከጠዋቱ 1:00 – 11:00
👉ገርጅ መብራት ሃይል፣ ጃክሮስ፣ የረር ሆስፒታል፣ ጎሮ፣ ICMC ሆስፒታል፣ እስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ ቦሌ ሚካኤል፣ መሪ መስጅድ፣ ሳፋሪ እና ፉሪ፣ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00 – 9:30
👉ሆለታ፣ ህዳሴ፣ መናገሻ፣ ቡረዩ ከተማ አስተዳደር፣ ቡራዩ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00 – 6:00
👉ደብረ ብርሃን ከተማ ውሃ አቅርቦት፣ አልዩ አምባ፣ ሃኪም ግዛው ሆስፒታል፣አስራት ወ/ኢየሱስ ካምፓስ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2:00 – 12:00
👉መቀሌ ቀበሌ 18፣ ዲያስፖራ ሰፈር፣ ቀዳማይ ወያነ፣ ማጅክ ትምህርትቤት፣ ደብረ ዳሞ፣ አብርሃ ካስት፣ ሃውልቲ ሰማታት፣ DW ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:30 – 10:30
👉ሱሉልታ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል፣ጭሮ ከተማ፣ኦዳቡልቱ ዩንቨርሲቲ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00 – 8:00
👉ቤተ መንግስት፣ ቴክስታይል፣ ሐሙሲት ወጪ መስመሮች እንዲሁም ከባህርዳር ቁጥር 1 እና ከወረታ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ሃይል የሚያገኙ አካባቢዎች፣
✅እንዲሁም ከሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ ጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ እስከ ሰኞ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ንጋቱ 12፡00 ድረስ:-
👉ከሻሸመኔ ወደ አዳሚ ቱሉ የሚሄደው የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
👉 በአሰላ፣ በአዳሚቱሉ፣ በቡታጅራ፣ በወራቤ፣ በቡኢ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች:-
✅ከጠዋቱ 1:00 – 11:00
👉ገርጅ መብራት ሃይል፣ ጃክሮስ፣ የረር ሆስፒታል፣ ጎሮ፣ ICMC ሆስፒታል፣ እስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ ቦሌ ሚካኤል፣ መሪ መስጅድ፣ ሳፋሪ እና ፉሪ፣ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00 – 9:30
👉ሆለታ፣ ህዳሴ፣ መናገሻ፣ ቡረዩ ከተማ አስተዳደር፣ ቡራዩ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00 – 6:00
👉ደብረ ብርሃን ከተማ ውሃ አቅርቦት፣ አልዩ አምባ፣ ሃኪም ግዛው ሆስፒታል፣አስራት ወ/ኢየሱስ ካምፓስ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2:00 – 12:00
👉መቀሌ ቀበሌ 18፣ ዲያስፖራ ሰፈር፣ ቀዳማይ ወያነ፣ ማጅክ ትምህርትቤት፣ ደብረ ዳሞ፣ አብርሃ ካስት፣ ሃውልቲ ሰማታት፣ DW ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:30 – 10:30
👉ሱሉልታ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል፣ጭሮ ከተማ፣ኦዳቡልቱ ዩንቨርሲቲ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00 – 8:00
👉ቤተ መንግስት፣ ቴክስታይል፣ ሐሙሲት ወጪ መስመሮች እንዲሁም ከባህርዳር ቁጥር 1 እና ከወረታ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ሃይል የሚያገኙ አካባቢዎች፣
✅እንዲሁም ከሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ ጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ እስከ ሰኞ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ንጋቱ 12፡00 ድረስ:-
👉ከሻሸመኔ ወደ አዳሚ ቱሉ የሚሄደው የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
👉 በአሰላ፣ በአዳሚቱሉ፣ በቡታጅራ፣ በወራቤ፣ በቡኢ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
15 days ago
ትራንስፎርመር ሲሰርቅ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ
በባህር ዳር ሪጅን በአዊ ዞን እንጅባራ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ስር በሚገኘው እንጅባራ ከተማ 02 ቀበሌ ልዩ ቦታው "ዘር ማበጠሪያ ሰፈር" በተባለ አካባቢ፣ ለማህበረሰቡ አገልግሎት የሚሰጥ ባለ 200 ኪ.ቮ.አ) ትራንስፎርመር በመዝረፍ ላይ የነበረ ግለሰብ እጅ ከፍንጅ ተያዘ።
ድርጊቱ የተፈጸመው ትናንት ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 7፡00 ሰዓት ላይ አካባቢውን ሆን ብሎ ከኤሌክትሪክ ኃይል ውጭ በማድረግ መሆኑ ታውቋል።
ይህ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ስርቆት ሲፈፅም የተገኘ ግለሰብ የተያዘው በአካባቢው ማህበረሰብና በጸጥታ ሃይሉ በተደረገ የተቀናጀና ንቁ ክትትል ሲሆን፣ ተጠርጣሪው ግለሰብ የፈታቸውን የትራንስፎርመር ማቴሪያል ጨምሮ በአካባቢው ፖሊስ ጣቢያ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት ይገኛል።
በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬና በህዝብ ሃብት የሚገነቡ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች ላይ የሚፈጸሙ መሰል ስርቆቶች ለሃይል መቆራረጥ ዋነኛ መንስኤ እየሆኑ ነው። ድርጊቱ በሃገር፣ በተቋምና በማህበረሰብ ላይ እያደረሰ ያለው ዘርፈ-ብዙ ጉዳት ከቀን ወደ ቀን እየከፋ መምጣቱም ተገልጿል።
በመሆኑም በኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን መከላከልና መጠበቅ የሁሉም ዜጋ ሃላፊነት በመሆኑ፣ በየደረጃው የሚገኘው የህብረተሰብ ክፍል እነዚህን ውድ የልማት አውታሮች እንደ ራሱ ንብረት አድርጎ በንቃት ሊጠብቃቸውና ሊከላከልላቸው እንደሚገባ ተቋሙ ጥሪ ያቀርባል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በባህር ዳር ሪጅን በአዊ ዞን እንጅባራ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ስር በሚገኘው እንጅባራ ከተማ 02 ቀበሌ ልዩ ቦታው "ዘር ማበጠሪያ ሰፈር" በተባለ አካባቢ፣ ለማህበረሰቡ አገልግሎት የሚሰጥ ባለ 200 ኪ.ቮ.አ) ትራንስፎርመር በመዝረፍ ላይ የነበረ ግለሰብ እጅ ከፍንጅ ተያዘ።
ድርጊቱ የተፈጸመው ትናንት ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 7፡00 ሰዓት ላይ አካባቢውን ሆን ብሎ ከኤሌክትሪክ ኃይል ውጭ በማድረግ መሆኑ ታውቋል።
ይህ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ስርቆት ሲፈፅም የተገኘ ግለሰብ የተያዘው በአካባቢው ማህበረሰብና በጸጥታ ሃይሉ በተደረገ የተቀናጀና ንቁ ክትትል ሲሆን፣ ተጠርጣሪው ግለሰብ የፈታቸውን የትራንስፎርመር ማቴሪያል ጨምሮ በአካባቢው ፖሊስ ጣቢያ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት ይገኛል።
በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬና በህዝብ ሃብት የሚገነቡ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች ላይ የሚፈጸሙ መሰል ስርቆቶች ለሃይል መቆራረጥ ዋነኛ መንስኤ እየሆኑ ነው። ድርጊቱ በሃገር፣ በተቋምና በማህበረሰብ ላይ እያደረሰ ያለው ዘርፈ-ብዙ ጉዳት ከቀን ወደ ቀን እየከፋ መምጣቱም ተገልጿል።
በመሆኑም በኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን መከላከልና መጠበቅ የሁሉም ዜጋ ሃላፊነት በመሆኑ፣ በየደረጃው የሚገኘው የህብረተሰብ ክፍል እነዚህን ውድ የልማት አውታሮች እንደ ራሱ ንብረት አድርጎ በንቃት ሊጠብቃቸውና ሊከላከልላቸው እንደሚገባ ተቋሙ ጥሪ ያቀርባል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
1 month ago
📢የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት🎯
ነገ እሁድ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በጥቁር አንበሳ 132 ኪ.ቮ ሃይል አስተላላፊ መስመር ሰበታ ወጪ መስመር ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከንጋቱ 12፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ:-
👉በልደታ ክፍለ ከተማ ዙሪያ እና በጭድተራ ፊት ለፊት፣መላው የመርካቶ ዙሪያ፣ ፔፕሲ ፋብሪካ፣ የድሮው አትክልት ተራ፣ ኤሊያና ሆቴል፣ ሰባራ ባቡር፣ አዲስ ከተማ ቴሌ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ኮል ሴንተር እና አካባቢው ፣
👉በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዙሪያ፣ ሰንጋተራ፣ ጥቁር አንበሳ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የደም ባንክ፣ ፋና ሚዲያ፣ ንብ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት እና ጎላ ሚካኤል ሙሉ፣ በህንፃ ኮሌጅ ዙሪያ፣ ኮካ፣ አብነት፣ መድር-ኃይል፣
👉ጦር ኃይሎች ሆስፒታል እና ቶሎሳ ሰፈር፣ በልደታ ደሴ ሆቴል ዙሪያ፣ መላው ብስራተ ገብርኤል ዙሪያ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት (Commercial Bank of Ethiopia HQ)፣ ፍልውሃ፣ ዘውዲቱ ሆስፒታል፣
👉ጋንዲ ሆስፒታል፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ አራት ኪሎ (ባሻ ወልዴ፣1080)፣ ቅድስት ማርያም፣ አንድነት ፓርክ፣ መላው የጨርቆስ ዙሪያ፣ ፌደራል ፖሊስ፣ በልደታ ፀበል ዙሪያ፣ በልደታ ኮንዶሚኒየም ዙሪያ እና አካባቢው ፣
👉ኮሜርስ ኮሌጅ (Commerce)፣ ጥቁር አንበሳ፣ ቴሌ ዳታ ሴንተር፣ አድዋ ዜሮ ዜሮ (Adwa 00)፣ ወዳጅነት ፓርክ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ እሁድ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በጥቁር አንበሳ 132 ኪ.ቮ ሃይል አስተላላፊ መስመር ሰበታ ወጪ መስመር ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከንጋቱ 12፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ:-
👉በልደታ ክፍለ ከተማ ዙሪያ እና በጭድተራ ፊት ለፊት፣መላው የመርካቶ ዙሪያ፣ ፔፕሲ ፋብሪካ፣ የድሮው አትክልት ተራ፣ ኤሊያና ሆቴል፣ ሰባራ ባቡር፣ አዲስ ከተማ ቴሌ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ኮል ሴንተር እና አካባቢው ፣
👉በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዙሪያ፣ ሰንጋተራ፣ ጥቁር አንበሳ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የደም ባንክ፣ ፋና ሚዲያ፣ ንብ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት እና ጎላ ሚካኤል ሙሉ፣ በህንፃ ኮሌጅ ዙሪያ፣ ኮካ፣ አብነት፣ መድር-ኃይል፣
👉ጦር ኃይሎች ሆስፒታል እና ቶሎሳ ሰፈር፣ በልደታ ደሴ ሆቴል ዙሪያ፣ መላው ብስራተ ገብርኤል ዙሪያ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት (Commercial Bank of Ethiopia HQ)፣ ፍልውሃ፣ ዘውዲቱ ሆስፒታል፣
👉ጋንዲ ሆስፒታል፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ አራት ኪሎ (ባሻ ወልዴ፣1080)፣ ቅድስት ማርያም፣ አንድነት ፓርክ፣ መላው የጨርቆስ ዙሪያ፣ ፌደራል ፖሊስ፣ በልደታ ፀበል ዙሪያ፣ በልደታ ኮንዶሚኒየም ዙሪያ እና አካባቢው ፣
👉ኮሜርስ ኮሌጅ (Commerce)፣ ጥቁር አንበሳ፣ ቴሌ ዳታ ሴንተር፣ አድዋ ዜሮ ዜሮ (Adwa 00)፣ ወዳጅነት ፓርክ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተፈረደበት፡፡
የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ቢሮ ጋር በመተባበር ባደረጉት ኦፕሬሽን ከ3.8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የኤሌክትሪክ ኬብሎች፣ አልሙኒየሞችና መዳቦች በመስረቅ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ አከማችተው የተገኙ ግለሰቦች ባሳለፍነው መጋቢት ወር መጨረሻ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወሳል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት 2ኛ ወንጀል ችሎት ምስክሮችን በማዳመጥ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመ ግለሰብን በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
በተያያዘም በየካ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ኬብሮን መድኃኒት ቤት አካባቢ በግንባታ ላይ ከሚገኝ ህንፃ ላይ የወደቀ ህንፃ መወጣጫ ዊንች በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብልና በትራንስፎርመር ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል፡፡
ከህንፃው 12ኛ ፎቅ ላይ የወደቀው ህንፃ መወጣጫ ዊንች በከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ ኬብል ላይ በማረፉ ከኬብሉ ጋር የተያያዘው ትራንስፎርመር የተሸከመ ኮንክሪት ፖል ከነትራንስፎርመሩ ከጥቅም ውጪ ሆኗል፡፡
ተቋሙ ጉዳት የደረሰበትን የኤሌክትሪክ ኬብልና ትራንስፎርመር በመተካት ወደ አገልግሎት ለመመለስ ከ1 ሚሊየን 9 መቶ ሺህ ብር በላይ ወጪ አድርጓል፡፡
ተቋሙ ለደረሰበት ጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፀም የምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ክፍል ለየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መመሪያ ክስ መስርቷል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ 2ኛ ፍ/ብሔር ችሎት በቀረበለት የፍ/ብሔር የክስ መዝገቡን ሲመለከት ቆይቶ ማስረጃዎችን ከመረመረ በኋላ ውሳኔ ሰቷል። በዚህም ጉዳት ያደረሰው ድርጅት ለተቋሙ 1 ሚሊየን 959 ሺህ 783 ብር የጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፅም ተወስኖበታል፡፡
በአሁኑ ሰዓት ተከሳሽ 250 ሺህ ብር ክፍያ የፈፀመ ሲሆን ቀሪውን ክፍያ ለመፈፀም በቀጠሮ ላይ ይገኛል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተፈረደበት፡፡
የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ቢሮ ጋር በመተባበር ባደረጉት ኦፕሬሽን ከ3.8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የኤሌክትሪክ ኬብሎች፣ አልሙኒየሞችና መዳቦች በመስረቅ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ አከማችተው የተገኙ ግለሰቦች ባሳለፍነው መጋቢት ወር መጨረሻ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወሳል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት 2ኛ ወንጀል ችሎት ምስክሮችን በማዳመጥ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመ ግለሰብን በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
በተያያዘም በየካ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ኬብሮን መድኃኒት ቤት አካባቢ በግንባታ ላይ ከሚገኝ ህንፃ ላይ የወደቀ ህንፃ መወጣጫ ዊንች በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብልና በትራንስፎርመር ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል፡፡
ከህንፃው 12ኛ ፎቅ ላይ የወደቀው ህንፃ መወጣጫ ዊንች በከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ ኬብል ላይ በማረፉ ከኬብሉ ጋር የተያያዘው ትራንስፎርመር የተሸከመ ኮንክሪት ፖል ከነትራንስፎርመሩ ከጥቅም ውጪ ሆኗል፡፡
ተቋሙ ጉዳት የደረሰበትን የኤሌክትሪክ ኬብልና ትራንስፎርመር በመተካት ወደ አገልግሎት ለመመለስ ከ1 ሚሊየን 9 መቶ ሺህ ብር በላይ ወጪ አድርጓል፡፡
ተቋሙ ለደረሰበት ጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፀም የምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ክፍል ለየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መመሪያ ክስ መስርቷል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ 2ኛ ፍ/ብሔር ችሎት በቀረበለት የፍ/ብሔር የክስ መዝገቡን ሲመለከት ቆይቶ ማስረጃዎችን ከመረመረ በኋላ ውሳኔ ሰቷል። በዚህም ጉዳት ያደረሰው ድርጅት ለተቋሙ 1 ሚሊየን 959 ሺህ 783 ብር የጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፅም ተወስኖበታል፡፡
በአሁኑ ሰዓት ተከሳሽ 250 ሺህ ብር ክፍያ የፈፀመ ሲሆን ቀሪውን ክፍያ ለመፈፀም በቀጠሮ ላይ ይገኛል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች:-
✅ ከጠዋቱ 4፡00-ቀኑ 9፡30
👉 ሜክስኮ፣ ብሔራዊ ፣ ሰንጋተራ 40/60 ኮንዶሚኒየም፣ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፣ ኩባ ፓርክ፣ ተ/ሃይማኖት፣ በርበሬ በረንዳ፣ ዲአፍሪካ እና አካባቢያቸው ፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 እስከ ቀኑ 8፡00
👉ጎፋ ካምፕ፣ ጀርመን አደባባይ፣መከኒሳ አረቄ ፋብሪካ፣ላፍቶ፣ ቄራ፣ቆሼ፣ ዘነበወርቅ፣ጎፋ እና አካባቢያቸው ፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00-10፡30
👉ሸገር ዳቦ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ለገ ጣፎ ከተማ ፣ የካሰዴ፣የካ አባዶ ኮንዶሚኒየም፣ወሰን ግሮሰሪ፣ ሲኤምሲ ሚካኤል፣ ካራሎ፣ለገጣፎ፣ ሲዲሲ ፣ ኮሰሮ፣ ለገዳዲ፣ ሰንዳፋ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሲሬ ጎዩ፣ የካ ሰዴ፣ድሬ ሰኩር እና አካባቢያቸው፣
👉 ጁኒፐር ግላስ፣ ደጋ ውሃ፣ ቻንግልዶንግራን፣ ፊበላ፣ ቦልት ማልት፣ ሃዋ ትሬዲንግ፣ ብራውን ፉድ ፣ ማማ ዱኬት ፋብሪካዎች እና አካባቢያቸው ፣
✅ ከለሊቱ 6፡00-ቀኑ 6፡00
👉 ድሬደዋ ውሃ፣ ፓይነር ሲሚንቶ፣ ቱሬ ሲሚንቶ፣ ሀረር ውሃ፣ ማረሚያ፣ ኩርቱ፣ በለዋ፣ ቃልቻ፣ ቢሻን በሄ፣ ሃሎብሳ፣ ለጎዳ፣ አሳሊሶ፣ ኢንዱስትሪ ኮንዶሚኒየም፣ ሻሎም ኢንጂነሪንግ፣ መልካ፣የኢንዱስትሪ እና አካባቢያቸው፣
✅ ከጠዋቱ 1፡30-5፡00
👉አዳማ ከወንጂ ቀበሌ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢያቸው ፣
✅ ከጠዋት 12፡00-12፡00
👉በአሰላ፣ አዳሚቱሉ፣ ቡታጅራ፣ ወራቤ እና አካባቢው
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ውድ ደንበኞቻችን፤ የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስከሚመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች:-
✅ ከጠዋቱ 4፡00-ቀኑ 9፡30
👉 ሜክስኮ፣ ብሔራዊ ፣ ሰንጋተራ 40/60 ኮንዶሚኒየም፣ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፣ ኩባ ፓርክ፣ ተ/ሃይማኖት፣ በርበሬ በረንዳ፣ ዲአፍሪካ እና አካባቢያቸው ፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 እስከ ቀኑ 8፡00
👉ጎፋ ካምፕ፣ ጀርመን አደባባይ፣መከኒሳ አረቄ ፋብሪካ፣ላፍቶ፣ ቄራ፣ቆሼ፣ ዘነበወርቅ፣ጎፋ እና አካባቢያቸው ፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00-10፡30
👉ሸገር ዳቦ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ለገ ጣፎ ከተማ ፣ የካሰዴ፣የካ አባዶ ኮንዶሚኒየም፣ወሰን ግሮሰሪ፣ ሲኤምሲ ሚካኤል፣ ካራሎ፣ለገጣፎ፣ ሲዲሲ ፣ ኮሰሮ፣ ለገዳዲ፣ ሰንዳፋ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሲሬ ጎዩ፣ የካ ሰዴ፣ድሬ ሰኩር እና አካባቢያቸው፣
👉 ጁኒፐር ግላስ፣ ደጋ ውሃ፣ ቻንግልዶንግራን፣ ፊበላ፣ ቦልት ማልት፣ ሃዋ ትሬዲንግ፣ ብራውን ፉድ ፣ ማማ ዱኬት ፋብሪካዎች እና አካባቢያቸው ፣
✅ ከለሊቱ 6፡00-ቀኑ 6፡00
👉 ድሬደዋ ውሃ፣ ፓይነር ሲሚንቶ፣ ቱሬ ሲሚንቶ፣ ሀረር ውሃ፣ ማረሚያ፣ ኩርቱ፣ በለዋ፣ ቃልቻ፣ ቢሻን በሄ፣ ሃሎብሳ፣ ለጎዳ፣ አሳሊሶ፣ ኢንዱስትሪ ኮንዶሚኒየም፣ ሻሎም ኢንጂነሪንግ፣ መልካ፣የኢንዱስትሪ እና አካባቢያቸው፣
✅ ከጠዋቱ 1፡30-5፡00
👉አዳማ ከወንጂ ቀበሌ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢያቸው ፣
✅ ከጠዋት 12፡00-12፡00
👉በአሰላ፣ አዳሚቱሉ፣ ቡታጅራ፣ ወራቤ እና አካባቢው
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ውድ ደንበኞቻችን፤ የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስከሚመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት🎯
ነገ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
✅ከጠዋቱ 2:00-9:00
👉ጎፋ ገብርኤል፣ ቀበሌ 43 መዝናኛ ፣ አልማዝዬ ሜዳ ፣ ሶፍያ ሞል አካባቢ፣ ሐመልማል ቤት፣ ቄራ በረት፣ ጎፋ ፖሊስ ጣቢያ ፣ጋራቦሎ፣ ጎጀብ፣ ዓለምገና፣ ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ኖህ አደባባይ ፣ካፒታል ሲሚንቶ፣ ፔትራም ጁስ፣ሰበታ በከፊል፣ዓለምገና፣ ዳምቢቲ ሀምበሳ እና አካባቢው፣
👉ጎጃም በረንዳ ጫፍ ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና ፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴል ፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ ሀግቤስ አራት መንታ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00-11:00
👉ሃና ማርያም፣ሰፈራ፣ ሃና ማንጎ፣ ሃና ክሊኒክ፣ ሃና ጽዮን እና ሃና ኦዳ ገብርኤል፣ ኃይሌ ጋርመንት፣ላፍቶ ኢንዱስት፣ናሆም አደባባይ፣ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:30-10:00
👉ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም፣10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል፣ 700 ማህበራት እና አካባቢው፣
👉ገላን ማዘጋጃ ቤት ፣ ገላን ከተማ ፣ ፒኤልሲ፣ ነጮ ፣ ኖክ ማደያ፣ዱከም፣ ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4፡00-10፡00
👉አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02፣ 04 ዓለም ባንክ ፣ ቀርሳ ድረስ፣አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ወሰርቢ፣ በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00-7:00
👉ሽሬ፣ ሰለኸለኻ፣ በለስ፣ ዛና፣ ወልድያ፣ ጎንደርበር፣ መርሳ፣ ውርጌሳ፣ ልብሶ፣ መሃልአምባ፣ ውደመን፣ ሰውአመዳ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 1:00-12:00
👉አይነቡግና፣ ላሊበላ፣ ሙጃ፣ ዴንሳ፣ ወንዳቼ፣ ጥራወንዝ፣ ሙጃግዳን፣ ወዳቼ፣ ኩልመስክ፣ ጥራወንዝ ፣ አርባምንጭ ፣ኮንሶ፣ሰገኔ፣ጊዶሌ፣አሊ እና አካባቢው፣
✅ከቀኑ 8:30 እስከ ምሽቱ 2:30
👉ጋምቤላ፣ሴቶች ጉዳይ፣ዶምቦስኮ፣አሮጌ አየር ማረፊያ፣ዞን 6 እና አካባቢው፣
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
✅ከጠዋቱ 2:00-9:00
👉ጎፋ ገብርኤል፣ ቀበሌ 43 መዝናኛ ፣ አልማዝዬ ሜዳ ፣ ሶፍያ ሞል አካባቢ፣ ሐመልማል ቤት፣ ቄራ በረት፣ ጎፋ ፖሊስ ጣቢያ ፣ጋራቦሎ፣ ጎጀብ፣ ዓለምገና፣ ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ኖህ አደባባይ ፣ካፒታል ሲሚንቶ፣ ፔትራም ጁስ፣ሰበታ በከፊል፣ዓለምገና፣ ዳምቢቲ ሀምበሳ እና አካባቢው፣
👉ጎጃም በረንዳ ጫፍ ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና ፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴል ፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ ሀግቤስ አራት መንታ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00-11:00
👉ሃና ማርያም፣ሰፈራ፣ ሃና ማንጎ፣ ሃና ክሊኒክ፣ ሃና ጽዮን እና ሃና ኦዳ ገብርኤል፣ ኃይሌ ጋርመንት፣ላፍቶ ኢንዱስት፣ናሆም አደባባይ፣ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:30-10:00
👉ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም፣10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል፣ 700 ማህበራት እና አካባቢው፣
👉ገላን ማዘጋጃ ቤት ፣ ገላን ከተማ ፣ ፒኤልሲ፣ ነጮ ፣ ኖክ ማደያ፣ዱከም፣ ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4፡00-10፡00
👉አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02፣ 04 ዓለም ባንክ ፣ ቀርሳ ድረስ፣አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ወሰርቢ፣ በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00-7:00
👉ሽሬ፣ ሰለኸለኻ፣ በለስ፣ ዛና፣ ወልድያ፣ ጎንደርበር፣ መርሳ፣ ውርጌሳ፣ ልብሶ፣ መሃልአምባ፣ ውደመን፣ ሰውአመዳ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 1:00-12:00
👉አይነቡግና፣ ላሊበላ፣ ሙጃ፣ ዴንሳ፣ ወንዳቼ፣ ጥራወንዝ፣ ሙጃግዳን፣ ወዳቼ፣ ኩልመስክ፣ ጥራወንዝ ፣ አርባምንጭ ፣ኮንሶ፣ሰገኔ፣ጊዶሌ፣አሊ እና አካባቢው፣
✅ከቀኑ 8:30 እስከ ምሽቱ 2:30
👉ጋምቤላ፣ሴቶች ጉዳይ፣ዶምቦስኮ፣አሮጌ አየር ማረፊያ፣ዞን 6 እና አካባቢው፣
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
2 months ago
የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለማሳደግና ዲጅታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትርክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለማሳደግና ዲጅታል ኢትዮጵያን 2030 እውን ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትርክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ አስመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል፡፡
በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ተቋሙ ውጤታማ የአሰራር ስርዓትን በመዘርጋትና የደንበኞችን እርካታ ለማሳደግ በርካታ ዘመናዊ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ገልፀው በተለይም የሀገራችንን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የበኩሉን ታሪካዊ ሚና እየተወጣ ነው ብለዋል፡፡
አክለውም በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ ከተማ በበጀት ዓመቱ መጋቢት ወር ስራ ከጀመሩት የኮተቤ፣ የልቡ እና የፒያሳ የኃይል መሙያ ጣቢያዎች በተጨማሪ፤ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር በአንድ ጊዜ ለ24 መኪኖች አገልግሎት መስጠት የሚችል እጅግ ፈጣንና ዘመናዊ የኃይል መሙያ ጣቢያ ግንባታን አጠናቆ ዛሬ በይፋ መመረቁን አብስረዋል።
ይህ ስራ በአዲስ አበባ ብቻ የሚገደብ አይደለም ያሉት ዋና ሥራ አስፈፃሚው በቅርብ ወራት ውስጥ በቢሾፍቱ፣ ሞጆ፣ ባቱ፣ አዳማ፣ ሻሸመኔ እና ሐዋሳ ከተሞች ላይ የሚገነቡት የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ ይሆናሉ ብለዋል።
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር ዶ/ር ፍሰሀ ይታገሱ በበኩላቸው የተመረቀው የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን በሀገሪቱ የማኑፋክቸሪንግ ጉዞ ላይ ትልቅና ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መኖራቸውን ጠቅሰው፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ይህንን ታሳቢ በማድረግ ላከናወነው ስራ ምስጋና አቅርበዋል።
አያይዘውም የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ለማሳደግ የተቋሙ መለያ (ሎጎ) የሆነው «ኢኮ ኢንዱስትሪያል ፓርክ» ከዚሁ የቻርጅ ስቴሽን ስራ ጋር ትልቅ እንድምታና ቁርኝት እንዳለው በመጠቆም፣ በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለው ግንኙነት እጅግ ወሳኝ መሆኑን አስገንዝበዋል።
የኢፌዴሪ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በረኦ ሀሰን በበኩላቸው በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መካከል ያለው ትብብር የሀገሪቱን መጻኢ ዕድል ለመወሰን እጅግ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ሥራ ለትራንስፖርት ዘርፉ ትልቅ መሠረት እንደሆነ የጠቆሙት ሚኒስትር ዲኤታው፣ በአሁኑ ሰዓት እንዲህ ያሉ የቻርጂንግ ስቴሽኖችን ማብዛትና በትኩረት መስራት ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ልማት ጉዞ የሰጠችውን ከፍተኛ ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን አስገንዝበዋል።
አያይዘውም፣ የአየር ንብረት ለውጥን (ክላይሜት ቼንጅ) ለመከላከልና የአረንጓዴ አሻራ (ግሪን ሌጋሲ) ውጥኖችን ለማስቀጠል በዚህ ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ዋነኛውና ቁልፍ ስራ መሆኑን በመግለጽ፣ በዚህ አስደሳችና ተስፋ ሰጪ ስራ ውስጥ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሙሉ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት ወደ ሃገር ውስጥ የገቡ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች ቁጥር 140 ሺህ የደረሰ ሲሆን ተቋሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ 32 እንዲሁም በሌሎች ከተሞች 8 በድምሩ 40 የቻርጂንግ ጣቢያዎች ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
ከኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ምረቃው ጎን ለጎን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ የችግኝ ተከላ ስራ መርሃ ግብርም ተካሂዷል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለማሳደግና ዲጅታል ኢትዮጵያን 2030 እውን ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትርክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ አስመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል፡፡
በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ተቋሙ ውጤታማ የአሰራር ስርዓትን በመዘርጋትና የደንበኞችን እርካታ ለማሳደግ በርካታ ዘመናዊ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ገልፀው በተለይም የሀገራችንን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የበኩሉን ታሪካዊ ሚና እየተወጣ ነው ብለዋል፡፡
አክለውም በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ ከተማ በበጀት ዓመቱ መጋቢት ወር ስራ ከጀመሩት የኮተቤ፣ የልቡ እና የፒያሳ የኃይል መሙያ ጣቢያዎች በተጨማሪ፤ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር በአንድ ጊዜ ለ24 መኪኖች አገልግሎት መስጠት የሚችል እጅግ ፈጣንና ዘመናዊ የኃይል መሙያ ጣቢያ ግንባታን አጠናቆ ዛሬ በይፋ መመረቁን አብስረዋል።
ይህ ስራ በአዲስ አበባ ብቻ የሚገደብ አይደለም ያሉት ዋና ሥራ አስፈፃሚው በቅርብ ወራት ውስጥ በቢሾፍቱ፣ ሞጆ፣ ባቱ፣ አዳማ፣ ሻሸመኔ እና ሐዋሳ ከተሞች ላይ የሚገነቡት የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ ይሆናሉ ብለዋል።
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር ዶ/ር ፍሰሀ ይታገሱ በበኩላቸው የተመረቀው የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን በሀገሪቱ የማኑፋክቸሪንግ ጉዞ ላይ ትልቅና ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መኖራቸውን ጠቅሰው፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ይህንን ታሳቢ በማድረግ ላከናወነው ስራ ምስጋና አቅርበዋል።
አያይዘውም የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ለማሳደግ የተቋሙ መለያ (ሎጎ) የሆነው «ኢኮ ኢንዱስትሪያል ፓርክ» ከዚሁ የቻርጅ ስቴሽን ስራ ጋር ትልቅ እንድምታና ቁርኝት እንዳለው በመጠቆም፣ በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለው ግንኙነት እጅግ ወሳኝ መሆኑን አስገንዝበዋል።
የኢፌዴሪ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በረኦ ሀሰን በበኩላቸው በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መካከል ያለው ትብብር የሀገሪቱን መጻኢ ዕድል ለመወሰን እጅግ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ሥራ ለትራንስፖርት ዘርፉ ትልቅ መሠረት እንደሆነ የጠቆሙት ሚኒስትር ዲኤታው፣ በአሁኑ ሰዓት እንዲህ ያሉ የቻርጂንግ ስቴሽኖችን ማብዛትና በትኩረት መስራት ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ልማት ጉዞ የሰጠችውን ከፍተኛ ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን አስገንዝበዋል።
አያይዘውም፣ የአየር ንብረት ለውጥን (ክላይሜት ቼንጅ) ለመከላከልና የአረንጓዴ አሻራ (ግሪን ሌጋሲ) ውጥኖችን ለማስቀጠል በዚህ ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ዋነኛውና ቁልፍ ስራ መሆኑን በመግለጽ፣ በዚህ አስደሳችና ተስፋ ሰጪ ስራ ውስጥ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሙሉ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት ወደ ሃገር ውስጥ የገቡ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች ቁጥር 140 ሺህ የደረሰ ሲሆን ተቋሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ 32 እንዲሁም በሌሎች ከተሞች 8 በድምሩ 40 የቻርጂንግ ጣቢያዎች ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
ከኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ምረቃው ጎን ለጎን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ የችግኝ ተከላ ስራ መርሃ ግብርም ተካሂዷል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
2 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሰኔ 06 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
አዲስ አበባና ሸገር
👉አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ ፣ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ እና አካባቢቸው፣
👉 አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ፣ ጎፋ ገብርኤል ከፍ ብሎ ቀበሌ 43 መዝናኛ፣ አልማዝዬ ሜዳ ፣ ሶፍያ ሞል አካባቢ፣ ሐመልማል ቤት አካባቢ፣ ቄራ በረት፣ ጎፋ ገብርኤል፣ ጎፋ ፖሊስ ጣቢያ እና አካባቢቸው፣
👉 ወይብላ ማርያም፣ አውጉስታ፣ አንፎ፣ ወይራ ሰፈር፣ ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ ሞቢል ፣ ራሺያ ካምፕ፣ ተዘንአ ሆስፒታል፣ ሙስና ሰፈር፣ ቀራኒዮ አካባቢ፣ ሳሚ ካፌ፣ ታቦት ማደሪያ፣ 3 ቁጥር ማዞሪያ፣ ስላሴ ቤተክርስቲያን እና አካባቢቸው፣
👉 አየር ጤና፣ ናትራን፣ ለማ ነገዎ ሰፈር፣ አየር ጤና ሞቢል ጋዝ፣ ግራር ኮንዶሚኒየም፣ ረጲ ሳሙና ፋብሪካ፣ አጊማስ፣ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልህቀት ማዕከል፣ አትሌቶች መንደር፣ ሚዛን ሹፉኔ፣ ኮካ ሰብስቴሽን አካባቢ፣ ሱሉልታ በከፊል፣ አካኮ እና አካባቢቸው፣
👉 አቃቂ ቄራ፣ 6 ወፍጮ፣ ንግድ ባንክ አካባቢ፣ መንህስት ት/ቤት አካባቢ፣ ተኩሼ እንጨት ቤት፣ መድኃኒዓለም ቤተክርስትያን አካባቢ፣ስ ልጤ ሰፈር መውጫ፣ ፋኑኤል ቤ/ክ፣ አጃንባ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢቸው፣
👉 ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ ፣ ጀሶ ፋብሪካ ፣ ብሔረ ፅጌ ቆዳ ፋብሪካ እና አካባቢው፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣ ቀይ አፈር ባጃጅ ተራ አካባቢ፣ ጀሞ-1 ኮንዶሚኒየም፣ ለቡ መድኃኒዓለም፣ ጀሞ ሞል፣ ለቡ ሙዚቃ ሰፈር እና አካባቢቸው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 12፡00
👉 መቀሌ - አብርሃ ካስትል፣ ቀበሌ 18፣ ዲያስፖራ፣ ማጂክ ስኩል፣ ደብረዳሞ፣ ሰማዕታት ሀውልት፣ ዲደብሊው ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ ጅብሩክ፣ እንደማርያም ጉግሳ አካባቢ፣ መቀሌ ሆስፒታል፣ ቀበሌ 14፣15፣16ና 17፣ አይናለም አካባቢ
✅ ከጠዋቱ 12፡00 – 6፡43
👉ሽሬ - ክሳደገባ፣ እንዳባጉና፣ ዛና፣ ምይሃንሴ፣ ደደቢት፣ ማይሊ፣ ሽራሮ፣ አዲሀገረይ፣ አዲነብሬድ፣ አዲዳእሮ፣ ማይፀብሪ፣ አዲአርካይ፣ አዲገብሩ እና አካባያቸው ላይ ኃይል ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሰኔ 06 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
አዲስ አበባና ሸገር
👉አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ ፣ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ እና አካባቢቸው፣
👉 አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ፣ ጎፋ ገብርኤል ከፍ ብሎ ቀበሌ 43 መዝናኛ፣ አልማዝዬ ሜዳ ፣ ሶፍያ ሞል አካባቢ፣ ሐመልማል ቤት አካባቢ፣ ቄራ በረት፣ ጎፋ ገብርኤል፣ ጎፋ ፖሊስ ጣቢያ እና አካባቢቸው፣
👉 ወይብላ ማርያም፣ አውጉስታ፣ አንፎ፣ ወይራ ሰፈር፣ ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ ሞቢል ፣ ራሺያ ካምፕ፣ ተዘንአ ሆስፒታል፣ ሙስና ሰፈር፣ ቀራኒዮ አካባቢ፣ ሳሚ ካፌ፣ ታቦት ማደሪያ፣ 3 ቁጥር ማዞሪያ፣ ስላሴ ቤተክርስቲያን እና አካባቢቸው፣
👉 አየር ጤና፣ ናትራን፣ ለማ ነገዎ ሰፈር፣ አየር ጤና ሞቢል ጋዝ፣ ግራር ኮንዶሚኒየም፣ ረጲ ሳሙና ፋብሪካ፣ አጊማስ፣ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልህቀት ማዕከል፣ አትሌቶች መንደር፣ ሚዛን ሹፉኔ፣ ኮካ ሰብስቴሽን አካባቢ፣ ሱሉልታ በከፊል፣ አካኮ እና አካባቢቸው፣
👉 አቃቂ ቄራ፣ 6 ወፍጮ፣ ንግድ ባንክ አካባቢ፣ መንህስት ት/ቤት አካባቢ፣ ተኩሼ እንጨት ቤት፣ መድኃኒዓለም ቤተክርስትያን አካባቢ፣ስ ልጤ ሰፈር መውጫ፣ ፋኑኤል ቤ/ክ፣ አጃንባ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢቸው፣
👉 ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ ፣ ጀሶ ፋብሪካ ፣ ብሔረ ፅጌ ቆዳ ፋብሪካ እና አካባቢው፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣ ቀይ አፈር ባጃጅ ተራ አካባቢ፣ ጀሞ-1 ኮንዶሚኒየም፣ ለቡ መድኃኒዓለም፣ ጀሞ ሞል፣ ለቡ ሙዚቃ ሰፈር እና አካባቢቸው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 12፡00
👉 መቀሌ - አብርሃ ካስትል፣ ቀበሌ 18፣ ዲያስፖራ፣ ማጂክ ስኩል፣ ደብረዳሞ፣ ሰማዕታት ሀውልት፣ ዲደብሊው ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ ጅብሩክ፣ እንደማርያም ጉግሳ አካባቢ፣ መቀሌ ሆስፒታል፣ ቀበሌ 14፣15፣16ና 17፣ አይናለም አካባቢ
✅ ከጠዋቱ 12፡00 – 6፡43
👉ሽሬ - ክሳደገባ፣ እንዳባጉና፣ ዛና፣ ምይሃንሴ፣ ደደቢት፣ ማይሊ፣ ሽራሮ፣ አዲሀገረይ፣ አዲነብሬድ፣ አዲዳእሮ፣ ማይፀብሪ፣ አዲአርካይ፣ አዲገብሩ እና አካባያቸው ላይ ኃይል ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
2 months ago
ነገ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 4፡00 – 8፡00
👉 ፍላሚንጎ፣ ኦሎምፒያ ፣ ደንበል፣ ደንበል ጀርባ፣ ፐርፕል ካፌ ፣ ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣ ለገሐር ጀርባ ፣ ለገሐር አሸዋ ተራ ፣ ኤግዝቢሽን ሴንተር፣ ቦሌ ማተሚያ ቤት፣ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ፒኮክ መናፈሻ፣ አስቴር ቡና እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 8፡30
👉 ጎፋ ኮንዶኒየም፣ ጥቃቅንና አነስተኛ፣ ጎፋ ኪደነምህረት ቤ/ክ፣ በአሚጎ ካፌ፣ መካኒሳ ቆሬ ኮንዶሚኒየም ፣ዶምቦስኮ ት/ቤት፣ሚካኤል አደባባይ፣ ከፍያለው መድሐኒት ቤት ፣ ቆሬ ኮንዶሚኒየም፣ ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ፣ለውሃ እና አንበሳ ጋራዥ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ሹፉኔ፣ ኪምቢሬ፣ ዋሰርቢ፣ 10 ኪሎ፣ እንጦጦ እና አካኮ፣ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ፣ ጀሶ ፋብሪካ ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ፣ ቡራዩ ሪፍቲ ቫልይ ዩኒቫርሲቲ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡00
👉 ሰበታ ከተማ ፣ አቀበና ውሃ ማምረቻ ፣ ዲማ ሆስፒታል፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ኖክ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ ፣ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ኃይሌ ጋርንት፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል፣ ናሆም አደባባይ፣ ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉 ሱሉልታ ከተማ በከፍል፣ ኢትዮ-ቴሌ ኮም፣ አትሌት መንደር፣ ሚዛን ሹፍኔ በከፊል፣ ጎሮ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
✅ ከጠዋቱ 4፡00 – 8፡00
👉 ፍላሚንጎ፣ ኦሎምፒያ ፣ ደንበል፣ ደንበል ጀርባ፣ ፐርፕል ካፌ ፣ ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣ ለገሐር ጀርባ ፣ ለገሐር አሸዋ ተራ ፣ ኤግዝቢሽን ሴንተር፣ ቦሌ ማተሚያ ቤት፣ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ፒኮክ መናፈሻ፣ አስቴር ቡና እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 8፡30
👉 ጎፋ ኮንዶኒየም፣ ጥቃቅንና አነስተኛ፣ ጎፋ ኪደነምህረት ቤ/ክ፣ በአሚጎ ካፌ፣ መካኒሳ ቆሬ ኮንዶሚኒየም ፣ዶምቦስኮ ት/ቤት፣ሚካኤል አደባባይ፣ ከፍያለው መድሐኒት ቤት ፣ ቆሬ ኮንዶሚኒየም፣ ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ፣ለውሃ እና አንበሳ ጋራዥ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ አፍንጮ በር መስጊድ፣ ደጃች ውቤ፣ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ፣ሹፉኔ፣ ኪምቢሬ፣ ዋሰርቢ፣ 10 ኪሎ፣ እንጦጦ እና አካኮ፣ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ፣ ጀሶ ፋብሪካ ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ፣ ቡራዩ ሪፍቲ ቫልይ ዩኒቫርሲቲ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡00
👉 ሰበታ ከተማ ፣ አቀበና ውሃ ማምረቻ ፣ ዲማ ሆስፒታል፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ኖክ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ ፣ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ኃይሌ ጋርንት፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል፣ ናሆም አደባባይ፣ ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉 ሱሉልታ ከተማ በከፍል፣ ኢትዮ-ቴሌ ኮም፣ አትሌት መንደር፣ ሚዛን ሹፍኔ በከፊል፣ ጎሮ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00
በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00
በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00
የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00
መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00
• ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)።
✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00
ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች
✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00
ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00
በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00
በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00
የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00
መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00
• ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)።
✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00
ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች
✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00
ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
2 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00
👉በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00
👉በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00
👉የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00
👉መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00
👉ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)።
✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00
👉ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች
✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00
👉ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00
👉በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00
👉በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00
👉የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00
👉መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00
👉ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)።
✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00
👉ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች
✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00
👉ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
2 months ago
በነገው እለት የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅4:30 – 9:00
👉መስቀል ፋላዎር፣ ወንግላዊት፣ ወሎ ሰፈር ጀርባ፣ ጎርጎርዮስ፣ ጎተራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉ሰበታ ከተማ ፣ አለርት ሆስፒታል፣ ቻይና ቱቦ አካባቢ፣ ኢንዱስቲሪ መንደር እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 12፡00 – 7፡00
👉መቀለ ከተማ 03፣ አይደር ሪፌራል ሆስፒታል፣ አድሽምን፣ አዲሃ አክረም እና ደኤሮ አካባቢ፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 12፡00
👉መቀለ ከተማ 05፣ ኮንዶሚኒየም ሰፈር፣ ግብርና ብሮና ማይዱባ እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉አዳማ ፖስታ ቤት፣ አዳማ ሆስፒታል፣ ፍራንኮ፣ ፒኮክ፣ 105 አካባቢ፣ አኪሊስያ ሆስፕታል እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 6፡30
👉በወልድያ መቻሬ፣ አዳጎ፣ አሸዋ ሜዳ፣ አመያመጫ፣ ሁርጌሳ፣ ኡድመን፣ ልብሶ፣ ጊረና፣ መሀለምብ እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 12፡00 - 11፡00
👉የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 11 እና በታወር ቁጥር 12 መካከል በሚገኙ ኩርማ 33 ኪ.ቮ ኢንዱስትሪ ፓርክ 33 ኪ.ቮ እና ቡልቡላ 15 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመሮች ይቋረጣሉ፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅4:30 – 9:00
👉መስቀል ፋላዎር፣ ወንግላዊት፣ ወሎ ሰፈር ጀርባ፣ ጎርጎርዮስ፣ ጎተራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉ሰበታ ከተማ ፣ አለርት ሆስፒታል፣ ቻይና ቱቦ አካባቢ፣ ኢንዱስቲሪ መንደር እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 12፡00 – 7፡00
👉መቀለ ከተማ 03፣ አይደር ሪፌራል ሆስፒታል፣ አድሽምን፣ አዲሃ አክረም እና ደኤሮ አካባቢ፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 12፡00
👉መቀለ ከተማ 05፣ ኮንዶሚኒየም ሰፈር፣ ግብርና ብሮና ማይዱባ እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉አዳማ ፖስታ ቤት፣ አዳማ ሆስፒታል፣ ፍራንኮ፣ ፒኮክ፣ 105 አካባቢ፣ አኪሊስያ ሆስፕታል እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 6፡30
👉በወልድያ መቻሬ፣ አዳጎ፣ አሸዋ ሜዳ፣ አመያመጫ፣ ሁርጌሳ፣ ኡድመን፣ ልብሶ፣ ጊረና፣ መሀለምብ እና አካባቢያቸው፣
✅ከጠዋቱ 12፡00 - 11፡00
👉የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 11 እና በታወር ቁጥር 12 መካከል በሚገኙ ኩርማ 33 ኪ.ቮ ኢንዱስትሪ ፓርክ 33 ኪ.ቮ እና ቡልቡላ 15 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመሮች ይቋረጣሉ፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
2 months ago
የኢድ አል አድሀ በዓልን አስመልክቶ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥን ለመከላከል ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ ነው
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መጪውን 1447ኛውን የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓል ምክንያት በማድረግ፣ በበዓሉ ወቅት ሊያጋጥም የሚችለውን የኃይል መቋረጥ ለመቀነስ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ የቅድመ መከላከል ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
በበዓላት ቀናት የህዝቡ የኃይል ፍላጎትና አጠቃቀም በከፍተኛ ሁኔታ የሚጨምር በመሆኑ፣ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቱ ላይ የሚፈጠረውን ከፍተኛ ጫና ለመቋቋም ተቋሙ ትኩረት ሰጥቶ ሲሰራ ቆይቷል።
ከእነዚህ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት መካከል የመካከለኛና የዝቅተኛ መስመሮች ፍተሻ ማካሄድ፣ የረገቡ ገመዶችን መወጠር፣ የእንጨት ምሰሶዎችን በኮንክሪት መተካት እንዲሁም ከፍተኛ ጫና ያለባቸውን ትራንስፎርመሮች አቅም ማሳደግና አዳዲስ አጋዥ ትራንስፎርመሮችን መትከል በዋናነት ይጠቀሳሉ።
በዚህም መሠረት በተቋሙ ሥር በሚገኙ ነባር መሰረተ ልማቶች ላይ ሙሉ የቅድመ መከላከል ፍተሻ የተደረገ ሲሆን፣ ለኃይል መቆራረጥ ምክንያት ይሆናሉ ተብለው ከተለዩት ችግሮች መካከል በዋናው ኔትዎርክ 80 በመቶ እንዲሁም በትራንስፎርመር ላይ የነበሩትን 70 በመቶ ችግሮች መቅረፍ ተችሏል።
ከዚህ በተጨማሪም በዋዜማውና በበዓሉ ዕለት አስተማማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት፣ የኃይል መቆራረጥ ሲያጋጥምም አፋጣኝ ምላሽ የሚሰጥ የአስቸኳይ ጥገና ግብረ-ኃይል በሁሉም መዋቅሮች ተደራጅቶ ወደ ሥራ ገብቷል።
በዕለቱ በተመረጡ ማዕከላት የካርድ መሙላት አገልግሎት የሚሰጥ ቢሆንም፣ የቅድመ ክፍያ ቆጣሪ ተጠቃሚ ደንበኞች የያዙት የኃይል መጠን መኖሩን አስቀድመው በማረጋገጥ በዓሉ ከመድረሱ በፊት እንዲሞሉ ተቋሙ ጥሪ አቅርቧል።
በመጨረሻም ደንበኞች ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ጥቆማዎችና መረጃዎች በ905 ወይም በ904 የደንበኞች ግንኙነት ማዕከል ስልክ ቁጥሮች፣ በተቋሙ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ወይም በአቅራቢያቸው በሚገኙ የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት በኩል ማሳወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት #አረፋ #የኤሌክትሪክኃይል #አገልግሎት #ኢድአልአድሀ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መጪውን 1447ኛውን የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓል ምክንያት በማድረግ፣ በበዓሉ ወቅት ሊያጋጥም የሚችለውን የኃይል መቋረጥ ለመቀነስ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ የቅድመ መከላከል ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
በበዓላት ቀናት የህዝቡ የኃይል ፍላጎትና አጠቃቀም በከፍተኛ ሁኔታ የሚጨምር በመሆኑ፣ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቱ ላይ የሚፈጠረውን ከፍተኛ ጫና ለመቋቋም ተቋሙ ትኩረት ሰጥቶ ሲሰራ ቆይቷል።
ከእነዚህ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት መካከል የመካከለኛና የዝቅተኛ መስመሮች ፍተሻ ማካሄድ፣ የረገቡ ገመዶችን መወጠር፣ የእንጨት ምሰሶዎችን በኮንክሪት መተካት እንዲሁም ከፍተኛ ጫና ያለባቸውን ትራንስፎርመሮች አቅም ማሳደግና አዳዲስ አጋዥ ትራንስፎርመሮችን መትከል በዋናነት ይጠቀሳሉ።
በዚህም መሠረት በተቋሙ ሥር በሚገኙ ነባር መሰረተ ልማቶች ላይ ሙሉ የቅድመ መከላከል ፍተሻ የተደረገ ሲሆን፣ ለኃይል መቆራረጥ ምክንያት ይሆናሉ ተብለው ከተለዩት ችግሮች መካከል በዋናው ኔትዎርክ 80 በመቶ እንዲሁም በትራንስፎርመር ላይ የነበሩትን 70 በመቶ ችግሮች መቅረፍ ተችሏል።
ከዚህ በተጨማሪም በዋዜማውና በበዓሉ ዕለት አስተማማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት፣ የኃይል መቆራረጥ ሲያጋጥምም አፋጣኝ ምላሽ የሚሰጥ የአስቸኳይ ጥገና ግብረ-ኃይል በሁሉም መዋቅሮች ተደራጅቶ ወደ ሥራ ገብቷል።
በዕለቱ በተመረጡ ማዕከላት የካርድ መሙላት አገልግሎት የሚሰጥ ቢሆንም፣ የቅድመ ክፍያ ቆጣሪ ተጠቃሚ ደንበኞች የያዙት የኃይል መጠን መኖሩን አስቀድመው በማረጋገጥ በዓሉ ከመድረሱ በፊት እንዲሞሉ ተቋሙ ጥሪ አቅርቧል።
በመጨረሻም ደንበኞች ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ጥቆማዎችና መረጃዎች በ905 ወይም በ904 የደንበኞች ግንኙነት ማዕከል ስልክ ቁጥሮች፣ በተቋሙ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ወይም በአቅራቢያቸው በሚገኙ የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት በኩል ማሳወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት #አረፋ #የኤሌክትሪክኃይል #አገልግሎት #ኢድአልአድሀ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
በትራንስፎርመር ላይ ስርቆትና ጉዳት ያደረሱ ወንጀለኞች እስከ 13 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት ተቀጡ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሕዝብና የሀገር ሀብት በሆኑ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚፈጸሙ የስርቆትና የጥፋት ድርጊቶችን ለመግታት ከጸጥታ አካላትና ከኅብረተሰቡ ጋር በቅንጅት እየሠራ ይገኛል።
በዚህ ረገድ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ በአበጅ ቀበሌ ውስጥ በሚገኝና በተቋማችን ንብረት በሆነ ትራንስፎርመር ላይ የስርቆትና ከፍተኛ የውድመት ወንጀል የፈጸሙ 5 ወጣቶች እስከ 13 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት መቀጣታቸውን የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
ግለሰቦቹ መጋቢት 4 ቀን 2018 ዓ.ም በትራንስፎርመሩ ላይ ያለውን የኤሌክትሪክ መስመር በመበጠስ፣ የውስጥ ገመዶችንና ብሎኖችን በመፍታት በአካባቢው የኃይል መቋረጥና በተቋሙ ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል።
ድርጊቱን ከፈጸሙ በኋላ ከአካባቢው ተሰውረው የነበሩ ቢሆንም፣ የፖሊስ አባላት ከኅብረተሰቡ በደረሳቸው ጥቆማና ባደረጉት ተከታታይ ክትትል መጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በቁጥጥር ስር ሊያውሏቸው ችለዋል።
ፖሊስ ያጣራውን የምርመራ መዝገብ መሠረት በማድረግ የጉራጌ ዞን ፍትህ መምሪያ ባቀረበው ክስ መሠረት፣ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ወንጀለኞቹ ጥፋተኛ መሆናቸውን በማረጋገጥ ጠንከር ያለ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል።
በዚህም መሠረት ተከሳሾቹ አውላቸው ክንፈ፣ ገዛኸኝ ቢኒያም፣ መላኩ ቢረዳ እና በቃሉ አለምይርጋ እያንዳንዳቸው በ13 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ሲወሰን፣ አምስተኛው ተከሳሽ በረከት ጃንጊላ ደግሞ በ12 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።
የምሁር አክሊል ወረዳ መንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት የወረዳውን ፖሊስ ዋቢ በማድረግ እንደገለጸው፣ ይህ የተላለፈው ውሳኔ በሕዝብና በሀገር ሀብት ላይ መሰል የወንጀል ድርጊት ለመፈጸም በሚያስቡ አካላት ላይ ግልጽ መልእክት የሚያስተላልፍና አስተማሪ እርምጃ እንዲሆን በማሰብ መሆኑን አስታውቋል።
ተቋማችን የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶችን ከጥፋት ኃይሎች ለመጠበቅ ኅብረተሰቡ እያደረገ ላለው ተሳትፎ እውቅና እየሰጠ፣ በቀጣይም መሰል አጥፊዎችን በማጋለጥ ረገድ የምታደርጉትን ጥቆማና ክትትል አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ ጥሪውን ያቀርባል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሕዝብና የሀገር ሀብት በሆኑ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚፈጸሙ የስርቆትና የጥፋት ድርጊቶችን ለመግታት ከጸጥታ አካላትና ከኅብረተሰቡ ጋር በቅንጅት እየሠራ ይገኛል።
በዚህ ረገድ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ በአበጅ ቀበሌ ውስጥ በሚገኝና በተቋማችን ንብረት በሆነ ትራንስፎርመር ላይ የስርቆትና ከፍተኛ የውድመት ወንጀል የፈጸሙ 5 ወጣቶች እስከ 13 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት መቀጣታቸውን የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
ግለሰቦቹ መጋቢት 4 ቀን 2018 ዓ.ም በትራንስፎርመሩ ላይ ያለውን የኤሌክትሪክ መስመር በመበጠስ፣ የውስጥ ገመዶችንና ብሎኖችን በመፍታት በአካባቢው የኃይል መቋረጥና በተቋሙ ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል።
ድርጊቱን ከፈጸሙ በኋላ ከአካባቢው ተሰውረው የነበሩ ቢሆንም፣ የፖሊስ አባላት ከኅብረተሰቡ በደረሳቸው ጥቆማና ባደረጉት ተከታታይ ክትትል መጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በቁጥጥር ስር ሊያውሏቸው ችለዋል።
ፖሊስ ያጣራውን የምርመራ መዝገብ መሠረት በማድረግ የጉራጌ ዞን ፍትህ መምሪያ ባቀረበው ክስ መሠረት፣ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ወንጀለኞቹ ጥፋተኛ መሆናቸውን በማረጋገጥ ጠንከር ያለ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል።
በዚህም መሠረት ተከሳሾቹ አውላቸው ክንፈ፣ ገዛኸኝ ቢኒያም፣ መላኩ ቢረዳ እና በቃሉ አለምይርጋ እያንዳንዳቸው በ13 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ሲወሰን፣ አምስተኛው ተከሳሽ በረከት ጃንጊላ ደግሞ በ12 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።
የምሁር አክሊል ወረዳ መንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት የወረዳውን ፖሊስ ዋቢ በማድረግ እንደገለጸው፣ ይህ የተላለፈው ውሳኔ በሕዝብና በሀገር ሀብት ላይ መሰል የወንጀል ድርጊት ለመፈጸም በሚያስቡ አካላት ላይ ግልጽ መልእክት የሚያስተላልፍና አስተማሪ እርምጃ እንዲሆን በማሰብ መሆኑን አስታውቋል።
ተቋማችን የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶችን ከጥፋት ኃይሎች ለመጠበቅ ኅብረተሰቡ እያደረገ ላለው ተሳትፎ እውቅና እየሰጠ፣ በቀጣይም መሰል አጥፊዎችን በማጋለጥ ረገድ የምታደርጉትን ጥቆማና ክትትል አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ ጥሪውን ያቀርባል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ነገ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም የመልሶ ግንባታ እና አቅም ማሳደግ እንዲሁም ቅድመ ጥገና ሥራ በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:00
👉በለገጣፎ፣ በሲዲሲ፣ በኮሰሮ፣ በኤሞሌስ ፋብሪካ፣ በካሰዴ፣ በጣፎ፣ በ44 ማዞሪያ ፣ በሰንዳፋ ጫፍ፤
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉በወሰን ግሮሰሪ፣ በሲኤምሲ ሚካኤል፣ በካራሎ፣ በየካ አባዶ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በሸገር ዳቦ፣ በወይብላ ማርያም፣
👉በአውጉስታ፣ በአንፎ፣ በወይራ ሰፈር፣ በወይራ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በሞቢል ፣ በራሺያ ካምፕ፣ በተዘንአ ሆስፒታል ፣ በሙስና ሰፈር፣ በኮፊ ሲቲ አካባቢ፣ በኢነዲያና ት/ቤት አካባቢ፤
✅ከረፋዱ 3:00 እስከ 9:30
👉በማርቆስ መጋዘን ፣ በቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ በቀጨኔ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ መንገድ ፣ በይመር ውሃ ፣ በመቀጠያ፣ በ19 ታቦት ማደሪያ፣ በመታፈሪ ሰፈር፣ በጴጥሮስ ሆስፒታል፣ በሽሮ ሜዳ፤
✅ከረፋዱ 3:00 እስከ ምሽቱ 12:00
👉በጀርመን ድልድይ ፣ በፈረንሳይ ኤምባሲ ወደ ጉራራ፣ በብሎኬት ገበያ፣ በኪዩር ሆስፒታል ፣ በራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ በአቦ ቤተክርስቲያን፣ በእንጦጦ ኪዳነ-ምሕረት ቤተክርስቲያን፤
✅ከረፋዱ 4:00 እስከ 8:00
👉በቡልቡላ ሙሉውን ፣ በሳሪስ አቦ፣ በቡልቡላ ማርያም ማዞሪያ፤
✅ከረፋዱ 4:00 እስከ 9:00
👉በመሪ ኮንዶሚኒየም ፣ በአያት ዞን -1 እና ዞን -2፣ በጎህ ሪል ኤስቴት ወደ ፋኑኤል ቤተክርስቲያን፤ የኤሌክትሪክ ኃይል ይቋረጣል፡፡
በመሆኑም ከላይ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞች ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት እንድታደረጉ እያሳወቅን፤ የጥገናው ሥራ ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትግዕስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
✅ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:00
👉በለገጣፎ፣ በሲዲሲ፣ በኮሰሮ፣ በኤሞሌስ ፋብሪካ፣ በካሰዴ፣ በጣፎ፣ በ44 ማዞሪያ ፣ በሰንዳፋ ጫፍ፤
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉በወሰን ግሮሰሪ፣ በሲኤምሲ ሚካኤል፣ በካራሎ፣ በየካ አባዶ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በሸገር ዳቦ፣ በወይብላ ማርያም፣
👉በአውጉስታ፣ በአንፎ፣ በወይራ ሰፈር፣ በወይራ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በሞቢል ፣ በራሺያ ካምፕ፣ በተዘንአ ሆስፒታል ፣ በሙስና ሰፈር፣ በኮፊ ሲቲ አካባቢ፣ በኢነዲያና ት/ቤት አካባቢ፤
✅ከረፋዱ 3:00 እስከ 9:30
👉በማርቆስ መጋዘን ፣ በቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ በቀጨኔ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ መንገድ ፣ በይመር ውሃ ፣ በመቀጠያ፣ በ19 ታቦት ማደሪያ፣ በመታፈሪ ሰፈር፣ በጴጥሮስ ሆስፒታል፣ በሽሮ ሜዳ፤
✅ከረፋዱ 3:00 እስከ ምሽቱ 12:00
👉በጀርመን ድልድይ ፣ በፈረንሳይ ኤምባሲ ወደ ጉራራ፣ በብሎኬት ገበያ፣ በኪዩር ሆስፒታል ፣ በራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ በአቦ ቤተክርስቲያን፣ በእንጦጦ ኪዳነ-ምሕረት ቤተክርስቲያን፤
✅ከረፋዱ 4:00 እስከ 8:00
👉በቡልቡላ ሙሉውን ፣ በሳሪስ አቦ፣ በቡልቡላ ማርያም ማዞሪያ፤
✅ከረፋዱ 4:00 እስከ 9:00
👉በመሪ ኮንዶሚኒየም ፣ በአያት ዞን -1 እና ዞን -2፣ በጎህ ሪል ኤስቴት ወደ ፋኑኤል ቤተክርስቲያን፤ የኤሌክትሪክ ኃይል ይቋረጣል፡፡
በመሆኑም ከላይ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞች ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት እንድታደረጉ እያሳወቅን፤ የጥገናው ሥራ ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትግዕስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3 months ago
1 ሺህ 139 የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሠራተኞች በስነምግባር ጥሰት ተቀጡ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የሥነ ምግባር ጉድለትና ብልሹ አሠራር በፈጸሙ 1 ሺህ 139 ሠራተኞቹ ላይ የተለያዩ አስተዳደራዊ እርምጃዎችን መውሰዱን አስታወቀ።
እርምጃ ከተወሰደባቸው መካከል 16 ሠራተኞች ከሥራ የተሰናበቱ ሲሆን 721 የሚሆኑት ደግሞ የደሞዝ ቅጣት ተጥሎባቸዋል። ቀሪዎቹ 402 ሠራተኞች የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
ከተወሰዱት እርምጃዎች ውስጥ 103ቱ ከደንበኞች በደረሱ ጥቆማዎች መሠረት የተከናወኑ ሲሆኑ ቀሪዎቹ 1 ሺህ 36 ጉዳዮች በተቋሙ የውስጥ ቁጥጥር ሥርዓት የተደረሰባቸው ናቸው።
ተቋሙ የሙስና መጠቆሚያ መተግበሪያንና ሌሎች አማራጮችን በመጠቀም ከደንበኞች የደረሱትን 427 ጥቆማዎች መመርመሩን ገልጿል።
በዚህም መሠረት በደንበኞች ጥቆማ ምክንያት 7 ሠራተኞች ከሥራ የተሰናበቱ ሲሆን 80 የደሞዝ ቅጣት፣ 14 የጽሑፍ ማስጠንቀቂያና 2 ከኃላፊነት የማንሳት እርምጃዎች ተፈጽመዋል።
አገልግሎቱ የብልሹ አሠራር ጥቆማዎች ከሚቀርቡባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል የአዲስ ቆጣሪ ጥያቄ፣ የኃይል መቆራረጥ፣ የጥገና መዘግየት፣ የቆጣሪ ንባብና የቢል አሰባሰብ እንዲሁም የንብረት አያያዝ እንደሚገኙበት ጠቅሷል።
ደንበኞች በድረ ገጽ (www.eeuethics.et) አማካኝነት ጥቆማዎችን እንዲሰጡ ያበረታታው ተቋሙ፣ ለጠቋሚዎች አስፈላጊውን ጥበቃና እውቅና እንደሚሰጥም አረጋግጧል።
ይህም አሠራር ተቋሙ ብልሹ አሠራሮችን ለመታገል ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑ ተገልጿል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት #ሙስና #አስተዳደራዊእርምጃ #መልካምአስተዳደር #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የሥነ ምግባር ጉድለትና ብልሹ አሠራር በፈጸሙ 1 ሺህ 139 ሠራተኞቹ ላይ የተለያዩ አስተዳደራዊ እርምጃዎችን መውሰዱን አስታወቀ።
እርምጃ ከተወሰደባቸው መካከል 16 ሠራተኞች ከሥራ የተሰናበቱ ሲሆን 721 የሚሆኑት ደግሞ የደሞዝ ቅጣት ተጥሎባቸዋል። ቀሪዎቹ 402 ሠራተኞች የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
ከተወሰዱት እርምጃዎች ውስጥ 103ቱ ከደንበኞች በደረሱ ጥቆማዎች መሠረት የተከናወኑ ሲሆኑ ቀሪዎቹ 1 ሺህ 36 ጉዳዮች በተቋሙ የውስጥ ቁጥጥር ሥርዓት የተደረሰባቸው ናቸው።
ተቋሙ የሙስና መጠቆሚያ መተግበሪያንና ሌሎች አማራጮችን በመጠቀም ከደንበኞች የደረሱትን 427 ጥቆማዎች መመርመሩን ገልጿል።
በዚህም መሠረት በደንበኞች ጥቆማ ምክንያት 7 ሠራተኞች ከሥራ የተሰናበቱ ሲሆን 80 የደሞዝ ቅጣት፣ 14 የጽሑፍ ማስጠንቀቂያና 2 ከኃላፊነት የማንሳት እርምጃዎች ተፈጽመዋል።
አገልግሎቱ የብልሹ አሠራር ጥቆማዎች ከሚቀርቡባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል የአዲስ ቆጣሪ ጥያቄ፣ የኃይል መቆራረጥ፣ የጥገና መዘግየት፣ የቆጣሪ ንባብና የቢል አሰባሰብ እንዲሁም የንብረት አያያዝ እንደሚገኙበት ጠቅሷል።
ደንበኞች በድረ ገጽ (www.eeuethics.et) አማካኝነት ጥቆማዎችን እንዲሰጡ ያበረታታው ተቋሙ፣ ለጠቋሚዎች አስፈላጊውን ጥበቃና እውቅና እንደሚሰጥም አረጋግጧል።
ይህም አሠራር ተቋሙ ብልሹ አሠራሮችን ለመታገል ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑ ተገልጿል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት #ሙስና #አስተዳደራዊእርምጃ #መልካምአስተዳደር #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከኤ.ኤፍ.ዲ ጋር ውይይት አካሔደ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፈረንሳዩ ልማት ባንክ ኤ.ኤፍ.ዲ (Agence Française de Développement) ጋር በኤሌክትሪክ ዘርፍ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሰፊ ውይይት አካሔዷል።
በውይይቱ ወቅት ሁለቱ ተቋማት በመልሶ ግንባታ ፕሮጀክት፣ በመሠረተ ልማት ማዘመን፣ በአቅም ማሳደግ እንዲሁም ቴክኖሎጂን በሚመለከት ባንድነት ለመሥራት የሚያስችል አጠቃላይ ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ኤ.ኤፍ.ዲ በተለይ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአሁኑ ወቅት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራበት የሚገኘውን የኃይል መቆራረጥ ችግርን መቀነስ፣ የኃይል አስተማማኝነትን ማሻሻል፣ የኃይል ብክነትን መቀነስ እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በመስጠት እንደሚሠራ ተገልጿል፡፡
በተጨማሪም የሥራ ቦታ ደህንነት ጉዳይ በውይይቱ ላይ ከነበሩ አበይት ጉዳዮች መካከል አንደኛው ነው። ሁለቱ ተቋማት የሠራተኞች ደህንነትን ለማሻሻል የሚያግዙ መመሪያዎችን፣ ስልጠናዎችን እና የቴክኒክ ድጋፎችን በጋራ ለማቅረብ ተስማምተዋል፡፡
ኤ.ኤፍ.ዲ ቀደም ሲል በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለተካሔዱ የኃይል መቆራረጥ ጥናቶች የቴክኒክ እገዛ አድርጓል። በቀጣይ ደግሞ በገንዘብ ድጋፍና በቴክኒክ እገዛ ያልተቆራረጠና አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለደንበኞች ማድረስ እንዲቻል ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተጠቁሟል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፈረንሳዩ ልማት ባንክ ኤ.ኤፍ.ዲ (Agence Française de Développement) ጋር በኤሌክትሪክ ዘርፍ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሰፊ ውይይት አካሔዷል።
በውይይቱ ወቅት ሁለቱ ተቋማት በመልሶ ግንባታ ፕሮጀክት፣ በመሠረተ ልማት ማዘመን፣ በአቅም ማሳደግ እንዲሁም ቴክኖሎጂን በሚመለከት ባንድነት ለመሥራት የሚያስችል አጠቃላይ ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ኤ.ኤፍ.ዲ በተለይ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአሁኑ ወቅት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራበት የሚገኘውን የኃይል መቆራረጥ ችግርን መቀነስ፣ የኃይል አስተማማኝነትን ማሻሻል፣ የኃይል ብክነትን መቀነስ እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በመስጠት እንደሚሠራ ተገልጿል፡፡
በተጨማሪም የሥራ ቦታ ደህንነት ጉዳይ በውይይቱ ላይ ከነበሩ አበይት ጉዳዮች መካከል አንደኛው ነው። ሁለቱ ተቋማት የሠራተኞች ደህንነትን ለማሻሻል የሚያግዙ መመሪያዎችን፣ ስልጠናዎችን እና የቴክኒክ ድጋፎችን በጋራ ለማቅረብ ተስማምተዋል፡፡
ኤ.ኤፍ.ዲ ቀደም ሲል በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለተካሔዱ የኃይል መቆራረጥ ጥናቶች የቴክኒክ እገዛ አድርጓል። በቀጣይ ደግሞ በገንዘብ ድጋፍና በቴክኒክ እገዛ ያልተቆራረጠና አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለደንበኞች ማድረስ እንዲቻል ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተጠቁሟል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሚያዚያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12፡00 እስከ ምሽቱ 1፡00 ድረስ በሀዋሳ ሃይል ቁ 1 ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የጥገና ሥራ ስለሚያከናውን በሀዋሳ ጨርቃ ጨርቅ፣ በቻይና ዳታ ማይኒግ፣ በፒያሳ ክብሩ ሆቴል፣ሀዋሳ ከተማ በከፊል፣ በሴንትራል ሆቴል፣በአሮጌ የገበያ ማዕከል፣ በሞቢል፣ በአልያንስ ጀርባ፣ በቅዱስ ገብርኤል፣ በጤና ቢሮ፣ በቲቲሲና ሪፈራል ሆስፒታል፣ በመካነ ኢየሱስ፣ በአዲሱ መናህሪያ፣ በታቦር፣ መዘጋጃ፣ በአቶቴ፣ በሎቄ፣ በማረሚያ፣ በችፑድ ፋብሪካ፣ በኢንዱስትሪ ዞን፣ በቱላ፣ በዋጅግራ፣ በኬኔራ፣ በአበሌ፣ በጨፌ፣በሞርቾ፣ በገብረ ክርስቶስ፣ በይርባ፣ በዶሬ እና በሻመና አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል
ስለሆነም የጥገና ሥራው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሚያዚያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12፡00 እስከ ምሽቱ 1፡00 ድረስ በሀዋሳ ሃይል ቁ 1 ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የጥገና ሥራ ስለሚያከናውን በሀዋሳ ጨርቃ ጨርቅ፣ በቻይና ዳታ ማይኒግ፣ በፒያሳ ክብሩ ሆቴል፣ሀዋሳ ከተማ በከፊል፣ በሴንትራል ሆቴል፣በአሮጌ የገበያ ማዕከል፣ በሞቢል፣ በአልያንስ ጀርባ፣ በቅዱስ ገብርኤል፣ በጤና ቢሮ፣ በቲቲሲና ሪፈራል ሆስፒታል፣ በመካነ ኢየሱስ፣ በአዲሱ መናህሪያ፣ በታቦር፣ መዘጋጃ፣ በአቶቴ፣ በሎቄ፣ በማረሚያ፣ በችፑድ ፋብሪካ፣ በኢንዱስትሪ ዞን፣ በቱላ፣ በዋጅግራ፣ በኬኔራ፣ በአበሌ፣ በጨፌ፣በሞርቾ፣ በገብረ ክርስቶስ፣ በይርባ፣ በዶሬ እና በሻመና አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል
ስለሆነም የጥገና ሥራው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሚያዚያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 3:00-9:30
👉ሰሚት ኮንዶሚኒየም፣አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
✅ከጠዋቱ 3:00-9:00
👉ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር፣አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02፣ 04 ዓለም ባንክ ፣ ቀርሳ ድረስ፣አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ፣በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ አካባቢ
✅ከጠዋቱ 3:00-9:30
👉ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ፣ኃይሌ ጋርንት ፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል ፣ናሆም አደባባይ፣ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር፣ለገፃፎ፣ ሲዲሲ ፣ ኮሰሮ፣ለጣፎ ከተማ ፣ ለገዳዲ፣ 44 ማዞሪያ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሚያዚያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 3:00-9:30
👉ሰሚት ኮንዶሚኒየም፣አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
✅ከጠዋቱ 3:00-9:00
👉ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር፣አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02፣ 04 ዓለም ባንክ ፣ ቀርሳ ድረስ፣አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ፣በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ አካባቢ
✅ከጠዋቱ 3:00-9:30
👉ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ፣ኃይሌ ጋርንት ፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል ፣ናሆም አደባባይ፣ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር፣ለገፃፎ፣ ሲዲሲ ፣ ኮሰሮ፣ለጣፎ ከተማ ፣ ለገዳዲ፣ 44 ማዞሪያ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
4 months ago
የብርሃን ጉዞ ወደ ገጠር
* የሶላር ሚኒግሪድ ፕሮጀክቶች በደቡብ ኢትዮጵያ ስኬት እያስመዘገቡ ነው
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከብሔራዊ የኃይል ቋት (Grid) የራቁ የገጠር አካባቢዎችን በአማራጭ የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ የጀመረው የተቀናጀ የልማት ሥራ ውጤታማ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለፁ።
በደቡብ ኦሞ ዞን (ሳላማጎ፣ ሐመር፣ ኦሞራቴና ዳሰነች) እንዲሁም በጋሞ ዞን (ጋርዳ ማርታ) የሶላር ሚኒግሪድ ማመንጫዎች አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።
በአጠቃላይ 2,325 ኪሎ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም ያላቸው ሲሆን፣ ከ20 ሺህ በላይ የገጠር አባወራዎችን የብርሃን ተጠቃሚ አድርገዋል።
ይህ ኃይል ከመኖሪያ ቤት ብርሃን ባለፈ ለመጠጥ ውሃ፣ ለጤና ተቋማትና ለመስኖ ልማት እንዲውል ከተቋሙ ጋር በትብብር እንደሚሠራ ርዕሰ መስተዳድሩ አረጋግጠዋል።
በአሁኑ ወቅት በኮንሶ፣ ኮሬ፣ ጋሞ እና ደቡብ ኦሞ ዞኖች ሌሎች ከፍተኛ አቅም ያላቸው ፕሮጀክቶች በግንባታ ላይ ይገኛሉ። ይህም ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2030 የያዘችውን የኃይል ተደራሽነት ግብ ለማሳካት ትልቅ ሚና ይኖረዋል።
#getu #eeu #solarenergy #ruralelectrification #southethiopia #greenenergy #developmentnews #worldbank #energyaccess #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት #ሶላር #ልማት #ደቡብኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
* የሶላር ሚኒግሪድ ፕሮጀክቶች በደቡብ ኢትዮጵያ ስኬት እያስመዘገቡ ነው
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከብሔራዊ የኃይል ቋት (Grid) የራቁ የገጠር አካባቢዎችን በአማራጭ የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ የጀመረው የተቀናጀ የልማት ሥራ ውጤታማ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለፁ።
በደቡብ ኦሞ ዞን (ሳላማጎ፣ ሐመር፣ ኦሞራቴና ዳሰነች) እንዲሁም በጋሞ ዞን (ጋርዳ ማርታ) የሶላር ሚኒግሪድ ማመንጫዎች አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።
በአጠቃላይ 2,325 ኪሎ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም ያላቸው ሲሆን፣ ከ20 ሺህ በላይ የገጠር አባወራዎችን የብርሃን ተጠቃሚ አድርገዋል።
ይህ ኃይል ከመኖሪያ ቤት ብርሃን ባለፈ ለመጠጥ ውሃ፣ ለጤና ተቋማትና ለመስኖ ልማት እንዲውል ከተቋሙ ጋር በትብብር እንደሚሠራ ርዕሰ መስተዳድሩ አረጋግጠዋል።
በአሁኑ ወቅት በኮንሶ፣ ኮሬ፣ ጋሞ እና ደቡብ ኦሞ ዞኖች ሌሎች ከፍተኛ አቅም ያላቸው ፕሮጀክቶች በግንባታ ላይ ይገኛሉ። ይህም ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2030 የያዘችውን የኃይል ተደራሽነት ግብ ለማሳካት ትልቅ ሚና ይኖረዋል።
#getu #eeu #solarenergy #ruralelectrification #southethiopia #greenenergy #developmentnews #worldbank #energyaccess #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት #ሶላር #ልማት #ደቡብኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
በ48.8 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ወጪ 500 ሺህ ዘመናዊ ቆጣሪዎችን ለመግጠም እየተሰራ ነው
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ48.8 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ወጪ በሀገር አቀፍ ደረጃ 500 ሺህ ስማርት የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለነባርና አዲስ ደንበኞቹ ለመግጠም የሚያስችል ፕሮጀክት እየተገበረ ነው፡፡
በፕሮጀክቱ 125 ሺህ ስማርት ሶስት ፌዝ፣ 25 ሺህ ስማርት ነጠላ ፌዝ እንዲሁም 350 ሺህ ኦፍላይን (Semi-Smart) ነጠላ ፌዝ በድምሩ 500 ሺህ ዘመናዊ የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለመግጠም ታቅዶ እየተሰራ ይገኛል፡፡
እስካሁን በተከናወነው ሥራ 60 ሺህ 457 ነጠላ ፌዝ ቆጣሪዎችን እስከ 7.5 ኪሎ ዋት ድረስ ኃይል ለሚጠቀሙ ለመኖሪያና ለንግድ ደንበኞች ተገጥመዋል፡፡
በተጨማሪም 7 ሺህ 13 ባለ ሦስት ፌዝ ቆጣሪዎች ከ8 እስከ 24 ኪሎ ዋት ድረስ ኃይል ለሚጠቀሙ ለመኖሪያ፣ ለንግድና ለአነስተኛ ኢንደስትሪዎች ተገጥመው አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፡፡
እነዚህ ዘመናዊ ቆጣሪዎች የቅድመ ክፍያ ደንበኞች ወደ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ሳይሄዱ የእጅ ስልካቸውን በመጠቀም ቶክን ቁጥር በመግዛት የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲሞሉ የሚያስችሉ ናቸው፡፡
ፕሮጀክቱ በአሁን ወቅት ከ67 ሺህ በላይ ደንበኞች በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ በኢትዮ ቴሌኮምና በአዋሽ ባንክ የሞባይል አፕሊኬሽኖች በሳምንት ሰባቱንም ቀናት 24 ሰዓት የትም መሄድ ሳይጠበቅባቸው ቤታቸው ሆነው የኤሌክትሪክ ኃይል መግዛት እንዲችሉ ዕድል ፈጥሯል፡፡
ይህ ፕሮጀክት ቀድሞ የነበሩ ለአብነት የቅድመ ክፍያ ካርድ መጥፋት፣ የካርድ መበላሸት፣ የኔትወርክ መቆራረጥ እንዲሁም ቆጣሪው ላይ ብር አልገባልኝም የሚሉትን ችግሮች ያስቀራል፡፡
በተጨማሪም ከፍተኛ በሆነ ኃይል መጨመር (Over voltage) ምክንያት የሚመጣን የንብረት መቃጠል ይከላከላል፣ ደንበኞች በሚሰጣቸው መሳሪያ አማካኝነት (Customer Interface Unite) ፍጆታቸውን መከታተል በመቻላቸው አጠቃቀማቸውን መቆጠብ እና ወጪ እንዲቀንሱ ያስችላቸዋል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ48.8 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ወጪ በሀገር አቀፍ ደረጃ 500 ሺህ ስማርት የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለነባርና አዲስ ደንበኞቹ ለመግጠም የሚያስችል ፕሮጀክት እየተገበረ ነው፡፡
በፕሮጀክቱ 125 ሺህ ስማርት ሶስት ፌዝ፣ 25 ሺህ ስማርት ነጠላ ፌዝ እንዲሁም 350 ሺህ ኦፍላይን (Semi-Smart) ነጠላ ፌዝ በድምሩ 500 ሺህ ዘመናዊ የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለመግጠም ታቅዶ እየተሰራ ይገኛል፡፡
እስካሁን በተከናወነው ሥራ 60 ሺህ 457 ነጠላ ፌዝ ቆጣሪዎችን እስከ 7.5 ኪሎ ዋት ድረስ ኃይል ለሚጠቀሙ ለመኖሪያና ለንግድ ደንበኞች ተገጥመዋል፡፡
በተጨማሪም 7 ሺህ 13 ባለ ሦስት ፌዝ ቆጣሪዎች ከ8 እስከ 24 ኪሎ ዋት ድረስ ኃይል ለሚጠቀሙ ለመኖሪያ፣ ለንግድና ለአነስተኛ ኢንደስትሪዎች ተገጥመው አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፡፡
እነዚህ ዘመናዊ ቆጣሪዎች የቅድመ ክፍያ ደንበኞች ወደ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ሳይሄዱ የእጅ ስልካቸውን በመጠቀም ቶክን ቁጥር በመግዛት የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲሞሉ የሚያስችሉ ናቸው፡፡
ፕሮጀክቱ በአሁን ወቅት ከ67 ሺህ በላይ ደንበኞች በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ በኢትዮ ቴሌኮምና በአዋሽ ባንክ የሞባይል አፕሊኬሽኖች በሳምንት ሰባቱንም ቀናት 24 ሰዓት የትም መሄድ ሳይጠበቅባቸው ቤታቸው ሆነው የኤሌክትሪክ ኃይል መግዛት እንዲችሉ ዕድል ፈጥሯል፡፡
ይህ ፕሮጀክት ቀድሞ የነበሩ ለአብነት የቅድመ ክፍያ ካርድ መጥፋት፣ የካርድ መበላሸት፣ የኔትወርክ መቆራረጥ እንዲሁም ቆጣሪው ላይ ብር አልገባልኝም የሚሉትን ችግሮች ያስቀራል፡፡
በተጨማሪም ከፍተኛ በሆነ ኃይል መጨመር (Over voltage) ምክንያት የሚመጣን የንብረት መቃጠል ይከላከላል፣ ደንበኞች በሚሰጣቸው መሳሪያ አማካኝነት (Customer Interface Unite) ፍጆታቸውን መከታተል በመቻላቸው አጠቃቀማቸውን መቆጠብ እና ወጪ እንዲቀንሱ ያስችላቸዋል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
4 months ago
በጋሞ ዞን ኃይል ለተቋረጠባቸው አካባቢዎች ኃይል እንዲያገኙ እየተደረገ ነው
#ethiopia | በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአርባ ምንጭ ሪጅን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ኃይል ተቋርጦባቸው ለነበሩ አካባቢዎች ጊዜያዊ መስመር በመዘርጋት ኃይል እንዲያገኙ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡
በደረሰው የመሬት መንሸራተትና የጎርፍ አደጋ በአርባምንጭ ከተማ ብቻ 70 ምሰሶዎች፣ ከ4 ኪ.ሜ በላይ የመካከለኛ መስመር ውድመት እና 4 የኤ.ኤም.አይ ቆጣሪዎች በጎርፍ ተወስደዋል።
በአርባምንጭ ዙርያ በገረሴ፣ ከንባ፣ ጨንቻና ምዕራብ አባያ ወረዳዎች በድምሩ ከ150 በላይ ምሰሶዎች እንዲሁም 10 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ውድመት ደርሷል፡፡
በተጨማሪም በአርባ ምንጭ ከተማ ቁጥር አንድ ማዕከል ግምጃ ቤት አዲስ ኃይል ጠያቂ ደንበኞችን ተጠቃሚ ለማድረግ የተቀመጡ 155 ምሰሶዎች በጎርፍ ተወስደዋል፡፡
የአርባ ምንጭ ሪጅን የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት የቴክኒክ ሠራተኞችና የሪጅኑ ሰራተኞች በመረባረብ የመልሶ ግንባታ ስራዎችን እያከናወኑ ይገኛሉ።
ሪጅኑ በዞኑ አደጋው በደረሰባቸው አካባቢዎች ለነበሩ የጤና ተቋማት፣ ትምህርት ቤቶች፣ የመስተዳድር ቢሮዎች እና ሌሎችም ቁልፍ ደንበኞች ኃይል ለመስጠት ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ ነው፡፡
ቤታቸው በጎርፍ ከተወሰደባቸው ደንበኞች ውጪ ያሉት የአርባምንጭ፣ የገረሴ፣ የከንባ፣ የጨንቻና የምዕራብ አባያ ነዋሪዎች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን በተለያዩ አካባቢዎች በተከሰተው የመሬት መንሸራተት እና የጎርፍ አደጋ የሰው ህይወት ህልፈትና ንብረት ውድመት መድረሱ ይታወሳል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
#ethiopia | በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአርባ ምንጭ ሪጅን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ኃይል ተቋርጦባቸው ለነበሩ አካባቢዎች ጊዜያዊ መስመር በመዘርጋት ኃይል እንዲያገኙ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡
በደረሰው የመሬት መንሸራተትና የጎርፍ አደጋ በአርባምንጭ ከተማ ብቻ 70 ምሰሶዎች፣ ከ4 ኪ.ሜ በላይ የመካከለኛ መስመር ውድመት እና 4 የኤ.ኤም.አይ ቆጣሪዎች በጎርፍ ተወስደዋል።
በአርባምንጭ ዙርያ በገረሴ፣ ከንባ፣ ጨንቻና ምዕራብ አባያ ወረዳዎች በድምሩ ከ150 በላይ ምሰሶዎች እንዲሁም 10 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር ውድመት ደርሷል፡፡
በተጨማሪም በአርባ ምንጭ ከተማ ቁጥር አንድ ማዕከል ግምጃ ቤት አዲስ ኃይል ጠያቂ ደንበኞችን ተጠቃሚ ለማድረግ የተቀመጡ 155 ምሰሶዎች በጎርፍ ተወስደዋል፡፡
የአርባ ምንጭ ሪጅን የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት የቴክኒክ ሠራተኞችና የሪጅኑ ሰራተኞች በመረባረብ የመልሶ ግንባታ ስራዎችን እያከናወኑ ይገኛሉ።
ሪጅኑ በዞኑ አደጋው በደረሰባቸው አካባቢዎች ለነበሩ የጤና ተቋማት፣ ትምህርት ቤቶች፣ የመስተዳድር ቢሮዎች እና ሌሎችም ቁልፍ ደንበኞች ኃይል ለመስጠት ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ ነው፡፡
ቤታቸው በጎርፍ ከተወሰደባቸው ደንበኞች ውጪ ያሉት የአርባምንጭ፣ የገረሴ፣ የከንባ፣ የጨንቻና የምዕራብ አባያ ነዋሪዎች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን በተለያዩ አካባቢዎች በተከሰተው የመሬት መንሸራተት እና የጎርፍ አደጋ የሰው ህይወት ህልፈትና ንብረት ውድመት መድረሱ ይታወሳል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Sponsored by
Surafel
Comments