1 month ago
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ሥልጣን በአዲስአበባ
ሕግ፣ አፈጻጸም፣ ክፍተት እና መፍትሄ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ እና ተጨባጭ የህግ አፈጻጸም
በጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
የዚህ ጽሁፍ መነሻ ሀሳብ
#ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ወጥነት ያለው የጉዳዮች ክስ አቀራረብ አስመልክቶ አንዳንድ ጉዳይ ጉዳዩ በተከሰተበት ወይም ለጉዳዩ መነሻ በሆነበት ላስቻለው ፍርድ ቤት ሲከፈቱ አንዳንድ ጉዳዮች ደግሞ የጉዳዩ መነሻ ከሆነበት ስፍራ ይልቅ እንደዚህ አይነት ጉዳይ በልዩ ችሎት በዚህ ክፍለከተማ ባለው በተቋቋመው ምድብ ችሎት እንጂ ይህ ፍርድ ቤት ይህንን ጉዳይ ሊመለከት አይችልም ስለዚህ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ በልዩ ሁኔታ በተቋቋመበት ሄደህ መክፈት እንጂ እዚህ ሊከፈት አይችልም በሚል የጉዳዩ መነሻ የተከሰተበት ስፍራ የግዛት ስልጣን ያለው ተመሳሳይ ፍርድ ቤት ማየት አይችልም ተብሎ ለምሳሌ ከፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት የጉዳዩ መንስኤ የሆነው ጉዳይ የማንንቀሳቀስ ንብረትም ሊሆን ይችላል እዚህ አቃቂ ቃሊቲ ያለው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከህግ አንጻር የማየት ስልጣን እያለው የልደታ ወይም የአራዳ ምድብ ችሎት ነው የሚያየው ተብሎ የፍትህን ተደራሽነትን ዋጋ ሊያሳጣ በሚችል ደረጃ የፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ አላማን ወደ ጎን በመተው ላልተፈለገ ወጪ ፣እንግልት ፣ ኪሳራ፣ ለኢፍትሀዊ እና ለዘገየ ፍትህ የምንዳረግ መሆኑን መገንዘቤ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ነው ሲሆን የሚያጠነጥነው የፍተሀብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ ይሆናል።
መግቢያ
የዚህ ጹሁፍ አላማ "በአዲስአበባ ውስጥ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣናቸው የሚወሰነው በፍርድ ቤቶች አመራር፥ ፥ አስተዳደራዊነት ወይንስ በፍተሀብሔር ወይም በወንጀል አግባብ ባለው የህግ ስልጣን መሠረት?" የሚለውን የተዛባ አሰራር ህጋዊ አስተያየት በመስጠት ሊጠራ የሚገባው ጉዳይ በመሆኑ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር የፍተሀብሔር እና ወንጀለኛ ስነስረአት አላማው ነው። የእነዚህ ስነስረአት አላማቸው ምንድነው? ተደራሽነት፣ፍትህ፣ወጪ፣ጊዜ፣የተፋጠነ ፍትህ ከመስጠት አንጻር ግባቸው ምንድነው"የሚለው ጉዳይን በማጤን ጭምር በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው ነው። ይህ ጹሁፍ የራሴ የግል ሀሳብ ተደርጎ ቢወሰድም ከዚህ አንጻር ግርታን የሚፈጥሩ ሀሳቦችን በውይይት፣በጥናት የተሻለውን ለመውሰድ መነቃቃትንና አግባብነት አንጻር የራሱ የሆነ ፋይዳ ይኖረዋል ብዬ በማሰብ ይህንን ጹሁፍ ለንባብ አብቅቻለው።
1. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር አወቃቀር ከፍርድ ቤቶች ተደራሽነት አንጻር....
አዲስአበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ስትሆን በአስራ አንድ ክፍለከተሞች የተከፈለች ናት። ህዝቦቿ በእያንዳንዱ ክ/ከተማ ብዛት ያላቸው፣ ትላልቅ ኃላፊነት የተሰጣቸው የተለያየ የመንግስት አስተዳደር አካላት ፣ የአገልግሎት ተቋማት፣ የንግድ ትስስሮች ያሉባት የፌደራል መንግስት እና የአፍሪካ መዲና መቀመጫ ናት። ይህ እንደ መሆኑ መጠን የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ስልጣንን ፣ የአገልግሎት ኃላፊነትን፣ በህግ የተሰጠ ስልጣን፣መብት፣ግዴታ የአዳስአበባ ከተማ አስተዳደር ለክፍለ ከተሞች የሰጠው የስልጣን ክፍፍል ዘርፈ ብዙ ከመሆኑ ባሻግር በክፍለከተሞች የሚመለከታቸው ቢሮዎች ፣ የንግድ ፣ የማህበራዊና የፖለቲካ ተቋማት ተደራጅተው ይገኛል። ይህ እንደ መሆኑ መጠን ፍርድ ቤቶቻችን ሲደራጁ ሲዋቀሩ ከእነዚህ አስተዳደራዊ መዋቀር ጋር በመናበብ ለዜጎች ተደራሽ ሊሆኑ ያስፈልጋል።
2. የፍርድ ቤት የግዛት ስልጣን በኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ/local jurisdiction/ እና በወንጀል ስነስረአት
የፍርድ ቤት ግዛት ስልጣን አስመልክቶ በፍተሀብሔር ዋናው አላማው በግዛቱ ለሚኖሩ ሰወች በመቅረብ ተደራሽነትን ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን ተከራካሪ ወገኖች ያሉበት አከባቢ፣የክርክሩ ምክንያት የሆነው ነገር፣የማይንቀሳቀስ ንብረት ለክርክሩ መነሻ ሲሆን ፣ የክርክሩ መነሻ ውል ሲሆን ፣ ከሳሽ መንግስትን ከሳሽ ሲሆን፣ የተከሳሽ አድራሻ ባለበት ፍርድ ቤት መቅረብ ሲገባው በአጠቃላይ በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ቁጥር ከ19 እስከ ድረስ ባለው የግዛት ስልጣን አስመልክቶ ተከራካሪው ወይም የክርክሩ መነሻ ባለበት ባለው አቅራቢ ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ሊቀርብ እንደሚገባ ይደነግጋል። ለዚህም አላማው ወጪ ለመቆጠብ፣የተከራካሪ ወገኖችን እንግልት ኪሳራ ለማስቀረት፣ጉዳዮቹ ቀልጣፋ በመሆን አጠር ባለ ጊዜ ፍትሀዊ ውሳኔ ለመስጠት ያስችላል። የወንጀል ጉዳይም በተመለከተ ጉዳዩ ለተፈጸመበት ስፍራ ላለው ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ነው።
3. አዲስአበባ ላይ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በተመሳሳይ ስልጣን ላይ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣንን ተግባራዊ ያለማድረግ ችግር....
በየክፍለከተማው ያሉ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በፍርድ ቤት አስተዳደር ምክንያት ስልጣናቸው ተመሳሳይ ሲሆን በጉዳዮች አይነት ለተለዩ ክፍለከተማ ፍርድ ቤቶች የተለዩ ጉዳዮችን ተለይቶ የሚሰጥ ሲሆን ይህ የፍትሀብሄር ስነስረአትን ህግ አላማ ከግምት ውስጥ ያላስገባና የህገመንግስትን ፍትህ የማግኘት ፣ ዜጎች
በራሳቸው አስተዳደር መዋቀራዊ መንግስት የዳኝነት አገልግሎት እንዳያገኝ የሚያደረግ ነው። ኢፍትሃዊነቱን ለማንሳት ያህል፣በእኩል የመንግስት አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙ ህዝቦች ወይም ዜጎችን መሠረታዊና በመንግስት እንኳን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊገደብ የማይችል ህገመንግስታዊ የእኩልነት መብት ጋር የሚቃረን በየክፍለከተማው ተመሳሳይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሚያዩበትን የጉዳዮች መጠን በመለያየት የአከባቢው ማህበረሰብ አቅራቢያ በሚገኘው ፍርድ ቤት አገልግሎት እያጡ በሌላ ክፍለከተማ ባሉ ፍርድ ቤቶች አገልግሎት ለማግኘት ሲሄዱ ለተጨማሪ ወጪና ኪሳራ ከመዳረጋቸውም በላይ ዳኞች የሰነድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ከሌላ ክ/ከተማ ለማስመጣት እና ህጎቻቸውን ተፈጻሚ ለማድረግ ተግዳሮት የሚፈጥርና ለዘገየ ፍትህ ምክንያት የሚሆን ነው።
ምሳሌ አንድ :- በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንግድና ኢንቨስትመንት ችሎት ያለው አንድ ክ/ከተማ ነው። በሌሎች ክፍለ ከተማ እነዚህ የፍርድ ቤት አገልግሎቶች ባለመኖራቸው ባለጉዳዮች ከየትኛውም የአዲስአበባ ቦታ በመመላለስ ለተለያየ እንግልት እና ለዘገየ ፍትህ የሚዳርግ ሲሆን በሌሎች ክ/ከተማ ያሉትን ሰወች የእኩልነት መብት መርህ ጋር የሚጣረስ ነው።
ምሳሌ ሁለት:- የመንግስት አስተዳደር ተከሳሽ በሚሆንበት ጊዜ
ጉዳዩ ልደታ ያለው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ እንዲታይ ማደረጉ በተመሳሳይ በህጉ መሠረት ሌሎች ክፍለከተማ ያሉት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች እንዲያዩ የተሰጣቸውን ስልጣን ያለ ህግ ልደታ የሚገኘው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ማድረግ የፍትህ ተደራሽነት እኛ የተቀላጠፈ ፍትህን ከግምት ውስጥ የማያስገባ ለዘገየ ፍትህ በር የሚከፍት ነው።
ምሳሌ:-ሦስት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በየክፍለከተማው ለማድረግ የበጀት ማነስ ወይም ሌላ ምክንያት ቢኖረውም በየክፍለከተማው ያሉት ውስን ፍርድ ቤቶች የሚመጡትን ጉዳዮች ስልጣኑ እስከሆነ ድረስ የግዛት ስልጣን እስካለው ድረስ ፤ በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ምክንያት ከህግ የመነጨ የፍርድ ቤት ስልጣንን ወደ ጎን በመተው አቤቱታዎችን ለመቀበል መለያየት ተገቢነት የለሌው ነው። ለዚህም ለመጥቀስ ያህል በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቲ አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት በፍተሀብሔር ቀጥታ ሳይሆን በይግባኝ ብቻ መመልከቱ በቀጥታ ክስ የማየት ስልጣኑን በመከልከል ይግባኝ ጉዳይ ብቻ እንዲመለከት መደረጉ ፍትሀዊ እና የእኩልነት አገልግሎት መርህን ያላከበረ ነው።
4. የጸሃፊው የህግ አስተያየት እና ምክር
ከፍርድ ቤቶች ስልጣን መካከል አንዱ የግዛት ስልጣን መሆኑ ይታወቃል። ይህም የግዛት ስልጣን በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ላይ ተደንግጎ የተቀመጠን በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ወይም መመሪያ ሊቀየር የማይገባ እና የህግ የበላይነትን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው። በመሆኑም በሁሉም ክፍለከተማ ያሉትን ዜጎች ካልተገባ ወጪ ለመታደግ ፣ የዜጎች እኩልነት፣የተፋጠነ አገልግሎትን ለማረጋገጥ እንዲሁም በፍትሃብሔር ስነስርዓት ህጉ ላይ የተቀመጠውን የግዛት ስልጣን በተመለከተ የተደነገጉ ህጎችን ለማረጋገጥ በሁሉም ክፍለከተማ የሚገኙ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የፌደራል መጀመሪያ ፣ ከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለቸው እስከሆነ ድረስ ማየት ይገባቸዋል እንጂ የአቃቂ ቃሊቲ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወይም ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ይህን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለውም በማለት የልደታ፣ ወይም የአራዳ ፌደራል መጀመሪያ/ከፍተኛ ደረጃ ምድብ ችሎት ነው ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለው በማለት የሚደረገው ጉዳዮችን በክፍለከተሞች በተመሳሳይ ደረጃ የሚገኙ ፍርድ ቤቶችን ያለ ህግ ስልጣናቸውን መለያየት ህገወጥ በመሆኑ ሊስተካከል ያስፈልጋል።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ
2. የፌደራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1234/2013
3. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
https://www.facebook.com/s...
ሕግ፣ አፈጻጸም፣ ክፍተት እና መፍትሄ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ እና ተጨባጭ የህግ አፈጻጸም
በጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
የዚህ ጽሁፍ መነሻ ሀሳብ
#ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ወጥነት ያለው የጉዳዮች ክስ አቀራረብ አስመልክቶ አንዳንድ ጉዳይ ጉዳዩ በተከሰተበት ወይም ለጉዳዩ መነሻ በሆነበት ላስቻለው ፍርድ ቤት ሲከፈቱ አንዳንድ ጉዳዮች ደግሞ የጉዳዩ መነሻ ከሆነበት ስፍራ ይልቅ እንደዚህ አይነት ጉዳይ በልዩ ችሎት በዚህ ክፍለከተማ ባለው በተቋቋመው ምድብ ችሎት እንጂ ይህ ፍርድ ቤት ይህንን ጉዳይ ሊመለከት አይችልም ስለዚህ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ በልዩ ሁኔታ በተቋቋመበት ሄደህ መክፈት እንጂ እዚህ ሊከፈት አይችልም በሚል የጉዳዩ መነሻ የተከሰተበት ስፍራ የግዛት ስልጣን ያለው ተመሳሳይ ፍርድ ቤት ማየት አይችልም ተብሎ ለምሳሌ ከፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት የጉዳዩ መንስኤ የሆነው ጉዳይ የማንንቀሳቀስ ንብረትም ሊሆን ይችላል እዚህ አቃቂ ቃሊቲ ያለው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከህግ አንጻር የማየት ስልጣን እያለው የልደታ ወይም የአራዳ ምድብ ችሎት ነው የሚያየው ተብሎ የፍትህን ተደራሽነትን ዋጋ ሊያሳጣ በሚችል ደረጃ የፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ አላማን ወደ ጎን በመተው ላልተፈለገ ወጪ ፣እንግልት ፣ ኪሳራ፣ ለኢፍትሀዊ እና ለዘገየ ፍትህ የምንዳረግ መሆኑን መገንዘቤ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ነው ሲሆን የሚያጠነጥነው የፍተሀብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ ይሆናል።
መግቢያ
የዚህ ጹሁፍ አላማ "በአዲስአበባ ውስጥ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣናቸው የሚወሰነው በፍርድ ቤቶች አመራር፥ ፥ አስተዳደራዊነት ወይንስ በፍተሀብሔር ወይም በወንጀል አግባብ ባለው የህግ ስልጣን መሠረት?" የሚለውን የተዛባ አሰራር ህጋዊ አስተያየት በመስጠት ሊጠራ የሚገባው ጉዳይ በመሆኑ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር የፍተሀብሔር እና ወንጀለኛ ስነስረአት አላማው ነው። የእነዚህ ስነስረአት አላማቸው ምንድነው? ተደራሽነት፣ፍትህ፣ወጪ፣ጊዜ፣የተፋጠነ ፍትህ ከመስጠት አንጻር ግባቸው ምንድነው"የሚለው ጉዳይን በማጤን ጭምር በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው ነው። ይህ ጹሁፍ የራሴ የግል ሀሳብ ተደርጎ ቢወሰድም ከዚህ አንጻር ግርታን የሚፈጥሩ ሀሳቦችን በውይይት፣በጥናት የተሻለውን ለመውሰድ መነቃቃትንና አግባብነት አንጻር የራሱ የሆነ ፋይዳ ይኖረዋል ብዬ በማሰብ ይህንን ጹሁፍ ለንባብ አብቅቻለው።
1. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር አወቃቀር ከፍርድ ቤቶች ተደራሽነት አንጻር....
አዲስአበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ስትሆን በአስራ አንድ ክፍለከተሞች የተከፈለች ናት። ህዝቦቿ በእያንዳንዱ ክ/ከተማ ብዛት ያላቸው፣ ትላልቅ ኃላፊነት የተሰጣቸው የተለያየ የመንግስት አስተዳደር አካላት ፣ የአገልግሎት ተቋማት፣ የንግድ ትስስሮች ያሉባት የፌደራል መንግስት እና የአፍሪካ መዲና መቀመጫ ናት። ይህ እንደ መሆኑ መጠን የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ስልጣንን ፣ የአገልግሎት ኃላፊነትን፣ በህግ የተሰጠ ስልጣን፣መብት፣ግዴታ የአዳስአበባ ከተማ አስተዳደር ለክፍለ ከተሞች የሰጠው የስልጣን ክፍፍል ዘርፈ ብዙ ከመሆኑ ባሻግር በክፍለከተሞች የሚመለከታቸው ቢሮዎች ፣ የንግድ ፣ የማህበራዊና የፖለቲካ ተቋማት ተደራጅተው ይገኛል። ይህ እንደ መሆኑ መጠን ፍርድ ቤቶቻችን ሲደራጁ ሲዋቀሩ ከእነዚህ አስተዳደራዊ መዋቀር ጋር በመናበብ ለዜጎች ተደራሽ ሊሆኑ ያስፈልጋል።
2. የፍርድ ቤት የግዛት ስልጣን በኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ/local jurisdiction/ እና በወንጀል ስነስረአት
የፍርድ ቤት ግዛት ስልጣን አስመልክቶ በፍተሀብሔር ዋናው አላማው በግዛቱ ለሚኖሩ ሰወች በመቅረብ ተደራሽነትን ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን ተከራካሪ ወገኖች ያሉበት አከባቢ፣የክርክሩ ምክንያት የሆነው ነገር፣የማይንቀሳቀስ ንብረት ለክርክሩ መነሻ ሲሆን ፣ የክርክሩ መነሻ ውል ሲሆን ፣ ከሳሽ መንግስትን ከሳሽ ሲሆን፣ የተከሳሽ አድራሻ ባለበት ፍርድ ቤት መቅረብ ሲገባው በአጠቃላይ በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ቁጥር ከ19 እስከ ድረስ ባለው የግዛት ስልጣን አስመልክቶ ተከራካሪው ወይም የክርክሩ መነሻ ባለበት ባለው አቅራቢ ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ሊቀርብ እንደሚገባ ይደነግጋል። ለዚህም አላማው ወጪ ለመቆጠብ፣የተከራካሪ ወገኖችን እንግልት ኪሳራ ለማስቀረት፣ጉዳዮቹ ቀልጣፋ በመሆን አጠር ባለ ጊዜ ፍትሀዊ ውሳኔ ለመስጠት ያስችላል። የወንጀል ጉዳይም በተመለከተ ጉዳዩ ለተፈጸመበት ስፍራ ላለው ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ነው።
3. አዲስአበባ ላይ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በተመሳሳይ ስልጣን ላይ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣንን ተግባራዊ ያለማድረግ ችግር....
በየክፍለከተማው ያሉ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በፍርድ ቤት አስተዳደር ምክንያት ስልጣናቸው ተመሳሳይ ሲሆን በጉዳዮች አይነት ለተለዩ ክፍለከተማ ፍርድ ቤቶች የተለዩ ጉዳዮችን ተለይቶ የሚሰጥ ሲሆን ይህ የፍትሀብሄር ስነስረአትን ህግ አላማ ከግምት ውስጥ ያላስገባና የህገመንግስትን ፍትህ የማግኘት ፣ ዜጎች
በራሳቸው አስተዳደር መዋቀራዊ መንግስት የዳኝነት አገልግሎት እንዳያገኝ የሚያደረግ ነው። ኢፍትሃዊነቱን ለማንሳት ያህል፣በእኩል የመንግስት አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙ ህዝቦች ወይም ዜጎችን መሠረታዊና በመንግስት እንኳን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊገደብ የማይችል ህገመንግስታዊ የእኩልነት መብት ጋር የሚቃረን በየክፍለከተማው ተመሳሳይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሚያዩበትን የጉዳዮች መጠን በመለያየት የአከባቢው ማህበረሰብ አቅራቢያ በሚገኘው ፍርድ ቤት አገልግሎት እያጡ በሌላ ክፍለከተማ ባሉ ፍርድ ቤቶች አገልግሎት ለማግኘት ሲሄዱ ለተጨማሪ ወጪና ኪሳራ ከመዳረጋቸውም በላይ ዳኞች የሰነድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ከሌላ ክ/ከተማ ለማስመጣት እና ህጎቻቸውን ተፈጻሚ ለማድረግ ተግዳሮት የሚፈጥርና ለዘገየ ፍትህ ምክንያት የሚሆን ነው።
ምሳሌ አንድ :- በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንግድና ኢንቨስትመንት ችሎት ያለው አንድ ክ/ከተማ ነው። በሌሎች ክፍለ ከተማ እነዚህ የፍርድ ቤት አገልግሎቶች ባለመኖራቸው ባለጉዳዮች ከየትኛውም የአዲስአበባ ቦታ በመመላለስ ለተለያየ እንግልት እና ለዘገየ ፍትህ የሚዳርግ ሲሆን በሌሎች ክ/ከተማ ያሉትን ሰወች የእኩልነት መብት መርህ ጋር የሚጣረስ ነው።
ምሳሌ ሁለት:- የመንግስት አስተዳደር ተከሳሽ በሚሆንበት ጊዜ
ጉዳዩ ልደታ ያለው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ እንዲታይ ማደረጉ በተመሳሳይ በህጉ መሠረት ሌሎች ክፍለከተማ ያሉት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች እንዲያዩ የተሰጣቸውን ስልጣን ያለ ህግ ልደታ የሚገኘው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ማድረግ የፍትህ ተደራሽነት እኛ የተቀላጠፈ ፍትህን ከግምት ውስጥ የማያስገባ ለዘገየ ፍትህ በር የሚከፍት ነው።
ምሳሌ:-ሦስት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በየክፍለከተማው ለማድረግ የበጀት ማነስ ወይም ሌላ ምክንያት ቢኖረውም በየክፍለከተማው ያሉት ውስን ፍርድ ቤቶች የሚመጡትን ጉዳዮች ስልጣኑ እስከሆነ ድረስ የግዛት ስልጣን እስካለው ድረስ ፤ በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ምክንያት ከህግ የመነጨ የፍርድ ቤት ስልጣንን ወደ ጎን በመተው አቤቱታዎችን ለመቀበል መለያየት ተገቢነት የለሌው ነው። ለዚህም ለመጥቀስ ያህል በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቲ አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት በፍተሀብሔር ቀጥታ ሳይሆን በይግባኝ ብቻ መመልከቱ በቀጥታ ክስ የማየት ስልጣኑን በመከልከል ይግባኝ ጉዳይ ብቻ እንዲመለከት መደረጉ ፍትሀዊ እና የእኩልነት አገልግሎት መርህን ያላከበረ ነው።
4. የጸሃፊው የህግ አስተያየት እና ምክር
ከፍርድ ቤቶች ስልጣን መካከል አንዱ የግዛት ስልጣን መሆኑ ይታወቃል። ይህም የግዛት ስልጣን በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ላይ ተደንግጎ የተቀመጠን በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ወይም መመሪያ ሊቀየር የማይገባ እና የህግ የበላይነትን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው። በመሆኑም በሁሉም ክፍለከተማ ያሉትን ዜጎች ካልተገባ ወጪ ለመታደግ ፣ የዜጎች እኩልነት፣የተፋጠነ አገልግሎትን ለማረጋገጥ እንዲሁም በፍትሃብሔር ስነስርዓት ህጉ ላይ የተቀመጠውን የግዛት ስልጣን በተመለከተ የተደነገጉ ህጎችን ለማረጋገጥ በሁሉም ክፍለከተማ የሚገኙ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የፌደራል መጀመሪያ ፣ ከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለቸው እስከሆነ ድረስ ማየት ይገባቸዋል እንጂ የአቃቂ ቃሊቲ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወይም ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ይህን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለውም በማለት የልደታ፣ ወይም የአራዳ ፌደራል መጀመሪያ/ከፍተኛ ደረጃ ምድብ ችሎት ነው ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለው በማለት የሚደረገው ጉዳዮችን በክፍለከተሞች በተመሳሳይ ደረጃ የሚገኙ ፍርድ ቤቶችን ያለ ህግ ስልጣናቸውን መለያየት ህገወጥ በመሆኑ ሊስተካከል ያስፈልጋል።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ
2. የፌደራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1234/2013
3. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
https://www.facebook.com/s...
1 month ago
አዲስ አበባ ክልል ልትሆን? ሕገ መንግስቱም ሊቀየር ነው?
ገዢው ብልጽግና ፓርቲ ከሰሞኑ በአዳማ ከተማ የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን ማድረጉ እየተሰማ ነው፡፡
ፓርቲው በይፋዊ ገጹ ላይ ባያረጋግጠው ስብሰባ መቀመጡን የሚገልጹ መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡
አንዳንድ ያልተረጋገጡ መረጃዎች እንዳመላከቱት ብልጽግና በዚህ ስብሰባው ሕገ መንግስቱን ለመቀየር፣ አዲስአበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን ክልል ለማድረግ፣ የመሬት ፖሊሲን ለመቀየር፣ ስርአቱ ከፓርላሜንታዊ ወደ ፕሬዝዳንታዊ እንዲሆን መወሰኑ እየተሰማ ነው፡፡
እነዚህን መረጃዎችን በተመለከተ በይፋ የተረጋገጠ መረሃ ማግኘት ባይቻልም፤ እነዚህ ውሳኔዎች እውነተኛ ከሆኑ ግን ማርሽ ቀያሪ ውሳኔዎች እንደሚሆኑ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
ገዢው ብልጽግና ፓርቲ ከሰሞኑ በአዳማ ከተማ የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን ማድረጉ እየተሰማ ነው፡፡
ፓርቲው በይፋዊ ገጹ ላይ ባያረጋግጠው ስብሰባ መቀመጡን የሚገልጹ መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡
አንዳንድ ያልተረጋገጡ መረጃዎች እንዳመላከቱት ብልጽግና በዚህ ስብሰባው ሕገ መንግስቱን ለመቀየር፣ አዲስአበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን ክልል ለማድረግ፣ የመሬት ፖሊሲን ለመቀየር፣ ስርአቱ ከፓርላሜንታዊ ወደ ፕሬዝዳንታዊ እንዲሆን መወሰኑ እየተሰማ ነው፡፡
እነዚህን መረጃዎችን በተመለከተ በይፋ የተረጋገጠ መረሃ ማግኘት ባይቻልም፤ እነዚህ ውሳኔዎች እውነተኛ ከሆኑ ግን ማርሽ ቀያሪ ውሳኔዎች እንደሚሆኑ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
በእድሜ ያልተገደበ የቀለም ጉዞ
* ድንቅ ቁጪት ከTTI...እስከ- 2-PHD*(2-ዶክትሬት ) ውጤታማ ዕድሜ
#ethiopia | ዶ/ር ማናዬ አበራ ሸመሎ ይባላሉ ከምሁራን መፍለቂያ አምባ፣ ከከምባቶች እናት አብራክ የተገኙ ፣ በስንዴ ምርቷ ከምትታወቅ ከከምባታዋ ዶዮገና የበቀሉ ድንቅ ቀለሜ ናቸው ።
ስለ አካዳሚክ ቅድመ ታሪካቸው የመጀመሪያ TTI ከደብረብርሃን መምህራን ማሰልጠኛ፣ ድፕሎማቻውን ከሀዋሳ መምህራን ማስልጠኛ ኮሌጅ፣ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ከድላ ዩኒቨርስቲ፣ 2ኛ ድግሪያቸውን ከአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተቀብለዋል፤ ለትምህርት ካላቸው ቁጭት የተነሳ 1ኛውን PHD (Philosophy of Higher Diploma) በትምህርት ዕቅድና አመራር ደቡብ አፍሪካ ከሚገኘው ዩኒቨርስቲ አግኝተዋል።
ዶ/ር ማናዬ መቼ በዛው አበቁና ዛሬ ደግሞ 2ኛውን ዶክተሬት ድግሪያቸውን ከአዲስአበባ ራስ ገዝ ዩኒቨርስቲ በትምህርት አመራር በስኬት አጠናቀው ተመርቀዋል ።
የዶክተር ማናዬ አበራ የቁጭት ጉዞ በድል ማጠናቀቅ የመጀመሪያው በትምህርት ሥርዓት ውስጥ ለሀገራችን ብዙ አበርክቶ ያበረከቱ መሆናቸውን ብቻ ሰይሆን ለአዲሱ ትውልድ የጥንካሬ ተምሳሌትም ናቸው።
የዶ/ር ማናዬ ህይወት ጉዞ ለብዙዎቻችን እጅግ አስተማሪ ጉዞ ስሆን ለዚህ ድንቅ ቀን እና ድንቅ ደረጃ በመብቃትዎ እንኳን ደስ አልዎ !! ለማለት እፈልጋለሁ !!
Congratulations ❤❤❤
Ambaye Aberra
* ድንቅ ቁጪት ከTTI...እስከ- 2-PHD*(2-ዶክትሬት ) ውጤታማ ዕድሜ
#ethiopia | ዶ/ር ማናዬ አበራ ሸመሎ ይባላሉ ከምሁራን መፍለቂያ አምባ፣ ከከምባቶች እናት አብራክ የተገኙ ፣ በስንዴ ምርቷ ከምትታወቅ ከከምባታዋ ዶዮገና የበቀሉ ድንቅ ቀለሜ ናቸው ።
ስለ አካዳሚክ ቅድመ ታሪካቸው የመጀመሪያ TTI ከደብረብርሃን መምህራን ማሰልጠኛ፣ ድፕሎማቻውን ከሀዋሳ መምህራን ማስልጠኛ ኮሌጅ፣ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ከድላ ዩኒቨርስቲ፣ 2ኛ ድግሪያቸውን ከአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተቀብለዋል፤ ለትምህርት ካላቸው ቁጭት የተነሳ 1ኛውን PHD (Philosophy of Higher Diploma) በትምህርት ዕቅድና አመራር ደቡብ አፍሪካ ከሚገኘው ዩኒቨርስቲ አግኝተዋል።
ዶ/ር ማናዬ መቼ በዛው አበቁና ዛሬ ደግሞ 2ኛውን ዶክተሬት ድግሪያቸውን ከአዲስአበባ ራስ ገዝ ዩኒቨርስቲ በትምህርት አመራር በስኬት አጠናቀው ተመርቀዋል ።
የዶክተር ማናዬ አበራ የቁጭት ጉዞ በድል ማጠናቀቅ የመጀመሪያው በትምህርት ሥርዓት ውስጥ ለሀገራችን ብዙ አበርክቶ ያበረከቱ መሆናቸውን ብቻ ሰይሆን ለአዲሱ ትውልድ የጥንካሬ ተምሳሌትም ናቸው።
የዶ/ር ማናዬ ህይወት ጉዞ ለብዙዎቻችን እጅግ አስተማሪ ጉዞ ስሆን ለዚህ ድንቅ ቀን እና ድንቅ ደረጃ በመብቃትዎ እንኳን ደስ አልዎ !! ለማለት እፈልጋለሁ !!
Congratulations ❤❤❤
Ambaye Aberra
1 month ago
በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የመድሃኒት፣ የግብአት አቅርቦትና አስተባባሪነት ከጤና ሚኒስቴር እና ከተለያዩ የመንግስትና የግል የሕክምና ተቋማት ጋር በመተባበር እ.ኤ.አ ከ ኤኘሪል 20/ 2026 - ጁን 10/ 2026 በተካኼደው የተሳካ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ነጻ ቀዶ ሕክምና ስራ ላይ ለተሳተፉ አካላት ዕውቅናና ሽልማት ተሰጠ።
በኢትዮጵያ የልብ ማህበር ለረጅም ጊዜ ወረፋ ከሚጠባበቁ ታካሚዎች ውስጥ እና በዲቦራ ፋውንዴሽን የአእምሮ እድገት ውሱንነት ያለባቸው የልብ ሕሙማን ሕጻናት በ45 ቀናት ውስጥ ሕክምናቸው በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቅ መቻሉን ትላንት ሰኔ 14/2018 ዓ.ም ማምሻውን በስካላይት ሆቴል በተካኼደው የምሥጋናና የእውቅና መርሐግብር ላይ ይፋ ተደርጓል።
ሕክምናው በትብብር ሊሰጥ የቻለው ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በጤና ሚኒስቴር እውቅና ከመንግስትና ከግል ሆስፒታሎችና የሕክምና ተቋማት ጋር ባደረገው የመግባቢያ ስምምነት መሠረት ነው።
ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢፌድሪ የቀድሞ ፕሬዝደንትና የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የበላይ ጠባቂ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአጭር ጊዜ ነጻ ሕክምና እንዲያገኙ የተደረገውን ርብርብ በማድነቅ በዚህ ስራ የተሳተፉ ወገኖችን በሙሉ አመስግነዋል።
ስራው ቀጣይነት እንዲኖረውም የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ አካላት ትብብር ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል።
ዶ/ር ደረጄ ድጉማ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ በበኩላቸው በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ድጋፍ ሰጪነትና አስተባባሪነት የተከናወነው ስራ ለየት ከሚልበት አንዱ የግልና የመንግስት የሕክምና ተቋማት ለአንድ አላማ ተባብረው የተሳካ ስራ በመሥራታቸው ነው ካሉ በኋላ ይኸ መልካም ጅምር ተጠናክሮ እንዲቀጥል በመንግስት በኩል ተገቢውን ድጋፍ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።
አቶ ብርሃን ተድላ ፤ የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንዲሁም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ኘሬዝደንት ለተገኘው ውጤት ለሁሉም ወገኖች ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል።
ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ (Heart to Heart Children's Aid) በቀጣይ አዲስአበባን ጨምሮ በ10 ክልሎች የሚገኙና በአቅም እጥረት ሕክምና ማግኘት ላልቻሉ 1 ሺህ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ነጻ ሕክምና ሊሰጥ ማቀዱን አቶ ብርሃን አስታውቀዋል።
ከመጪው ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ 1 ሺ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ነጻ ቀዶ ጥገና ሕክምና የመስጠት ተግባር እንደሚጀምርም ይፋ ሆኗል። ለዚህም ተግባር እስከ 2 ሚልየን የአሜሪካን ዶላር እንደሚያስፈልግና ለዚህም ስኬት በኢትዮጵያ እና በአሜሪካን ሀገር በቀጣይ ለማካኼድ በታቀደው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ ኢትዮጵያውያን ወገኖች እንዲረባረቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ዶ/ር መለስ ገበየሁ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ዋና ስራ አስኪያጅ በበኩላቸው በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የመድሃኒትና ግብዐት አቅርቦት እንዲሁም አስተባባሪነት በመንግስትና በግል የጤና ተቋማት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስራት ታቅዶ የነበረው ለ175 ሕጻናት እንደነበር አስታውሰው ነጻ ሕክምናውን ግን ለ 207 ሕጻናት በመስጠት የላቀ ስራ ተከናውኗል ብለዋል።
በእሳቸው ገለጻ መሰረት :-
በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 30፣ በኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል 30፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ 15 ፣ በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል አማካይነት በጅግጅጋ ሆስፒታል ፣ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በድምሩ 132 ፣ የሕጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና መከናወኑን ዶ/ር መለስ ተናግረዋል።
ለዚህም ተግባር የወጣው ወጪ 400 ሺ የአሜሪካን ዶላር ሲኾን በአሜሪካን ሀገር ከበጎ አድራጊዎች የተሰበሰበው 200 ሺ ዶላር ገንዘብ ግማሹን ወጪ ሲሸፍን ቀሪው በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍና ትብብር እንዲሸፈን ተደርጓል።
በኢትዮጵያ የልብ ማህበር ለረጅም ጊዜ ወረፋ ከሚጠባበቁ ታካሚዎች ውስጥ እና በዲቦራ ፋውንዴሽን የአእምሮ እድገት ውሱንነት ያለባቸው የልብ ሕሙማን ሕጻናት በ45 ቀናት ውስጥ ሕክምናቸው በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቅ መቻሉን ትላንት ሰኔ 14/2018 ዓ.ም ማምሻውን በስካላይት ሆቴል በተካኼደው የምሥጋናና የእውቅና መርሐግብር ላይ ይፋ ተደርጓል።
ሕክምናው በትብብር ሊሰጥ የቻለው ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በጤና ሚኒስቴር እውቅና ከመንግስትና ከግል ሆስፒታሎችና የሕክምና ተቋማት ጋር ባደረገው የመግባቢያ ስምምነት መሠረት ነው።
ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢፌድሪ የቀድሞ ፕሬዝደንትና የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የበላይ ጠባቂ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአጭር ጊዜ ነጻ ሕክምና እንዲያገኙ የተደረገውን ርብርብ በማድነቅ በዚህ ስራ የተሳተፉ ወገኖችን በሙሉ አመስግነዋል።
ስራው ቀጣይነት እንዲኖረውም የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ አካላት ትብብር ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል።
ዶ/ር ደረጄ ድጉማ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ በበኩላቸው በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ድጋፍ ሰጪነትና አስተባባሪነት የተከናወነው ስራ ለየት ከሚልበት አንዱ የግልና የመንግስት የሕክምና ተቋማት ለአንድ አላማ ተባብረው የተሳካ ስራ በመሥራታቸው ነው ካሉ በኋላ ይኸ መልካም ጅምር ተጠናክሮ እንዲቀጥል በመንግስት በኩል ተገቢውን ድጋፍ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።
አቶ ብርሃን ተድላ ፤ የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንዲሁም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ኘሬዝደንት ለተገኘው ውጤት ለሁሉም ወገኖች ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል።
ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ (Heart to Heart Children's Aid) በቀጣይ አዲስአበባን ጨምሮ በ10 ክልሎች የሚገኙና በአቅም እጥረት ሕክምና ማግኘት ላልቻሉ 1 ሺህ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ነጻ ሕክምና ሊሰጥ ማቀዱን አቶ ብርሃን አስታውቀዋል።
ከመጪው ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ 1 ሺ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ነጻ ቀዶ ጥገና ሕክምና የመስጠት ተግባር እንደሚጀምርም ይፋ ሆኗል። ለዚህም ተግባር እስከ 2 ሚልየን የአሜሪካን ዶላር እንደሚያስፈልግና ለዚህም ስኬት በኢትዮጵያ እና በአሜሪካን ሀገር በቀጣይ ለማካኼድ በታቀደው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ ኢትዮጵያውያን ወገኖች እንዲረባረቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ዶ/ር መለስ ገበየሁ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ዋና ስራ አስኪያጅ በበኩላቸው በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የመድሃኒትና ግብዐት አቅርቦት እንዲሁም አስተባባሪነት በመንግስትና በግል የጤና ተቋማት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስራት ታቅዶ የነበረው ለ175 ሕጻናት እንደነበር አስታውሰው ነጻ ሕክምናውን ግን ለ 207 ሕጻናት በመስጠት የላቀ ስራ ተከናውኗል ብለዋል።
በእሳቸው ገለጻ መሰረት :-
በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 30፣ በኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል 30፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ 15 ፣ በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል አማካይነት በጅግጅጋ ሆስፒታል ፣ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በድምሩ 132 ፣ የሕጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና መከናወኑን ዶ/ር መለስ ተናግረዋል።
ለዚህም ተግባር የወጣው ወጪ 400 ሺ የአሜሪካን ዶላር ሲኾን በአሜሪካን ሀገር ከበጎ አድራጊዎች የተሰበሰበው 200 ሺ ዶላር ገንዘብ ግማሹን ወጪ ሲሸፍን ቀሪው በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍና ትብብር እንዲሸፈን ተደርጓል።
1 month ago
ለ207 የልብ ሕሙማን ሕጻናት ነጻ የልብ ሕክምና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ
❤ በቀጣይ 1 ሺህ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለማሳከም ታቅዷል፣
───
በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የመድሃኒት፣ የግብአት አቅርቦትና አስተባባሪነት ከጤና ሚኒስቴር እና ከተለያዩ የመንግስትና የግል የሕክምና ተቋማት ጋር በመተባበር እ.ኤ.አ ከ ኤኘሪል 20/ 2026 - ጁን 10/ 2026 በተካኼደው የተሳካ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ነጻ ቀዶ ሕክምና ስራ ላይ ለተሳተፉ አካላት ዕውቅናና ሽልማት ተሰጠ።
በኢትዮጵያ የልብ ማህበር ለረጅም ጊዜ ወረፋ ከሚጠባበቁ ታካሚዎች ውስጥ እና በዲቦራ ፋውንዴሽን የአእምሮ እድገት ውሱንነት ያለባቸው የልብ ሕሙማን ሕጻናት በ45 ቀናት ውስጥ ሕክምናቸው በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቅ መቻሉን ትላንት ሰኔ 14/2018 ዓ.ም ማምሻውን በስካላይት ሆቴል በተካኼደው የምሥጋናና የእውቅና መርሐግብር ላይ ይፋ ተደርጓል።
ሕክምናው በትብብር ሊሰጥ የቻለው ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በጤና ሚኒስቴር እውቅና ከመንግስትና ከግል ሆስፒታሎችና የሕክምና ተቋማት ጋር ባደረገው የመግባቢያ ስምምነት መሠረት ነው።
ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢፌድሪ የቀድሞ ፕሬዝደንትና የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የበላይ ጠባቂ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአጭር ጊዜ ነጻ ሕክምና እንዲያገኙ የተደረገውን ርብርብ በማድነቅ በዚህ ስራ የተሳተፉ ወገኖችን በሙሉ አመስግነዋል።
ስራው ቀጣይነት እንዲኖረውም የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ አካላት ትብብር ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል።
ዶ/ር ደረጄ ድጉማ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ በበኩላቸው በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ድጋፍ ሰጪነትና አስተባባሪነት የተከናወነው ስራ ለየት ከሚልበት አንዱ የግልና የመንግስት የሕክምና ተቋማት ለአንድ አላማ ተባብረው የተሳካ ስራ በመሥራታቸው ነው ካሉ በኋላ ይኸ መልካም ጅምር ተጠናክሮ እንዲቀጥል በመንግስት በኩል ተገቢውን ድጋፍ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።
አቶ ብርሃን ተድላ ፤ የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንዲሁም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ኘሬዝደንት ለተገኘው ውጤት ለሁሉም ወገኖች ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል።
ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ (Heart to Heart Children's Aid) በቀጣይ አዲስአበባን ጨምሮ በ10 ክልሎች የሚገኙና በአቅም እጥረት ሕክምና ማግኘት ላልቻሉ 1 ሺህ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ነጻ ሕክምና ሊሰጥ ማቀዱን አቶ ብርሃን አስታውቀዋል።
ከመጪው ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ 1 ሺ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ነጻ ቀዶ ጥገና ሕክምና የመስጠት ተግባር እንደሚጀምርም ይፋ ሆኗል። ለዚህም ተግባር እስከ 2 ሚልየን የአሜሪካን ዶላር እንደሚያስፈልግና ለዚህም ስኬት በኢትዮጵያ እና በአሜሪካን ሀገር በቀጣይ ለማካኼድ በታቀደው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ ኢትዮጵያውያን ወገኖች እንዲረባረቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ዶ/ር መለስ ገበየሁ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ዋና ስራ አስኪያጅ በበኩላቸው በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የመድሃኒትና ግብዐት አቅርቦት እንዲሁም አስተባባሪነት በመንግስትና በግል የጤና ተቋማት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስራት ታቅዶ የነበረው ለ175 ሕጻናት እንደነበር አስታውሰው ነጻ ሕክምናውን ግን ለ 207 ሕጻናት በመስጠት የላቀ ስራ ተከናውኗል ብለዋል።
በእሳቸው ገለጻ መሰረት :-
በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 30፣ በኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል 30፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ 15 ፣ በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል አማካይነት በጅግጅጋ ሆስፒታል ፣ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በድምሩ 132 ፣ የሕጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና መከናወኑን ዶ/ር መለስ ተናግረዋል።
ለዚህም ተግባር የወጣው ወጪ 400 ሺ የአሜሪካን ዶላር ሲኾን በአሜሪካን ሀገር ከበጎ አድራጊዎች የተሰበሰበው 200 ሺ ዶላር ገንዘብ ግማሹን ወጪ ሲሸፍን ቀሪው በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍና ትብብር እንዲሸፈን ተደርጓል።
❤ በቀጣይ 1 ሺህ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለማሳከም ታቅዷል፣
───
በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የመድሃኒት፣ የግብአት አቅርቦትና አስተባባሪነት ከጤና ሚኒስቴር እና ከተለያዩ የመንግስትና የግል የሕክምና ተቋማት ጋር በመተባበር እ.ኤ.አ ከ ኤኘሪል 20/ 2026 - ጁን 10/ 2026 በተካኼደው የተሳካ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ነጻ ቀዶ ሕክምና ስራ ላይ ለተሳተፉ አካላት ዕውቅናና ሽልማት ተሰጠ።
በኢትዮጵያ የልብ ማህበር ለረጅም ጊዜ ወረፋ ከሚጠባበቁ ታካሚዎች ውስጥ እና በዲቦራ ፋውንዴሽን የአእምሮ እድገት ውሱንነት ያለባቸው የልብ ሕሙማን ሕጻናት በ45 ቀናት ውስጥ ሕክምናቸው በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቅ መቻሉን ትላንት ሰኔ 14/2018 ዓ.ም ማምሻውን በስካላይት ሆቴል በተካኼደው የምሥጋናና የእውቅና መርሐግብር ላይ ይፋ ተደርጓል።
ሕክምናው በትብብር ሊሰጥ የቻለው ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በጤና ሚኒስቴር እውቅና ከመንግስትና ከግል ሆስፒታሎችና የሕክምና ተቋማት ጋር ባደረገው የመግባቢያ ስምምነት መሠረት ነው።
ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢፌድሪ የቀድሞ ፕሬዝደንትና የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የበላይ ጠባቂ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአጭር ጊዜ ነጻ ሕክምና እንዲያገኙ የተደረገውን ርብርብ በማድነቅ በዚህ ስራ የተሳተፉ ወገኖችን በሙሉ አመስግነዋል።
ስራው ቀጣይነት እንዲኖረውም የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ አካላት ትብብር ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስበዋል።
ዶ/ር ደረጄ ድጉማ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ በበኩላቸው በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ድጋፍ ሰጪነትና አስተባባሪነት የተከናወነው ስራ ለየት ከሚልበት አንዱ የግልና የመንግስት የሕክምና ተቋማት ለአንድ አላማ ተባብረው የተሳካ ስራ በመሥራታቸው ነው ካሉ በኋላ ይኸ መልካም ጅምር ተጠናክሮ እንዲቀጥል በመንግስት በኩል ተገቢውን ድጋፍ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።
አቶ ብርሃን ተድላ ፤ የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንዲሁም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ኘሬዝደንት ለተገኘው ውጤት ለሁሉም ወገኖች ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል።
ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ (Heart to Heart Children's Aid) በቀጣይ አዲስአበባን ጨምሮ በ10 ክልሎች የሚገኙና በአቅም እጥረት ሕክምና ማግኘት ላልቻሉ 1 ሺህ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ነጻ ሕክምና ሊሰጥ ማቀዱን አቶ ብርሃን አስታውቀዋል።
ከመጪው ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ 1 ሺ የልብ ሕሙማን ሕጻናት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ነጻ ቀዶ ጥገና ሕክምና የመስጠት ተግባር እንደሚጀምርም ይፋ ሆኗል። ለዚህም ተግባር እስከ 2 ሚልየን የአሜሪካን ዶላር እንደሚያስፈልግና ለዚህም ስኬት በኢትዮጵያ እና በአሜሪካን ሀገር በቀጣይ ለማካኼድ በታቀደው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ ኢትዮጵያውያን ወገኖች እንዲረባረቡ ጥሪ አቅርበዋል።
ዶ/ር መለስ ገበየሁ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ዋና ስራ አስኪያጅ በበኩላቸው በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የመድሃኒትና ግብዐት አቅርቦት እንዲሁም አስተባባሪነት በመንግስትና በግል የጤና ተቋማት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስራት ታቅዶ የነበረው ለ175 ሕጻናት እንደነበር አስታውሰው ነጻ ሕክምናውን ግን ለ 207 ሕጻናት በመስጠት የላቀ ስራ ተከናውኗል ብለዋል።
በእሳቸው ገለጻ መሰረት :-
በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 30፣ በኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል 30፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ 15 ፣ በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል አማካይነት በጅግጅጋ ሆስፒታል ፣ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በድምሩ 132 ፣ የሕጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና መከናወኑን ዶ/ር መለስ ተናግረዋል።
ለዚህም ተግባር የወጣው ወጪ 400 ሺ የአሜሪካን ዶላር ሲኾን በአሜሪካን ሀገር ከበጎ አድራጊዎች የተሰበሰበው 200 ሺ ዶላር ገንዘብ ግማሹን ወጪ ሲሸፍን ቀሪው በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍና ትብብር እንዲሸፈን ተደርጓል።
1 month ago
ለንግድዎ የሚሆን ቦታ እየፈለጉ ነው? ይህ ዕድል ለርስዎ ነው! 🛍✨
አልቲማ ሪል እስቴት በመስቀል ፍላወር እምብርት ላይ በሚገኘው የፕሪሚየም ሳይት (Ground + 20) ህንጻው ላይ ለተለያዩ የንግድ እንቅስቃሴዎች የሚሆኑ ሱቆችን አቅርቧል።
☕️ ለካፌ እና ሬስቶራንት
💇♂️ ለሳሎን እና ውበት መጠበቂያ
🪑 ለፈርኒቸር እና ለተለያዩ ሱቆች
ከ 8 ካሬ ሜትር እስከ 205 ካሬ ሜትር ድረስ!
ቦታዎች ሳይጠናቀቁ ዛሬውኑ ይወስኑ!
📞 ስልክ፦ 0996-00-00-00 / 0995-22-22-22
🏠 አልቲማ ሪል እስቴት - ህልምዎን ይኑሩ!
#አልቲማሪልእስቴት #አዲስአበባ #የንግድሱቅ #ኢንቨስትመንት #ሪልእስቴት #መስቀልፍላወር #addisbusiness #shopsforsale
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ለንግድዎ የሚሆን ቦታ እየፈለጉ ነው? ይህ ዕድል ለርስዎ ነው! 🛍✨
አልቲማ ሪል እስቴት በመስቀል ፍላወር እምብርት ላይ በሚገኘው የፕሪሚየም ሳይት (Ground + 20) ህንጻው ላይ ለተለያዩ የንግድ እንቅስቃሴዎች የሚሆኑ ሱቆችን አቅርቧል።
☕️ ለካፌ እና ሬስቶራንት
💇♂️ ለሳሎን እና ውበት መጠበቂያ
🪑 ለፈርኒቸር እና ለተለያዩ ሱቆች
ከ 8 ካሬ ሜትር እስከ 205 ካሬ ሜትር ድረስ!
ቦታዎች ሳይጠናቀቁ ዛሬውኑ ይወስኑ!
📞 ስልክ፦ 0996-00-00-00 / 0995-22-22-22
🏠 አልቲማ ሪል እስቴት - ህልምዎን ይኑሩ!
#አልቲማሪልእስቴት #አዲስአበባ #የንግድሱቅ #ኢንቨስትመንት #ሪልእስቴት #መስቀልፍላወር #addisbusiness #shopsforsale
2 months ago
አዲሱ ''ኢት AAA 0000'' ታርጋ በቴስላ ተያዘ
#ethiopia | አዲሱን 0000 የታርጋ ቁጥር የወሰደችው የቴስላ ሞዴል ዋይ መኪና ባለቤት ሰሌዳዋን በኬክ ቆርሳ ስነ-ስርዓት ተረክባለች፡፡ ለዓመታት በቶዮታ ራቭ-ፎር ተሸከርካሪ ተይዞ የቆየው ክብረ-ወሰንም ተሰብሯል፡፡
ባለፈው ሳምንት የአዲሱ የተሸከርካሪ ሰሌዳ የመጀመሪያ ተጠቃሚ ለመሆን የበቃችው የቴስላ ሞዴል ዋይ መኪና ባለቤት ሌሎች ወጪችን ሳይጨምር መነሻ ዋጋ 44,500 ብር በመክፈል ታርጋዋን የተረከበች ሲሆን፣ በዕለቱም ከእርሷ ጋር አብረው ሌሎች በቅደም ተከተላቸው ታርጋ የወሰዱ አሽከርካሪዎች በአዲስአበባ የአሽከርካሪ እና ተሸከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኬክ የመቁረስ ስነ-ስርዓት አካሂደዋል፡፡
አዲሱ ታርጋ ሲወጣ መነሻ ቁጥሩ 0001 ይጀምራል ተብሎ ቢገመትም፣ የመጀመሪያዋ ቴስላ ሞዴል ዋይ ተሽከርካሪ የወሰደችው ቁጥር ግን አራት ዜሮ ወይም 0000 ያለው መሆኑ ታውቋል፡፡
ይህ አዲስ ታርጋ ይፋ ከመደረጉ አስቀድሞ፣ በአዲስ አበባ ከተማ 800 ሺህ ገደማ የሚቆጠሩ ተሽከርካሪዎች እንደሚገኙ የሚነገር ሲሆን ከእነዚህ መካከል ግማሽ ያህሉ የኮድ 2 ወይም የቤት መኪናዎች ናቸው።
በእነዚህ የቤት መኪናዎች ታሪክ ውስጥ አንደኛ ቁጥርን በመያዝ ኮድ 2 - 00001 በመሆን ለረጅም ዘመናት ስትታወቅ የኖረችው ቶዮታ ራቭ-ፎር Toyota RAV4 ተሽከርካሪ ታሪካዊ የአንደኝነት ስፍራዋን ለቴስላዋ ተሸከርካሪ ማስረከቧ እርግጥ ሆኗል።
በጉዳዩ ዙሪያ በአርትስ ቴሌቪዥን የካሪቡ አውቶሞቲቭ ፕሮግራም ላይ የዘርፉ ባለሞያዎች በሰጡት አስተያየት ይህ የአንደኝነት ደረጃ መኪናው ሀገር ውስጥ የገባበትን ቅደም-ተከተል ሳይሆን አዲሱ የታርጋ ለውጥ በተደረገበት ወቅት ሰሌዳውን ቀድሞ የመውሰድ አጋጣሚን የሚያሳይ ነው ብለዋል።
በሌላ በኩል፣ ማንኛውም ባለሃብት ወይም የተሽከርካሪ ባለቤት የፈለገውን ልዩ ቁጥር፣ ስሙን ወይም የተለየ ምልክት በሰሌዳው ላይ እንዲካተትለት ከፈለገ፣ ከተቀመጠው መደበኛ ተመን በተጨማሪ የተለየ ክፍያ በመክፈል የራሱን ልዩ ታርጋ መውሰድ የሚችልበት አሰራር ተዘርግቷል ተብሏል።
የተሽከርካሪ ባለቤቶች አዲሱን ታርጋ በየተራቸው እንዲቀይሩ ጥሪ የሚደረግላቸው ሲሆን፣ አሰራሩ ከተለመደው ኮድ 1፣ ኮድ 2 እና ኮድ 3 አከፋፈል ወጥቶ ሁሉንም በአንድ የቁጥር መለያ ስር የሚያጠቃልል መሆኑ ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | አዲሱን 0000 የታርጋ ቁጥር የወሰደችው የቴስላ ሞዴል ዋይ መኪና ባለቤት ሰሌዳዋን በኬክ ቆርሳ ስነ-ስርዓት ተረክባለች፡፡ ለዓመታት በቶዮታ ራቭ-ፎር ተሸከርካሪ ተይዞ የቆየው ክብረ-ወሰንም ተሰብሯል፡፡
ባለፈው ሳምንት የአዲሱ የተሸከርካሪ ሰሌዳ የመጀመሪያ ተጠቃሚ ለመሆን የበቃችው የቴስላ ሞዴል ዋይ መኪና ባለቤት ሌሎች ወጪችን ሳይጨምር መነሻ ዋጋ 44,500 ብር በመክፈል ታርጋዋን የተረከበች ሲሆን፣ በዕለቱም ከእርሷ ጋር አብረው ሌሎች በቅደም ተከተላቸው ታርጋ የወሰዱ አሽከርካሪዎች በአዲስአበባ የአሽከርካሪ እና ተሸከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኬክ የመቁረስ ስነ-ስርዓት አካሂደዋል፡፡
አዲሱ ታርጋ ሲወጣ መነሻ ቁጥሩ 0001 ይጀምራል ተብሎ ቢገመትም፣ የመጀመሪያዋ ቴስላ ሞዴል ዋይ ተሽከርካሪ የወሰደችው ቁጥር ግን አራት ዜሮ ወይም 0000 ያለው መሆኑ ታውቋል፡፡
ይህ አዲስ ታርጋ ይፋ ከመደረጉ አስቀድሞ፣ በአዲስ አበባ ከተማ 800 ሺህ ገደማ የሚቆጠሩ ተሽከርካሪዎች እንደሚገኙ የሚነገር ሲሆን ከእነዚህ መካከል ግማሽ ያህሉ የኮድ 2 ወይም የቤት መኪናዎች ናቸው።
በእነዚህ የቤት መኪናዎች ታሪክ ውስጥ አንደኛ ቁጥርን በመያዝ ኮድ 2 - 00001 በመሆን ለረጅም ዘመናት ስትታወቅ የኖረችው ቶዮታ ራቭ-ፎር Toyota RAV4 ተሽከርካሪ ታሪካዊ የአንደኝነት ስፍራዋን ለቴስላዋ ተሸከርካሪ ማስረከቧ እርግጥ ሆኗል።
በጉዳዩ ዙሪያ በአርትስ ቴሌቪዥን የካሪቡ አውቶሞቲቭ ፕሮግራም ላይ የዘርፉ ባለሞያዎች በሰጡት አስተያየት ይህ የአንደኝነት ደረጃ መኪናው ሀገር ውስጥ የገባበትን ቅደም-ተከተል ሳይሆን አዲሱ የታርጋ ለውጥ በተደረገበት ወቅት ሰሌዳውን ቀድሞ የመውሰድ አጋጣሚን የሚያሳይ ነው ብለዋል።
በሌላ በኩል፣ ማንኛውም ባለሃብት ወይም የተሽከርካሪ ባለቤት የፈለገውን ልዩ ቁጥር፣ ስሙን ወይም የተለየ ምልክት በሰሌዳው ላይ እንዲካተትለት ከፈለገ፣ ከተቀመጠው መደበኛ ተመን በተጨማሪ የተለየ ክፍያ በመክፈል የራሱን ልዩ ታርጋ መውሰድ የሚችልበት አሰራር ተዘርግቷል ተብሏል።
የተሽከርካሪ ባለቤቶች አዲሱን ታርጋ በየተራቸው እንዲቀይሩ ጥሪ የሚደረግላቸው ሲሆን፣ አሰራሩ ከተለመደው ኮድ 1፣ ኮድ 2 እና ኮድ 3 አከፋፈል ወጥቶ ሁሉንም በአንድ የቁጥር መለያ ስር የሚያጠቃልል መሆኑ ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
አቡነ ተክለሃይማኖት ለ ሲ ኤም ሲ ምእመናን ያደረጉት ውለታ
አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖትን ከልጅነት እሰከ እረፍት የተራዳቸው መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ነው። እኛንም በሕይዎታችን ይራዳን።
ተክለሃይማኖት ፀሐይ
ነፍሴን አደራ በሰማይ ብለን የዘመርንለት ኢትዮጵያዊው ጻድቅ ሐዲስ ሐዋርያ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ሲ ኤም ሲ ላይ እንደ ፀሐይ እያበራ ነው።
መልእክት ከሲ ኤም ሲ አቡነ ተክለሃይማኖት የአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ወዳጆች እንኳን ደስ አላችሁ
አዲስአበባ ላይ በግዝፈቱ የመጀሪያው በትክል ሁለተኛው በአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ስም ቤተክርስቲያን እየታነፀ ነው። የት ነው ከላችሁ ከፀሐይ ሪል እስቴት ከፍ ብሎ ተራራው አናት ላይ በከፍታ ተገማሽሮ ይገኛል።
ይኽ መቅደስ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በርቀት እና በጊዜ እጥረት ምክንያት መሔድ ለማይችሉ ኦርቶዶክሳውያን የጻድቁን በረከት እዚሁ አዲስአበባ እንዲያገኙ ታስቦ እየተገነባ ያለ ቤተክርስቲያን ነው።
ጸበሉ ፈዋሸ ነው። የሰንበት ት/ቤቱ አገልግሎት ልዩ ነው። የመቅደሱ አገልግሎት ሰማያዊ ነው። አብነት ት/ቤቱም በመስፋፋት ላይ ነው።
ሰኔ 13 እና 14ም ልዩ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ተዘጋጅቷል። በሥር በተቀመጡት ስልኮች እየደወላችሁ ከጎናችን ቁሙ።
ለበለጠ መረጃ
0911145824
0911232741
0911418810
ደብሩን ለማገዝ እነዚህን አካውንቶች ተጠቀሙ
1000392187476 ንግድ
0096127311701 አሐዱ
2 months ago
አባትና ልጅ ከአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አገኙ 🔥
•ፕሮፌሰር ባዬ ይማም (አባት) እና ፕሮፌሰር ቃለአብ ባዬ ይማም (ልጅ)
ሁለቱም የከፍተኛ ትምህርት ህይወታቸውን በአንጋፋው አዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ ጀምረው በሞያቸው እያገለገሉና ተተኪ ምሁራንን እያፈሩ የሚገኙ ፕሮፌሰሮች ናቸው።
ፕሮፌሰር ባዬ ይማም 44 ዓመታትን እንዲሁም ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ 15 ዓመታትን በመምህርነት፣ በተመራማሪነት፣ እንዲሁም በተለያዩ የስራ ሀላፊነቶች ያገለገሉ እና እያገለገሉ የሚገኙ ምሁራን ናቸው።
ሁለቱም የፒኤችዲ ዲግሪያቸውን በሰሩ ልክ በ10ኛው አመት የሙሉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያገኙ ናቸው።
ዘገባው የዶች ኤችዲ ነው
•ፕሮፌሰር ባዬ ይማም (አባት) እና ፕሮፌሰር ቃለአብ ባዬ ይማም (ልጅ)
ሁለቱም የከፍተኛ ትምህርት ህይወታቸውን በአንጋፋው አዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ ጀምረው በሞያቸው እያገለገሉና ተተኪ ምሁራንን እያፈሩ የሚገኙ ፕሮፌሰሮች ናቸው።
ፕሮፌሰር ባዬ ይማም 44 ዓመታትን እንዲሁም ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ 15 ዓመታትን በመምህርነት፣ በተመራማሪነት፣ እንዲሁም በተለያዩ የስራ ሀላፊነቶች ያገለገሉ እና እያገለገሉ የሚገኙ ምሁራን ናቸው።
ሁለቱም የፒኤችዲ ዲግሪያቸውን በሰሩ ልክ በ10ኛው አመት የሙሉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያገኙ ናቸው።
ዘገባው የዶች ኤችዲ ነው
2 months ago
ትኩስ መልእክት ከሲ ኤም ሲ ተክለሃይማኖት አዲስ ነገር አለ ስሙ!
አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖትን ከልጅነት እሰከ እረፍት የተራዳቸው መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ነው። እኛንም በሕይዎታችን ይራዳን።
ተክለሃይማኖት ፀሐይ
ነፍሴን አደራ በሰማይ ብለን የዘመርንለት ኢትዮጵያዊው ጻድቅ ሐዲስ ሐዋርያ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ሲ ኤም ሲ ላይ እንደ ፀሐይ እያበራ ነው።
መልእክት ከሲ ኤም ሲ አቡነ ተክለሃይማኖት የአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ወዳጆች እንኳን ደስ አላችሁ
አዲስአበባ ላይ በግዝፈቱ የመጀሪያው በትክል ሁለተኛው በአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ስም ቤተክርስቲያን እየታነፀ ነው። የት ነው ከላችሁ ከፀሐይ ሪል እስቴት ከፍ ብሎ ተራራው አናት ላይ በከፍታ ተገማሽሮ ይገኛል።
ይኽ መቅደስ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በርቀት እና በጊዜ እጥረት ምክንያት መሔድ ለማይችሉ ኦርቶዶክሳውያን የጻድቁን በረከት እዚሁ አዲስአበባ እንዲያገኙ ታስቦ እየተገነባ ያለ ቤተክርስቲያን ነው።
ጸበሉ ፈዋሸ ነው። የሰንበት ት/ቤቱ አገልግሎት ልዩ ነው። የመቅደሱ አገልግሎት ሰማያዊ ነው። አብነት ት/ቤቱም በመስፋፋት ላይ ነው።
ሰኔ 13 እና 14ም ልዩ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ተዘጋጅቷል። በሥር በተቀመጡት ስልኮች እየደወላችሁ ከጎናችን ቁሙ።
ለበለጠ መረጃ
0911145824
0911232741
0911418810
ደብሩን ለማገዝ እነዚህን አካውንቶች ተጠቀሙ
1000392187476 ንግድ
0096127311701 አሐዱ
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት አይነጣጠሉም
አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖትን ከልጅነት እሰከ እረፍት የተራዳቸው መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ነው። እኛንም በሕይዎታችን ይራዳን።
ተክለሃይማኖት ፀሐይ
ነፍሴን አደራ በሰማይ ብለን የዘመርንለት ኢትዮጵያዊው ጻድቅ ሐዲስ ሐዋርያ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ሲ ኤም ሲ ላይ እንደ ፀሐይ እያበራ ነው።
መልእክት ከሲ ኤም ሲ አቡነ ተክለሃይማኖት የአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ወዳጆች እንኳን ደስ አላችሁ
አዲስአበባ ላይ በግዝፈቱ የመጀሪያው በትክል ሁለተኛው በአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ስም ቤተክርስቲያን እየታነፀ ነው። የት ነው ከላችሁ ከፀሐይ ሪል እስቴት ከፍ ብሎ ተራራው አናት ላይ በከፍታ ተገማሽሮ ይገኛል።
ይኽ መቅደስ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በርቀት እና በጊዜ እጥረት ምክንያት መሔድ ለማይችሉ ኦርቶዶክሳውያን የጻድቁን በረከት እዚሁ አዲስአበባ እንዲያገኙ ታስቦ እየተገነባ ያለ ቤተክርስቲያን ነው።
ጸበሉ ፈዋሸ ነው። የሰንበት ት/ቤቱ አገልግሎት ልዩ ነው። የመቅደሱ አገልግሎት ሰማያዊ ነው። አብነት ት/ቤቱም በመስፋፋት ላይ ነው።
ሰኔ 13 እና 14ም ልዩ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ተዘጋጅቷል። በሥር በተቀመጡት ስልኮች እየደወላችሁ ከጎናችን ቁሙ።
ለበለጠ መረጃ
0911145824
0911232741
0911418810
ደብሩን ለማገዝ እነዚህን አካውንቶች ተጠቀሙ
1000392187476 ንግድ
0096127311701 አሐዱ
2 months ago
ሲ. ኤም. ሲ ላይ ሌላ ፀሐይ ወጣ
ተክለሃይማኖት ፀሐይ
ነፍሴን አደራ በሰማይ ብለን የዘመርንለት ኢትዮጵያዊው ጻድቅ ሐዲስ ሐዋርያ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ሲ ኤም ሲ ላይ እንደ ፀሐይ እያበራ ነው።
መልእክት ከሲ ኤም ሲ አቡነ ተክለሃይማኖት የአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ወዳጆች እንኳን ደስ አላችሁ
አዲስአበባ ላይ በግዝፈቱ የመጀሪያው በትክል ሁለተኛው በአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ስም ቤተክርስቲያን እየታነፀ ነው። የት ነው ከላችሁ ከፀሐይ ሪል እስቴት ከፍ ብሎ ተራራው አናት ላይ በከፍታ ተገማሽሮ ይገኛል።
ይኽ መቅደስ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በርቀት እና በጊዜ እጥረት ምክንያት መሔድ ለማይችሉ ኦርቶዶክሳውያን የጻድቁን በረከት እዚሁ አዲስአበባ እንዲያገኙ ታስቦ እየተገነባ ያለ ቤተክርስቲያን ነው።
ጸበሉ ፈዋሸ ነው። የሰንበት ት/ቤቱ አገልግሎት ልዩ ነው። የመቅደሱ አገልግሎት ሰማያዊ ነው። አብነት ት/ቤቱም በመስፋፋት ላይ ነው።
ሰኔ 13 እና 14ም ልዩ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ተዘጋጅቷል። በሥር በተቀመጡት ስልኮች እየደወላችሁ ከጎናችን ቁሙ።
ለበለጠ መረጃ
0911145824
0911232741
0911418810
ደብሩን ለማገዝ እነዚህን አካውንቶች ተጠቀሙ
1000392187476 ንግድ
0096127311701 አሐዱ
2 months ago
ይቅርታ እንጠይቃለን
መልእክት ከሲ ኤም ሲ አቡነ ተክለሃይማኖት የአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ወዳጆች እንኳን ደስ አላችሁ
አዲስአበባ ላይ በግዝፈቱ የመጀሪያው በትክል ሁለተኛው በአባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ስም ቤተክርስቲያን እየታነፀ ነው። የት ነው ከላችሁ ከፀሐይ ሪል እስቴት ከፍ ብሎ ተራራው አናት ላይ በከፍታ ተገማሽሮ ይገኛል።
ይኽ መቅደስ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በርቀት እና በጊዜ እጥረት ምክንያት መሔድ ለማይችሉ ኦርቶዶክሳውያን የጻድቁን በረከት እዚሁ አዲስአበባ እንዲያገኙ ታስቦ እየተገነባ ያለ ቤተክርስቲያን ነው።
ጸበሉ ፈዋሸ ነው። የሰንበት ት/ቤቱ አገልግሎት ልዩ ነው። የመቅደሱ አገልግሎት ሰማያዊ ነው። አብነት ት/ቤቱም በመስፋፋት ላይ ነው።
ሰኔ 13 እና 14ም ልዩ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ተዘጋጅቷል። በሥር በተቀመጡት ስልኮች እየደወላችሁ ከጎናችን ቁሙ።
ለበለጠ መረጃ
0911145824
0911232741
0911418810
ደብሩን ለማገዝ እነዚህን አካውንቶች ተጠቀሙ
1000392187476 ንግድ
0096127311701 አሐዱ
2 months ago
በስሉጥ ከተማ፤ ስሉጥ አገልግሎት - አዲስ መሶብ!
*************
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ፣ በከተማችን ከታየው አስደማሚ የከተሜነት ትራንስፎርሜሽን ጎን ለጎን የህበረተሰብ ተጠቃሚነትን ማዕከል ያደረጉ ዘመን ተሸጋሪ ሰው ተኮር ስራዎች ተሰርቷል፤ እየተሰሩም ይገኛሉ፡፡ ከነዚህ ውስጥ የህዝባችን የዘመናት ጥያቄ የነበረውን የአገልግሎት አሰጣጥ ጉድለት ስር-ነቀል የሆነ ለውጥ ለማምጣትም መጠነ ሰፊ የሆነ የመሰረተ-ልማት እና የሰው ሃይል ልማት እየተሰራ ይግኛል፡፡
ዕድገቷን እና ስሉጥ ከተማነቷን (Smart-city) የሚመጥን አገልግሎት ለማቅረብ ቴክኖሎጂን ግብር ላይ የማዋል ሂደት አጠናክራ ይዛለች፡፡ ይኸውም የመሶብ አንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት ቀዳሚው ተጠቃሽ ነው፡፡
አዲስ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት፣ በከተማችን ሁሉም ክፍለከተሞ ተደራሽ በማድረግ የህብረተሰቡን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን ቀን ከሌሊት እየተሰራ ይገኛል፤ የላቀ ውጤትም ተመዝግቦበታል፡፡
እስከአሁን በማዕከል እና በዘጠኝ ክፍለ-ከተሞች እንዲሁም፣ በተንቀሳቃሽ አውቶብስ የተደራጀ፣ ጥብቅ ክትትልና ድጋፍ የሚደረግባቸው፣ የበቁ የሰው ሃይል የተማላላቸው ማዕከሎች አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፡፡
በቴክኖሎጂ በታገዘ በተደረገ ዳሰሳ እንደሚያሳየው ተገልጋዩ ከ99 በመቶ በላይ እርካታ ያመላክታል፡፡ ቀሪ ሁለት ክፍለ-ከተሞችም ግንባታቸው ተጠናቆ በጥቂት ቀናት አገልግሎት ይጀምራሉ፡፡
የአገልግሎት አሰጣጥ ጉድለትን ታሪክ ለማድረግ በቁርጠኝነት ተግብረን፣ የህብተሰባችንን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማላቅ አበክረን እንሰራለን!
Ethiopian Broadcasting Corporation #smartcity #አዲስአበባ
*************
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ፣ በከተማችን ከታየው አስደማሚ የከተሜነት ትራንስፎርሜሽን ጎን ለጎን የህበረተሰብ ተጠቃሚነትን ማዕከል ያደረጉ ዘመን ተሸጋሪ ሰው ተኮር ስራዎች ተሰርቷል፤ እየተሰሩም ይገኛሉ፡፡ ከነዚህ ውስጥ የህዝባችን የዘመናት ጥያቄ የነበረውን የአገልግሎት አሰጣጥ ጉድለት ስር-ነቀል የሆነ ለውጥ ለማምጣትም መጠነ ሰፊ የሆነ የመሰረተ-ልማት እና የሰው ሃይል ልማት እየተሰራ ይግኛል፡፡
ዕድገቷን እና ስሉጥ ከተማነቷን (Smart-city) የሚመጥን አገልግሎት ለማቅረብ ቴክኖሎጂን ግብር ላይ የማዋል ሂደት አጠናክራ ይዛለች፡፡ ይኸውም የመሶብ አንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት ቀዳሚው ተጠቃሽ ነው፡፡
አዲስ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት፣ በከተማችን ሁሉም ክፍለከተሞ ተደራሽ በማድረግ የህብረተሰቡን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን ቀን ከሌሊት እየተሰራ ይገኛል፤ የላቀ ውጤትም ተመዝግቦበታል፡፡
እስከአሁን በማዕከል እና በዘጠኝ ክፍለ-ከተሞች እንዲሁም፣ በተንቀሳቃሽ አውቶብስ የተደራጀ፣ ጥብቅ ክትትልና ድጋፍ የሚደረግባቸው፣ የበቁ የሰው ሃይል የተማላላቸው ማዕከሎች አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፡፡
በቴክኖሎጂ በታገዘ በተደረገ ዳሰሳ እንደሚያሳየው ተገልጋዩ ከ99 በመቶ በላይ እርካታ ያመላክታል፡፡ ቀሪ ሁለት ክፍለ-ከተሞችም ግንባታቸው ተጠናቆ በጥቂት ቀናት አገልግሎት ይጀምራሉ፡፡
የአገልግሎት አሰጣጥ ጉድለትን ታሪክ ለማድረግ በቁርጠኝነት ተግብረን፣ የህብተሰባችንን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማላቅ አበክረን እንሰራለን!
Ethiopian Broadcasting Corporation #smartcity #አዲስአበባ
2 months ago
በኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ላይ ያተኮረ መጽሐፍ ተመረቀ።
በአይናለም አዱኛ (ዶ/ር) የተጻፈውና በኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ላይ ትኩረቱን ያደረገው "Walking Between Worlds: Letter to the Next Generation of the Ethiopian Diaspora" የተሰኘ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል።
በትናንትናው ዕለት በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ ሲመረቅም የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍጹም አረጋ፣የአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ዶር ሳሙኤል ክፍሌን ጨምሮ ምሑራን ዲያስፖራዎችና በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ስለኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማህበረሰብ በምሁራንና በተሳታፊዎች ሰፊ ውይይት ተካሂዷል።
በአሜሪካ ሀገር ካሊፎርንያ ግዛት ኑሯቸውን ያደረጉት ዓይናለም አዱኛ(ዶ/ር) ከ38 ዓመታት በላይ ኖረዋል።
መጽሐፉ በውጭ የውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ልጆቻቸው ስለሀገራቸው እንዲያውቁ እና የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ የሚያደርግ ነው ብለዋል።
በውጭ ሀገር የነበራቸውን የረጅም ጊዜ ልምድና ገጠመኝ በመነሳት እንደጻፉትና ለሌሎች ዲያስፖራ ኢትዮጵያውያን አስተማሪ ታሪኮችን የያዘ ስለመሆኑ ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍጹም አረጋ በዚህ ወቅት እንዳሉትም በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ሀገራት እንደሚኖሩ ገልጸው በሀገራቸው ሁለንተናዊ ጉዳዮች ላይ በንቃት እየተሳተፉ ይገኛል።
ዶር ዓይናለም አዱኛ በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምሳሌ የሚሆን ተግባር መስራታቸውን በመግለጽ ይህ በጎ ተግባር መቀጠል አለብ ብለዋል።
መጽሐፉ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ለንባብ የበቃ ሲሆን 480 ገጽ ያለው ነው።
በአይናለም አዱኛ (ዶ/ር) የተጻፈውና በኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ላይ ትኩረቱን ያደረገው "Walking Between Worlds: Letter to the Next Generation of the Ethiopian Diaspora" የተሰኘ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል።
በትናንትናው ዕለት በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ ሲመረቅም የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍጹም አረጋ፣የአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ዶር ሳሙኤል ክፍሌን ጨምሮ ምሑራን ዲያስፖራዎችና በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ስለኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማህበረሰብ በምሁራንና በተሳታፊዎች ሰፊ ውይይት ተካሂዷል።
በአሜሪካ ሀገር ካሊፎርንያ ግዛት ኑሯቸውን ያደረጉት ዓይናለም አዱኛ(ዶ/ር) ከ38 ዓመታት በላይ ኖረዋል።
መጽሐፉ በውጭ የውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ልጆቻቸው ስለሀገራቸው እንዲያውቁ እና የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ የሚያደርግ ነው ብለዋል።
በውጭ ሀገር የነበራቸውን የረጅም ጊዜ ልምድና ገጠመኝ በመነሳት እንደጻፉትና ለሌሎች ዲያስፖራ ኢትዮጵያውያን አስተማሪ ታሪኮችን የያዘ ስለመሆኑ ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍጹም አረጋ በዚህ ወቅት እንዳሉትም በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ሀገራት እንደሚኖሩ ገልጸው በሀገራቸው ሁለንተናዊ ጉዳዮች ላይ በንቃት እየተሳተፉ ይገኛል።
ዶር ዓይናለም አዱኛ በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምሳሌ የሚሆን ተግባር መስራታቸውን በመግለጽ ይህ በጎ ተግባር መቀጠል አለብ ብለዋል።
መጽሐፉ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ለንባብ የበቃ ሲሆን 480 ገጽ ያለው ነው።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 18ኛው የመጽሐፍት ዓውደ ርዕይ ተጀመረ
*******************
ትልቅ የዕውቀት እና የባህል መድረክ የሆነው 18ኛው የመጽሐፍት ዓውደ ርዕይ ከሰኔ 1 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በድምቀት ይካሄዳል።
ዩኒቨርስቲው 10 ዓመታትን በተሻገሩት ጊዜያት ለንባብና ለመፃህፍት ትልቅ ትኩረት በመስጠት እየሰራ መሆኑን የተናገሩት የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ዩኒቨርስቲው የአውደርዕዩን ቀጣይነት ማስጠበቅና ለውጡ የፈጠረውን እድል ተጠቅሞ ይበልጥ ተደራሽ እንዲሆን ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል።
በአውደ ርዕዩ ከ45 በላይ መጽሐፍት አከፋፋዮች፣ አሳታሚዎችና የመጽሐፍት መደብሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
በሁሉም የዕውቀት ዘርፎች ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው መጽሐፍት ለጎብኚዎች እንደቀረቡም ተጠቁሟል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕረስ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ዶ/ር ደርብ አዶ አውደ ርዕዩ ከዘመኑ ጋር እያደገ በስፋትም በተሳታፊዎች ቁጥርም መሻሻሉን ተናግረዋል።
ያነጋገርናቸው መፃህፍት ሻጮችም በአውደርዕዩ ከ20 እስከ 50 በመቶ ቅናሽ በሚሆን ዋጋ መፅሀፍቶችን እየሸጡ እንደሆነ ገልፀውልናል።
የአዳዲስ መጽሐፍት ምረቃ ሥነ ሥርዓቶች፣ ታዋቂና አንጋፋ ደራሲያን ተሞክሯቸውን ለወጣቱ ትውልድ የሚያካፍሉባቸው የውይይት መድረኮች እንዲሁም የሕፃናት የንባብ ማበረታቻ ልዩ ዝግጅቶችም ዓውደርዕዩ በሚቀጥልባቸው ቀናት የሚጠበቁ መርሃግብሮች ናቸው።
በዳዊት ጣሰው
Ethiopian Broadcasting Corporation #አዲስአበባዩኒቨርስቲ #መጽሐፍት #ኢትዮጵያ
*******************
ትልቅ የዕውቀት እና የባህል መድረክ የሆነው 18ኛው የመጽሐፍት ዓውደ ርዕይ ከሰኔ 1 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በድምቀት ይካሄዳል።
ዩኒቨርስቲው 10 ዓመታትን በተሻገሩት ጊዜያት ለንባብና ለመፃህፍት ትልቅ ትኩረት በመስጠት እየሰራ መሆኑን የተናገሩት የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ዩኒቨርስቲው የአውደርዕዩን ቀጣይነት ማስጠበቅና ለውጡ የፈጠረውን እድል ተጠቅሞ ይበልጥ ተደራሽ እንዲሆን ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል።
በአውደ ርዕዩ ከ45 በላይ መጽሐፍት አከፋፋዮች፣ አሳታሚዎችና የመጽሐፍት መደብሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
በሁሉም የዕውቀት ዘርፎች ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው መጽሐፍት ለጎብኚዎች እንደቀረቡም ተጠቁሟል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕረስ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ዶ/ር ደርብ አዶ አውደ ርዕዩ ከዘመኑ ጋር እያደገ በስፋትም በተሳታፊዎች ቁጥርም መሻሻሉን ተናግረዋል።
ያነጋገርናቸው መፃህፍት ሻጮችም በአውደርዕዩ ከ20 እስከ 50 በመቶ ቅናሽ በሚሆን ዋጋ መፅሀፍቶችን እየሸጡ እንደሆነ ገልፀውልናል።
የአዳዲስ መጽሐፍት ምረቃ ሥነ ሥርዓቶች፣ ታዋቂና አንጋፋ ደራሲያን ተሞክሯቸውን ለወጣቱ ትውልድ የሚያካፍሉባቸው የውይይት መድረኮች እንዲሁም የሕፃናት የንባብ ማበረታቻ ልዩ ዝግጅቶችም ዓውደርዕዩ በሚቀጥልባቸው ቀናት የሚጠበቁ መርሃግብሮች ናቸው።
በዳዊት ጣሰው
Ethiopian Broadcasting Corporation #አዲስአበባዩኒቨርስቲ #መጽሐፍት #ኢትዮጵያ
2 months ago
"ደከመኝ!?"
የእማማ ገሎ የፅናት ጉዞ ...
#ethiopia | እጅን ለሰው ከመዘርጋት ይልቅ በጥረታቸው መኖርን የመረጡት የእኚህ እናት ታሪክ ለብዙዎች ትልቅ አስተምህሮት የሚሰጥ ነው።
መለመን በሰፋበት በዚህ ዘመን እሳቸው ግን ክብራቸውን አስጠብቀው በጥቂት ሎሚዎች ንግድ ራሳቸውን ለማስተዳደር ፀሐይን ተቋቁመው ይገኛሉ።
አራት ፍሬ ሎሚዎችን ብቻ ይዘው ወደ ገበያ የወጡት እኚህ እናት አንዱን ፍሬ በአስር ብር በመሸጥ በአጠቃላይ አርባ ብር ለማግኘት ነበር የደከሙት።
በአሁኑ ወቅት ይህ ገንዘብ ለአንድ ዳቦ ግዢ እንኳን የማይበቃ ቢሆንም፣ የእሳቸው ምርጫ ግን የሰው ፊት ከማየት ይልቅ በላባቸው መኖር ሆኗል።
እናትህ / እናትሽ
እርዳታን ከመጠባበቅ ይልቅ የራሳቸውን ጥረት እንደ ምክንያት በመጠቀም በክብር ማደርን መርጠዋል።
እናቴ!
እማማ ገሎ ወይም ገሎ ከበሺ ይባላሉ። በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከሃያ ዓመታት በላይ የኖሩ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የሚግባቡት በጉራጊኛ ቋንቋ ነው። ይህንን ያህል እድሜ ቢያስቆጥሩም ዛሬም ድረስ በላስቲክ በተሰራ መጠለያ ውስጥ ህይወታቸውን በጉሊት ንግድ እየደገፉ ይኖራሉ።
በዕለቱ አራት ፍሬ ሎሚዎችን ይዘው የወጡት እሷ ተሸጣላቸው ለልጆቻቸውና ለልጅ ልጆቻቸው እንጀራ ገዝተው ለመግባት ነበር። በዚህ እድሜ ድጋፍ እንጂ ድካም ባልተገባቸው ነበር።
እናትህ / እናትሽ
ለወጣቱ ትውልድ የሥራ ፍቅርንና የፅናትን ትልቅ ትምህርት የሚያስተምሩ ቢሆንም፣ በአሁኑ ሰዓት አቅማቸው የደከመ በመሆኑ ሰብአዊ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል።
በመሆኑም እናቴን
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
በሂሳብ ቁጥር
1000769117125
በስማቸው (Gelo Kebeshi) በተከፈተው አካውንት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
በተጨማሪም ለክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር በኩል ለእኚህ አረጋዊ እናት ተገቢው መጠለያ እንዲሰጣቸው ጥሪ ቀርቧል።
#ሰብአዊነት #አረጋውያን #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
የእማማ ገሎ የፅናት ጉዞ ...
#ethiopia | እጅን ለሰው ከመዘርጋት ይልቅ በጥረታቸው መኖርን የመረጡት የእኚህ እናት ታሪክ ለብዙዎች ትልቅ አስተምህሮት የሚሰጥ ነው።
መለመን በሰፋበት በዚህ ዘመን እሳቸው ግን ክብራቸውን አስጠብቀው በጥቂት ሎሚዎች ንግድ ራሳቸውን ለማስተዳደር ፀሐይን ተቋቁመው ይገኛሉ።
አራት ፍሬ ሎሚዎችን ብቻ ይዘው ወደ ገበያ የወጡት እኚህ እናት አንዱን ፍሬ በአስር ብር በመሸጥ በአጠቃላይ አርባ ብር ለማግኘት ነበር የደከሙት።
በአሁኑ ወቅት ይህ ገንዘብ ለአንድ ዳቦ ግዢ እንኳን የማይበቃ ቢሆንም፣ የእሳቸው ምርጫ ግን የሰው ፊት ከማየት ይልቅ በላባቸው መኖር ሆኗል።
እናትህ / እናትሽ
እርዳታን ከመጠባበቅ ይልቅ የራሳቸውን ጥረት እንደ ምክንያት በመጠቀም በክብር ማደርን መርጠዋል።
እናቴ!
እማማ ገሎ ወይም ገሎ ከበሺ ይባላሉ። በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከሃያ ዓመታት በላይ የኖሩ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የሚግባቡት በጉራጊኛ ቋንቋ ነው። ይህንን ያህል እድሜ ቢያስቆጥሩም ዛሬም ድረስ በላስቲክ በተሰራ መጠለያ ውስጥ ህይወታቸውን በጉሊት ንግድ እየደገፉ ይኖራሉ።
በዕለቱ አራት ፍሬ ሎሚዎችን ይዘው የወጡት እሷ ተሸጣላቸው ለልጆቻቸውና ለልጅ ልጆቻቸው እንጀራ ገዝተው ለመግባት ነበር። በዚህ እድሜ ድጋፍ እንጂ ድካም ባልተገባቸው ነበር።
እናትህ / እናትሽ
ለወጣቱ ትውልድ የሥራ ፍቅርንና የፅናትን ትልቅ ትምህርት የሚያስተምሩ ቢሆንም፣ በአሁኑ ሰዓት አቅማቸው የደከመ በመሆኑ ሰብአዊ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል።
በመሆኑም እናቴን
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
በሂሳብ ቁጥር
1000769117125
በስማቸው (Gelo Kebeshi) በተከፈተው አካውንት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
በተጨማሪም ለክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር በኩል ለእኚህ አረጋዊ እናት ተገቢው መጠለያ እንዲሰጣቸው ጥሪ ቀርቧል።
#ሰብአዊነት #አረጋውያን #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
በአዲስ አበባ የፈጣን አውቶቢስ ትራንስፖርት ኮሪደር ግንባታ በጥሩ ፍጥነት ላይ እንደሚገኝ ተነገረ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ከጎፋ ማዞሪያ ተነስቶ በሜክሲኮ በኩል እስከ ፒያሳ የሚዘልቀው የፈጣን አውቶቢስ መስመር (BRT B2) ኮሪደር የልማት ፕሮጀክት ግንባታ በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑ ታውቋል።
በፈረንሳይ የልማት ድርጅት እና በከተማዋ አስተዳደር በጋራ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነውን የዚሁ የመጀመሪያ ምዕራፍ የሙከራ ፕሮጀክት ግንባታ የቻይናው ኮሚኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ እያካሄደው ሲሆን፣ ሲስተራ የተባለው ተቋም ከኮር አማካሪ ድርጅት ጋር በመሆን የማማከርና የቁጥጥር ስራውን እያከናወኑት ይገኛሉ።
በአሁኑ ሰዓት ከቡልጋሪያ ማዞሪያ እስከ ገነት ሆቴል ባለው ወደ አንድ ኪሎ ሜትር ገደማ በሚጠጋው መንገድ ላይ የአፈር ቆረጣ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ዝርጋታ፣ የከልቨርት ቦክስ ግንባታና የሙሌት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ከአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ይህ ስምንት ነጥብ ሁለት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የመጀመሪያ ምዕራፍ ፕሮጀክት በተጠናከረ ሁኔታ እየቀጠለ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ከጎፋ እስከ ጀሞ መብራት የሚዘልቀውን ሁለተኛውን ምዕራፍ ግንባታ ለመጀመር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ቀደም ሲል ከጀሞ ሚካኤል ትራፊክ መብራት እስከ ጀሞ ሶስት አደባባይ ያለው መስመር በአስፋልት ንጣፍ ተጠናቆ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ይህ አዲሱ የፈጣን አውቶቢስ ኮሪደር ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የህዝብ ትራንስፖርት ችግር በከፍተኛ ደረጃ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
#አዲስአበባ #ትራንስፖርት #የመንገድግንባታ #brt #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ከጎፋ ማዞሪያ ተነስቶ በሜክሲኮ በኩል እስከ ፒያሳ የሚዘልቀው የፈጣን አውቶቢስ መስመር (BRT B2) ኮሪደር የልማት ፕሮጀክት ግንባታ በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑ ታውቋል።
በፈረንሳይ የልማት ድርጅት እና በከተማዋ አስተዳደር በጋራ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነውን የዚሁ የመጀመሪያ ምዕራፍ የሙከራ ፕሮጀክት ግንባታ የቻይናው ኮሚኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ እያካሄደው ሲሆን፣ ሲስተራ የተባለው ተቋም ከኮር አማካሪ ድርጅት ጋር በመሆን የማማከርና የቁጥጥር ስራውን እያከናወኑት ይገኛሉ።
በአሁኑ ሰዓት ከቡልጋሪያ ማዞሪያ እስከ ገነት ሆቴል ባለው ወደ አንድ ኪሎ ሜትር ገደማ በሚጠጋው መንገድ ላይ የአፈር ቆረጣ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ዝርጋታ፣ የከልቨርት ቦክስ ግንባታና የሙሌት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ከአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ይህ ስምንት ነጥብ ሁለት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የመጀመሪያ ምዕራፍ ፕሮጀክት በተጠናከረ ሁኔታ እየቀጠለ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ከጎፋ እስከ ጀሞ መብራት የሚዘልቀውን ሁለተኛውን ምዕራፍ ግንባታ ለመጀመር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ቀደም ሲል ከጀሞ ሚካኤል ትራፊክ መብራት እስከ ጀሞ ሶስት አደባባይ ያለው መስመር በአስፋልት ንጣፍ ተጠናቆ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ይህ አዲሱ የፈጣን አውቶቢስ ኮሪደር ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የህዝብ ትራንስፖርት ችግር በከፍተኛ ደረጃ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
#አዲስአበባ #ትራንስፖርት #የመንገድግንባታ #brt #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የቀድሞው የአዲስ አበባ ከንቲባ አምባሳደር ዓሊ አብዶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
#ethiopia | ቀደም ሲል የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በመሆን ያገለገሉት አምባሳደር ዓሊ አብዶ ባጋጠማቸው የጤና እክል ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት በሕይወት መለየታቸው ተሰምቷል።
የአምባሳደር ዓሊ አብዶ የቀብር ሥነ ሥርዓት የቤተሰቦቻቸው፣ የቅርብ ወዳጆቻቸውና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት ከጁምዓ ሶላት በኋላ በዳለቲ ሙስሊሞች መቃብር ሥፍራ ይፈጸማል።
በአርሲ ዴረ ከተማ ከአባታቸው ከአቶ ዓሊ ሱለይማንና ከእናታቸው ከወይዘሮ አፀደ ወልደማሪያም የተወለዱት አምባሳደር ዓሊ፣ ባለትዳርና የሦስት ሴቶች እንዲሁም የአንድ ወንድ ልጅ አባት ነበሩ።
ከ1990 እስከ 1995 ዓ.ም ባሉት ዓመታት መዲናዋን የመሩት አምባሳደር ዓሊ አብዶ፣ 27ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በመሆን ማገልገላቸው ይታወሳል። በሥራ ዘመናቸውም አገራቸውንና ሕዝባቸውን በቅንነት፣ በታማኝነትና በትጋት ማገልገላቸው ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ለአምባሳደር ዓሊ አብዶ ጀነተል ፊርደውስን፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለመላው ሕዝብ ደግሞ መጽናናትን ተመኝቷል።
#አምባሳደርዓሊአብዶ #አዲስአበባ #የቀብርሥነሥርዓት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ቀደም ሲል የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በመሆን ያገለገሉት አምባሳደር ዓሊ አብዶ ባጋጠማቸው የጤና እክል ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት በሕይወት መለየታቸው ተሰምቷል።
የአምባሳደር ዓሊ አብዶ የቀብር ሥነ ሥርዓት የቤተሰቦቻቸው፣ የቅርብ ወዳጆቻቸውና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት ከጁምዓ ሶላት በኋላ በዳለቲ ሙስሊሞች መቃብር ሥፍራ ይፈጸማል።
በአርሲ ዴረ ከተማ ከአባታቸው ከአቶ ዓሊ ሱለይማንና ከእናታቸው ከወይዘሮ አፀደ ወልደማሪያም የተወለዱት አምባሳደር ዓሊ፣ ባለትዳርና የሦስት ሴቶች እንዲሁም የአንድ ወንድ ልጅ አባት ነበሩ።
ከ1990 እስከ 1995 ዓ.ም ባሉት ዓመታት መዲናዋን የመሩት አምባሳደር ዓሊ አብዶ፣ 27ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በመሆን ማገልገላቸው ይታወሳል። በሥራ ዘመናቸውም አገራቸውንና ሕዝባቸውን በቅንነት፣ በታማኝነትና በትጋት ማገልገላቸው ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ለአምባሳደር ዓሊ አብዶ ጀነተል ፊርደውስን፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለመላው ሕዝብ ደግሞ መጽናናትን ተመኝቷል።
#አምባሳደርዓሊአብዶ #አዲስአበባ #የቀብርሥነሥርዓት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የመደመር አንቀጽ
“መገንባት የምንፈልጋቸው የአዲሱ ዘመን ከተሞች እይታዎቻችን የማዕዘን ድንጋይ ያደረጉ መሆን አለባቸው።
በመጪዎቹ ከተሞች የሕዝብ ሥፍራዎችን ነዋሪዎች በባለቤትነት ስሜት ሊጠቀሙባቸው ይገባል።
እነዚህ የሕዝብ ሥፍራዎች ተደራሽነትና የማኅበረሰብ መስተጋብርን በሚያበረታታ መልኩ የሚገነቡ ናቸው።
የመኖሪያ፣ የንግድ፣ የአረንጓዴ ሥፍራና የመዝናኛ ሥፍራዎችን በጥምር የያዙ ሊሆኑ ይገባል።
ማኅበራዊ ትሥሥርን የሚያበረታቱ ሠፈሮች እንዲፈጠሩ መደረግ አለበት።"
የመደመር መንግስት
ገጽ 234
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebc #medemr #ethiopia #አዲስአበባ #ከተማ
“መገንባት የምንፈልጋቸው የአዲሱ ዘመን ከተሞች እይታዎቻችን የማዕዘን ድንጋይ ያደረጉ መሆን አለባቸው።
በመጪዎቹ ከተሞች የሕዝብ ሥፍራዎችን ነዋሪዎች በባለቤትነት ስሜት ሊጠቀሙባቸው ይገባል።
እነዚህ የሕዝብ ሥፍራዎች ተደራሽነትና የማኅበረሰብ መስተጋብርን በሚያበረታታ መልኩ የሚገነቡ ናቸው።
የመኖሪያ፣ የንግድ፣ የአረንጓዴ ሥፍራና የመዝናኛ ሥፍራዎችን በጥምር የያዙ ሊሆኑ ይገባል።
ማኅበራዊ ትሥሥርን የሚያበረታቱ ሠፈሮች እንዲፈጠሩ መደረግ አለበት።"
የመደመር መንግስት
ገጽ 234
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebc #medemr #ethiopia #አዲስአበባ #ከተማ
2 months ago
በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ተከስቶ በነበረው የትራፊክ አደጋ ምክንያት ተዘግቶ የቆየው መንገድ በድጋሚ ተከፈተ
#ethiopia | በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ የታክሲ መቆሚያ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ለሰዓታት ተቋርጦ የነበረው የመንገድ ትራፊክ እንቅስቃሴ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ወደ መደበኛ አገልግሎቱ መመለሱ ታውቋል።
አደጋው የተከሰተው ከቀኑ 10 ሰዓት ከ30 ገደማ ሲሆን፣ ቅጥቅጥ ተብሎ የሚጠራው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ በሚያሽከረክርበት ወቅት ከላይኛው ተርሚናል ወደ ታችኛው ተርሚናል ወድቆ ተንጠልጥሎ በመገኘቱ መንገዱ እንዲዘጋ ሆኖ ነበር።
በዚህ አደጋ ሳቢያ በሁለት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን ተጎጂዎቹም በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻሁነኝ ሙሉጌታ ለሚዲያ እንደተናገሩት፣ የእሳትና አደጋ ስጋት አመራር ባለሙያዎች ተሽከርካሪውን ከቦታው ለማንሳትና ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል ሲያደርጉ ቆይተዋል።
በወቅቱም ከቀበና ተነስተው ወደ ኮተቤ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን በኩል ያለውን አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ተደርጎ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ግን መንገዱ ሙሉ በሙሉ ክፍት ተደርጎ የትራፊክ ፖሊሶች እንቅስቃሴውን እያሳለጡት ይገኛል።
#የአዲስአበባፖሊስ #የትራፊክአደጋ #መገናኛ #የየካክፍለከተማ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ የታክሲ መቆሚያ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ለሰዓታት ተቋርጦ የነበረው የመንገድ ትራፊክ እንቅስቃሴ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ወደ መደበኛ አገልግሎቱ መመለሱ ታውቋል።
አደጋው የተከሰተው ከቀኑ 10 ሰዓት ከ30 ገደማ ሲሆን፣ ቅጥቅጥ ተብሎ የሚጠራው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ በሚያሽከረክርበት ወቅት ከላይኛው ተርሚናል ወደ ታችኛው ተርሚናል ወድቆ ተንጠልጥሎ በመገኘቱ መንገዱ እንዲዘጋ ሆኖ ነበር።
በዚህ አደጋ ሳቢያ በሁለት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን ተጎጂዎቹም በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻሁነኝ ሙሉጌታ ለሚዲያ እንደተናገሩት፣ የእሳትና አደጋ ስጋት አመራር ባለሙያዎች ተሽከርካሪውን ከቦታው ለማንሳትና ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል ሲያደርጉ ቆይተዋል።
በወቅቱም ከቀበና ተነስተው ወደ ኮተቤ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን በኩል ያለውን አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ተደርጎ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ግን መንገዱ ሙሉ በሙሉ ክፍት ተደርጎ የትራፊክ ፖሊሶች እንቅስቃሴውን እያሳለጡት ይገኛል።
#የአዲስአበባፖሊስ #የትራፊክአደጋ #መገናኛ #የየካክፍለከተማ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የቻይናው ኩባንያ የአዲስአበባ አውቶቡሶችን ወደ ተፈጥሮ ጋዝ ተሽከርካሪዎች የመቀየር ሥራ ጀመረ
ኢትዮጵያ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን ከናፍጣ ወደ ተፈጥሮ ጋዝ ለመቀየር የሚያስችል መጠነ ሰፊ ፕሮግራም የጀመረች ሲሆን፥ በቻይናው ኩባንያ የመጀመሪያው ማሻሻያ የተደረገለት አውቶቡስ በአዲስ አበባ የጎዳና ላይ ፍተሻውን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ቻይና ዴይሊ ዘግቧል።
በቻይናው ጂሲኤል አፍሪካ ኢንዱስትሪያል ግሩፕ የሚመራው ይህ መርሃ ግብር፥ ኢትዮጵያ ከውጭ በሚገባ ነዳጅ ላይ ያላትን ጥገኝነት ለመቀነስ እና ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ የሆነ የሕዝብ ትራንስፖርትን ለማስፋፋት የምታደርገው ሰፊ ጥረት አካል ነው ተብሏል።
ቻይና ዴይሊ እንደዘገበው፤ ፕሮጀክቱ፤ በአዲስ አበባ አገልግሎት የሚሰጡ ከ2,000 በላይ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን በስምንት ወራት ውስጥ ለመቀየር ያለመ ነው።
በተጨማሪም የመንግሥት ንብረት የሆኑ የመርሴዲስ ቤንዝ አውቶቡሶችን ለመቀየር ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
Seledadotio
Seledadotio
ኢትዮጵያ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን ከናፍጣ ወደ ተፈጥሮ ጋዝ ለመቀየር የሚያስችል መጠነ ሰፊ ፕሮግራም የጀመረች ሲሆን፥ በቻይናው ኩባንያ የመጀመሪያው ማሻሻያ የተደረገለት አውቶቡስ በአዲስ አበባ የጎዳና ላይ ፍተሻውን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ቻይና ዴይሊ ዘግቧል።
በቻይናው ጂሲኤል አፍሪካ ኢንዱስትሪያል ግሩፕ የሚመራው ይህ መርሃ ግብር፥ ኢትዮጵያ ከውጭ በሚገባ ነዳጅ ላይ ያላትን ጥገኝነት ለመቀነስ እና ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ የሆነ የሕዝብ ትራንስፖርትን ለማስፋፋት የምታደርገው ሰፊ ጥረት አካል ነው ተብሏል።
ቻይና ዴይሊ እንደዘገበው፤ ፕሮጀክቱ፤ በአዲስ አበባ አገልግሎት የሚሰጡ ከ2,000 በላይ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን በስምንት ወራት ውስጥ ለመቀየር ያለመ ነው።
በተጨማሪም የመንግሥት ንብረት የሆኑ የመርሴዲስ ቤንዝ አውቶቡሶችን ለመቀየር ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ኢትዮጵያውያን መርጠዋል፤ ኢትዮጵያ አሸንፋለች! - የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
***********************
ኢትዮጵያ ከዜጎቿ የፈለገችውን ኹሉ በፈለገችው ጊዜና ኹኔታ የምታገኝ ሀገር ናት። ለሀገራቸው የተጠየቁትን ሁሉ ለመስጠት ወደኋላ የማይሉ ዜጎች ስላሏት በእጅጉ ኮርታለች። ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ ግድብ፣ ከወገን ለወገን መረዳዳት እስከ አረንጓዴ ዐሻራ የዜጎቿን ተሳትፎ ጠይቃ፣ ከመሻቷ በላይ ተሳትክቶላታል። ዛሬ የተደገመውም ይኸው ነው።
ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲን ማንበር፣ በግልጽና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ መንግሥትን መምረጥ፣ ሕገ መንግሥታዊነትን ፅኑ መሠረት ማስያዝ ትሻለች። ለዚህ ደግሞ 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ እንደ ትልቅ አጋጣሚ መጠቀም አስፈልጓት ነበር።
በምላሹም ከ54 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበው የዛሬዋን ቀን ሲጠባበቁ ቆይተዋል። እነሆ የእናት ሀገር ጥሪን በመቀበል ዜጎች በነቂስ ወጥተው ሲመርጡ ውለዋል፤ ሌሊቱንም አጋምሰዋል። በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ ዜጎች ለረዥም ሰዓታት ተሰልፈው ድምፅ የሰጡበት ልዩ ምርጫም ነው።
ምርጫው እንዳይካሄድ ባዳ እና ባንዳ ተቀናጅተው ያልቆፈሩት ጉድጓድ፣ ያልደረደሩት እንቅፋት አልነበረም። ነገር ግን ኢትዮጵያ ለጠራችው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የማይቻል ነገር አልነበረምና በስኬት ተጠናቅቋል። ኢትዮጵያውን በሰላማዊ መንገድ መርጠው ኢትዮጵያ አሸንፋለች።
የኢትዮጵያን የዴሞክራሲያዊ ምርጫ ጥሪ ተቀብሎ ከንጋት እስከ ምሽት በመምረጥ ምላሽ ለሰጠው ሕዝብ፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዐቱ እንዲጸና እና ዜጎች በሰላም እንዲመርጡ ምቹ ዓውድ ለፈጠሩ የፀጥታ አካላት፣ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ በየደቂቃው ሲያደርሱ ለነበሩ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንዲሁም የምርጫውን ሂደት ለመሩ፣ ላስተባበሩ እና ለታዘቡ ሁሉ ኢትዮጵያ ታመሰግናለች።
የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ግንቦት 25 2018፣ አዲስአበባ፣ ኢትዮጵያ
#ebc #ethiopia #gcs
***********************
ኢትዮጵያ ከዜጎቿ የፈለገችውን ኹሉ በፈለገችው ጊዜና ኹኔታ የምታገኝ ሀገር ናት። ለሀገራቸው የተጠየቁትን ሁሉ ለመስጠት ወደኋላ የማይሉ ዜጎች ስላሏት በእጅጉ ኮርታለች። ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ ግድብ፣ ከወገን ለወገን መረዳዳት እስከ አረንጓዴ ዐሻራ የዜጎቿን ተሳትፎ ጠይቃ፣ ከመሻቷ በላይ ተሳትክቶላታል። ዛሬ የተደገመውም ይኸው ነው።
ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲን ማንበር፣ በግልጽና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ መንግሥትን መምረጥ፣ ሕገ መንግሥታዊነትን ፅኑ መሠረት ማስያዝ ትሻለች። ለዚህ ደግሞ 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ እንደ ትልቅ አጋጣሚ መጠቀም አስፈልጓት ነበር።
በምላሹም ከ54 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበው የዛሬዋን ቀን ሲጠባበቁ ቆይተዋል። እነሆ የእናት ሀገር ጥሪን በመቀበል ዜጎች በነቂስ ወጥተው ሲመርጡ ውለዋል፤ ሌሊቱንም አጋምሰዋል። በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ ዜጎች ለረዥም ሰዓታት ተሰልፈው ድምፅ የሰጡበት ልዩ ምርጫም ነው።
ምርጫው እንዳይካሄድ ባዳ እና ባንዳ ተቀናጅተው ያልቆፈሩት ጉድጓድ፣ ያልደረደሩት እንቅፋት አልነበረም። ነገር ግን ኢትዮጵያ ለጠራችው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የማይቻል ነገር አልነበረምና በስኬት ተጠናቅቋል። ኢትዮጵያውን በሰላማዊ መንገድ መርጠው ኢትዮጵያ አሸንፋለች።
የኢትዮጵያን የዴሞክራሲያዊ ምርጫ ጥሪ ተቀብሎ ከንጋት እስከ ምሽት በመምረጥ ምላሽ ለሰጠው ሕዝብ፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዐቱ እንዲጸና እና ዜጎች በሰላም እንዲመርጡ ምቹ ዓውድ ለፈጠሩ የፀጥታ አካላት፣ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ በየደቂቃው ሲያደርሱ ለነበሩ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንዲሁም የምርጫውን ሂደት ለመሩ፣ ላስተባበሩ እና ለታዘቡ ሁሉ ኢትዮጵያ ታመሰግናለች።
የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ግንቦት 25 2018፣ አዲስአበባ፣ ኢትዮጵያ
#ebc #ethiopia #gcs
2 months ago
የየካ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በበጀት ዓመቱ ...
#ethiopia | የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የየካ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ አስር ወራት ውስጥ ፍትሐዊ የገቢ አሰባሰብ ሥርዓትን በመከተል ካቀደው ዕቅድ በላይ 105 በመቶ ማሳካት መቻሉን ገልጿል።
የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ የታክስ ጉዳዮች ዘርፍ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ መሰረት መንግስቱ እንደተናገሩት በበጀት ዓመቱ አስር ወራት ውስጥ 5 ነጥብ 45 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም የተከናወነው ተግባር ግን 5 ነጥብ 74 ቢሊየን ብር ለማሰባሰብ አስችሏል።
ይህ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ2 ነጥብ 43 ቢሊየን ብር ወይም የ74 በመቶ የገቢ ዕድገት ያሳየ መሆኑን ምክትል ሥራ አስኪያጇ አስረድተዋል።
ለዚህ ስኬታማ ውጤት መገኘት ዋናው ምክንያት የጽሕፈት ቤቱ አመራሮች ለዕቅዱ መሳካት ያሳዩት ቁርጠኝነት መሆኑንና ሠራተኞችን በአንድ ዓላማ ሥር በማስተባበር ሌት ተቀን በቅንጅት እንዲሠሩ ማስቻላቸው እንደሆነ ተገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪም ዕለታዊ የሥራ እንቅስቃሴዎችን በቅርብ መከታተል፣ አፈጻጸሞችን መገምገምና የሚታዩ ክፍተቶችን በወቅቱ ማረም የሚያስችል የተደራጀ የክትትልና የድጋፍ ሥርዓት መዘርጋቱ ለውጤታማነቱ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ የታክስ ሕግን ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ለማስከበር ትኩረት ሰጥቶ የሠራ ሲሆን ለግብር ከፋዮች ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት በተደረገው ጥረትም አበረታች ለውጦች መመዝገባቸው ተመልክቷል።
#የአዲስአበባገቢዎች #የካክፍለከተማ #ገቢአሰባሰብ #ታክስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የየካ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ አስር ወራት ውስጥ ፍትሐዊ የገቢ አሰባሰብ ሥርዓትን በመከተል ካቀደው ዕቅድ በላይ 105 በመቶ ማሳካት መቻሉን ገልጿል።
የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ የታክስ ጉዳዮች ዘርፍ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ መሰረት መንግስቱ እንደተናገሩት በበጀት ዓመቱ አስር ወራት ውስጥ 5 ነጥብ 45 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም የተከናወነው ተግባር ግን 5 ነጥብ 74 ቢሊየን ብር ለማሰባሰብ አስችሏል።
ይህ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ2 ነጥብ 43 ቢሊየን ብር ወይም የ74 በመቶ የገቢ ዕድገት ያሳየ መሆኑን ምክትል ሥራ አስኪያጇ አስረድተዋል።
ለዚህ ስኬታማ ውጤት መገኘት ዋናው ምክንያት የጽሕፈት ቤቱ አመራሮች ለዕቅዱ መሳካት ያሳዩት ቁርጠኝነት መሆኑንና ሠራተኞችን በአንድ ዓላማ ሥር በማስተባበር ሌት ተቀን በቅንጅት እንዲሠሩ ማስቻላቸው እንደሆነ ተገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪም ዕለታዊ የሥራ እንቅስቃሴዎችን በቅርብ መከታተል፣ አፈጻጸሞችን መገምገምና የሚታዩ ክፍተቶችን በወቅቱ ማረም የሚያስችል የተደራጀ የክትትልና የድጋፍ ሥርዓት መዘርጋቱ ለውጤታማነቱ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ የታክስ ሕግን ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ለማስከበር ትኩረት ሰጥቶ የሠራ ሲሆን ለግብር ከፋዮች ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት በተደረገው ጥረትም አበረታች ለውጦች መመዝገባቸው ተመልክቷል።
#የአዲስአበባገቢዎች #የካክፍለከተማ #ገቢአሰባሰብ #ታክስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ነገ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች:-
ነገ ግንቦት 18 /09/18 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ይካሄዳል።
በመሆኑም ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ:-
-ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ዑራኤል አደባባይ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
-ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲየም ቴሌ መ/ቤት
- ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
- በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ
በነዚህ መስመሮች ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑ ተጠቅሷል።
#የአዲስአበባፖሊስ
ነገ ግንቦት 18 /09/18 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ይካሄዳል።
በመሆኑም ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ:-
-ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ዑራኤል አደባባይ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
-ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲየም ቴሌ መ/ቤት
- ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
- በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ
በነዚህ መስመሮች ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑ ተጠቅሷል።
#የአዲስአበባፖሊስ
2 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ በውድ ደንበኞቹ ጥያቄ መሰረት ለጥቂት ቀናት ብቻ ተራዝሟል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በሶስቱ የሽያጭ ሳይቶቻችን ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ እስከ ግንቦት 22 ድረ ስ ተራዝሟል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል የቅናሹ ጊዜ ይራዘምልን በሚል ተደጋጋሚ የደንበኞች ጥያቄ መሰረት እስከ ግንቦት 22 ዕለተ ቅዳሜ ድረስ ተራዝሟል ።
ይህ እስከ ግንቦት 22 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በሽያጭ ሳይቶቻችን እስከ ግንቦት 22 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ እስከ ግንቦት 22 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በካዛንችስ ፣ በሽሮሜዳ እና በመገናኛ የሽያጭ ሳይቶች
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በሶስቱ የሽያጭ ሳይቶቻችን ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ እስከ ግንቦት 22 ድረ ስ ተራዝሟል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል የቅናሹ ጊዜ ይራዘምልን በሚል ተደጋጋሚ የደንበኞች ጥያቄ መሰረት እስከ ግንቦት 22 ዕለተ ቅዳሜ ድረስ ተራዝሟል ።
ይህ እስከ ግንቦት 22 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በሽያጭ ሳይቶቻችን እስከ ግንቦት 22 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ እስከ ግንቦት 22 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በካዛንችስ ፣ በሽሮሜዳ እና በመገናኛ የሽያጭ ሳይቶች
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
2 months ago
አዲስአበባን ክልል እናደርጋለን ሲል ኢዜማ አስታወቀ
ኢዜማ ቀጣዩን ሃገራዊ ምርጫ የሚያሸንፍ ከሆነ አዲስአበባን ክልል ሊያደርግ እንደሚችል በተወካዩ በኩል አስታወቀ ::
የኢዜማዉ ተወካይ አቶ ግርማ ሰይፉ ከፋና ሚዲያ ጋር ቆይታ ባደረጉበት ወቅት ኢዜማ ቀጣይ መንግስት ቢሆን የሃገሪቱን የክልል አወቃቀር በምን መልኩ ያዋቅራል የሚል ጥያቄ ቀርቦላቸዋል ፡፡
ለዚህም ምላሺ ሲሰጡ አዲስአበባን በማንሳት ከተማዋን ከአቅራቢያዋ ከሚገኙ ከተሞች ጋር በማጣመር ክልል እናደርጋለን ብለዋል ፡፡
አዲስአበባ ክልል የምትሆን ከሆነ የኦሮሚያ ዋና ከተማ ማን ይሆናል ተብሎ ከጋዜጠኞች ጥያቄ የተነሳላቸዉ የኢዜማዉ ተወካይ በፓርቲዉ የክልል አወቃቀር ኦሮሚያ የሚባል ክልል እንዳማይኖር ጠቅሰዋል ፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ኢዜማ ቀጣዩን ሃገራዊ ምርጫ የሚያሸንፍ ከሆነ አዲስአበባን ክልል ሊያደርግ እንደሚችል በተወካዩ በኩል አስታወቀ ::
የኢዜማዉ ተወካይ አቶ ግርማ ሰይፉ ከፋና ሚዲያ ጋር ቆይታ ባደረጉበት ወቅት ኢዜማ ቀጣይ መንግስት ቢሆን የሃገሪቱን የክልል አወቃቀር በምን መልኩ ያዋቅራል የሚል ጥያቄ ቀርቦላቸዋል ፡፡
ለዚህም ምላሺ ሲሰጡ አዲስአበባን በማንሳት ከተማዋን ከአቅራቢያዋ ከሚገኙ ከተሞች ጋር በማጣመር ክልል እናደርጋለን ብለዋል ፡፡
አዲስአበባ ክልል የምትሆን ከሆነ የኦሮሚያ ዋና ከተማ ማን ይሆናል ተብሎ ከጋዜጠኞች ጥያቄ የተነሳላቸዉ የኢዜማዉ ተወካይ በፓርቲዉ የክልል አወቃቀር ኦሮሚያ የሚባል ክልል እንዳማይኖር ጠቅሰዋል ፡፡
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
2 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
Comments