1 month ago
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች።
ራሷን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽርነት ያጨችና ዓለምን የናቀች፣ ለመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠችም ናት፡፡ ውብ ሚስት እንዲፈልጉለት መልእክተኞቹን የላከው ከሀዲው ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና አምጡልኝ አለ፡፡ እርሷ ግን ከገዳሙ እመምኔትና ከሌሎቹ ደናግላን ጋር ወደ አርማንያ ሸሸች። አካባቢውን የሚገዛው ንጉሥ ድርጣድስ ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛት። እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ለራሱ ሊያደርጋት ወስኖ ከደናግሉም ጋራ ካሠራት በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሊያታልላት ይጥር ጀመር።
አልሆን ሲለውም እመምኔቷን እንድታባብላት ቢልካትም እርሷ ግን እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም ቅድስት አርሴማን በግድ ይዟት ሊሄድ ሲል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባታልና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለው ንጉስ ከመሬት ፈጠፈጠችው። አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ በማፈሩም እጅግ ተቆጥቶ ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ በደናግሉ ሁሉ ፊትም አሠራትና እንድትሳቀቅ በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት “አይዟችሁ!” እያለችም ታጽናናቸው ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። ሁለቱን ጡቶቿን ቆ ረጠ፤ ሁለት ዐይኖቿንም አወ ጣቸው፡፡ ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም ከቀሩት ሰባ አምስት ወንዶችና ሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገታቸውን ሲሰይፋቸው የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ዕለትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል። ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፡፡ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ በዚህ ቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ራሷን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽርነት ያጨችና ዓለምን የናቀች፣ ለመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠችም ናት፡፡ ውብ ሚስት እንዲፈልጉለት መልእክተኞቹን የላከው ከሀዲው ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና አምጡልኝ አለ፡፡ እርሷ ግን ከገዳሙ እመምኔትና ከሌሎቹ ደናግላን ጋር ወደ አርማንያ ሸሸች። አካባቢውን የሚገዛው ንጉሥ ድርጣድስ ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛት። እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ለራሱ ሊያደርጋት ወስኖ ከደናግሉም ጋራ ካሠራት በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሊያታልላት ይጥር ጀመር።
አልሆን ሲለውም እመምኔቷን እንድታባብላት ቢልካትም እርሷ ግን እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም ቅድስት አርሴማን በግድ ይዟት ሊሄድ ሲል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባታልና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለው ንጉስ ከመሬት ፈጠፈጠችው። አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ በማፈሩም እጅግ ተቆጥቶ ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ በደናግሉ ሁሉ ፊትም አሠራትና እንድትሳቀቅ በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት “አይዟችሁ!” እያለችም ታጽናናቸው ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። ሁለቱን ጡቶቿን ቆ ረጠ፤ ሁለት ዐይኖቿንም አወ ጣቸው፡፡ ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም ከቀሩት ሰባ አምስት ወንዶችና ሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገታቸውን ሲሰይፋቸው የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ዕለትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል። ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፡፡ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ በዚህ ቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
1 month ago
ቅድስት አርሴማ የልባችንን መልካም መሻት ትሙላልን፤ ረድኤቷ እና ምልጃዋ አይለየን🙏
ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለች
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች እናታችን ቅድስት አርሴማ። የዲዮቅልጥያኖስ ታዛዥ የሆነው ንጉሥ ድርጣድስ ከሮሜ ሸሽታ በሔደችባት አብረዋት ከነበሩ ገዳማውያን ደናግል ጋራ ካሠራቸው በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሚስቱ እንድትሆን በብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት።
ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን አሠራትና ደናግሉን በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። እርሷንም ሁለቱን ጡቶቿን ቆ ረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ በብዙ መከራም እጅግ አሠቃያት። ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት።
በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየት ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡
ዓለምን የናቁ ገዳማውያን የሚያገኙት ምድራዊ ክብር አያጓጓቸውም፣ ስጋዊ ድሎትና ምቾት አይማርካቸውም ራሳቸውን ለጌታቸው አሳልፈው ሰጥተዋልና፡፡ እኛም ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለች
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች እናታችን ቅድስት አርሴማ። የዲዮቅልጥያኖስ ታዛዥ የሆነው ንጉሥ ድርጣድስ ከሮሜ ሸሽታ በሔደችባት አብረዋት ከነበሩ ገዳማውያን ደናግል ጋራ ካሠራቸው በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሚስቱ እንድትሆን በብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት።
ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን አሠራትና ደናግሉን በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። እርሷንም ሁለቱን ጡቶቿን ቆ ረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ በብዙ መከራም እጅግ አሠቃያት። ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት።
በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየት ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡
ዓለምን የናቁ ገዳማውያን የሚያገኙት ምድራዊ ክብር አያጓጓቸውም፣ ስጋዊ ድሎትና ምቾት አይማርካቸውም ራሳቸውን ለጌታቸው አሳልፈው ሰጥተዋልና፡፡ እኛም ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
1 month ago
በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔር መልአክ አየ🙏
የመጀመሪያ ስሙ ፒሉ-ፓዴር ሲሆን ቤተሰቦቹ አረማውያን ሲሆኑ ከአምልኮተ ጣኦት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር የተመለሱ ናቸው፡፡ ፊታቸው የውሻ የሆነ፣ የአውሬነት ጸባይ ያላቸው በእግዚአብሔር ኃይል የሚታዘዙት ሁለት አገልጋዮች የነበሩት አባቱ ወደ መርዶሳውያን ሀገር ተማርኮ ቢሔድም ጸጋ እግዚአብሔር በዝቶለት በዚያ ሹመት አጊቷል፡፡ ልጃቸው ቅዱስ መርቆርዮስን የወለዱት ግን በሮም ነው፡፡ ወላጆቹ ሲያርፉም የአባቱን ስልጣን ተረክቧል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ በክርስቲያኖች ሁሉ ዘንድ እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪካቸው ከሚነገርላቸው ሰማዕታት አንዱ ሲሆን በሀገራችን በኢትዮጵያም በአማላጅነቱ የሚታወቀው ታላቁ ሰማዕት ነው፡፡ መርቆሬዎስ ማለት የአብ ወዳጅ ማለት ነው። በሁለተኛ ትርጉሙ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ማለት ነው። በሀገራችን በኢትዮጵያም በበርካቶች ዘንድ በፈጣን ተራዲኢነቱ ይታወቃል፡፡
የዓለም ክብራቸውን ስለ ክርስቶስ ፍቅር ከጣሉና በተጋድሏቸው ከሚታወቁ ሰማዕታትም አንዱ ነው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ የአባቱን ስልጣን ወርሶ በንጉሱ ስር በመርዶሳውያን አገር ላይ ተሾመ፡፡ መርቆሬዎስ በመኰንንነት በተሾመም ጊዜ የውሻ ፊት ያላቸው የአባቱ አገልጋዮች አብረውት ነበሩ፤ ለመዋጋትም ሲወጣም እግዚአብሔር የአውሬነት ተፈጥሯቸውን ይመልስለት ስለነበር ማንም አይቋቋመውም ነበር፡፡ የድል አድራጊነት ኃይሉ ዜናም በሁሉም ሀገሮች ተሰማ፡፡ በሮሜ ሀገር ጣዖትን የሚያመልከው ዳኬዎስ የተባለውም ንጉሥ የበርበር ሰዎች ጋር ጦርነት ሊገጥም በወጣ ጊዜ እጅግ ሲበዙበት ፈራ፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔርን መልአክ ስላየ “እግዚአብሔር ያጠፋቸዋልና አትፍራ” አለው፤ ከዚያም ሰይፉን ለቅዱስ መርቆሬዎስ ሰጠውና “ጦርነቱን ድል ባደረግህ ጊዜ እግዚአብሔርን አስበው” አለው፡፡
ቅዱስ መርቆሬዎስ በድሉ ውስጥ ትልቅ ድርሻ በወሰደበት ውጊያም ጦርነቱ በንጉሱ ዳኪዮስ ወገን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ መርቆሬዎስም ድል አድርጎ ሲጨርስም መልአኩ ድጋሚ ተገልጦለት “ለምን የፈጣሪህን ስም መጥራት ረሳህ” አለው፡፡ ንጉሡ ግን ከጦርነቱም በኋላ ለጣዖታቱ ዕጣን በማሳረግ በዓልን አደረገ፡፡ በዚህ ያዘነው ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን አልተገኘም፡፡ ንጉሡም መልእክተኞችን ልኮ አስመጣውና “ከእኔ ጋር ለምን አታጥንም?” አለው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ትጥቁንና ልብሱን አውልቆ ከወረወረለት በኋላ “ክብር ይግባውና አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን ፈጽሞ አልክደውም፤ ለረከሱ ጣዖቶችህም አልሰግድም” አለው፡፡ ከዚህ በኋላ ሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ በክርስትናው ተፈተነ፤ ውለታው ተረስቶ ንጉሡ በልዩ ልዩ ሥቃዮችም እጅግ አሠቃየው፡፡ ይሁንና ስለ መርቆሬዎስ ብለው የሀገሩ ሰዎች እንዳይነሡበት ፈርቶ በብረት ችንካር ቸንክሮ የቀጵዶቅያና የእስያ ክፍል ወደ ሆነች ወደ ቂሳርያ ከደብዳቤ ጋር ላከው፡፡
በዚያም እጅግ ካሠቃዩት በኋላ በንጉሥ ዳኬዎስ ትዕዛዝ ኅዳር 25 ቀን አንገቱን በሰይፍ ቆረጡትና የሰማዕትነት ተጋድሎውን ፈጸመ፤ በየወሩ በ25ኛው ቀንም መታሰቢያው ነው፡፡ የሕይወትንም አክሊል ተቀዳጀ፤ በዓለሙ ሁሉ አብያተ ክርስቲያናት ታነጹለት፡፡ እግዚአብሔር በሰማዕቱ ስም ካደረጋቸው ድንቅ ድንቅ ተአምራት አንዱ፣ ጌታችንን ክዶ ጣዖታትን ማምለክና ክርስቲያኖችን ማሠቃየት የጀመረው ንጉስ ዑልያኖስ የቂሳርያውን ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ባስልዮስ አስተምሮ ሊመልሰው ቢመጣ ክብር ይግባውና ጌታችንን ሰድቦ ባስልዮስንም አሠረው፡፡ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ፊት ሲጸልይም ሥዕሉ ወደ ከሃዲው ንጉሥ ዑልያኖስ ሄዶ በጦር ወግቶ ገደሎት ወዲያው ወደ ቦታው ተመለሰ፡፡ ዛሬም የገዳማውያንን ጸሎት ይሰማል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
የመጀመሪያ ስሙ ፒሉ-ፓዴር ሲሆን ቤተሰቦቹ አረማውያን ሲሆኑ ከአምልኮተ ጣኦት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር የተመለሱ ናቸው፡፡ ፊታቸው የውሻ የሆነ፣ የአውሬነት ጸባይ ያላቸው በእግዚአብሔር ኃይል የሚታዘዙት ሁለት አገልጋዮች የነበሩት አባቱ ወደ መርዶሳውያን ሀገር ተማርኮ ቢሔድም ጸጋ እግዚአብሔር በዝቶለት በዚያ ሹመት አጊቷል፡፡ ልጃቸው ቅዱስ መርቆርዮስን የወለዱት ግን በሮም ነው፡፡ ወላጆቹ ሲያርፉም የአባቱን ስልጣን ተረክቧል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ በክርስቲያኖች ሁሉ ዘንድ እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪካቸው ከሚነገርላቸው ሰማዕታት አንዱ ሲሆን በሀገራችን በኢትዮጵያም በአማላጅነቱ የሚታወቀው ታላቁ ሰማዕት ነው፡፡ መርቆሬዎስ ማለት የአብ ወዳጅ ማለት ነው። በሁለተኛ ትርጉሙ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ማለት ነው። በሀገራችን በኢትዮጵያም በበርካቶች ዘንድ በፈጣን ተራዲኢነቱ ይታወቃል፡፡
የዓለም ክብራቸውን ስለ ክርስቶስ ፍቅር ከጣሉና በተጋድሏቸው ከሚታወቁ ሰማዕታትም አንዱ ነው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ የአባቱን ስልጣን ወርሶ በንጉሱ ስር በመርዶሳውያን አገር ላይ ተሾመ፡፡ መርቆሬዎስ በመኰንንነት በተሾመም ጊዜ የውሻ ፊት ያላቸው የአባቱ አገልጋዮች አብረውት ነበሩ፤ ለመዋጋትም ሲወጣም እግዚአብሔር የአውሬነት ተፈጥሯቸውን ይመልስለት ስለነበር ማንም አይቋቋመውም ነበር፡፡ የድል አድራጊነት ኃይሉ ዜናም በሁሉም ሀገሮች ተሰማ፡፡ በሮሜ ሀገር ጣዖትን የሚያመልከው ዳኬዎስ የተባለውም ንጉሥ የበርበር ሰዎች ጋር ጦርነት ሊገጥም በወጣ ጊዜ እጅግ ሲበዙበት ፈራ፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔርን መልአክ ስላየ “እግዚአብሔር ያጠፋቸዋልና አትፍራ” አለው፤ ከዚያም ሰይፉን ለቅዱስ መርቆሬዎስ ሰጠውና “ጦርነቱን ድል ባደረግህ ጊዜ እግዚአብሔርን አስበው” አለው፡፡
ቅዱስ መርቆሬዎስ በድሉ ውስጥ ትልቅ ድርሻ በወሰደበት ውጊያም ጦርነቱ በንጉሱ ዳኪዮስ ወገን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ መርቆሬዎስም ድል አድርጎ ሲጨርስም መልአኩ ድጋሚ ተገልጦለት “ለምን የፈጣሪህን ስም መጥራት ረሳህ” አለው፡፡ ንጉሡ ግን ከጦርነቱም በኋላ ለጣዖታቱ ዕጣን በማሳረግ በዓልን አደረገ፡፡ በዚህ ያዘነው ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን አልተገኘም፡፡ ንጉሡም መልእክተኞችን ልኮ አስመጣውና “ከእኔ ጋር ለምን አታጥንም?” አለው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ትጥቁንና ልብሱን አውልቆ ከወረወረለት በኋላ “ክብር ይግባውና አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን ፈጽሞ አልክደውም፤ ለረከሱ ጣዖቶችህም አልሰግድም” አለው፡፡ ከዚህ በኋላ ሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ በክርስትናው ተፈተነ፤ ውለታው ተረስቶ ንጉሡ በልዩ ልዩ ሥቃዮችም እጅግ አሠቃየው፡፡ ይሁንና ስለ መርቆሬዎስ ብለው የሀገሩ ሰዎች እንዳይነሡበት ፈርቶ በብረት ችንካር ቸንክሮ የቀጵዶቅያና የእስያ ክፍል ወደ ሆነች ወደ ቂሳርያ ከደብዳቤ ጋር ላከው፡፡
በዚያም እጅግ ካሠቃዩት በኋላ በንጉሥ ዳኬዎስ ትዕዛዝ ኅዳር 25 ቀን አንገቱን በሰይፍ ቆረጡትና የሰማዕትነት ተጋድሎውን ፈጸመ፤ በየወሩ በ25ኛው ቀንም መታሰቢያው ነው፡፡ የሕይወትንም አክሊል ተቀዳጀ፤ በዓለሙ ሁሉ አብያተ ክርስቲያናት ታነጹለት፡፡ እግዚአብሔር በሰማዕቱ ስም ካደረጋቸው ድንቅ ድንቅ ተአምራት አንዱ፣ ጌታችንን ክዶ ጣዖታትን ማምለክና ክርስቲያኖችን ማሠቃየት የጀመረው ንጉስ ዑልያኖስ የቂሳርያውን ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ባስልዮስ አስተምሮ ሊመልሰው ቢመጣ ክብር ይግባውና ጌታችንን ሰድቦ ባስልዮስንም አሠረው፡፡ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ፊት ሲጸልይም ሥዕሉ ወደ ከሃዲው ንጉሥ ዑልያኖስ ሄዶ በጦር ወግቶ ገደሎት ወዲያው ወደ ቦታው ተመለሰ፡፡ ዛሬም የገዳማውያንን ጸሎት ይሰማል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
2 months ago
የጻድቁ አቡነ አረጋዊ ረድኤት እና ምልጃ ከሁላችን ጋር ይሁን 🙏
ጻድቁ ገድላቸውን የፈጸሙት በኢትዮዽያ ቢሆንም ሃገረ ሙላዳቸው የጥንቱ የሮም ግዛት የሆነችው ታናሽ እስያ ናት፡፡
አቡነ አረጋዊ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ናቸው፡፡ ዘጠኙ ቅዱሳን ዘራቸው ከቤተ መንግስት ሲሆን ተወልደው ያደጉት በአንድ የሮም ግዛት ሥር በተለያየ ቦታ ነው፡፡ አንድ ያደረጋቸው መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍትን በሚገባ ያጠኑት እነዚህ አበው ሰማያዊውን ክብር መርጠው ክርስቲያኖች በሚሳደዱበት በ5ኛው ክፍለ ዘመን በቅድሚያ አባ ዸንጠሌዎንና አቡነ አረጋዊ ከዚያም ሌሎቹ ከሮም ወደ ግብጽ በርሃዎች፣ በ470ዎቹ ዓ.ም አልዓሜዳ በኢትዮዽያ ነግሦ ሳለ በአረጋዊ መሪነት ወደ ኢትዮጵያ በምናኔ መጥተዋል፡፡
ንጉሡም በመልካም ተቀብሎ በአክሱም ቤተ ቀጢን ማረፊያ ቦታ ሰጣቸው፡፡ እነርሱም የግዕዝ ቋንቋ ተምረው እዛው አክሱም አካባቢ በአቡነ ሰላማ፣ በአብርሃ ወአጽብሐና በአቡነ ሙሴ ቀዳማዊ የተቀጣጠለውንና በተወሰነ መንገድ ተቀዛቅዞ የነበረውን ክርስትና እንደገና አቀጣጠሉት፤ ለዓመታትም ወንጌልን ሰበኩ በርካታ መጻሕፍትንም ተረጎሙ፡፡ በኋላም የየራሳቸው የምናኔ ቦታ በመምረጥ ወንጌልን እየሰበኩና ስለሀገራችን እየጸለዩ ኖረዋል፡፡
አባታችን አቡነ አረጋዊ በደብረ ዳሞ ታላቅ ገድል ፈጽመዋል፡፡ ማኅሌታዊው ቅዱስ ያሬድና አፄ ገብረ መስቀልም ወዳጆቻቸው ነበሩ፡፡ ጻድቁ ተጋድሏቸውን ፈጽመው በተወለዱ በ99 ዓመታቸው ተሰውረው ብሔረ ሕያዋን ገብተዋል፡፡
ጌታም የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡ ጥር 14ም ጻድቁ የተወለዱበት ቀን ነው፡፡
መናንያንና ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ ዋጋ ከፍለዋል፡፡ የወንጌል ብርሃን እንዲበራ፣ ትልቅ ሥራ ሰርተዋል፡፡ ጸሎታቸው አሁንም ተአምር ያደርጋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ጻድቁ ገድላቸውን የፈጸሙት በኢትዮዽያ ቢሆንም ሃገረ ሙላዳቸው የጥንቱ የሮም ግዛት የሆነችው ታናሽ እስያ ናት፡፡
አቡነ አረጋዊ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ናቸው፡፡ ዘጠኙ ቅዱሳን ዘራቸው ከቤተ መንግስት ሲሆን ተወልደው ያደጉት በአንድ የሮም ግዛት ሥር በተለያየ ቦታ ነው፡፡ አንድ ያደረጋቸው መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍትን በሚገባ ያጠኑት እነዚህ አበው ሰማያዊውን ክብር መርጠው ክርስቲያኖች በሚሳደዱበት በ5ኛው ክፍለ ዘመን በቅድሚያ አባ ዸንጠሌዎንና አቡነ አረጋዊ ከዚያም ሌሎቹ ከሮም ወደ ግብጽ በርሃዎች፣ በ470ዎቹ ዓ.ም አልዓሜዳ በኢትዮዽያ ነግሦ ሳለ በአረጋዊ መሪነት ወደ ኢትዮጵያ በምናኔ መጥተዋል፡፡
ንጉሡም በመልካም ተቀብሎ በአክሱም ቤተ ቀጢን ማረፊያ ቦታ ሰጣቸው፡፡ እነርሱም የግዕዝ ቋንቋ ተምረው እዛው አክሱም አካባቢ በአቡነ ሰላማ፣ በአብርሃ ወአጽብሐና በአቡነ ሙሴ ቀዳማዊ የተቀጣጠለውንና በተወሰነ መንገድ ተቀዛቅዞ የነበረውን ክርስትና እንደገና አቀጣጠሉት፤ ለዓመታትም ወንጌልን ሰበኩ በርካታ መጻሕፍትንም ተረጎሙ፡፡ በኋላም የየራሳቸው የምናኔ ቦታ በመምረጥ ወንጌልን እየሰበኩና ስለሀገራችን እየጸለዩ ኖረዋል፡፡
አባታችን አቡነ አረጋዊ በደብረ ዳሞ ታላቅ ገድል ፈጽመዋል፡፡ ማኅሌታዊው ቅዱስ ያሬድና አፄ ገብረ መስቀልም ወዳጆቻቸው ነበሩ፡፡ ጻድቁ ተጋድሏቸውን ፈጽመው በተወለዱ በ99 ዓመታቸው ተሰውረው ብሔረ ሕያዋን ገብተዋል፡፡
ጌታም የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡ ጥር 14ም ጻድቁ የተወለዱበት ቀን ነው፡፡
መናንያንና ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ ዋጋ ከፍለዋል፡፡ የወንጌል ብርሃን እንዲበራ፣ ትልቅ ሥራ ሰርተዋል፡፡ ጸሎታቸው አሁንም ተአምር ያደርጋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የቅድስት አርሴማ ረድኤት እና ምልጃዋ አይለየን🙏
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች።
ራሷን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽርነት ያጨችና ዓለምን የናቀች፣ ለመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠችም ናት፡፡ ውብ ሚስት እንዲፈልጉለት መልእክተኞቹን የላከው ከሀዲው ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና አምጡልኝ አለ፡፡ እርሷ ግን ከገዳሙ እመምኔትና ከሌሎቹ ደናግላን ጋር ወደ አርማንያ ሸሸች። አካባቢውን የሚገዛው ንጉሥ ድርጣድስ ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛት። እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ለራሱ ሊያደርጋት ወስኖ ከደናግሉም ጋራ ካሠራት በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሊያታልላት ይጥር ጀመር።
አልሆን ሲለውም እመምኔቷን እንድታባብላት ቢልካትም እርሷ ግን እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም ቅድስት አርሴማን በግድ ይዟት ሊሄድ ሲል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባታልና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለው ንጉስ ከመሬት ፈጠፈጠችው። አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ በማፈሩም እጅግ ተቆጥቶ ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ በደናግሉ ሁሉ ፊትም አሠራትና እንድትሳቀቅ በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት “አይዟችሁ!” እያለችም ታጽናናቸው ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ሁለት ዐይኖቿንም አወጣቸው፡፡ ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም ከቀሩት ሰባ አምስት ወንዶችና ሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገታቸውን ሲሰይፋቸው የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ዕለትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል። ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፡፡ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ በዚህ ቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች።
ራሷን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽርነት ያጨችና ዓለምን የናቀች፣ ለመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠችም ናት፡፡ ውብ ሚስት እንዲፈልጉለት መልእክተኞቹን የላከው ከሀዲው ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና አምጡልኝ አለ፡፡ እርሷ ግን ከገዳሙ እመምኔትና ከሌሎቹ ደናግላን ጋር ወደ አርማንያ ሸሸች። አካባቢውን የሚገዛው ንጉሥ ድርጣድስ ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛት። እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ለራሱ ሊያደርጋት ወስኖ ከደናግሉም ጋራ ካሠራት በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሊያታልላት ይጥር ጀመር።
አልሆን ሲለውም እመምኔቷን እንድታባብላት ቢልካትም እርሷ ግን እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም ቅድስት አርሴማን በግድ ይዟት ሊሄድ ሲል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባታልና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለው ንጉስ ከመሬት ፈጠፈጠችው። አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ በማፈሩም እጅግ ተቆጥቶ ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ በደናግሉ ሁሉ ፊትም አሠራትና እንድትሳቀቅ በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት “አይዟችሁ!” እያለችም ታጽናናቸው ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ሁለት ዐይኖቿንም አወጣቸው፡፡ ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም ከቀሩት ሰባ አምስት ወንዶችና ሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገታቸውን ሲሰይፋቸው የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ዕለትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል። ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፡፡ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ በዚህ ቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች።
ራሷን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽርነት ያጨችና ዓለምን የናቀች፣ ለመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠችም ናት፡፡ ውብ ሚስት እንዲፈልጉለት መልእክተኞቹን የላከው ከሀዲው ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና አምጡልኝ አለ፡፡ እርሷ ግን ከገዳሙ እመምኔትና ከሌሎቹ ደናግላን ጋር ወደ አርማንያ ሸሸች። አካባቢውን የሚገዛው ንጉሥ ድርጣድስ ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛት። እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ለራሱ ሊያደርጋት ወስኖ ከደናግሉም ጋራ ካሠራት በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሊያታልላት ይጥር ጀመር።
አልሆን ሲለውም እመምኔቷን እንድታባብላት ቢልካትም እርሷ ግን እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም ቅድስት አርሴማን በግድ ይዟት ሊሄድ ሲል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባታልና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለው ንጉስ ከመሬት ፈጠፈጠችው። አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ በማፈሩም እጅግ ተቆጥቶ ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ በደናግሉ ሁሉ ፊትም አሠራትና እንድትሳቀቅ በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት “አይዟችሁ!” እያለችም ታጽናናቸው ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። ሁለቱን ጡቶቿን ቆረ ጠ፤ ሁለት ዐይኖቿንም አወጣቸው፡፡ ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም ከቀሩት ሰባ አምስት ወንዶችና ሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገታቸውን ሲሰይፋቸው የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ዕለትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል። ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፡፡ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ በዚህ ቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ራሷን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽርነት ያጨችና ዓለምን የናቀች፣ ለመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠችም ናት፡፡ ውብ ሚስት እንዲፈልጉለት መልእክተኞቹን የላከው ከሀዲው ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና አምጡልኝ አለ፡፡ እርሷ ግን ከገዳሙ እመምኔትና ከሌሎቹ ደናግላን ጋር ወደ አርማንያ ሸሸች። አካባቢውን የሚገዛው ንጉሥ ድርጣድስ ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛት። እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ለራሱ ሊያደርጋት ወስኖ ከደናግሉም ጋራ ካሠራት በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሊያታልላት ይጥር ጀመር።
አልሆን ሲለውም እመምኔቷን እንድታባብላት ቢልካትም እርሷ ግን እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም ቅድስት አርሴማን በግድ ይዟት ሊሄድ ሲል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባታልና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለው ንጉስ ከመሬት ፈጠፈጠችው። አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ በማፈሩም እጅግ ተቆጥቶ ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ በደናግሉ ሁሉ ፊትም አሠራትና እንድትሳቀቅ በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት “አይዟችሁ!” እያለችም ታጽናናቸው ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። ሁለቱን ጡቶቿን ቆረ ጠ፤ ሁለት ዐይኖቿንም አወጣቸው፡፡ ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም ከቀሩት ሰባ አምስት ወንዶችና ሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገታቸውን ሲሰይፋቸው የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ዕለትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል። ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፡፡ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ በዚህ ቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች።
ራሷን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽርነት ያጨችና ዓለምን የናቀች፣ ለመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠችም ናት፡፡ ውብ ሚስት እንዲፈልጉለት መልእክተኞቹን የላከው ከሀዲው ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና አምጡልኝ አለ፡፡ እርሷ ግን ከገዳሙ እመምኔትና ከሌሎቹ ደናግላን ጋር ወደ አርማንያ ሸሸች። አካባቢውን የሚገዛው ንጉሥ ድርጣድስ ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛት። እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ለራሱ ሊያደርጋት ወስኖ ከደናግሉም ጋራ ካሠራት በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሊያታልላት ይጥር ጀመር።
አልሆን ሲለውም እመምኔቷን እንድታባብላት ቢልካትም እርሷ ግን እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም ቅድስት አርሴማን በግድ ይዟት ሊሄድ ሲል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባታልና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለው ንጉስ ከመሬት ፈጠፈጠችው። አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ በማፈሩም እጅግ ተቆጥቶ ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ በደናግሉ ሁሉ ፊትም አሠራትና እንድትሳቀቅ በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት “አይዟችሁ!” እያለችም ታጽናናቸው ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ሁለት ዐይኖቿንም አወጣቸው፡፡ ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም ከቀሩት ሰባ አምስት ወንዶችና ሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገታቸውን ሲሰይፋቸው የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ዕለትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል። ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፡፡ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ በዚህ ቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ራሷን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽርነት ያጨችና ዓለምን የናቀች፣ ለመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠችም ናት፡፡ ውብ ሚስት እንዲፈልጉለት መልእክተኞቹን የላከው ከሀዲው ንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና አምጡልኝ አለ፡፡ እርሷ ግን ከገዳሙ እመምኔትና ከሌሎቹ ደናግላን ጋር ወደ አርማንያ ሸሸች። አካባቢውን የሚገዛው ንጉሥ ድርጣድስ ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛት። እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ለራሱ ሊያደርጋት ወስኖ ከደናግሉም ጋራ ካሠራት በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሊያታልላት ይጥር ጀመር።
አልሆን ሲለውም እመምኔቷን እንድታባብላት ቢልካትም እርሷ ግን እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም ቅድስት አርሴማን በግድ ይዟት ሊሄድ ሲል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባታልና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለው ንጉስ ከመሬት ፈጠፈጠችው። አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ በማፈሩም እጅግ ተቆጥቶ ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ በደናግሉ ሁሉ ፊትም አሠራትና እንድትሳቀቅ በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት “አይዟችሁ!” እያለችም ታጽናናቸው ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ሁለት ዐይኖቿንም አወጣቸው፡፡ ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም ከቀሩት ሰባ አምስት ወንዶችና ሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገታቸውን ሲሰይፋቸው የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ዕለትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል። ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፡፡ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ በዚህ ቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
3 months ago
ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለች
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች እናታችን ቅድስት አርሴማ። የዲዮቅልጥያኖስ ታዛዥ የሆነው ንጉሥ ድርጣድስ ከሮሜ ሸሽታ በሔደችባት አብረዋት ከነበሩ ገዳማውያን ደናግል ጋራ ካሠራቸው በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሚስቱ እንድትሆን በብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት።
ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን አሠራትና ደናግሉን በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። እርሷንም ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ በብዙ መከራም እጅግ አሠቃያት። ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት።
በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየት ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡
ዓለምን የናቁ ገዳማውያን የሚያገኙት ምድራዊ ክብር አያጓጓቸውም፣ ስጋዊ ድሎትና ምቾት አይማርካቸውም ራሳቸውን ለጌታቸው አሳልፈው ሰጥተዋልና፡፡ እኛም ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች እናታችን ቅድስት አርሴማ። የዲዮቅልጥያኖስ ታዛዥ የሆነው ንጉሥ ድርጣድስ ከሮሜ ሸሽታ በሔደችባት አብረዋት ከነበሩ ገዳማውያን ደናግል ጋራ ካሠራቸው በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሚስቱ እንድትሆን በብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት።
ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን አሠራትና ደናግሉን በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። እርሷንም ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ በብዙ መከራም እጅግ አሠቃያት። ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት።
በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየት ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡
ዓለምን የናቁ ገዳማውያን የሚያገኙት ምድራዊ ክብር አያጓጓቸውም፣ ስጋዊ ድሎትና ምቾት አይማርካቸውም ራሳቸውን ለጌታቸው አሳልፈው ሰጥተዋልና፡፡ እኛም ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
3 months ago
‹‹ተዘከሩ መዋዕለ ዘቀዲሙ
የቀደመውን ዘመን አስቡ፡፡››
(ዕብ. 10÷32)
#ethiopia | ኢትዮጵያ ሀገራችን የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን መቀበሏ፥ ከነገደ እስራኤል ለመመሳሰል ብላ ወይም የልማድ ተጽዕኖ ደርሶባት ሳይሆን፤ ከጥንት ጀምሮ በሕገ ልቡና ከነ መልከጼዴቅ፥ ከነዮቶር የተማረችው እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ቶራህ የሚባለውን የአይሁድ እምነት መጽሐፍ ቅድመ ክርስትና ትጠቀምበት ነበር፤ እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በፊት በሦስተኛው ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ብሉይ ኪዳን ወደ ጽርእ ቋንቋ ተተርጒሞ የመላው ዓለም ሀብት ሁኖ ስለነበር፥ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በኢትዮጵያ ምድር መኖራቸው የሚያጠያይቅ ካለመሆኑም ባሻገር፥ ዋነኛ ተጠቃሽ ማስረጃችን የልማድ ተሳላሚ ወይም ሀገር ጎብኚ ሳይሆን ኦሪትን ከነመጽሐፉ የተቀበለውንና የሚያምነውን በተግባር ያረጋገጠው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ነው።
ይህ ሰው የአይሁድ እምነት ተከታይ እንደመሆኑ መጠን በዓመት ሦስት ጊዜያት ማለትም በበዓለ ፋሲካ፥ በበዓለ ሰዊትና በበዓለ መጸለት ወይም በዳስ በዓል ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዶ ለእግዚአብሔር መስገድ ነበረበት። ፋሲካና የእሸት በዓል በኀምሳ ቀናት ልዩነት ሲከበሩ፥ ወቅቱም ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ባለው ጊዜ ውስጥ ሲሆን፤ የዳስ በዓል ግን መስከረም መጨረሻ አካባቢ የሚውል ነው። ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ሥልጣኑና ሀብቱ ያልሰጠውን ደስታ አምልኮተ እግዚአብሔር አስገኝቶለት ነበርና፤ ይህን ሃይማኖታዊ ግዴታ ለመወጣት የሲና በረሓን አቋርጦ፥ ሁለት ድንበር የሆነውን የኑቢያንና የግብጽን ግዛት አልፎ መንፈቅ ድረስ ሊፈጅ የሚችለውን መንገድ በመጓዝ ለሃይማኖቱ መሥዋዕትነት ይከፍል ነበር።
ጃንደረባው ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት በጆሮንድ ወይም የገንዘብ ሚኒስትር በመሆኑ፥ አማኝ የሆነ ወደ የትኛውም የሥልጣን ከፍታ ላይ ቢወጣ እምነቱን አክብሮ መያዝ እንደአለበት ሕይወቱ አስተማሪ ይሆናል። ባለሥልጣናት በእግዚአብሔር ጸጋ ዐርፈው፥ ሰንበትንም በዝማሬና በጸሎት አሳልፈው ሰኞ ወደ ሥራ ቢገቡ የቀና ፍርድና አመራር ይሰጣሉና፤ ዛሬም በሥጋ የሚያገለግሉንን መሪዎች በነፍስ በማገልገል የሚያስቀድሱና የሚቈርቡ ባለሥልጣናትን ለማየት ሰፊ ሥራ መሥራት ከሁላችንም የሚጠበቅ ነው፡፡
ጃንደረባው ለእግዚአብሔር ሰግዶ ሲመለስ በሠረገላው ላይ ሁኖ ከነቢዩ ኢሳይያስ መጽሐፍ ስለ ነገረ መስቀል የሚተርከውን የትንቢት ክፍል ምዕራፍ 53ን በማንበብ ላይ ሳለ፥ እግዚአብሔር አምላክ የትንቢት ተስፋው ከወራት በፊት በተከናወነው የፍጻሜው ደስታ ይተካለት ዘንድ ቅዱስ ፊልጶስን ላከለት (የሐዋ. ሥራ 8÷26)። ፊልጶስም ወደ ሠረገላው ቀርቦ የሚያነብበውን በመስማት “በውኑ የምታነብበውን ታስተውለዋለህን?” በማለት ጠየቀው፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ግን ትሑት ሆኖ “የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዴት ይቻለኛል?” አለ። ቀደምት ባለሥልጣናት የክህነት ክብር እንደሚበልጥ ስለሚያውቁ የእግዚአብሔርን አገልጋዮች ያከብሩ፥ ከዙፋናቸው አጠገብም ያስቀምጡ ነበርና፥ ቅዱስ ፊልጶስን በሠረገላው ላይ እንዲቀመጥ ጋብዞ መጠየቅ ጀመረ። ያመነውን በትክክል ይዞ ያልተረዳውን በትሕትና የሚጠይቅ ለመልሱ ቅርብ በመሆኑ፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ኦሪትን በትክክል ተከትሏልና ወደ ወንጌል ደረሰ።
በቅዱስ ፊልጶስ ስብከት ይህ ሰው ምሥጢረ ሥጋዌን ተረድቶ በራሱ ጥያቄ ልጠመቅ አለ፤ “ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ እኔ አምናለሁ” በማለትም እምነቱን በአዋጅ መሰከረ። ጃንደረባው ታማኝ የነበረ የቤተ መንግሥትና የንግሥቲቱ ቅርብ ሰው እንደመሆኑ በዚህ ሥልጣኑ ከሠረገላ ነጂዎች ጀምሮ በብዙ ሠራዊት ተከብቦ እንደ ተጓዘ እርግጠኞች ነን። እርሱ ሲያምንና ሲጠመቅ አብረውት የነበሩትም ተጠምቀው፥ ዜና ወንጌልን ይዘው ወደ ሀገራቸው በመመለሳቸው ወንጌል ሰማርያ ከመድረሱ በፊት ክርስትና በ34 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ ገባ ።
የምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት የየራሳቸው የክርስትና መዲና እንዳላቸው ሁሉ፤ አኵስም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሃይማኖት መዲና፥ የሀገር ታሪክና የሃይማኖት ሥሩ የሚገኝባት ሥፍራ ናት። ቀዳማዊ ምኒልክ አባቱን ጠይቆ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለስ ካህናተ ኦሪትንና ታቦተ ጽዮንን ይዞ በመምጣቱ በአኵስም ላይ የብሉይ ኪዳን ማእከል የነበረችው ታቦተ ጽዮን አለች፤ የሐዲስ ኪዳን የሕይወት ማእድ የሆነው የክርስቶስ ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙም አለ። አይሁድ ኦሪትን ቢቀበሉ ሐዲስ ኪዳንን አልተቀበሉም፤ አሕዛብ ሐዲስ ኪዳንን ቢቀበሉ ብሉይ ኪዳንን አያውቁትም፤ ኢትዮጵያ ግን ከኦሪት ወደ ሐዲስ ኪዳን በመምጣት የሁለቱም ኪዳናት ባለቤት ሁናለች፤ ቤተ ክርስቲያናችንም ብሉይን ከሐዲስ አስማምታ ይዛ ትገኛለች ።
በባቢሎን ምርኮ መቅደሱ ከመፍረሱ በፊት እግዚአብሔር ታቦተ ጽዮንን ወደ ኢትዮጵያ ምድር እንዲመጣ አደረገ፤ በሮማውያንም በ70 ዓ. ም. ዘሩባቤል የሠራው መቅደስ በመፍረሱ እስራኤላውያን እስከ ዛሬ ድረስ መቅደስ አልባ ናቸው። በኢትዮጵያ ግን ኦሪትም ሐዲስም ሳይናወጥ፥ ወራሪም ሳያጠፋው ጸንቶ ይኖራል፤ አልጠፋም ማለት ግን እሳት አልነበረም ማለት አይደለም። እንደ ኢትዮጵያ ክርስትናን የተቀበሉ የአፍሪካ ሀገራት ግብጽ፥ ሱዳን ወይም ኑቢያ፥ አልጄሪያ፥ ሊብያ፥ ቱኒዝያ ዛሬ የክርስትና አቅም ተዳክሞባቸው ይታያሉ። በኢትዮጵያ ግን ፈተና የበዛበት ቢሆንም ክርስትና ጸንቶና ሁል ጊዜ ትኩስ ሆኖ መገኘቱ እንደ ታሪክ የምንማረው፥ እንደ ቅርስ የምንጐበኘው፥ እንደ ባህልም የምንይዘው ብቻ ሳይሆን ዛሬም ጣዕመ ዓለምን የናቁ ክርስቲያኖችን እያፈራ ያለ ነው ።
ርእስ አድርገን በተነሣንበት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኀይለ ቃል እየተመራን የቀደመው የቤተ ክርስቲያናችን አስተዳደር አመሠራረትን ስናስታውስ፥ ቀዳማዊ ታዜር ወይም አልዓሜዳ በሚያስተዳድርበት ዘመን ከሶርያ ጢሮስ አካባቢ ተነሥቶ ወደ ሕንድ በመርከብ የሚጓዝ፥ ሜሮጵዮስ የተባለ ግሪካዊ ነጋዴ የጫነው ምግብና ውኃ አልቆበት ወደ ቀይ ባሕር ወደብ ሲጠጋ በአካባቢው የነበሩ ጠባቆች ሜሮጵዮስንና ሌሎች ሰዎችን ገድለው ሁለት ወጣት ልጆቹን ለባሕረ ነጋሽ ያስረክባሉ፤ ባሕረ ነጋሹም ለቀዳማዊ ታዜር ያስረክባቸዋል ። እነዚህ ወጣቶችም ብልህ ስለነበሩና በንጉሡም ዘንድ ታማኝነትን ስላገኙ ኤድስዮስ ጠጅ አሳላፊ ፍሬምናጦስ የግምጃ ቤት ኀላፊና የጽሕፈት ሚኒስትር ሁነው ተሹመው ንጉሡ ብዙ ሳይቆይ ዐረፈ። መንግሥቱንም የሚረከቡት ኢዛናና ሳይዛና ሕፃናት በመሆናቸው እናቲቱ ንግሥት ሶፍያ ሞግዚት ሁና፥ እነ ፍሬምናጦስ አስተማሪ ሆነው በኑዛዜው መሠረት ቆይተዋል።
እግዚአብሔር ነገርን ሁሉ ለበጎ እንዲያደርግ ሐዋርያው ተናግሯልና፥ አባታቸው በመገደሉ ምክንያት እነዚህ ወጣቶች ለኢትዮጵያ በረከት ሆኑ፤ በመርከቡ ውስጥ ላሉ ሁሉ የጨከኑ ገዳዮች እነዚህን ወጣቶች በምሕረት ማለፋቸውም ተኣምር ነው። እግዚአብሔር ከሞት አስመልጦ ለነገሥት ሥርዐተ መንግሥትን አስተማሪ፥ ለሕዝቡ የወንጌል ሰባኪ፥ ለሀገራችንም በረከት አደረጋቸው። በዘመኑ የነበሩት የሀገራችን ሰዎችም በቆዳቸው ቀለም ሳይበረግጉ ወንጌለ መንግሥትን ለመስማት መጨከናቸውም አስደናቂ ነው።
በእርግጥ ጥንታዊው የኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ከውጭ ሀገራት ጋር ሰፊ ግንኙነት ስለነበረው ወደ ሀገሩ የሚመጡትን እንግዶች በርኅራኄ ተቀብሎ የሀገሩን ቋንቋና ባህል ያጠኑ ዘንድ በአኵስም ቤተ ቀጢን ተብላ በምትጠራ የእንግዳ ማረፊያ ትምህርት ይሰጥ ነበር። ይህም የሕዝቡ ባህልና የእምነት ክብር እንዳይገሰስ፥ እንግዶቹም ቋንቋ ባለማወቅ ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው የሚያደርግ ታላቅ ጥበብ ነው ።
በእኛም ዘመን የውጭ እንግዶችን ስንቀበል ባህሉንና ቋንቋውን ብናስጠና ከመበረዝና እንግዶችም ሀገሩን ከመዳፈር እንዲታቀቡ ከማስቻሉ ጐን ለጐን ስለ ኢትዮጵያ መንገደኛ የነገራቸውን ይዘው ያንን ታሪክ እያሉ እንዳይጽፉ ሃይማኖትን፥ ታሪክንና ባህልን፥ ምክንያት ያለውንም አኗኗር በዐዋቂዎች ለማስረዳት የተሻለ ነው፤ መንገደኛው ሁሉ ታሪክ አዋቂ አይደለምና። የእኛ ታሪክ ተብሎ በሌሎች የተጻፈልንም በአብዛኛው ሊቃውንት ያልተጠየቁበት ነውና ቤተ ቀጢን የእንግዶች ማረፊያና ማስተማሪያ በዚህ ዘመን ልትታሰብ ይገባታል።
የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ፍሬምናጦስ ወደ ሀገሩ ሲመለስ፥ በአኵስም የተጀመረው የወንጌል ጒዞ ፍሬ እንዲያፈራና እንዲስፋፋ ጳጳስ ይላክ ዘንድ ከእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ጠይቆ ለማለፍ ወደ ግብጽ ሄደ። በዚያም አባቶች የኒቅያ ጉባኤን ለመሳተፍ ተሰባስበው ነበርና ሲመለሱ ወደ መንበረ ማርቆስ ቀርቦ፦ በኢትዮጵያ የወንጌሉን ማበብ፥ ቤተ መንግሥቱም ለክርስትና ያለውን ፍቅር ካስረዳ በኋላ፤ የሚባርክና የሚሾም፥ የሚቀድስም ጳጳስ ያስፈልጋቸዋል ብሎ ሐሳቡን አካፍሎ ለመሄድ ሲነሣ፥ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ቅዱስ አትናቴዎስ፦ ‘የሀገሩን ባህልና ቋንቋ የሚያውቅ ካንተ የተሻለ ሰው አናገኝም’ በማለት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ አድርጎ ሾሞ ወደ ወደ ኢትዮጵያ መለሰው።
ኢትዮጵያውያንም ቀድሞ በሰባኪነት ያገለግላቸው የነበረው ፍሬምናጦስ ጳጳስ ሁኖ ሲመጣ በታላቅ ክብር ተቀብለውታል፤ በአባትነቱም አምነው አባ፥ በሰበከው ወንጌል ተስበው ሰላማ፥ ባገኙት መንፈሳዊ ዕውቀት ተደስተው ከሣቴ ብርሃን በማለት ጠርተውታል። አባ ሰላማ የደከመለት ወንጌል ሥራ መሥራቱን የምናየው ፍጹም ሕይወታቸው የተለወጠው ነገሥትና አዝማደ መንግሥት ስማቸው በመቀየሩ ነው። ኢዛና አብርሀ ወይም አበራ ተባለ፤ ይህ ብርሃንም የወንጌል ብርሃን ነው። ሳይዛና ደግሞ አጽብሐ ወይንም አነጋ ተባለ፤ በእግዚአብሔር ቃል የሚገኘውን የጨለማን ማለፍና የብርሃንን መምጣት የሚገልጥ ስያሜ ነው ። የሁለቱ ልጆች እናት የሆነችው ንግሥት ሶፍያም አሕየዋ የሚል ስም አግኝታለች። ይህ ሁሉ የአባ ሰላማ ድካም ሥራ እንደ ሠራ የሚያሳይ ሲሆን ከሁሉ በላይ አብርሀና አጽብሐ የተባሉት ወንድማማቾች በአንድነት በሰላም መንገሣቸው አስደናቂ ነው ።
በኋላ ዘመን ታላቅ የነገሠ ከሆነ ታናናሽ ወንድሞቹ፥ ታናሽ የነገሠ ከሆነ ታላላቅ ወንድሞቹ እንዳይቀናቀኑትና ሕዝብ የንጉሥነት ዘር ካላቸው መካከል አንዱን ነጥቆ እንዳያነግሥ ስለሚፈራ በአምባ ማርያም ላይ ማሰር የተለመደ ነበር። አብርሀና አጽብሐ ግን በወንጌል ዓለምንና ኃላፊውን (ሥጋዊውን) ሥልጣን ንቀው በአንድነት ነግሠው የቅድስናን ማዕረግን ያገኙ የኢትዮጵያ ነገሥት ናቸው። በሥጋዊው ዓለም የማይቻለው በመንፈሳዊው ዓለም ይቻላልና፥ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ከሊቀ ጵጵስናቸው ጀምሮ ጥረት ሲያደርጉበት የነበረው ሐሳብ በፈቃደ እግዚአብሔር ሲፈጸም፥ ‹‹ወንድሜ እንኳን ደኅና መጡ›› ብለው በክብር በተቀበሏቸው ዐራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የሩቅ ዘመን ታሪክ በቅዱስ አባታችን ዘመነ ፓትርያርክነት ተደግሞ ለማየት መታደላችንም የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።
አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ዘኢትዮጵያ ካከናወኗቸው ታላላቅ ተግባራት መካከል፥ የመጀመሪያው፦ አንድ ካህን ለዐሥራ ሁለት ቤተሰብ መምህርና አባት እንዲሆን የሚያደርገው የአበ ነፍስ ሥርዐት ነው። ያ ካህን ሕፃናቱን ፊደል በማስቈጠር፥ ቤተሰቡን በማጽናናት፥ ከቤተሰቡ እንደ አንድ አካል ሁኖ ውሳኔ በማሳለፍ፥ ከልደት እስከ ሞትና እስከ ተዝካር ያንን ቤተሰብ የሚራዳ ነው። በመሆኑም የዚህ ዓለም ኑሮ ያለ አማካሪ፥ የነፍስ ጒዞ ያለ ሰባኪ፥ የትውልድ ሕንጸትም ያለ እረኛ አይሆንምና፥ በዛሬው ዓለም የቤተሰብ ሐኪም፥ አማካሪ እየተባለ የሚጠራውን ቤተ ክርስቲያን ከዛሬ 1600 ዓመታት በፊት ጀምራው እናገኛለን ።
ሌላው የአበ ልጅ ሥርዐት ነው፤ በዐርባና በሰማንያ ቀን ተጠምቀው ከሥላሴ ለሚወለዱት ሕፃናት የክርስትና አባትና እናት ይሠየምላቸዋል። ዐላማዎቹም፦ የመጀመሪያው፤ ሳያውቅ የተጠመቀውን ሕፃን ነገረ ሃይማኖትን እያስተማሩ እንዲያሳድጉ ነው፤ ስለ እርሱም ተገብተው “አአምን በክርስቶስ አምላኪየ እክሕደከ ሰይጣን” በማለት እምነታቸውን ያውጃሉ። ሁለተኛው፤ የሰው ልጅ በተለያየ ነገር ካልተሳሰረ መበተኑ እርግጥ ነውና፥ መንፈሳዊ ዝምድናን ለማስፋፋት ነው። ሦስተኛው፤ ወላጆቹ ቢሞቱ ልጁ ያለ አሳዳጊ ቀርቶ ማኅበራዊ ቀውስ እንዳይመጣ፥ ትውልድም እንዳይጐዳ ነው፡፡ ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን የማኅበራዊ ኑሮ ጠባቂ እንደመሆኗ የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ኑሮ የልብ ምቱ ያለው ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ነው ብንል ማጋነን አይሆንም።
ከአባ ሰላማ በፊት የነበረው የሳባ ፊደል አንድ ድምፅ ብቻ የሚሰጥ ሆኖ ከካዕብ እስከ ሳብዕ ስላልነበሩት፥ አባ ሰላማ ከሊቃውንት ጋር ሁነው ድምፅ ሰጪ ፊደላትን አዘጋጅተዋል፤ ይህንን ያደረጉበት ዐላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ለመተርጐም ከመሆኑም በላይ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳት መጻሕፍት ፍቅር ፊደል እስከ መፍጠር ያደረሳት እንደሆነ እንረዳለን። ዛሬ በአፍሪካ ያለው ብቸኛው የእኛ ፊደል ቤተ ክርስቲያን ለሀገር ያበረከተችው ሀብት፤ ኢትዮጵያውያንም በጎ ነገር ሲያገኙ ወደ ሀገር ቋንቋ በመተርጐምና ኢትዮጵያዊ መልክ በመስጠት የመጠቀማቸው ክሂሎትን የሚያሳይ ነው።
አባ ሰላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ከግሪክ፥ ከሱርስት፥ ከዐረብ ቋንቋዎች ወደ ግእዝ ከመተርጐም በተጨማሪ ሊቀ ካህናቱ እንበረምን “ሕዝበ ቀድስ” ብለው ረዳት ጳጳስ አድርገው በመሾም፤ በመላው ኢትዮጵያ አብረው ዞረው ወንጌልን ሰብከዋል። “ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት” በማለትም የመጀመሪያዋን ማኅበር በአኵስም መሥርተዋል። ማኅበረ ጽዮን ምድራዊት የአብርሃምን የሥጋ ዘር ብቻ ስትቀበል ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት ግን ሁሉን ሰብሳቢ መሆኗን የሚገልጥ ነው ። በአኵስምም ከአብርሀና አጽብሐ ጋር በመሆን በአቡነ ሰላማ ዘመነ ሢመት ባለ 12 መቅደስ ቤተ ክርስቲያን አሠርተዋል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለአባ ሰላማ የቅዱስነት ማዕረግ ሰጥታ በዓለ ዕረፍታቸውን ሐምሌ 26 ቀን ስታከብር የግሪክና የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያንም ቅድስናቸውን ዕውቅና ሰጥተው ይቀበሉታል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ከመጀመሪያው ጳጳስ ከአባ ሰላማ ጀምሮ ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን የተላኩ 111 ጳጳሳት የመሯት ሲሆን፤ የሚላኩት አባቶች ዐረፍተ ዘመን ሲገታቸው ወይም በልዩ ልዩ ምክንያት ወደ ሀገራቸው በሚመለሱበት ጊዜ ሌላ አባት ለማስመጣት ከብዙ ደጅ ጥናት ጋር የሀገርና የቤተ ክርስቲያን ሀብት በእጅ መንሻነት እየተላከ መባከኑ፤ የሚመጡት አባቶች የሀገሩን ባህልና ቋንቋ ባለማወቃቸው ምክንያት ሐዋርያዊ አገልግሎት መስተጓጐሉ፤ ኢአማንያን ጭምር የሐሰት ደብዳቤ በመያዝ በስመ ጳጳስ ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በደል መፈጸማቸው፤ በአባት እጦት ምክንያት መስፈርት የሌለው ሢመተ ክህነት መስፋፋቱ፤ አንዳንድ ግብጻውያን አባቶች በሀገር አስተዳደር ውስጥ በጎ ያልሆነ ተጽዕኖ ለማሳደር ይዘውት ይመጡ የነበረው ተልእኮና የመሳሰሉት ምክንያቶች መንፈሳዊ ቁጭት የፈጠሩባቸው በየዘመናቱ የተነሡ የኢትዮጵያ መሪዎች፥ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ባደረጉት በሳል ውይይት እንዲሁም በከፈሉት ዋጋ ሰኔ 21 ቀን 1951 ዓ.ም. ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሆነው ተሠይመዋል፡፡
ከእርሳቸው በመቀጠልም፡-
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት፥ የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዚዳንት፤
ሐዋርያዊት የሆነች የቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበርን በየተራ ተረክበው ከእግዚአብሔር በተቀበሉት የአባትነት ጸጋ መርተዋል፤ ሀልዎተ እግዚአብሔርን የሚቃወም ሥርዐት በምድራችን ላይ በሰፈነበት ጊዜ ዋጋ እየከፈሉ በጥበብ አሻግረዋል፤ ምቹ ሁኔታ በተፈጠረበት ወቅትም ክብሯን በልዕልና ገልጠው ለመላው ዓለም በሞገስና በግርማ የምትታይበትን፥ ለአፍሪካውያንም አርኣያ የምትሆንበትን ዕድል ፈጥረዋል፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤ የካቲት 24 ቀን 2005 ዓ.ም. ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው ቅዱሱን መንበር ከተረከቡበት ዕለት አንሥቶም የቤተ ክርስቲያንን አንድነት በማጽናት፤ ክብሯ እንዲጠበቅ፥ ልጆቿም በነፃነት እንዲኖሩ አመራር በመስጠት፤ ይልቁንም የሁሉ መሠረት ሰላም በመሆኑ ክርስትና ድንበር የለውምና ለሀገራችን ሕዝቦች ብቻ ሳይሆን የእስራኤል፥ የፍልስጥኤም፥ የሩሲያና የዩክሬን ሕዝቦች ዘላቂ ሰላም እንዲያገኙ፤ በስደት ዓለም ላይ ተጨማሪ ስደት የገጠማቸው ወገኖች መጠለያ ሥፍራ እንዳይቸገሩ፤ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለዓለም ታላቅ ብርሃንን ያበሠረው ክርስትናን እንዲዳከም ብሎም እንዲጠፋ የሚንቀሳቀሱ ወገኖች ከክፉ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ፤ በዓለም ደረጃ የተያዙ የጦርነት ቀጠሮዎች ተሰርዘው ችግረኞች የምግብና የደኅንነት ዋስትና እንዲያገኙ በመምከር፥ በማስተማር፥ ወደ እግዚአብሔር በመጸለይ፥ እንዲሁም ለግፉዓን ድምፅ በመሆን አባታዊ የሰላም ጥሪያቸውን ለሚመለከተው ሁሉ በማስተላለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡
ማጠቃለያ
በጥምቀት የሥላሴን ልጅነት ያገኘንበትን፥ አባቶቻችንም ስለ ስሙ መከራን እየታገሡ ክርስቶስን የመሰሉበትን ዘመን ማሰብ፤ ታላቅ ዋጋ የሚገኝበትን መታመን ባለመጣልም የእግዚአብሔርን ፈቃድ እየፈጸምን የተሰጠውን ተስፋ በትዕግሥት መጠባበቅ እንደሚገባን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ ያስገነዝባል (ዕብ. 10÷32)፡፡ ስለሆነም የቀደመውን ማሰብ ያለንበትን ዘመን የሚያሳምር፥ የመኖርን ተስፋ የሚያለመልም ከመሆኑ ባሻገር መነሻን አለመዘንጋት በተሟላ ክብር ወደነገ የሚያሸጋግር ጠንካራ ድልድይ ነውና ‹‹ሥርወ ሃይማኖት፤ ሥርወ ታሪክ›› ከሚገኝባት የሃይማኖት መዲናችን አኵስም ጋር ያጋጠመንን መራራቅ በመቀራረብ እንዲታረም፤ የተዛነፉ የታሪክ ክፍሎች በይቅርታ እንዲስተካከሉ፤ በልዩ ልዩ ምክንያት አዝነውና ተገልለው በየቤታቸው የተቀመጡ ሊቃውንትና መምህራን በፍቅር ተሰባስበው ቤተ ክርስቲያን በልጆቿ ዕውቀትና ዐቅም መጠቀም ትችል ዘንድ ከልባችን ተነሥተን በእውነት ለመሥራት የሚያስፈልገን መንፈሳዊ ጥብዐት፥ ዛሬ የቅዱስ አባታችንን 13ኛ ዓመት በዐለ ሢመት እንዲሁም 67ኛውን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር የነፃነት በዓል የምናከብር በየደረጃው ያለን መሪዎች፥ አገልጋዮችንና ምእመናንን የሚጠባበቅ የቤት ሥራችን ነው፡፡
ተዘከሮ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
ዕቀቦ ዓመታተ ብዙኀ ወመዋዕለ ነዊኀ በጽድቅ ወበሰላም፤
አግርር ፀሮ ታሕተ እገሪሁ ይስአል ለነ ኀበ እግዚአብሔር ከመ ይስረይ ለነ ኀጣውኢነ፡፡
(ሥርዓተ ቅዳሴ ቊ. 123)
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
አሜን፡፡
መልአከ ሕይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ)
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሓፊ
የቀደመውን ዘመን አስቡ፡፡››
(ዕብ. 10÷32)
#ethiopia | ኢትዮጵያ ሀገራችን የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን መቀበሏ፥ ከነገደ እስራኤል ለመመሳሰል ብላ ወይም የልማድ ተጽዕኖ ደርሶባት ሳይሆን፤ ከጥንት ጀምሮ በሕገ ልቡና ከነ መልከጼዴቅ፥ ከነዮቶር የተማረችው እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ቶራህ የሚባለውን የአይሁድ እምነት መጽሐፍ ቅድመ ክርስትና ትጠቀምበት ነበር፤ እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በፊት በሦስተኛው ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ብሉይ ኪዳን ወደ ጽርእ ቋንቋ ተተርጒሞ የመላው ዓለም ሀብት ሁኖ ስለነበር፥ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በኢትዮጵያ ምድር መኖራቸው የሚያጠያይቅ ካለመሆኑም ባሻገር፥ ዋነኛ ተጠቃሽ ማስረጃችን የልማድ ተሳላሚ ወይም ሀገር ጎብኚ ሳይሆን ኦሪትን ከነመጽሐፉ የተቀበለውንና የሚያምነውን በተግባር ያረጋገጠው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ነው።
ይህ ሰው የአይሁድ እምነት ተከታይ እንደመሆኑ መጠን በዓመት ሦስት ጊዜያት ማለትም በበዓለ ፋሲካ፥ በበዓለ ሰዊትና በበዓለ መጸለት ወይም በዳስ በዓል ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዶ ለእግዚአብሔር መስገድ ነበረበት። ፋሲካና የእሸት በዓል በኀምሳ ቀናት ልዩነት ሲከበሩ፥ ወቅቱም ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ባለው ጊዜ ውስጥ ሲሆን፤ የዳስ በዓል ግን መስከረም መጨረሻ አካባቢ የሚውል ነው። ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ሥልጣኑና ሀብቱ ያልሰጠውን ደስታ አምልኮተ እግዚአብሔር አስገኝቶለት ነበርና፤ ይህን ሃይማኖታዊ ግዴታ ለመወጣት የሲና በረሓን አቋርጦ፥ ሁለት ድንበር የሆነውን የኑቢያንና የግብጽን ግዛት አልፎ መንፈቅ ድረስ ሊፈጅ የሚችለውን መንገድ በመጓዝ ለሃይማኖቱ መሥዋዕትነት ይከፍል ነበር።
ጃንደረባው ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት በጆሮንድ ወይም የገንዘብ ሚኒስትር በመሆኑ፥ አማኝ የሆነ ወደ የትኛውም የሥልጣን ከፍታ ላይ ቢወጣ እምነቱን አክብሮ መያዝ እንደአለበት ሕይወቱ አስተማሪ ይሆናል። ባለሥልጣናት በእግዚአብሔር ጸጋ ዐርፈው፥ ሰንበትንም በዝማሬና በጸሎት አሳልፈው ሰኞ ወደ ሥራ ቢገቡ የቀና ፍርድና አመራር ይሰጣሉና፤ ዛሬም በሥጋ የሚያገለግሉንን መሪዎች በነፍስ በማገልገል የሚያስቀድሱና የሚቈርቡ ባለሥልጣናትን ለማየት ሰፊ ሥራ መሥራት ከሁላችንም የሚጠበቅ ነው፡፡
ጃንደረባው ለእግዚአብሔር ሰግዶ ሲመለስ በሠረገላው ላይ ሁኖ ከነቢዩ ኢሳይያስ መጽሐፍ ስለ ነገረ መስቀል የሚተርከውን የትንቢት ክፍል ምዕራፍ 53ን በማንበብ ላይ ሳለ፥ እግዚአብሔር አምላክ የትንቢት ተስፋው ከወራት በፊት በተከናወነው የፍጻሜው ደስታ ይተካለት ዘንድ ቅዱስ ፊልጶስን ላከለት (የሐዋ. ሥራ 8÷26)። ፊልጶስም ወደ ሠረገላው ቀርቦ የሚያነብበውን በመስማት “በውኑ የምታነብበውን ታስተውለዋለህን?” በማለት ጠየቀው፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ግን ትሑት ሆኖ “የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዴት ይቻለኛል?” አለ። ቀደምት ባለሥልጣናት የክህነት ክብር እንደሚበልጥ ስለሚያውቁ የእግዚአብሔርን አገልጋዮች ያከብሩ፥ ከዙፋናቸው አጠገብም ያስቀምጡ ነበርና፥ ቅዱስ ፊልጶስን በሠረገላው ላይ እንዲቀመጥ ጋብዞ መጠየቅ ጀመረ። ያመነውን በትክክል ይዞ ያልተረዳውን በትሕትና የሚጠይቅ ለመልሱ ቅርብ በመሆኑ፤ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ኦሪትን በትክክል ተከትሏልና ወደ ወንጌል ደረሰ።
በቅዱስ ፊልጶስ ስብከት ይህ ሰው ምሥጢረ ሥጋዌን ተረድቶ በራሱ ጥያቄ ልጠመቅ አለ፤ “ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ እኔ አምናለሁ” በማለትም እምነቱን በአዋጅ መሰከረ። ጃንደረባው ታማኝ የነበረ የቤተ መንግሥትና የንግሥቲቱ ቅርብ ሰው እንደመሆኑ በዚህ ሥልጣኑ ከሠረገላ ነጂዎች ጀምሮ በብዙ ሠራዊት ተከብቦ እንደ ተጓዘ እርግጠኞች ነን። እርሱ ሲያምንና ሲጠመቅ አብረውት የነበሩትም ተጠምቀው፥ ዜና ወንጌልን ይዘው ወደ ሀገራቸው በመመለሳቸው ወንጌል ሰማርያ ከመድረሱ በፊት ክርስትና በ34 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ ገባ ።
የምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት የየራሳቸው የክርስትና መዲና እንዳላቸው ሁሉ፤ አኵስም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሃይማኖት መዲና፥ የሀገር ታሪክና የሃይማኖት ሥሩ የሚገኝባት ሥፍራ ናት። ቀዳማዊ ምኒልክ አባቱን ጠይቆ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለስ ካህናተ ኦሪትንና ታቦተ ጽዮንን ይዞ በመምጣቱ በአኵስም ላይ የብሉይ ኪዳን ማእከል የነበረችው ታቦተ ጽዮን አለች፤ የሐዲስ ኪዳን የሕይወት ማእድ የሆነው የክርስቶስ ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙም አለ። አይሁድ ኦሪትን ቢቀበሉ ሐዲስ ኪዳንን አልተቀበሉም፤ አሕዛብ ሐዲስ ኪዳንን ቢቀበሉ ብሉይ ኪዳንን አያውቁትም፤ ኢትዮጵያ ግን ከኦሪት ወደ ሐዲስ ኪዳን በመምጣት የሁለቱም ኪዳናት ባለቤት ሁናለች፤ ቤተ ክርስቲያናችንም ብሉይን ከሐዲስ አስማምታ ይዛ ትገኛለች ።
በባቢሎን ምርኮ መቅደሱ ከመፍረሱ በፊት እግዚአብሔር ታቦተ ጽዮንን ወደ ኢትዮጵያ ምድር እንዲመጣ አደረገ፤ በሮማውያንም በ70 ዓ. ም. ዘሩባቤል የሠራው መቅደስ በመፍረሱ እስራኤላውያን እስከ ዛሬ ድረስ መቅደስ አልባ ናቸው። በኢትዮጵያ ግን ኦሪትም ሐዲስም ሳይናወጥ፥ ወራሪም ሳያጠፋው ጸንቶ ይኖራል፤ አልጠፋም ማለት ግን እሳት አልነበረም ማለት አይደለም። እንደ ኢትዮጵያ ክርስትናን የተቀበሉ የአፍሪካ ሀገራት ግብጽ፥ ሱዳን ወይም ኑቢያ፥ አልጄሪያ፥ ሊብያ፥ ቱኒዝያ ዛሬ የክርስትና አቅም ተዳክሞባቸው ይታያሉ። በኢትዮጵያ ግን ፈተና የበዛበት ቢሆንም ክርስትና ጸንቶና ሁል ጊዜ ትኩስ ሆኖ መገኘቱ እንደ ታሪክ የምንማረው፥ እንደ ቅርስ የምንጐበኘው፥ እንደ ባህልም የምንይዘው ብቻ ሳይሆን ዛሬም ጣዕመ ዓለምን የናቁ ክርስቲያኖችን እያፈራ ያለ ነው ።
ርእስ አድርገን በተነሣንበት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኀይለ ቃል እየተመራን የቀደመው የቤተ ክርስቲያናችን አስተዳደር አመሠራረትን ስናስታውስ፥ ቀዳማዊ ታዜር ወይም አልዓሜዳ በሚያስተዳድርበት ዘመን ከሶርያ ጢሮስ አካባቢ ተነሥቶ ወደ ሕንድ በመርከብ የሚጓዝ፥ ሜሮጵዮስ የተባለ ግሪካዊ ነጋዴ የጫነው ምግብና ውኃ አልቆበት ወደ ቀይ ባሕር ወደብ ሲጠጋ በአካባቢው የነበሩ ጠባቆች ሜሮጵዮስንና ሌሎች ሰዎችን ገድለው ሁለት ወጣት ልጆቹን ለባሕረ ነጋሽ ያስረክባሉ፤ ባሕረ ነጋሹም ለቀዳማዊ ታዜር ያስረክባቸዋል ። እነዚህ ወጣቶችም ብልህ ስለነበሩና በንጉሡም ዘንድ ታማኝነትን ስላገኙ ኤድስዮስ ጠጅ አሳላፊ ፍሬምናጦስ የግምጃ ቤት ኀላፊና የጽሕፈት ሚኒስትር ሁነው ተሹመው ንጉሡ ብዙ ሳይቆይ ዐረፈ። መንግሥቱንም የሚረከቡት ኢዛናና ሳይዛና ሕፃናት በመሆናቸው እናቲቱ ንግሥት ሶፍያ ሞግዚት ሁና፥ እነ ፍሬምናጦስ አስተማሪ ሆነው በኑዛዜው መሠረት ቆይተዋል።
እግዚአብሔር ነገርን ሁሉ ለበጎ እንዲያደርግ ሐዋርያው ተናግሯልና፥ አባታቸው በመገደሉ ምክንያት እነዚህ ወጣቶች ለኢትዮጵያ በረከት ሆኑ፤ በመርከቡ ውስጥ ላሉ ሁሉ የጨከኑ ገዳዮች እነዚህን ወጣቶች በምሕረት ማለፋቸውም ተኣምር ነው። እግዚአብሔር ከሞት አስመልጦ ለነገሥት ሥርዐተ መንግሥትን አስተማሪ፥ ለሕዝቡ የወንጌል ሰባኪ፥ ለሀገራችንም በረከት አደረጋቸው። በዘመኑ የነበሩት የሀገራችን ሰዎችም በቆዳቸው ቀለም ሳይበረግጉ ወንጌለ መንግሥትን ለመስማት መጨከናቸውም አስደናቂ ነው።
በእርግጥ ጥንታዊው የኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ከውጭ ሀገራት ጋር ሰፊ ግንኙነት ስለነበረው ወደ ሀገሩ የሚመጡትን እንግዶች በርኅራኄ ተቀብሎ የሀገሩን ቋንቋና ባህል ያጠኑ ዘንድ በአኵስም ቤተ ቀጢን ተብላ በምትጠራ የእንግዳ ማረፊያ ትምህርት ይሰጥ ነበር። ይህም የሕዝቡ ባህልና የእምነት ክብር እንዳይገሰስ፥ እንግዶቹም ቋንቋ ባለማወቅ ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው የሚያደርግ ታላቅ ጥበብ ነው ።
በእኛም ዘመን የውጭ እንግዶችን ስንቀበል ባህሉንና ቋንቋውን ብናስጠና ከመበረዝና እንግዶችም ሀገሩን ከመዳፈር እንዲታቀቡ ከማስቻሉ ጐን ለጐን ስለ ኢትዮጵያ መንገደኛ የነገራቸውን ይዘው ያንን ታሪክ እያሉ እንዳይጽፉ ሃይማኖትን፥ ታሪክንና ባህልን፥ ምክንያት ያለውንም አኗኗር በዐዋቂዎች ለማስረዳት የተሻለ ነው፤ መንገደኛው ሁሉ ታሪክ አዋቂ አይደለምና። የእኛ ታሪክ ተብሎ በሌሎች የተጻፈልንም በአብዛኛው ሊቃውንት ያልተጠየቁበት ነውና ቤተ ቀጢን የእንግዶች ማረፊያና ማስተማሪያ በዚህ ዘመን ልትታሰብ ይገባታል።
የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ፍሬምናጦስ ወደ ሀገሩ ሲመለስ፥ በአኵስም የተጀመረው የወንጌል ጒዞ ፍሬ እንዲያፈራና እንዲስፋፋ ጳጳስ ይላክ ዘንድ ከእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ጠይቆ ለማለፍ ወደ ግብጽ ሄደ። በዚያም አባቶች የኒቅያ ጉባኤን ለመሳተፍ ተሰባስበው ነበርና ሲመለሱ ወደ መንበረ ማርቆስ ቀርቦ፦ በኢትዮጵያ የወንጌሉን ማበብ፥ ቤተ መንግሥቱም ለክርስትና ያለውን ፍቅር ካስረዳ በኋላ፤ የሚባርክና የሚሾም፥ የሚቀድስም ጳጳስ ያስፈልጋቸዋል ብሎ ሐሳቡን አካፍሎ ለመሄድ ሲነሣ፥ የእስክንድርያው ፓትርያርክ ቅዱስ አትናቴዎስ፦ ‘የሀገሩን ባህልና ቋንቋ የሚያውቅ ካንተ የተሻለ ሰው አናገኝም’ በማለት የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ አድርጎ ሾሞ ወደ ወደ ኢትዮጵያ መለሰው።
ኢትዮጵያውያንም ቀድሞ በሰባኪነት ያገለግላቸው የነበረው ፍሬምናጦስ ጳጳስ ሁኖ ሲመጣ በታላቅ ክብር ተቀብለውታል፤ በአባትነቱም አምነው አባ፥ በሰበከው ወንጌል ተስበው ሰላማ፥ ባገኙት መንፈሳዊ ዕውቀት ተደስተው ከሣቴ ብርሃን በማለት ጠርተውታል። አባ ሰላማ የደከመለት ወንጌል ሥራ መሥራቱን የምናየው ፍጹም ሕይወታቸው የተለወጠው ነገሥትና አዝማደ መንግሥት ስማቸው በመቀየሩ ነው። ኢዛና አብርሀ ወይም አበራ ተባለ፤ ይህ ብርሃንም የወንጌል ብርሃን ነው። ሳይዛና ደግሞ አጽብሐ ወይንም አነጋ ተባለ፤ በእግዚአብሔር ቃል የሚገኘውን የጨለማን ማለፍና የብርሃንን መምጣት የሚገልጥ ስያሜ ነው ። የሁለቱ ልጆች እናት የሆነችው ንግሥት ሶፍያም አሕየዋ የሚል ስም አግኝታለች። ይህ ሁሉ የአባ ሰላማ ድካም ሥራ እንደ ሠራ የሚያሳይ ሲሆን ከሁሉ በላይ አብርሀና አጽብሐ የተባሉት ወንድማማቾች በአንድነት በሰላም መንገሣቸው አስደናቂ ነው ።
በኋላ ዘመን ታላቅ የነገሠ ከሆነ ታናናሽ ወንድሞቹ፥ ታናሽ የነገሠ ከሆነ ታላላቅ ወንድሞቹ እንዳይቀናቀኑትና ሕዝብ የንጉሥነት ዘር ካላቸው መካከል አንዱን ነጥቆ እንዳያነግሥ ስለሚፈራ በአምባ ማርያም ላይ ማሰር የተለመደ ነበር። አብርሀና አጽብሐ ግን በወንጌል ዓለምንና ኃላፊውን (ሥጋዊውን) ሥልጣን ንቀው በአንድነት ነግሠው የቅድስናን ማዕረግን ያገኙ የኢትዮጵያ ነገሥት ናቸው። በሥጋዊው ዓለም የማይቻለው በመንፈሳዊው ዓለም ይቻላልና፥ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ከሊቀ ጵጵስናቸው ጀምሮ ጥረት ሲያደርጉበት የነበረው ሐሳብ በፈቃደ እግዚአብሔር ሲፈጸም፥ ‹‹ወንድሜ እንኳን ደኅና መጡ›› ብለው በክብር በተቀበሏቸው ዐራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የሩቅ ዘመን ታሪክ በቅዱስ አባታችን ዘመነ ፓትርያርክነት ተደግሞ ለማየት መታደላችንም የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።
አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ዘኢትዮጵያ ካከናወኗቸው ታላላቅ ተግባራት መካከል፥ የመጀመሪያው፦ አንድ ካህን ለዐሥራ ሁለት ቤተሰብ መምህርና አባት እንዲሆን የሚያደርገው የአበ ነፍስ ሥርዐት ነው። ያ ካህን ሕፃናቱን ፊደል በማስቈጠር፥ ቤተሰቡን በማጽናናት፥ ከቤተሰቡ እንደ አንድ አካል ሁኖ ውሳኔ በማሳለፍ፥ ከልደት እስከ ሞትና እስከ ተዝካር ያንን ቤተሰብ የሚራዳ ነው። በመሆኑም የዚህ ዓለም ኑሮ ያለ አማካሪ፥ የነፍስ ጒዞ ያለ ሰባኪ፥ የትውልድ ሕንጸትም ያለ እረኛ አይሆንምና፥ በዛሬው ዓለም የቤተሰብ ሐኪም፥ አማካሪ እየተባለ የሚጠራውን ቤተ ክርስቲያን ከዛሬ 1600 ዓመታት በፊት ጀምራው እናገኛለን ።
ሌላው የአበ ልጅ ሥርዐት ነው፤ በዐርባና በሰማንያ ቀን ተጠምቀው ከሥላሴ ለሚወለዱት ሕፃናት የክርስትና አባትና እናት ይሠየምላቸዋል። ዐላማዎቹም፦ የመጀመሪያው፤ ሳያውቅ የተጠመቀውን ሕፃን ነገረ ሃይማኖትን እያስተማሩ እንዲያሳድጉ ነው፤ ስለ እርሱም ተገብተው “አአምን በክርስቶስ አምላኪየ እክሕደከ ሰይጣን” በማለት እምነታቸውን ያውጃሉ። ሁለተኛው፤ የሰው ልጅ በተለያየ ነገር ካልተሳሰረ መበተኑ እርግጥ ነውና፥ መንፈሳዊ ዝምድናን ለማስፋፋት ነው። ሦስተኛው፤ ወላጆቹ ቢሞቱ ልጁ ያለ አሳዳጊ ቀርቶ ማኅበራዊ ቀውስ እንዳይመጣ፥ ትውልድም እንዳይጐዳ ነው፡፡ ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን የማኅበራዊ ኑሮ ጠባቂ እንደመሆኗ የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ኑሮ የልብ ምቱ ያለው ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ነው ብንል ማጋነን አይሆንም።
ከአባ ሰላማ በፊት የነበረው የሳባ ፊደል አንድ ድምፅ ብቻ የሚሰጥ ሆኖ ከካዕብ እስከ ሳብዕ ስላልነበሩት፥ አባ ሰላማ ከሊቃውንት ጋር ሁነው ድምፅ ሰጪ ፊደላትን አዘጋጅተዋል፤ ይህንን ያደረጉበት ዐላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ለመተርጐም ከመሆኑም በላይ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳት መጻሕፍት ፍቅር ፊደል እስከ መፍጠር ያደረሳት እንደሆነ እንረዳለን። ዛሬ በአፍሪካ ያለው ብቸኛው የእኛ ፊደል ቤተ ክርስቲያን ለሀገር ያበረከተችው ሀብት፤ ኢትዮጵያውያንም በጎ ነገር ሲያገኙ ወደ ሀገር ቋንቋ በመተርጐምና ኢትዮጵያዊ መልክ በመስጠት የመጠቀማቸው ክሂሎትን የሚያሳይ ነው።
አባ ሰላማ ቅዱሳት መጻሕፍትን ከግሪክ፥ ከሱርስት፥ ከዐረብ ቋንቋዎች ወደ ግእዝ ከመተርጐም በተጨማሪ ሊቀ ካህናቱ እንበረምን “ሕዝበ ቀድስ” ብለው ረዳት ጳጳስ አድርገው በመሾም፤ በመላው ኢትዮጵያ አብረው ዞረው ወንጌልን ሰብከዋል። “ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት” በማለትም የመጀመሪያዋን ማኅበር በአኵስም መሥርተዋል። ማኅበረ ጽዮን ምድራዊት የአብርሃምን የሥጋ ዘር ብቻ ስትቀበል ማኅበረ ጽዮን ሰማያዊት ግን ሁሉን ሰብሳቢ መሆኗን የሚገልጥ ነው ። በአኵስምም ከአብርሀና አጽብሐ ጋር በመሆን በአቡነ ሰላማ ዘመነ ሢመት ባለ 12 መቅደስ ቤተ ክርስቲያን አሠርተዋል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለአባ ሰላማ የቅዱስነት ማዕረግ ሰጥታ በዓለ ዕረፍታቸውን ሐምሌ 26 ቀን ስታከብር የግሪክና የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያንም ቅድስናቸውን ዕውቅና ሰጥተው ይቀበሉታል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ከመጀመሪያው ጳጳስ ከአባ ሰላማ ጀምሮ ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን የተላኩ 111 ጳጳሳት የመሯት ሲሆን፤ የሚላኩት አባቶች ዐረፍተ ዘመን ሲገታቸው ወይም በልዩ ልዩ ምክንያት ወደ ሀገራቸው በሚመለሱበት ጊዜ ሌላ አባት ለማስመጣት ከብዙ ደጅ ጥናት ጋር የሀገርና የቤተ ክርስቲያን ሀብት በእጅ መንሻነት እየተላከ መባከኑ፤ የሚመጡት አባቶች የሀገሩን ባህልና ቋንቋ ባለማወቃቸው ምክንያት ሐዋርያዊ አገልግሎት መስተጓጐሉ፤ ኢአማንያን ጭምር የሐሰት ደብዳቤ በመያዝ በስመ ጳጳስ ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በደል መፈጸማቸው፤ በአባት እጦት ምክንያት መስፈርት የሌለው ሢመተ ክህነት መስፋፋቱ፤ አንዳንድ ግብጻውያን አባቶች በሀገር አስተዳደር ውስጥ በጎ ያልሆነ ተጽዕኖ ለማሳደር ይዘውት ይመጡ የነበረው ተልእኮና የመሳሰሉት ምክንያቶች መንፈሳዊ ቁጭት የፈጠሩባቸው በየዘመናቱ የተነሡ የኢትዮጵያ መሪዎች፥ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ባደረጉት በሳል ውይይት እንዲሁም በከፈሉት ዋጋ ሰኔ 21 ቀን 1951 ዓ.ም. ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሆነው ተሠይመዋል፡፡
ከእርሳቸው በመቀጠልም፡-
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፤
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት፥ የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዚዳንት፤
ሐዋርያዊት የሆነች የቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበርን በየተራ ተረክበው ከእግዚአብሔር በተቀበሉት የአባትነት ጸጋ መርተዋል፤ ሀልዎተ እግዚአብሔርን የሚቃወም ሥርዐት በምድራችን ላይ በሰፈነበት ጊዜ ዋጋ እየከፈሉ በጥበብ አሻግረዋል፤ ምቹ ሁኔታ በተፈጠረበት ወቅትም ክብሯን በልዕልና ገልጠው ለመላው ዓለም በሞገስና በግርማ የምትታይበትን፥ ለአፍሪካውያንም አርኣያ የምትሆንበትን ዕድል ፈጥረዋል፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤ የካቲት 24 ቀን 2005 ዓ.ም. ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው ቅዱሱን መንበር ከተረከቡበት ዕለት አንሥቶም የቤተ ክርስቲያንን አንድነት በማጽናት፤ ክብሯ እንዲጠበቅ፥ ልጆቿም በነፃነት እንዲኖሩ አመራር በመስጠት፤ ይልቁንም የሁሉ መሠረት ሰላም በመሆኑ ክርስትና ድንበር የለውምና ለሀገራችን ሕዝቦች ብቻ ሳይሆን የእስራኤል፥ የፍልስጥኤም፥ የሩሲያና የዩክሬን ሕዝቦች ዘላቂ ሰላም እንዲያገኙ፤ በስደት ዓለም ላይ ተጨማሪ ስደት የገጠማቸው ወገኖች መጠለያ ሥፍራ እንዳይቸገሩ፤ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለዓለም ታላቅ ብርሃንን ያበሠረው ክርስትናን እንዲዳከም ብሎም እንዲጠፋ የሚንቀሳቀሱ ወገኖች ከክፉ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ፤ በዓለም ደረጃ የተያዙ የጦርነት ቀጠሮዎች ተሰርዘው ችግረኞች የምግብና የደኅንነት ዋስትና እንዲያገኙ በመምከር፥ በማስተማር፥ ወደ እግዚአብሔር በመጸለይ፥ እንዲሁም ለግፉዓን ድምፅ በመሆን አባታዊ የሰላም ጥሪያቸውን ለሚመለከተው ሁሉ በማስተላለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡
ማጠቃለያ
በጥምቀት የሥላሴን ልጅነት ያገኘንበትን፥ አባቶቻችንም ስለ ስሙ መከራን እየታገሡ ክርስቶስን የመሰሉበትን ዘመን ማሰብ፤ ታላቅ ዋጋ የሚገኝበትን መታመን ባለመጣልም የእግዚአብሔርን ፈቃድ እየፈጸምን የተሰጠውን ተስፋ በትዕግሥት መጠባበቅ እንደሚገባን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ ያስገነዝባል (ዕብ. 10÷32)፡፡ ስለሆነም የቀደመውን ማሰብ ያለንበትን ዘመን የሚያሳምር፥ የመኖርን ተስፋ የሚያለመልም ከመሆኑ ባሻገር መነሻን አለመዘንጋት በተሟላ ክብር ወደነገ የሚያሸጋግር ጠንካራ ድልድይ ነውና ‹‹ሥርወ ሃይማኖት፤ ሥርወ ታሪክ›› ከሚገኝባት የሃይማኖት መዲናችን አኵስም ጋር ያጋጠመንን መራራቅ በመቀራረብ እንዲታረም፤ የተዛነፉ የታሪክ ክፍሎች በይቅርታ እንዲስተካከሉ፤ በልዩ ልዩ ምክንያት አዝነውና ተገልለው በየቤታቸው የተቀመጡ ሊቃውንትና መምህራን በፍቅር ተሰባስበው ቤተ ክርስቲያን በልጆቿ ዕውቀትና ዐቅም መጠቀም ትችል ዘንድ ከልባችን ተነሥተን በእውነት ለመሥራት የሚያስፈልገን መንፈሳዊ ጥብዐት፥ ዛሬ የቅዱስ አባታችንን 13ኛ ዓመት በዐለ ሢመት እንዲሁም 67ኛውን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር የነፃነት በዓል የምናከብር በየደረጃው ያለን መሪዎች፥ አገልጋዮችንና ምእመናንን የሚጠባበቅ የቤት ሥራችን ነው፡፡
ተዘከሮ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
ዕቀቦ ዓመታተ ብዙኀ ወመዋዕለ ነዊኀ በጽድቅ ወበሰላም፤
አግርር ፀሮ ታሕተ እገሪሁ ይስአል ለነ ኀበ እግዚአብሔር ከመ ይስረይ ለነ ኀጣውኢነ፡፡
(ሥርዓተ ቅዳሴ ቊ. 123)
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
አሜን፡፡
መልአከ ሕይወት አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ)
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሓፊ
4 months ago
ቅድስት አርሴማ የልባችንን መልካም መሻት ትሙላልን፤ ረድኤቷ እና ምልጃዋ አይለየን🙏
ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለች
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች እናታችን ቅድስት አርሴማ። የዲዮቅልጥያኖስ ታዛዥ የሆነው ንጉሥ ድርጣድስ ከሮሜ ሸሽታ በሔደችባት አብረዋት ከነበሩ ገዳማውያን ደናግል ጋራ ካሠራቸው በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሚስቱ እንድትሆን በብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት።
ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን አሠራትና ደናግሉን በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። እርሷንም ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ በብዙ መከራም እጅግ አሠቃያት። ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት።
በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየት ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡
ዓለምን የናቁ ገዳማውያን የሚያገኙት ምድራዊ ክብር አያጓጓቸውም፣ ስጋዊ ድሎትና ምቾት አይማርካቸውም ራሳቸውን ለጌታቸው አሳልፈው ሰጥተዋልና፡፡ እኛም ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለች
ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች እናታችን ቅድስት አርሴማ። የዲዮቅልጥያኖስ ታዛዥ የሆነው ንጉሥ ድርጣድስ ከሮሜ ሸሽታ በሔደችባት አብረዋት ከነበሩ ገዳማውያን ደናግል ጋራ ካሠራቸው በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሚስቱ እንድትሆን በብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት።
ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን አሠራትና ደናግሉን በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። እርሷንም ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ በብዙ መከራም እጅግ አሠቃያት። ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት።
በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየት ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡
ዓለምን የናቁ ገዳማውያን የሚያገኙት ምድራዊ ክብር አያጓጓቸውም፣ ስጋዊ ድሎትና ምቾት አይማርካቸውም ራሳቸውን ለጌታቸው አሳልፈው ሰጥተዋልና፡፡ እኛም ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
5 months ago
አባቱ ግብጻዊ ክርስቲያን ሲሆን ጣዖት አምላኪዋ ሶርያዊት እናቱ ባሏ ክርስቲያን መሆኑን አታውቅም ነበር፡፡
ልጃቸው በቤተ ክርስቲያን የሰማዕታት አለቃ ከሚባሉት ሰማዕታት አንዱ ማር ቴዎድሮስ በ3ኛው መቶ ክ.ዘ በሶርያ ተወለደ፡፡ ሲወለድም አባት ክርስትና ለማስነሳት ሚስት ደግሞ ወደ ጣዖት ቤት ለመውሰድ ተጋጩ፡፡
ሚስት በባለስልጣን ወገኖቿ ልጁን ቀምታ አሳደደችው፡፡ አባት ሸሽቶ ወደ ግብጽ ቢሔድም ስለ ልጁ ወደ እግዚአብሔር ፈጽሞ ይጸልይ ያለቅስም ነበር፡፡ ልመናውን ተሰምቶለትም ማር ቴዎድሮስ በወጣትነቱ በራሱ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሔዶ ተማረ፣ ተጠመቀም፡፡ ለጾም፣ ለጸሎትና ለምጽዋት ተጋ፡፡ በድንግልና ጸንቶ ለመኖርም የታመነ ሆነ፡፡
ገና በ20 ዓመቱ ነገሥታቱም የአንጾኪያ ጦር ሠራዊት አለቃ አድርገው ሾሙት፡፡ ማር ቅዱስ ቴዎድሮስ በተሳተፈባቸው ጦርነቶች ሁሉ ተሸንፎ አያውቅም፡፡ ከፋርስ ሰዎች ጋር በተደረገ ጦርነት የእግዚአብሔር መልአክ ከሰማይ ወርዶ ሰይፍ ቢሰጠው ብቻውን አሸንፏቸዋል፡፡ አንድ ቀን ወደ አንድ ከተማ ሲገባ 24 ክንድ የሚረዝም ዘንዶ ሲመለክና ክርስቲያኖችን ለመስዋዕትነት ሲያቀርቧቸው፣ ዘንዶውን በጦር ገደለው፡፡ አባቱን አፈላልጎ አግኝቶ ሕይወቱ እስኪያልፍ አብሮት ቆይቶ ወደ አንጾኪያ ሲመለስ ክርስትና ጠፍቶ ጣዖት ሲመለክ፣ ከተማዋ በግፍ ተሞልታ ተመለከተ፡፡
በንጉሥ ዲዮቅልጢያኖስ ፊት ስለ ክርስቶስ አምላክነት መሰከረ፤ ንጉሡም በጽኑ መከራ ሲያሰቃየው በእግዚአብሔር ኃይል ጸና፣ ታገሠም፡፡ ጌታችን በግርማ ወርዶ ቃል ኪዳን ሰጥቶት ዐረገ፡፡ በመጨረሻም አንገቱን ተሰይፎም የክብር አክሊል ተቀብሏል፡፡ በተጋድሎውን ያመኑ ብዙ ሺህ ሰዎችም አብረውት ተሰይፈዋል፡፡ ስለክርስቶስ ፍቅር ዓለምንና ክብራቸውን የተዉ ገዳማውያንም የጸሎታቸው በረከት ለብዙዎች ይተርፋል፣ የነፍስ ምህረት የስጋ ድህነት ያሰጣልና ገዳማቸውን እናግዝ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ልጃቸው በቤተ ክርስቲያን የሰማዕታት አለቃ ከሚባሉት ሰማዕታት አንዱ ማር ቴዎድሮስ በ3ኛው መቶ ክ.ዘ በሶርያ ተወለደ፡፡ ሲወለድም አባት ክርስትና ለማስነሳት ሚስት ደግሞ ወደ ጣዖት ቤት ለመውሰድ ተጋጩ፡፡
ሚስት በባለስልጣን ወገኖቿ ልጁን ቀምታ አሳደደችው፡፡ አባት ሸሽቶ ወደ ግብጽ ቢሔድም ስለ ልጁ ወደ እግዚአብሔር ፈጽሞ ይጸልይ ያለቅስም ነበር፡፡ ልመናውን ተሰምቶለትም ማር ቴዎድሮስ በወጣትነቱ በራሱ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሔዶ ተማረ፣ ተጠመቀም፡፡ ለጾም፣ ለጸሎትና ለምጽዋት ተጋ፡፡ በድንግልና ጸንቶ ለመኖርም የታመነ ሆነ፡፡
ገና በ20 ዓመቱ ነገሥታቱም የአንጾኪያ ጦር ሠራዊት አለቃ አድርገው ሾሙት፡፡ ማር ቅዱስ ቴዎድሮስ በተሳተፈባቸው ጦርነቶች ሁሉ ተሸንፎ አያውቅም፡፡ ከፋርስ ሰዎች ጋር በተደረገ ጦርነት የእግዚአብሔር መልአክ ከሰማይ ወርዶ ሰይፍ ቢሰጠው ብቻውን አሸንፏቸዋል፡፡ አንድ ቀን ወደ አንድ ከተማ ሲገባ 24 ክንድ የሚረዝም ዘንዶ ሲመለክና ክርስቲያኖችን ለመስዋዕትነት ሲያቀርቧቸው፣ ዘንዶውን በጦር ገደለው፡፡ አባቱን አፈላልጎ አግኝቶ ሕይወቱ እስኪያልፍ አብሮት ቆይቶ ወደ አንጾኪያ ሲመለስ ክርስትና ጠፍቶ ጣዖት ሲመለክ፣ ከተማዋ በግፍ ተሞልታ ተመለከተ፡፡
በንጉሥ ዲዮቅልጢያኖስ ፊት ስለ ክርስቶስ አምላክነት መሰከረ፤ ንጉሡም በጽኑ መከራ ሲያሰቃየው በእግዚአብሔር ኃይል ጸና፣ ታገሠም፡፡ ጌታችን በግርማ ወርዶ ቃል ኪዳን ሰጥቶት ዐረገ፡፡ በመጨረሻም አንገቱን ተሰይፎም የክብር አክሊል ተቀብሏል፡፡ በተጋድሎውን ያመኑ ብዙ ሺህ ሰዎችም አብረውት ተሰይፈዋል፡፡ ስለክርስቶስ ፍቅር ዓለምንና ክብራቸውን የተዉ ገዳማውያንም የጸሎታቸው በረከት ለብዙዎች ይተርፋል፣ የነፍስ ምህረት የስጋ ድህነት ያሰጣልና ገዳማቸውን እናግዝ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ጻድቁ ገድላቸውን የፈጸሙት በኢትዮዽያ ቢሆንም ሃገረ ሙላዳቸው የጥንቱ የሮም ግዛት የሆነችው ታናሽ እስያ ናት፡፡
አቡነ አረጋዊ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ናቸው፡፡ ዘጠኙ ቅዱሳን ዘራቸው ከቤተ መንግስት ሲሆን ተወልደው ያደጉት በአንድ የሮም ግዛት ሥር በተለያየ ቦታ ነው፡፡ አንድ ያደረጋቸው መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍትን በሚገባ ያጠኑት እነዚህ አበው ሰማያዊውን ክብር መርጠው ክርስቲያኖች በሚሳደዱበት በ5ኛው ክፍለ ዘመን በቅድሚያ አባ ዸንጠሌዎንና አቡነ አረጋዊ ከዚያም ሌሎቹ ከሮም ወደ ግብጽ በርሃዎች፣ በ470ዎቹ ዓ.ም አልዓሜዳ በኢትዮዽያ ነግሦ ሳለ በአረጋዊ መሪነት ወደ ኢትዮጵያ በምናኔ መጥተዋል፡፡
ንጉሡም በመልካም ተቀብሎ በአክሱም ቤተ ቀጢን ማረፊያ ቦታ ሰጣቸው፡፡ እነርሱም የግዕዝ ቋንቋ ተምረው እዛው አክሱም አካባቢ በአቡነ ሰላማ፣ በአብርሃ ወአጽብሐና በአቡነ ሙሴ ቀዳማዊ የተቀጣጠለውንና በተወሰነ መንገድ ተቀዛቅዞ የነበረውን ክርስትና እንደገና አቀጣጠሉት፤ ለዓመታትም ወንጌልን ሰበኩ በርካታ መጻሕፍትንም ተረጎሙ፡፡ በኋላም የየራሳቸው የምናኔ ቦታ በመምረጥ ወንጌልን እየሰበኩና ስለሀገራችን እየጸለዩ ኖረዋል፡፡
አባታችን አቡነ አረጋዊ በደብረ ዳሞ ታላቅ ገድል ፈጽመዋል፡፡ ማኅሌታዊው ቅዱስ ያሬድና አፄ ገብረ መስቀልም ወዳጆቻቸው ነበሩ፡፡ ጻድቁ ተጋድሏቸውን ፈጽመው በተወለዱ በ99 ዓመታቸው ተሰውረው ብሔረ ሕያዋን ገብተዋል፡፡
ጌታም የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡ ጥር 14ም ጻድቁ የተወለዱበት ቀን ነው፡፡
መናንያንና ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ ዋጋ ከፍለዋል፡፡ የወንጌል ብርሃን እንዲበራ፣ ትልቅ ሥራ ሰርተዋል፡፡ ጸሎታቸው አሁንም ተአምር ያደርጋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
አቡነ አረጋዊ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ናቸው፡፡ ዘጠኙ ቅዱሳን ዘራቸው ከቤተ መንግስት ሲሆን ተወልደው ያደጉት በአንድ የሮም ግዛት ሥር በተለያየ ቦታ ነው፡፡ አንድ ያደረጋቸው መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍትን በሚገባ ያጠኑት እነዚህ አበው ሰማያዊውን ክብር መርጠው ክርስቲያኖች በሚሳደዱበት በ5ኛው ክፍለ ዘመን በቅድሚያ አባ ዸንጠሌዎንና አቡነ አረጋዊ ከዚያም ሌሎቹ ከሮም ወደ ግብጽ በርሃዎች፣ በ470ዎቹ ዓ.ም አልዓሜዳ በኢትዮዽያ ነግሦ ሳለ በአረጋዊ መሪነት ወደ ኢትዮጵያ በምናኔ መጥተዋል፡፡
ንጉሡም በመልካም ተቀብሎ በአክሱም ቤተ ቀጢን ማረፊያ ቦታ ሰጣቸው፡፡ እነርሱም የግዕዝ ቋንቋ ተምረው እዛው አክሱም አካባቢ በአቡነ ሰላማ፣ በአብርሃ ወአጽብሐና በአቡነ ሙሴ ቀዳማዊ የተቀጣጠለውንና በተወሰነ መንገድ ተቀዛቅዞ የነበረውን ክርስትና እንደገና አቀጣጠሉት፤ ለዓመታትም ወንጌልን ሰበኩ በርካታ መጻሕፍትንም ተረጎሙ፡፡ በኋላም የየራሳቸው የምናኔ ቦታ በመምረጥ ወንጌልን እየሰበኩና ስለሀገራችን እየጸለዩ ኖረዋል፡፡
አባታችን አቡነ አረጋዊ በደብረ ዳሞ ታላቅ ገድል ፈጽመዋል፡፡ ማኅሌታዊው ቅዱስ ያሬድና አፄ ገብረ መስቀልም ወዳጆቻቸው ነበሩ፡፡ ጻድቁ ተጋድሏቸውን ፈጽመው በተወለዱ በ99 ዓመታቸው ተሰውረው ብሔረ ሕያዋን ገብተዋል፡፡
ጌታም የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡ ጥር 14ም ጻድቁ የተወለዱበት ቀን ነው፡፡
መናንያንና ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ ዋጋ ከፍለዋል፡፡ የወንጌል ብርሃን እንዲበራ፣ ትልቅ ሥራ ሰርተዋል፡፡ ጸሎታቸው አሁንም ተአምር ያደርጋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
5 months ago
ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች ... ቅድስት አርሴማ
ከሀዲው ዲዮቅልጥያኖስ ንጉሡ መልኳ ውብ የሆነች ብላቴና ሊያገባ ወዶ መልእክተኞችን መርጠው ያመጡለት ዘንድ ላከ።
እነርሱም መላ ሀገሪቱን ሲያስሱ ቆይተው ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሲያገኙ ሥዕሏን ስለው ለንጉሡ ላኩለት። እናታችን ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች። ንጉሡም ይህን ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና እንዲያመጡለትም አዘዘ። ደናግላኑ ይህን እንደሰሙ ከቅድስት አርሴማና ከገዳሙ እመምኔት ቅድስት አጋታ ጋር ሸሽተው ወደ አርማንያ ሄዱ። አካባቢውን የሚገዛው ንጉሥ ድርጣድስ ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛቸው።
እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ይህችን ውብ ሴትማ ለራስ ነው እንጂ ለሌላ አሳልፎ መስጠት አይገባም በማለት ከደናግሉም ጋራ ካሠራት በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሊያታልላት ይጥር ጀመር።
ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገችው እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች ናትና፤ ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች። ንጉሡም ደጋግሞ ቢሞክር አልሆንለት አለ። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ አፈረ። እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ በደናግሉ ሁሉ ፊትም አሠራትና በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው።
ቅድስት አርሴማ ግን ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት “አይዟችሁ!” እያለችም ታጽናናቸው ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። በመጀመሪያ ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ እርሷም እንዲህ ሳለች ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየት ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ። የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ዕለትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል።
በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፤ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡
እንዲሁ ደግሞ የእርሷ ማኅበርተኞች የሚባሉ የመቶ ዐሥራ ዘጠኝ ሰማዕታት ዝክራቸው ነው። በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ በዚህ ቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ከሀዲው ዲዮቅልጥያኖስ ንጉሡ መልኳ ውብ የሆነች ብላቴና ሊያገባ ወዶ መልእክተኞችን መርጠው ያመጡለት ዘንድ ላከ።
እነርሱም መላ ሀገሪቱን ሲያስሱ ቆይተው ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሲያገኙ ሥዕሏን ስለው ለንጉሡ ላኩለት። እናታችን ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች። ንጉሡም ይህን ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና እንዲያመጡለትም አዘዘ። ደናግላኑ ይህን እንደሰሙ ከቅድስት አርሴማና ከገዳሙ እመምኔት ቅድስት አጋታ ጋር ሸሽተው ወደ አርማንያ ሄዱ። አካባቢውን የሚገዛው ንጉሥ ድርጣድስ ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛቸው።
እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ይህችን ውብ ሴትማ ለራስ ነው እንጂ ለሌላ አሳልፎ መስጠት አይገባም በማለት ከደናግሉም ጋራ ካሠራት በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን ሊያታልላት ይጥር ጀመር።
ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገችው እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች ናትና፤ ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች። ንጉሡም ደጋግሞ ቢሞክር አልሆንለት አለ። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ አፈረ። እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ በደናግሉ ሁሉ ፊትም አሠራትና በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው።
ቅድስት አርሴማ ግን ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት “አይዟችሁ!” እያለችም ታጽናናቸው ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። በመጀመሪያ ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ እርሷም እንዲህ ሳለች ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየት ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ። የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ዕለትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይከበራል።
በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፤ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡
እንዲሁ ደግሞ የእርሷ ማኅበርተኞች የሚባሉ የመቶ ዐሥራ ዘጠኝ ሰማዕታት ዝክራቸው ነው። በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ በዚህ ቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
6 months ago
እንኳን ለመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ፤ አደረሰን🙏
ቅዱስ ዮሐንስ በራእይ 10÷1 “ብርቱ መልአክ ደመና ተጎናጽፎ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፤ በራሱም ላይ ቀስተ ደመና ነበረ፤ ፊቱም እንደ ፀሐይ እግሮቹም እንደ እሳት ዐምዶች ነበሩ፤ የተከፈተችንም ታናሽ መጽሐፍ በእጁ ያዘ፤ ቀኝ እግሩንም በባሕር ላይ ግራውንም በምድር ላይ አኖረ፤ እንደሚያገሳም አንበሳ በታላቅ ድምጽ ጮኸ” በማለት አንደመሰከረው፤ ቅዱስ ገብርኤል ኃያል መልአክ ነው፡፡
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊትም የመላእክትን ተፈጥሮ ሲበ,ናገር በመዝሙር 103÷4 “መላእክቱን መንፈስ፣ የሚላኩትንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ” እንዳለ ቅዱስ ገብርኤል ነበልባላዊ መልአክ ነው፡፡ ዳግመኛም ቅዱስ ገብርኤል ብርሃናዊ መልአክ ነው:: ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ በራእይ 18÷11 “ከዚህ በኋላ ታላቅ ሥልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፤ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች፡፡” በማለት ተናግሯልና፡፡
ቅዱስ ገብርኤል በራማ የሠፈሩት “አርባብ” የሚባሉት ዐሥሩ የነገድ ሠራዊት ላይ አለቃ ነው፡፡ ነቢዩ ሄኖክም በመጽሐፉ ምዕራፍ 10÷14 ሊቀ መልአኩን “ቅዱስ ገብርኤል በሠራዊት ሁሉ ላይ የተሾመ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ነው” በማለት ይገልጸዋልና የራማው ልዑል ተብሎ ይጠራል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳን መላእክትን ወርኃዊ እና ዓመታዊ በዓላቸውን በጸሎትና በምስጋና ታከብራለች፡፡ ከእነዚህ በዓላት አንዱ ታኅሣሥ 19 ቀን የሚከበረው የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤል በዓል ነው፡፡ ይህ ታላቅ በዓል ብርሃናዊው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል የእግዚአብሔር አገልጋዮች፣ ሦስቱ ሕጻናት፣ አናንያ አዛርያ ሚሳኤልን ከእቶነ እሳት ያዳነበት ነው፡፡ የባቢሎን ንጉስ ናቡከደነጾር በግዛቱ በልዩ ልዩ የሥልጣን እርከን ላይ ያሉትን ሹማምንቱንና ገዢዎችን ሰበሰባቸው፡፡ በዱራ ሜዳ ላይም ቁመቱ 60 ክንድ የሆነ ትልቅ ሐውልት አቆመ፡፡
ማንም ሰው ሊሽረው የማይገባ “የመለከትና የእንቢልታ የመሰንቆና የክራር የበገናና የዋሽንትን የዘፈንንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ወድቃችሁ ንጉሥ ናብከደነፆር ላቆመው ለወርቁ ምስል ስገዱ፡፡ ወድቆም ለማይሰግድ በዚያን ጊዜ በሚነድድ እሳት እቶን ውስጥ ይጣል” ብሎ አዋጅ አስነገረ፡፡ ይህን አዋጅ የሰሙ የንጉሥ ሹማምንት ሁሉ የመለከቱና የእንቢልታው እንዲህም የዘፈን ድምፅ በተሰማ ጊዜ ተደፍተው ለወርቁ ምስል ሰገዱ፡፡ በባቢሎን አውራጃ ላይ የሾማቸው ሦስቱ ወጣቶች አናንያ አዛርያና ሚሳኤል ግን አልሰገዱም፡፡ ንጉሡም ይህን በሰማ ጊዜ ወደ እቶን እሳት እንደሚጣሉ ነገራቸው፡፡ እነርሱ ግን “ከሚነደው እሳት አምላካችን እግዚአብሔር ያድነናል፤ ባያድነንም ግን እሞታለን እንጂ አንተ ላቆምከው ጣኦት አንሰግድም” አሉት፡፡ ያን ጊዜም እጃቸውንና እገራቸውን ታስረው ከነበልባሉ ስፋት የተነሳ የጣሏቸውን ሰዎች ወደ በላቸው እሳቱ ተጣሉ፡፡
ቅዱስ ገብርኤልም ፈጥኖ በመድረስ እሳቱን ውሃ አደረገው፡፡ ንጉስ ናቡከደነጾርም ትናንት ሦስት ሰዎች አስረን በእሳቱ እቶን ጥለን ነበር፤ ዛሬ ግን ዐራት ሆነው ከእሥራታቸው ተፈትተው በእሳቱ ውስጥ ሲመላለሱ አያለሁ፤ ዐራተኛውም የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል፤ በማለት ይገልጸዋል፡፡ ወደ ከእቶኑ ሄዶም እርሱ ቀይሮ ባወጣላቸው ስም ጠርቶ ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብድናጎ አላቸው፡፡ በልብሳቸው ላይም ጥላሸት እንኳን አልተገኘም፤ ናቡከደነጾርም ይህን አይቶ እግዚአብሔርን አመስገነ፡፡ ንጉሡም አዋጁን በአዋጅ መልሶ ለሕጻናቱ በሹመት ላይ ሹመት በክብር ላይ ክብር ጨምሮላቸዋል፡፡ ቅዱስ ገብርኤልን ዛሬም ገዳማውያኑ በጸሎታቸው ይጠሩታል፡፡ ገዳማቸው እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ቅዱስ ዮሐንስ በራእይ 10÷1 “ብርቱ መልአክ ደመና ተጎናጽፎ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፤ በራሱም ላይ ቀስተ ደመና ነበረ፤ ፊቱም እንደ ፀሐይ እግሮቹም እንደ እሳት ዐምዶች ነበሩ፤ የተከፈተችንም ታናሽ መጽሐፍ በእጁ ያዘ፤ ቀኝ እግሩንም በባሕር ላይ ግራውንም በምድር ላይ አኖረ፤ እንደሚያገሳም አንበሳ በታላቅ ድምጽ ጮኸ” በማለት አንደመሰከረው፤ ቅዱስ ገብርኤል ኃያል መልአክ ነው፡፡
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊትም የመላእክትን ተፈጥሮ ሲበ,ናገር በመዝሙር 103÷4 “መላእክቱን መንፈስ፣ የሚላኩትንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ” እንዳለ ቅዱስ ገብርኤል ነበልባላዊ መልአክ ነው፡፡ ዳግመኛም ቅዱስ ገብርኤል ብርሃናዊ መልአክ ነው:: ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ በራእይ 18÷11 “ከዚህ በኋላ ታላቅ ሥልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፤ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች፡፡” በማለት ተናግሯልና፡፡
ቅዱስ ገብርኤል በራማ የሠፈሩት “አርባብ” የሚባሉት ዐሥሩ የነገድ ሠራዊት ላይ አለቃ ነው፡፡ ነቢዩ ሄኖክም በመጽሐፉ ምዕራፍ 10÷14 ሊቀ መልአኩን “ቅዱስ ገብርኤል በሠራዊት ሁሉ ላይ የተሾመ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ነው” በማለት ይገልጸዋልና የራማው ልዑል ተብሎ ይጠራል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳን መላእክትን ወርኃዊ እና ዓመታዊ በዓላቸውን በጸሎትና በምስጋና ታከብራለች፡፡ ከእነዚህ በዓላት አንዱ ታኅሣሥ 19 ቀን የሚከበረው የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤል በዓል ነው፡፡ ይህ ታላቅ በዓል ብርሃናዊው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል የእግዚአብሔር አገልጋዮች፣ ሦስቱ ሕጻናት፣ አናንያ አዛርያ ሚሳኤልን ከእቶነ እሳት ያዳነበት ነው፡፡ የባቢሎን ንጉስ ናቡከደነጾር በግዛቱ በልዩ ልዩ የሥልጣን እርከን ላይ ያሉትን ሹማምንቱንና ገዢዎችን ሰበሰባቸው፡፡ በዱራ ሜዳ ላይም ቁመቱ 60 ክንድ የሆነ ትልቅ ሐውልት አቆመ፡፡
ማንም ሰው ሊሽረው የማይገባ “የመለከትና የእንቢልታ የመሰንቆና የክራር የበገናና የዋሽንትን የዘፈንንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ወድቃችሁ ንጉሥ ናብከደነፆር ላቆመው ለወርቁ ምስል ስገዱ፡፡ ወድቆም ለማይሰግድ በዚያን ጊዜ በሚነድድ እሳት እቶን ውስጥ ይጣል” ብሎ አዋጅ አስነገረ፡፡ ይህን አዋጅ የሰሙ የንጉሥ ሹማምንት ሁሉ የመለከቱና የእንቢልታው እንዲህም የዘፈን ድምፅ በተሰማ ጊዜ ተደፍተው ለወርቁ ምስል ሰገዱ፡፡ በባቢሎን አውራጃ ላይ የሾማቸው ሦስቱ ወጣቶች አናንያ አዛርያና ሚሳኤል ግን አልሰገዱም፡፡ ንጉሡም ይህን በሰማ ጊዜ ወደ እቶን እሳት እንደሚጣሉ ነገራቸው፡፡ እነርሱ ግን “ከሚነደው እሳት አምላካችን እግዚአብሔር ያድነናል፤ ባያድነንም ግን እሞታለን እንጂ አንተ ላቆምከው ጣኦት አንሰግድም” አሉት፡፡ ያን ጊዜም እጃቸውንና እገራቸውን ታስረው ከነበልባሉ ስፋት የተነሳ የጣሏቸውን ሰዎች ወደ በላቸው እሳቱ ተጣሉ፡፡
ቅዱስ ገብርኤልም ፈጥኖ በመድረስ እሳቱን ውሃ አደረገው፡፡ ንጉስ ናቡከደነጾርም ትናንት ሦስት ሰዎች አስረን በእሳቱ እቶን ጥለን ነበር፤ ዛሬ ግን ዐራት ሆነው ከእሥራታቸው ተፈትተው በእሳቱ ውስጥ ሲመላለሱ አያለሁ፤ ዐራተኛውም የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል፤ በማለት ይገልጸዋል፡፡ ወደ ከእቶኑ ሄዶም እርሱ ቀይሮ ባወጣላቸው ስም ጠርቶ ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብድናጎ አላቸው፡፡ በልብሳቸው ላይም ጥላሸት እንኳን አልተገኘም፤ ናቡከደነጾርም ይህን አይቶ እግዚአብሔርን አመስገነ፡፡ ንጉሡም አዋጁን በአዋጅ መልሶ ለሕጻናቱ በሹመት ላይ ሹመት በክብር ላይ ክብር ጨምሮላቸዋል፡፡ ቅዱስ ገብርኤልን ዛሬም ገዳማውያኑ በጸሎታቸው ይጠሩታል፡፡ ገዳማቸው እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
6 months ago
እንኳን ለመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ፤ አደረሰን🙏
ፈጥኖ ደርሶ ከእቶን እሳት አዳናቸው
ቅዱስ ዮሐንስ በራእይ 10÷1 “ብርቱ መልአክ ደመና ተጎናጽፎ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፤ በራሱም ላይ ቀስተ ደመና ነበረ፤ ፊቱም እንደ ፀሐይ እግሮቹም እንደ እሳት ዐምዶች ነበሩ፤ የተከፈተችንም ታናሽ መጽሐፍ በእጁ ያዘ፤ ቀኝ እግሩንም በባሕር ላይ ግራውንም በምድር ላይ አኖረ፤ እንደሚያገሳም አንበሳ በታላቅ ድምጽ ጮኸ” በማለት አንደመሰከረው፤ ቅዱስ ገብርኤል ኃያል መልአክ ነው፡፡ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊትም የመላእክትን ተፈጥሮ ሲበ,ናገር በመዝሙር 103÷4 “መላእክቱን መንፈስ፣ የሚላኩትንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ” እንዳለ ቅዱስ ገብርኤል ነበልባላዊ መልአክ ነው፡፡ ዳግመኛም ቅዱስ ገብርኤል ብርሃናዊ መልአክ ነው:: ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ በራእይ 18÷11 “ከዚህ በኋላ ታላቅ ሥልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፤ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች፡፡” በማለት ተናግሯልና፡፡
ቅዱስ ገብርኤል በራማ የሠፈሩት “አርባብ” የሚባሉት ዐሥሩ የነገድ ሠራዊት ላይ አለቃ ነው፡፡ ነቢዩ ሄኖክም በመጽሐፉ ምዕራፍ 10÷14 ሊቀ መልአኩን “ቅዱስ ገብርኤል በሠራዊት ሁሉ ላይ የተሾመ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ነው” በማለት ይገልጸዋልና የራማው ልዑል ተብሎ ይጠራል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳን መላእክትን ወርኃዊ እና ዓመታዊ በዓላቸውን በጸሎትና በምስጋና ታከብራለች፡፡ ከእነዚህ በዓላት አንዱ ታኅሣሥ 19 ቀን የሚከበረው የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤል በዓል ነው፡፡ ይህ ታላቅ በዓል ብርሃናዊው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል የእግዚአብሔር አገልጋዮች፣ ሦስቱ ሕጻናት፣ አናንያ አዛርያ ሚሳኤልን ከእቶነ እሳት ያዳነበት ነው፡፡ የባቢሎን ንጉስ ናቡከደነጾር በግዛቱ በልዩ ልዩ የሥልጣን እርከን ላይ ያሉትን ሹማምንቱንና ገዢዎችን ሰበሰባቸው፡፡ በዱራ ሜዳ ላይም ቁመቱ 60 ክንድ የሆነ ትልቅ ሐውልት አቆመ፡፡
ማንም ሰው ሊሽረው የማይገባ “የመለከትና የእንቢልታ የመሰንቆና የክራር የበገናና የዋሽንትን የዘፈንንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ወድቃችሁ ንጉሥ ናብከደነፆር ላቆመው ለወርቁ ምስል ስገዱ፡፡ ወድቆም ለማይሰግድ በዚያን ጊዜ በሚነድድ እሳት እቶን ውስጥ ይጣል” ብሎ አዋጅ አስነገረ፡፡ ይህን አዋጅ የሰሙ የንጉሥ ሹማምንት ሁሉ የመለከቱና የእንቢልታው እንዲህም የዘፈን ድምፅ በተሰማ ጊዜ ተደፍተው ለወርቁ ምስል ሰገዱ፡፡ በባቢሎን አውራጃ ላይ የሾማቸው ሦስቱ ወጣቶች አናንያ አዛርያና ሚሳኤል ግን አልሰገዱም፡፡ ንጉሡም ይህን በሰማ ጊዜ ወደ እቶን እሳት እንደሚጣሉ ነገራቸው፡፡ እነርሱ ግን “ከሚነደው እሳት አምላካችን እግዚአብሔር ያድነናል፤ ባያድነንም ግን እሞታለን እንጂ አንተ ላቆምከው ጣኦት አንሰግድም” አሉት፡፡ ያን ጊዜም እጃቸውንና እገራቸውን ታስረው ከነበልባሉ ስፋት የተነሳ የጣሏቸውን ሰዎች ወደ በላቸው እሳቱ ተጣሉ፡፡
ቅዱስ ገብርኤልም ፈጥኖ በመድረስ እሳቱን ውሃ አደረገው፡፡ ንጉስ ናቡከደነጾርም ትናንት ሦስት ሰዎች አስረን በእሳቱ እቶን ጥለን ነበር፤ ዛሬ ግን ዐራት ሆነው ከእሥራታቸው ተፈትተው በእሳቱ ውስጥ ሲመላለሱ አያለሁ፤ ዐራተኛውም የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል፤ በማለት ይገልጸዋል፡፡ ወደ ከእቶኑ ሄዶም እርሱ ቀይሮ ባወጣላቸው ስም ጠርቶ ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብድናጎ አላቸው፡፡ በልብሳቸው ላይም ጥላሸት እንኳን አልተገኘም፤ ናቡከደነጾርም ይህን አይቶ እግዚአብሔርን አመስገነ፡፡ ንጉሡም አዋጁን በአዋጅ መልሶ ለሕጻናቱ በሹመት ላይ ሹመት በክብር ላይ ክብር ጨምሮላቸዋል፡፡ ቅዱስ ገብርኤልን ዛሬም ገዳማውያኑ በጸሎታቸው ይጠሩታል፡፡ ገዳማቸው እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ፈጥኖ ደርሶ ከእቶን እሳት አዳናቸው
ቅዱስ ዮሐንስ በራእይ 10÷1 “ብርቱ መልአክ ደመና ተጎናጽፎ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፤ በራሱም ላይ ቀስተ ደመና ነበረ፤ ፊቱም እንደ ፀሐይ እግሮቹም እንደ እሳት ዐምዶች ነበሩ፤ የተከፈተችንም ታናሽ መጽሐፍ በእጁ ያዘ፤ ቀኝ እግሩንም በባሕር ላይ ግራውንም በምድር ላይ አኖረ፤ እንደሚያገሳም አንበሳ በታላቅ ድምጽ ጮኸ” በማለት አንደመሰከረው፤ ቅዱስ ገብርኤል ኃያል መልአክ ነው፡፡ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊትም የመላእክትን ተፈጥሮ ሲበ,ናገር በመዝሙር 103÷4 “መላእክቱን መንፈስ፣ የሚላኩትንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ” እንዳለ ቅዱስ ገብርኤል ነበልባላዊ መልአክ ነው፡፡ ዳግመኛም ቅዱስ ገብርኤል ብርሃናዊ መልአክ ነው:: ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ በራእይ 18÷11 “ከዚህ በኋላ ታላቅ ሥልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፤ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች፡፡” በማለት ተናግሯልና፡፡
ቅዱስ ገብርኤል በራማ የሠፈሩት “አርባብ” የሚባሉት ዐሥሩ የነገድ ሠራዊት ላይ አለቃ ነው፡፡ ነቢዩ ሄኖክም በመጽሐፉ ምዕራፍ 10÷14 ሊቀ መልአኩን “ቅዱስ ገብርኤል በሠራዊት ሁሉ ላይ የተሾመ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ነው” በማለት ይገልጸዋልና የራማው ልዑል ተብሎ ይጠራል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳን መላእክትን ወርኃዊ እና ዓመታዊ በዓላቸውን በጸሎትና በምስጋና ታከብራለች፡፡ ከእነዚህ በዓላት አንዱ ታኅሣሥ 19 ቀን የሚከበረው የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤል በዓል ነው፡፡ ይህ ታላቅ በዓል ብርሃናዊው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል የእግዚአብሔር አገልጋዮች፣ ሦስቱ ሕጻናት፣ አናንያ አዛርያ ሚሳኤልን ከእቶነ እሳት ያዳነበት ነው፡፡ የባቢሎን ንጉስ ናቡከደነጾር በግዛቱ በልዩ ልዩ የሥልጣን እርከን ላይ ያሉትን ሹማምንቱንና ገዢዎችን ሰበሰባቸው፡፡ በዱራ ሜዳ ላይም ቁመቱ 60 ክንድ የሆነ ትልቅ ሐውልት አቆመ፡፡
ማንም ሰው ሊሽረው የማይገባ “የመለከትና የእንቢልታ የመሰንቆና የክራር የበገናና የዋሽንትን የዘፈንንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ወድቃችሁ ንጉሥ ናብከደነፆር ላቆመው ለወርቁ ምስል ስገዱ፡፡ ወድቆም ለማይሰግድ በዚያን ጊዜ በሚነድድ እሳት እቶን ውስጥ ይጣል” ብሎ አዋጅ አስነገረ፡፡ ይህን አዋጅ የሰሙ የንጉሥ ሹማምንት ሁሉ የመለከቱና የእንቢልታው እንዲህም የዘፈን ድምፅ በተሰማ ጊዜ ተደፍተው ለወርቁ ምስል ሰገዱ፡፡ በባቢሎን አውራጃ ላይ የሾማቸው ሦስቱ ወጣቶች አናንያ አዛርያና ሚሳኤል ግን አልሰገዱም፡፡ ንጉሡም ይህን በሰማ ጊዜ ወደ እቶን እሳት እንደሚጣሉ ነገራቸው፡፡ እነርሱ ግን “ከሚነደው እሳት አምላካችን እግዚአብሔር ያድነናል፤ ባያድነንም ግን እሞታለን እንጂ አንተ ላቆምከው ጣኦት አንሰግድም” አሉት፡፡ ያን ጊዜም እጃቸውንና እገራቸውን ታስረው ከነበልባሉ ስፋት የተነሳ የጣሏቸውን ሰዎች ወደ በላቸው እሳቱ ተጣሉ፡፡
ቅዱስ ገብርኤልም ፈጥኖ በመድረስ እሳቱን ውሃ አደረገው፡፡ ንጉስ ናቡከደነጾርም ትናንት ሦስት ሰዎች አስረን በእሳቱ እቶን ጥለን ነበር፤ ዛሬ ግን ዐራት ሆነው ከእሥራታቸው ተፈትተው በእሳቱ ውስጥ ሲመላለሱ አያለሁ፤ ዐራተኛውም የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል፤ በማለት ይገልጸዋል፡፡ ወደ ከእቶኑ ሄዶም እርሱ ቀይሮ ባወጣላቸው ስም ጠርቶ ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብድናጎ አላቸው፡፡ በልብሳቸው ላይም ጥላሸት እንኳን አልተገኘም፤ ናቡከደነጾርም ይህን አይቶ እግዚአብሔርን አመስገነ፡፡ ንጉሡም አዋጁን በአዋጅ መልሶ ለሕጻናቱ በሹመት ላይ ሹመት በክብር ላይ ክብር ጨምሮላቸዋል፡፡ ቅዱስ ገብርኤልን ዛሬም ገዳማውያኑ በጸሎታቸው ይጠሩታል፡፡ ገዳማቸው እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
6 months ago
እንኳን ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ዋዜማ አደረሳችሁ፤ አደረሰን 🙏
ንጉሥ ናቡከደነጾር ኢየሩሳሌምን አቃጥሎ ሕዝቡን ማርኮ ወደ ባቢሎን ሲወስድ የይሁዳው ንጉስ የኢዮአቄም ሦስት ልጆችም ተማርከው ወርደዋል፡፡
ንጉሡ ከምርኮ ወጣቶች ለቤተ መንግስት ሲመርጥ ሦስቱ ቅዱሳንና ነቢዩ ዳንኤል ተመርጠው የምቾት ሕይወት ተዘጋጅቶላቸው ነበር፡፡ ነገር ግን በምግብና በአምልኮ ከአሕዛብ ጋር ከመተባበር ይልቅ በጾምና ጸሎት ጥሬ ባቄላ መብላት ምርጫቸው ሆነ፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል፡፡ በቤተ መንግስት ውስጥ ቢኖሩም ለእነርሱ ከእግዚአብሔር ፍቅር የተሻለ አልነበረምና በጥሬ ተወስነው ኖሩ፡፡ ሁሉን ቻይ አምላካቸውም እግዚአብሔር ጸጋውን አብዝቶላቸውም በባቢሎን ምድር በውበትም ሆነ በጥበብ የሚደርስባቸው አልተገኘም፡፡ ንጉሡም በባቢሎንና በአውራጃዋ ላይ ሾማቸው፡፡ ስማቸውንም በአማልክቱ ስም ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብድናጎ በሚል ቀየረላቸው፡፡
ንጉሡ ስለወደዳቸው አሕዛብ ቀንተውባቸዋልና የክፋት አዋጅ አሳወጁ፡፡ ናቡከደነጾር ላቆመው 60 ክንድ ቁመት ያለውን የወርቅ ምስል አንሰግድም በማለታቸውም ከእቶን እሳት ተጣሉ፡፡ ከጉድጉዋዱ ወደ ላይ 49 ክንድ የሚነደው ነበልባልም አላስፈራቸውም፡፡ ሦስቱ እግዚአብሔር የመረጣቸው ጠቢባን ሕጻናት አናንያ፣ አዛርያ፣ ሚሳኤል በንጉሡ ፊት ቆመው “ንጉሥ ሆይ እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፡፡ ከሚነድደው ከእቶኑ እሳት ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፡፡ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን እንዳናመልክ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድ ዕወቅ” ባሉ ጊዜ ወደ እቶን እሳት ተጣሉ፡፡ ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤልም ደርሶ አዳናቸው፡፡ ይህም በዓል በየዓመቱ ታህሣስ 19 ቀን በድምቀት ይከነራል። ቅዱሳን አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል ያረፉት ከክርስቶስ ልደት በፊት በ500 ዓመተ ዓለም ነው፡፡
ቅዱስ ገብርኤል ከእሳት ባወጣቸው ቀንም
"ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ::
ስቡሕኒ ውዕቱ ወልዑልኒ ውዕቱ ለዓለም::"
የሚለውን ምስጋና ፈጣሪ ገልጾላቸው በእሳቱ ውስጥ ሆነው አመስግነዋል፡፡ ድርሰታቸው 2 ወገን ሲሆን ባለ ስድስት አንቀጹ ምስጋናቸው ከ600 ዓመት በሁዋላ ክርስቶስ እንደሚወለድ የሚያሳይ ሲሆን 33 አንቀጾች ያሉት ምስጋናቸው ደግሞ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ለ33 ዓመታት እንደሚመላለስ በምስጢር የሚያመለካት ነው፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ ካረፉ ከ900 ዓመታት በሁዋላ በ400 ዓ.ም አካባቢ ታላቁ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ቤተ ክርስቲያን አንጾላቸው ነበርና አጽማቸውን እንዲያመጣለት ወዳጁን ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ጠርቶም "አባ! አጽመ ቅዱሳንን ባቢሎን ወርደህ አምጣልኝ?" አለው፡፡ ቅዱሱ ሐጺር ዮሐንስም በደመና ተጭኖ ባቢሎን ገባ፡፡ በቅዱሳኑ መቃብር ፊትም ሰግዶ ሲያለቅስ ሠለስቱ ደቂቅ "ወዳጃችን! ምን ሆንክ?" አሉት፡፡
እርሱም “ወደ ግብጽ እንሒድ:: አባ ቴዎፍሎስ ይፈልጋቹሃል” አላቸው:: ሠለስቱ ደቂቅም “ለቅዱሱ ቴዎፍሎስ እግዚአብሔር ዋጋህን ይክፈልህ፤ አጽማችን ግን እስከ ዓለም ፍጻሜ ባቢሎንን አይለቅም፤ ለክብርህ ግን እንመጣለን፡፡” አሉት፡፡ “ለምልክትም ይሆን ዘንድ መብራት ሳታበራ በሌሊት ጠብቀን በለው” ሲሉም ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ባርከው ሸኙት፡፡ ሐጺርም መጥቶ መልአክቱን አደረሰ፡፡ በቅዳሴ ቤታቸው ዕለትም ቅዱሳን ቴዎፍሎስ፣ ቄርሎስ፣ ዮሐንስ ሐጺርና ሌሎችም ከምዕመናን ጋር በጨለማ ሳሉ ቤተ ክርስቲያኑ ቦግ ብሎ በራ፡፡ እጅግ የሚደነቅ ብርሃንም ከበባቸው፤ በብርሃኑ መካከል ሠለስቱ ደቂቅ ሲያልፉ በጐ መዓዛ ሸተተ፡፡ ሕዝቡም በደስታና በዝማሬ የቅዱሳኑን ቅዳሴ ቤት አክብሯል፡፡
ገዳማውያንም ቅዱሳኑ አባቶች እንዲያማልዷቸው ይጠይቃሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፤ የቅዱስ ገብርኤል በረከት አይለየን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ንጉሥ ናቡከደነጾር ኢየሩሳሌምን አቃጥሎ ሕዝቡን ማርኮ ወደ ባቢሎን ሲወስድ የይሁዳው ንጉስ የኢዮአቄም ሦስት ልጆችም ተማርከው ወርደዋል፡፡
ንጉሡ ከምርኮ ወጣቶች ለቤተ መንግስት ሲመርጥ ሦስቱ ቅዱሳንና ነቢዩ ዳንኤል ተመርጠው የምቾት ሕይወት ተዘጋጅቶላቸው ነበር፡፡ ነገር ግን በምግብና በአምልኮ ከአሕዛብ ጋር ከመተባበር ይልቅ በጾምና ጸሎት ጥሬ ባቄላ መብላት ምርጫቸው ሆነ፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል፡፡ በቤተ መንግስት ውስጥ ቢኖሩም ለእነርሱ ከእግዚአብሔር ፍቅር የተሻለ አልነበረምና በጥሬ ተወስነው ኖሩ፡፡ ሁሉን ቻይ አምላካቸውም እግዚአብሔር ጸጋውን አብዝቶላቸውም በባቢሎን ምድር በውበትም ሆነ በጥበብ የሚደርስባቸው አልተገኘም፡፡ ንጉሡም በባቢሎንና በአውራጃዋ ላይ ሾማቸው፡፡ ስማቸውንም በአማልክቱ ስም ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብድናጎ በሚል ቀየረላቸው፡፡
ንጉሡ ስለወደዳቸው አሕዛብ ቀንተውባቸዋልና የክፋት አዋጅ አሳወጁ፡፡ ናቡከደነጾር ላቆመው 60 ክንድ ቁመት ያለውን የወርቅ ምስል አንሰግድም በማለታቸውም ከእቶን እሳት ተጣሉ፡፡ ከጉድጉዋዱ ወደ ላይ 49 ክንድ የሚነደው ነበልባልም አላስፈራቸውም፡፡ ሦስቱ እግዚአብሔር የመረጣቸው ጠቢባን ሕጻናት አናንያ፣ አዛርያ፣ ሚሳኤል በንጉሡ ፊት ቆመው “ንጉሥ ሆይ እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፡፡ ከሚነድደው ከእቶኑ እሳት ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፡፡ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን እንዳናመልክ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድ ዕወቅ” ባሉ ጊዜ ወደ እቶን እሳት ተጣሉ፡፡ ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤልም ደርሶ አዳናቸው፡፡ ይህም በዓል በየዓመቱ ታህሣስ 19 ቀን በድምቀት ይከነራል። ቅዱሳን አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል ያረፉት ከክርስቶስ ልደት በፊት በ500 ዓመተ ዓለም ነው፡፡
ቅዱስ ገብርኤል ከእሳት ባወጣቸው ቀንም
"ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ::
ስቡሕኒ ውዕቱ ወልዑልኒ ውዕቱ ለዓለም::"
የሚለውን ምስጋና ፈጣሪ ገልጾላቸው በእሳቱ ውስጥ ሆነው አመስግነዋል፡፡ ድርሰታቸው 2 ወገን ሲሆን ባለ ስድስት አንቀጹ ምስጋናቸው ከ600 ዓመት በሁዋላ ክርስቶስ እንደሚወለድ የሚያሳይ ሲሆን 33 አንቀጾች ያሉት ምስጋናቸው ደግሞ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ለ33 ዓመታት እንደሚመላለስ በምስጢር የሚያመለካት ነው፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ ካረፉ ከ900 ዓመታት በሁዋላ በ400 ዓ.ም አካባቢ ታላቁ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ቤተ ክርስቲያን አንጾላቸው ነበርና አጽማቸውን እንዲያመጣለት ወዳጁን ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ጠርቶም "አባ! አጽመ ቅዱሳንን ባቢሎን ወርደህ አምጣልኝ?" አለው፡፡ ቅዱሱ ሐጺር ዮሐንስም በደመና ተጭኖ ባቢሎን ገባ፡፡ በቅዱሳኑ መቃብር ፊትም ሰግዶ ሲያለቅስ ሠለስቱ ደቂቅ "ወዳጃችን! ምን ሆንክ?" አሉት፡፡
እርሱም “ወደ ግብጽ እንሒድ:: አባ ቴዎፍሎስ ይፈልጋቹሃል” አላቸው:: ሠለስቱ ደቂቅም “ለቅዱሱ ቴዎፍሎስ እግዚአብሔር ዋጋህን ይክፈልህ፤ አጽማችን ግን እስከ ዓለም ፍጻሜ ባቢሎንን አይለቅም፤ ለክብርህ ግን እንመጣለን፡፡” አሉት፡፡ “ለምልክትም ይሆን ዘንድ መብራት ሳታበራ በሌሊት ጠብቀን በለው” ሲሉም ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ባርከው ሸኙት፡፡ ሐጺርም መጥቶ መልአክቱን አደረሰ፡፡ በቅዳሴ ቤታቸው ዕለትም ቅዱሳን ቴዎፍሎስ፣ ቄርሎስ፣ ዮሐንስ ሐጺርና ሌሎችም ከምዕመናን ጋር በጨለማ ሳሉ ቤተ ክርስቲያኑ ቦግ ብሎ በራ፡፡ እጅግ የሚደነቅ ብርሃንም ከበባቸው፤ በብርሃኑ መካከል ሠለስቱ ደቂቅ ሲያልፉ በጐ መዓዛ ሸተተ፡፡ ሕዝቡም በደስታና በዝማሬ የቅዱሳኑን ቅዳሴ ቤት አክብሯል፡፡
ገዳማውያንም ቅዱሳኑ አባቶች እንዲያማልዷቸው ይጠይቃሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፤ የቅዱስ ገብርኤል በረከት አይለየን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ከሀዲው ዲዮቅልጥያኖስ ንጉሡ መልኳ ውብ የሆነች ብላቴና ሊያገባ ወዶ መልእክተኞችን መርጠው ያመጡለት ዘንድ ላከ።
እነርሱም መላ ሀገሪቱን ሲያስሱ ቆይተው ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሲያገኙ ሥዕሏን ስለው ለንጉሡ ላኩለት። እናታችን ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች። ንጉሡም ይህን ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና እንዲያመጡለትም አዘዘ።
ደናግልኑ ይህን እንደሰሙ ከቅድስት አርሴማና ከገዳሙ እመምኔት ቅድስት አጋታ ጋር ሸሽተው ወደ አርማንያ ሄዱ። አካባቢው ንጉሥ ድርጣድስ የሚገዛው ነበርና ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛቸው። እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ይህችን ውብ ሴትማ ለራስ ነው እንጂ ለሌላ አሳልፎ መስጠት አይገባም ለራሱ ፈልጎ እዚያው አኖራት።
ከደናግሉም ጋራ ካሠራቸው በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን በብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች። ንጉሡም ደጋግሞ ቢሞክር አልሆንለት አለ። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ አፈረ። እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ እርሷንም በደናግሉ ሁሉ ፊት አሠራትና በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው።
እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። በመጀመሪያ ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ እርሷም እንዲህ ሳለች ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየት ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ። ታኅሣስ 6 ቀንም የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ነው።
ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፤ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ እንዲሁ ደግሞ የእርሷ ማኅበርተኞች የሚባሉ የመቶ ዐሥራ ዘጠኝ ሰማዕታት ዝክራቸው ነው። በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡
በቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
እነርሱም መላ ሀገሪቱን ሲያስሱ ቆይተው ሮሜ ውስጥ ባለ አንድ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ቅድስት አርሴማ ሲያገኙ ሥዕሏን ስለው ለንጉሡ ላኩለት። እናታችን ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ፣ ደምግባቷ ያማረ ነበረች። ንጉሡም ይህን ሥዕል እንዳየ እጅግ ወደዳትና እንዲያመጡለትም አዘዘ።
ደናግልኑ ይህን እንደሰሙ ከቅድስት አርሴማና ከገዳሙ እመምኔት ቅድስት አጋታ ጋር ሸሽተው ወደ አርማንያ ሄዱ። አካባቢው ንጉሥ ድርጣድስ የሚገዛው ነበርና ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛቸው። እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ይህችን ውብ ሴትማ ለራስ ነው እንጂ ለሌላ አሳልፎ መስጠት አይገባም ለራሱ ፈልጎ እዚያው አኖራት።
ከደናግሉም ጋራ ካሠራቸው በኋላ እናታችን ቅድስት አርሴማን በብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች። ንጉሡም ደጋግሞ ቢሞክር አልሆንለት አለ። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲህ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ ይበልጥ አጸናቻት። ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ አፈረ። እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ እርሷንም በደናግሉ ሁሉ ፊት አሠራትና በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው።
እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ በብዙ መከራ እጅግ አሠቃያት። በመጀመሪያ ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ እርሷም እንዲህ ሳለች ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየት ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሃያ ሰባት ደናግል ሴቶች ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ። ታኅሣስ 6 ቀንም የቅድስቲቱ ሰማዕት ቤተክርስትያኗ የከበረችበትና አብረዋት ከተጋደሉ 27 ደናግላን ጋር ሥጋቸው የፈለሰበት ነው።
ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፤ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ እንዲሁ ደግሞ የእርሷ ማኅበርተኞች የሚባሉ የመቶ ዐሥራ ዘጠኝ ሰማዕታት ዝክራቸው ነው። በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡
በቃል ኪዳኗ የታመኑ ገዳማውያን ዘወትር አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና ከበረከታቸው እንሳተፋለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
6 months ago
ቅዱሳኑ የወቅቱ የይሁዳ ንጉሥ የኢዮአቄም ልጆች ናቸው፡፡
ናቡከደነጾር ኢየሩሳሌምን አቃጥሎ ሕዝቡን ሲማርክ አብረው ተማርከው ባቢሎን ወርደዋል፡፡ ንጉሡ ከምርኮ ወጣቶች ለቤተ መንግስት ሲመርጥ ሦስቱ ቅዱሳንና ነቢዩ ዳንኤል ተመርጠው የምቾት ሕይወት ተዘጋጅቶላቸው ነበር፡፡ ነገር ግን በምግብና በአምልኮ ከአሕዛብ ጋር ከመተባበር ይልቅ በጾምና ጸሎት ጥሬ ባቄላ መብላት ምርጫቸው ሆነ፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል፡፡ በቤተ መንግስት ውስጥ ቢኖሩም ለእነርሱ ከእግዚአብሔር ፍቅር የተሻለ አልነበረምና በጥሬ ተወስነው ኖሩ፡፡ ሁሉን ቻይ አምላካቸውም እግዚአብሔር ጸጋውን አብዝቶላቸውም በባቢሎን ምድር በውበትም ሆነ በጥበብ የሚደርስባቸው አልተገኘም፡፡ ንጉሡም በባቢሎንና በአውራጃዋ ላይ ሾማቸው፡፡ ስማቸውንም በአማልክቱ ስም ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብደናጐ በሚል ቀየረላቸው፡፡
ንጉሡ ስለወደዳቸው አሕዛብ ቀንተውባቸዋልና የክፋት አዋጅ አሳወጁ፡፡ ናቡከደነጾር ላቆመው 60 ክንድ ቁመት ያለውን የወርቅ ምስል አንሰግድም በማለታቸውም ከእቶን እሳት ተጣሉ፡፡ ከጉድጉዋዱ ወደ ላይ 49 ክንድ የሚነደው ነበልባልም አላስፈራቸውም፡፡ ከእሳቱም መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ደርሶ አዳናቸው፡፡ ጠላቶቻቸው አሕዛብ አፈሩ፤ ናቡከደነጾር ግን ከዙፋኑ ተነስቶ የቅዱሳኑን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገነ፡፡ ከዚህ በኋላ ሦስቱ ሕጻናት በጾምና በጸሎት ተወስነው በበአት ኖረዋል፡፡ ታሕሣስ ሁለት ቀን ነፍሳቸው ከሥጋቸው ስትለይ ታላቅ ንውጽውጽታ ሆኗል፡፡ ቅዱስ ዳንኤልና ናቡከደነጾር ተሯሩጠው ቢሄዱ ሦስቱም በአንድነት ዐርፈው ተገኝተዋል፡፡ ንጉሡ በእጅጉ ይወዳቸው ነበርና በወርቅ በተለበጠ ሳጥን ቀብሯቸው፣ “ስሞት ከመካከላቸው ቅበሩኝ” በማለቱ የአራቱ መቃብር ዛሬም ድረስ ለበቁ አባቶች ባቢሎን ውስጥ ይታያል፡፡
ቅዱሳን አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል ያረፉት ከክርስቶስ በ500 ዓመተ ዓለም ነው፡፡ ቅዱስ ገብርኤል ከእሳት ባወጣቸው ቀንም
"ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ::
ስቡሕኒ ውዕቱ ወልዑልኒ ውዕቱ ለዓለም::"
የሚለውን ምስጋና ፈጣሪ ገልጾላቸው በእሳቱ ውስጥ ሆነው አመስግነዋል፡፡ ድርሰታቸው 2 ወገን ሲሆን ባለ ስድስት አንቀጹ ምስጋናቸው ከ600 ዓመት በሁዋላ ክርስቶስ እንደሚወለድ የሚያሳይ ሲሆን 33 አንቀጾች ያሉት ምስጋናቸው ደግሞ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ለ33 ዓመታት እንደሚመላለስ በምስጢር የሚያመለካት ነው፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ ካረፉ ከ900 ዓመታት በሁዋላ በ400 ዓ.ም አካባቢ ታላቁ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ቤተ ክርስቲያን አንጾላቸው ነበርና አጽማቸውን እንዲያመጣለት ወዳጁን ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ጠርቶም "አባ! አጽመ ቅዱሳንን ባቢሎን ወርደህ አምጣልኝ?" አለው፡፡
ቅዱሱ ሐጺር ዮሐንስም በደመና ተጭኖ ባቢሎን ገባ፡፡ በቅዱሳኑ መቃብር ፊትም ሰግዶ ሲያለቅስ ሠለስቱ ደቂቅ "ወዳጃችን! ምን ሆንክ?" አሉት፡፡ እርሱም “ወደ ግብጽ እንሒድ:: አባ ቴዎፍሎስ ይፈልጋቹሃል” አላቸው:: ሠለስቱ ደቂቅም “ለቅዱሱ ቴዎፍሎስ እግዚአብሔር ዋጋህን ይክፈልህ፤ አጽማችን ግን እስከ ዓለም ፍጻሜ ባቢሎንን አይለቅም፤ ለክብርህ ግን እንመጣለን፡፡” አሉት፡፡ “ለምልክትም ይሆን ዘንድ መብራት ሳታበራ በሌሊት ጠብቀን በለው” ሲሉም ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ባርከው ሸኙት፡፡ ሐጺርም መጥቶ መልአክቱን አደረሰ፡፡ በቅዳሴ ቤታቸው ዕለትም ቅዱሳን ቴዎፍሎስ፣ ቄርሎስ፣ ዮሐንስ ሐጺርና ሌሎችም ከምዕመናን ጋር በጨለማ ሳሉ ቤተ ክርስቲያኑ ቦግ ብሎ በራ፡፡ እጅግ የሚደነቅ ብርሃንም ከበባቸው፤ በብርሃኑ መካከል ሠለስቱ ደቂቅ ሲያልፉ በጐ መዓዛ ሸተተ፡፡ ሕዝቡም በደስታና በዝማሬ የቅዱሳኑን ቅዳሴ ቤት አክብሯል፡፡
ገዳማውያንም ቅዱሳኑ አባቶች እንዲያማልዷቸው ይጠየቃሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ናቡከደነጾር ኢየሩሳሌምን አቃጥሎ ሕዝቡን ሲማርክ አብረው ተማርከው ባቢሎን ወርደዋል፡፡ ንጉሡ ከምርኮ ወጣቶች ለቤተ መንግስት ሲመርጥ ሦስቱ ቅዱሳንና ነቢዩ ዳንኤል ተመርጠው የምቾት ሕይወት ተዘጋጅቶላቸው ነበር፡፡ ነገር ግን በምግብና በአምልኮ ከአሕዛብ ጋር ከመተባበር ይልቅ በጾምና ጸሎት ጥሬ ባቄላ መብላት ምርጫቸው ሆነ፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል፡፡ በቤተ መንግስት ውስጥ ቢኖሩም ለእነርሱ ከእግዚአብሔር ፍቅር የተሻለ አልነበረምና በጥሬ ተወስነው ኖሩ፡፡ ሁሉን ቻይ አምላካቸውም እግዚአብሔር ጸጋውን አብዝቶላቸውም በባቢሎን ምድር በውበትም ሆነ በጥበብ የሚደርስባቸው አልተገኘም፡፡ ንጉሡም በባቢሎንና በአውራጃዋ ላይ ሾማቸው፡፡ ስማቸውንም በአማልክቱ ስም ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብደናጐ በሚል ቀየረላቸው፡፡
ንጉሡ ስለወደዳቸው አሕዛብ ቀንተውባቸዋልና የክፋት አዋጅ አሳወጁ፡፡ ናቡከደነጾር ላቆመው 60 ክንድ ቁመት ያለውን የወርቅ ምስል አንሰግድም በማለታቸውም ከእቶን እሳት ተጣሉ፡፡ ከጉድጉዋዱ ወደ ላይ 49 ክንድ የሚነደው ነበልባልም አላስፈራቸውም፡፡ ከእሳቱም መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ደርሶ አዳናቸው፡፡ ጠላቶቻቸው አሕዛብ አፈሩ፤ ናቡከደነጾር ግን ከዙፋኑ ተነስቶ የቅዱሳኑን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገነ፡፡ ከዚህ በኋላ ሦስቱ ሕጻናት በጾምና በጸሎት ተወስነው በበአት ኖረዋል፡፡ ታሕሣስ ሁለት ቀን ነፍሳቸው ከሥጋቸው ስትለይ ታላቅ ንውጽውጽታ ሆኗል፡፡ ቅዱስ ዳንኤልና ናቡከደነጾር ተሯሩጠው ቢሄዱ ሦስቱም በአንድነት ዐርፈው ተገኝተዋል፡፡ ንጉሡ በእጅጉ ይወዳቸው ነበርና በወርቅ በተለበጠ ሳጥን ቀብሯቸው፣ “ስሞት ከመካከላቸው ቅበሩኝ” በማለቱ የአራቱ መቃብር ዛሬም ድረስ ለበቁ አባቶች ባቢሎን ውስጥ ይታያል፡፡
ቅዱሳን አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል ያረፉት ከክርስቶስ በ500 ዓመተ ዓለም ነው፡፡ ቅዱስ ገብርኤል ከእሳት ባወጣቸው ቀንም
"ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ::
ስቡሕኒ ውዕቱ ወልዑልኒ ውዕቱ ለዓለም::"
የሚለውን ምስጋና ፈጣሪ ገልጾላቸው በእሳቱ ውስጥ ሆነው አመስግነዋል፡፡ ድርሰታቸው 2 ወገን ሲሆን ባለ ስድስት አንቀጹ ምስጋናቸው ከ600 ዓመት በሁዋላ ክርስቶስ እንደሚወለድ የሚያሳይ ሲሆን 33 አንቀጾች ያሉት ምስጋናቸው ደግሞ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ለ33 ዓመታት እንደሚመላለስ በምስጢር የሚያመለካት ነው፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ ካረፉ ከ900 ዓመታት በሁዋላ በ400 ዓ.ም አካባቢ ታላቁ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ቤተ ክርስቲያን አንጾላቸው ነበርና አጽማቸውን እንዲያመጣለት ወዳጁን ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ጠርቶም "አባ! አጽመ ቅዱሳንን ባቢሎን ወርደህ አምጣልኝ?" አለው፡፡
ቅዱሱ ሐጺር ዮሐንስም በደመና ተጭኖ ባቢሎን ገባ፡፡ በቅዱሳኑ መቃብር ፊትም ሰግዶ ሲያለቅስ ሠለስቱ ደቂቅ "ወዳጃችን! ምን ሆንክ?" አሉት፡፡ እርሱም “ወደ ግብጽ እንሒድ:: አባ ቴዎፍሎስ ይፈልጋቹሃል” አላቸው:: ሠለስቱ ደቂቅም “ለቅዱሱ ቴዎፍሎስ እግዚአብሔር ዋጋህን ይክፈልህ፤ አጽማችን ግን እስከ ዓለም ፍጻሜ ባቢሎንን አይለቅም፤ ለክብርህ ግን እንመጣለን፡፡” አሉት፡፡ “ለምልክትም ይሆን ዘንድ መብራት ሳታበራ በሌሊት ጠብቀን በለው” ሲሉም ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ባርከው ሸኙት፡፡ ሐጺርም መጥቶ መልአክቱን አደረሰ፡፡ በቅዳሴ ቤታቸው ዕለትም ቅዱሳን ቴዎፍሎስ፣ ቄርሎስ፣ ዮሐንስ ሐጺርና ሌሎችም ከምዕመናን ጋር በጨለማ ሳሉ ቤተ ክርስቲያኑ ቦግ ብሎ በራ፡፡ እጅግ የሚደነቅ ብርሃንም ከበባቸው፤ በብርሃኑ መካከል ሠለስቱ ደቂቅ ሲያልፉ በጐ መዓዛ ሸተተ፡፡ ሕዝቡም በደስታና በዝማሬ የቅዱሳኑን ቅዳሴ ቤት አክብሯል፡፡
ገዳማውያንም ቅዱሳኑ አባቶች እንዲያማልዷቸው ይጠየቃሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
6 months ago
ቅዱሳኑ የወቅቱ የይሁዳ ንጉሥ የኢዮአቄም ልጆች ናቸው፡፡
ናቡከደነጾር ኢየሩሳሌምን አቃጥሎ ሕዝቡን ሲማርክ አብረው ተማርከው ባቢሎን ወርደዋል፡፡ ንጉሡ ከምርኮ ወጣቶች ለቤተ መንግስት ሲመርጥ ሦስቱ ቅዱሳንና ነቢዩ ዳንኤል ተመርጠው የምቾት ሕይወት ተዘጋጅቶላቸው ነበር፡፡ ነገር ግን በምግብና በአምልኮ ከአሕዛብ ጋር ከመተባበር ይልቅ በጾምና ጸሎት ጥሬ ባቄላ መብላት ምርጫቸው ሆነ፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል፡፡ በቤተ መንግስት ውስጥ ቢኖሩም ለእነርሱ ከእግዚአብሔር ፍቅር የተሻለ አልነበረምና በጥሬ ተወስነው ኖሩ፡፡ ሁሉን ቻይ አምላካቸውም እግዚአብሔር ጸጋውን አብዝቶላቸውም በባቢሎን ምድር በውበትም ሆነ በጥበብ የሚደርስባቸው አልተገኘም፡፡ ንጉሡም በባቢሎንና በአውራጃዋ ላይ ሾማቸው፡፡ ስማቸውንም በአማልክቱ ስም ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብደናጐ በሚል ቀየረላቸው፡፡
ንጉሡ ስለወደዳቸው አ ሕዛብ ቀንተውባቸዋልና የክፋት አዋጅ አሳወጁ፡፡ ናቡከደነጾር ላቆመው 60 ክንድ ቁመት ያለውን የወርቅ ምስል አንሰግድም በማለታቸውም ከእቶን እሳት ተጣሉ፡፡ ከጉድጉዋዱ ወደ ላይ 49 ክንድ የሚነደው ነበልባልም አላስፈራቸውም፡፡ ከእሳቱም መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ደርሶ አዳናቸው፡፡ ጠላቶቻቸው አሕዛብ አፈሩ፤ ናቡከደነጾር ግን ከዙፋኑ ተነስቶ የቅዱሳኑን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገነ፡፡ ከዚህ በኋላ ሦስቱ ሕጻናት በጾምና በጸሎት ተወስነው በበአት ኖረዋል፡፡ ታሕሣስ ሁለት ቀን ነፍሳቸው ከሥጋቸው ስትለይ ታላቅ ንውጽውጽታ ሆኗል፡፡ ቅዱስ ዳንኤልና ናቡከደነጾር ተሯሩጠው ቢሄዱ ሦስቱም በአንድነት ዐርፈው ተገኝተዋል፡፡ ንጉሡ በእጅጉ ይወዳቸው ነበርና በወርቅ በተለበጠ ሳጥን ቀብሯቸው፣ “ስሞት ከመካከላቸው ቅበሩኝ” በማለቱ የአራቱ መቃብር ዛሬም ድረስ ለበቁ አባቶች ባቢሎን ውስጥ ይታያል፡፡
ቅዱሳን አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል ያረፉት ከክርስቶስ በ500 ዓመተ ዓለም ነው፡፡ ቅዱስ ገብርኤል ከእሳት ባወጣቸው ቀንም
"ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ::
ስቡሕኒ ውዕቱ ወልዑልኒ ውዕቱ ለዓለም::"
የሚለውን ምስጋና ፈጣሪ ገልጾላቸው በእሳቱ ውስጥ ሆነው አመስግነዋል፡፡ ድርሰታቸው 2 ወገን ሲሆን ባለ ስድስት አንቀጹ ምስጋናቸው ከ600 ዓመት በሁዋላ ክርስቶስ እንደሚወለድ የሚያሳይ ሲሆን 33 አንቀጾች ያሉት ምስጋናቸው ደግሞ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ለ33 ዓመታት እንደሚመላለስ በምስጢር የሚያመለካት ነው፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ ካረፉ ከ900 ዓመታት በሁዋላ በ400 ዓ.ም አካባቢ ታላቁ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ቤተ ክርስቲያን አንጾላቸው ነበርና አጽማቸውን እንዲያመጣለት ወዳጁን ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ጠርቶም "አባ! አጽመ ቅዱሳንን ባቢሎን ወርደህ አምጣልኝ?" አለው፡፡
ቅዱሱ ሐጺር ዮሐንስም በደመና ተጭኖ ባቢሎን ገባ፡፡ በቅዱሳኑ መቃብር ፊትም ሰግዶ ሲያለቅስ ሠለስቱ ደቂቅ "ወዳጃችን! ምን ሆንክ?" አሉት፡፡ እርሱም “ወደ ግብጽ እንሒድ:: አባ ቴዎፍሎስ ይፈልጋቹሃል” አላቸው:: ሠለስቱ ደቂቅም “ለቅዱሱ ቴዎፍሎስ እግዚአብሔር ዋጋህን ይክፈልህ፤ አጽማችን ግን እስከ ዓለም ፍጻሜ ባቢሎንን አይለቅም፤ ለክብርህ ግን እንመጣለን፡፡” አሉት፡፡ “ለምልክትም ይሆን ዘንድ መብራት ሳታበራ በሌሊት ጠብቀን በለው” ሲሉም ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ባርከው ሸኙት፡፡ ሐጺርም መጥቶ መልአክቱን አደረሰ፡፡ በቅዳሴ ቤታቸው ዕለትም ቅዱሳን ቴዎፍሎስ፣ ቄርሎስ፣ ዮሐንስ ሐጺርና ሌሎችም ከምዕመናን ጋር በጨለማ ሳሉ ቤተ ክርስቲያኑ ቦግ ብሎ በራ፡፡ እጅግ የሚደነቅ ብርሃንም ከበባቸው፤ በብርሃኑ መካከል ሠለስቱ ደቂቅ ሲያልፉ በጐ መዓዛ ሸተተ፡፡ ሕዝቡም በደስታና በዝማሬ የቅዱሳኑን ቅዳሴ ቤት አክብሯል፡፡
ገዳማውያንም ቅዱሳኑ አባቶች እንዲያማልዷቸው ይጠየቃሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ናቡከደነጾር ኢየሩሳሌምን አቃጥሎ ሕዝቡን ሲማርክ አብረው ተማርከው ባቢሎን ወርደዋል፡፡ ንጉሡ ከምርኮ ወጣቶች ለቤተ መንግስት ሲመርጥ ሦስቱ ቅዱሳንና ነቢዩ ዳንኤል ተመርጠው የምቾት ሕይወት ተዘጋጅቶላቸው ነበር፡፡ ነገር ግን በምግብና በአምልኮ ከአሕዛብ ጋር ከመተባበር ይልቅ በጾምና ጸሎት ጥሬ ባቄላ መብላት ምርጫቸው ሆነ፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል፡፡ በቤተ መንግስት ውስጥ ቢኖሩም ለእነርሱ ከእግዚአብሔር ፍቅር የተሻለ አልነበረምና በጥሬ ተወስነው ኖሩ፡፡ ሁሉን ቻይ አምላካቸውም እግዚአብሔር ጸጋውን አብዝቶላቸውም በባቢሎን ምድር በውበትም ሆነ በጥበብ የሚደርስባቸው አልተገኘም፡፡ ንጉሡም በባቢሎንና በአውራጃዋ ላይ ሾማቸው፡፡ ስማቸውንም በአማልክቱ ስም ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብደናጐ በሚል ቀየረላቸው፡፡
ንጉሡ ስለወደዳቸው አ ሕዛብ ቀንተውባቸዋልና የክፋት አዋጅ አሳወጁ፡፡ ናቡከደነጾር ላቆመው 60 ክንድ ቁመት ያለውን የወርቅ ምስል አንሰግድም በማለታቸውም ከእቶን እሳት ተጣሉ፡፡ ከጉድጉዋዱ ወደ ላይ 49 ክንድ የሚነደው ነበልባልም አላስፈራቸውም፡፡ ከእሳቱም መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ደርሶ አዳናቸው፡፡ ጠላቶቻቸው አሕዛብ አፈሩ፤ ናቡከደነጾር ግን ከዙፋኑ ተነስቶ የቅዱሳኑን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገነ፡፡ ከዚህ በኋላ ሦስቱ ሕጻናት በጾምና በጸሎት ተወስነው በበአት ኖረዋል፡፡ ታሕሣስ ሁለት ቀን ነፍሳቸው ከሥጋቸው ስትለይ ታላቅ ንውጽውጽታ ሆኗል፡፡ ቅዱስ ዳንኤልና ናቡከደነጾር ተሯሩጠው ቢሄዱ ሦስቱም በአንድነት ዐርፈው ተገኝተዋል፡፡ ንጉሡ በእጅጉ ይወዳቸው ነበርና በወርቅ በተለበጠ ሳጥን ቀብሯቸው፣ “ስሞት ከመካከላቸው ቅበሩኝ” በማለቱ የአራቱ መቃብር ዛሬም ድረስ ለበቁ አባቶች ባቢሎን ውስጥ ይታያል፡፡
ቅዱሳን አናንያ፣ አዛርያና ሚሳኤል ያረፉት ከክርስቶስ በ500 ዓመተ ዓለም ነው፡፡ ቅዱስ ገብርኤል ከእሳት ባወጣቸው ቀንም
"ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ::
ስቡሕኒ ውዕቱ ወልዑልኒ ውዕቱ ለዓለም::"
የሚለውን ምስጋና ፈጣሪ ገልጾላቸው በእሳቱ ውስጥ ሆነው አመስግነዋል፡፡ ድርሰታቸው 2 ወገን ሲሆን ባለ ስድስት አንቀጹ ምስጋናቸው ከ600 ዓመት በሁዋላ ክርስቶስ እንደሚወለድ የሚያሳይ ሲሆን 33 አንቀጾች ያሉት ምስጋናቸው ደግሞ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ለ33 ዓመታት እንደሚመላለስ በምስጢር የሚያመለካት ነው፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ ካረፉ ከ900 ዓመታት በሁዋላ በ400 ዓ.ም አካባቢ ታላቁ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ቤተ ክርስቲያን አንጾላቸው ነበርና አጽማቸውን እንዲያመጣለት ወዳጁን ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ጠርቶም "አባ! አጽመ ቅዱሳንን ባቢሎን ወርደህ አምጣልኝ?" አለው፡፡
ቅዱሱ ሐጺር ዮሐንስም በደመና ተጭኖ ባቢሎን ገባ፡፡ በቅዱሳኑ መቃብር ፊትም ሰግዶ ሲያለቅስ ሠለስቱ ደቂቅ "ወዳጃችን! ምን ሆንክ?" አሉት፡፡ እርሱም “ወደ ግብጽ እንሒድ:: አባ ቴዎፍሎስ ይፈልጋቹሃል” አላቸው:: ሠለስቱ ደቂቅም “ለቅዱሱ ቴዎፍሎስ እግዚአብሔር ዋጋህን ይክፈልህ፤ አጽማችን ግን እስከ ዓለም ፍጻሜ ባቢሎንን አይለቅም፤ ለክብርህ ግን እንመጣለን፡፡” አሉት፡፡ “ለምልክትም ይሆን ዘንድ መብራት ሳታበራ በሌሊት ጠብቀን በለው” ሲሉም ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ባርከው ሸኙት፡፡ ሐጺርም መጥቶ መልአክቱን አደረሰ፡፡ በቅዳሴ ቤታቸው ዕለትም ቅዱሳን ቴዎፍሎስ፣ ቄርሎስ፣ ዮሐንስ ሐጺርና ሌሎችም ከምዕመናን ጋር በጨለማ ሳሉ ቤተ ክርስቲያኑ ቦግ ብሎ በራ፡፡ እጅግ የሚደነቅ ብርሃንም ከበባቸው፤ በብርሃኑ መካከል ሠለስቱ ደቂቅ ሲያልፉ በጐ መዓዛ ሸተተ፡፡ ሕዝቡም በደስታና በዝማሬ የቅዱሳኑን ቅዳሴ ቤት አክብሯል፡፡
ገዳማውያንም ቅዱሳኑ አባቶች እንዲያማልዷቸው ይጠየቃሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
6 months ago
በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔር መልአክ አየ
የመጀመሪያ ስሙ ፒሉ-ፓዴር ሲሆን ቤተሰቦቹ አረማውያን ሲሆኑ ከአምልኮተ ጣኦት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር የተመለሱ ናቸው፡፡ ፊታቸው የውሻ የሆነ፣ የአውሬነት ጸባይ ያላቸው በእግዚአብሔር ኃይል የሚታዘዙት ሁለት አገልጋዮች የነበሩት አባቱ ወደ መርዶሳውያን ሀገር ተማርኮ ቢሔድም ጸጋ እግዚአብሔር በዝቶለት በዚያ ሹመት አጊቷል፡፡ ልጃቸው ቅዱስ መርቆርዮስን የወለዱት ግን በሮም ነው፡፡ ወላጆቹ ሲያርፉም የአባቱን ስልጣን ተረክቧል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ በክርስቲያኖች ሁሉ ዘንድ እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪካቸው ከሚነገርላቸው ሰማዕታት አንዱ ሲሆን በሀገራችን በኢትዮጵያም በአማላጅነቱ የሚታወቀው ታላቁ ሰማዕት ነው፡፡ መርቆሬዎስ ማለት የአብ ወዳጅ ማለት ነው። በሁለተኛ ትርጉሙ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ማለት ነው። በሀገራችን በኢትዮጵያም በበርካቶች ዘንድ በፈጣን ተራዲኢነቱ ይታወቃል፡፡
የዓለም ክብራቸውን ስለ ክርስቶስ ፍቅር ከጣሉና በተጋድሏቸው ከሚታወቁ ሰማዕታትም አንዱ ነው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ የአባቱን ስልጣን ወርሶ በንጉሱ ስር በመርዶሳውያን አገር ላይ ተሾመ፡፡ መርቆሬዎስ በመኰንንነት በተሾመም ጊዜ የውሻ ፊት ያላቸው የአባቱ አገልጋዮች አብረውት ነበሩ፤ ለመዋጋትም ሲወጣም እግዚአብሔር የአውሬነት ተፈጥሯቸውን ይመልስለት ስለነበር ማንም አይቋቋመውም ነበር፡፡ የድል አድራጊነት ኃይሉ ዜናም በሁሉም ሀገሮች ተሰማ፡፡ በሮሜ ሀገር ጣዖትን የሚያመልከው ዳኬዎስ የተባለውም ንጉሥ የበርበር ሰዎች ጋር ጦርነት ሊገጥም በወጣ ጊዜ እጅግ ሲበዙበት ፈራ፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔርን መልአክ ስላየ “እግዚአብሔር ያጠፋቸዋልና አትፍራ” አለው፤ ከዚያም ሰይፉን ለቅዱስ መርቆሬዎስ ሰጠውና “ጦርነቱን ድል ባደረግህ ጊዜ እግዚአብሔርን አስበው” አለው፡፡
ቅዱስ መርቆሬዎስ በድሉ ውስጥ ትልቅ ድርሻ በወሰደበት ውጊያም ጦርነቱ በንጉሱ ዳኪዮስ ወገን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ መርቆሬዎስም ድል አድርጎ ሲጨርስም መልአኩ ድጋሚ ተገልጦለት “ለምን የፈጣሪህን ስም መጥራት ረሳህ” አለው፡፡ ንጉሡ ግን ከጦርነቱም በኋላ ለጣዖታቱ ዕጣን በማሳረግ በዓልን አደረገ፡፡ በዚህ ያዘነው ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን አልተገኘም፡፡ ንጉሡም መልእክተኞችን ልኮ አስመጣውና “ከእኔ ጋር ለምን አታጥንም?” አለው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ትጥቁንና ልብሱን አውልቆ ከወረወረለት በኋላ “ክብር ይግባውና አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን ፈጽሞ አልክደውም፤ ለረከሱ ጣዖቶችህም አልሰግድም” አለው፡፡ ከዚህ በኋላ ሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ በክርስትናው ተፈተነ፤ ውለታው ተረስቶ ንጉሡ በልዩ ልዩ ሥቃዮችም እጅግ አሠቃየው፡፡ ይሁንና ስለ መርቆሬዎስ ብለው የሀገሩ ሰዎች እንዳይነሡበት ፈርቶ በብረት ችንካር ቸንክሮ የቀጵዶቅያና የእስያ ክፍል ወደ ሆነች ወደ ቂሳርያ ከደብዳቤ ጋር ላከው፡፡
በዚያም እጅግ ካሠቃዩት በኋላ በንጉሥ ዳኬዎስ ትዕዛዝ ኅዳር 25 ቀን አንገቱን በሰይፍ ቆረጡትና የሰማዕትነት ተጋድሎውን ፈጸመ፤ በየወሩ በ25ኛው ቀንም መታሰቢያው ነው፡፡ የሕይወትንም አክሊል ተቀዳጀ፤ በዓለሙ ሁሉ አብያተ ክርስቲያናት ታነጹለት፡፡ እግዚአብሔር በሰማዕቱ ስም ካደረጋቸው ድንቅ ድንቅ ተአምራት አንዱ፣ ጌታችንን ክዶ ጣዖታትን ማምለክና ክርስቲያኖችን ማሠቃየት የጀመረው ንጉስ ዑልያኖስ የቂሳርያውን ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ባስልዮስ አስተምሮ ሊመልሰው ቢመጣ ክብር ይግባውና ጌታችንን ሰድቦ ባስልዮስንም አሠረው፡፡ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ፊት ሲጸልይም ሥዕሉ ወደ ከሃዲው ንጉሥ ዑልያኖስ ሄዶ በጦር ወግቶ ገደሎት ወዲያው ወደ ቦታው ተመለሰ፡፡ ዛሬም የገዳማውያንን ጸሎት ይሰማል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
የመጀመሪያ ስሙ ፒሉ-ፓዴር ሲሆን ቤተሰቦቹ አረማውያን ሲሆኑ ከአምልኮተ ጣኦት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር የተመለሱ ናቸው፡፡ ፊታቸው የውሻ የሆነ፣ የአውሬነት ጸባይ ያላቸው በእግዚአብሔር ኃይል የሚታዘዙት ሁለት አገልጋዮች የነበሩት አባቱ ወደ መርዶሳውያን ሀገር ተማርኮ ቢሔድም ጸጋ እግዚአብሔር በዝቶለት በዚያ ሹመት አጊቷል፡፡ ልጃቸው ቅዱስ መርቆርዮስን የወለዱት ግን በሮም ነው፡፡ ወላጆቹ ሲያርፉም የአባቱን ስልጣን ተረክቧል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ በክርስቲያኖች ሁሉ ዘንድ እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪካቸው ከሚነገርላቸው ሰማዕታት አንዱ ሲሆን በሀገራችን በኢትዮጵያም በአማላጅነቱ የሚታወቀው ታላቁ ሰማዕት ነው፡፡ መርቆሬዎስ ማለት የአብ ወዳጅ ማለት ነው። በሁለተኛ ትርጉሙ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ማለት ነው። በሀገራችን በኢትዮጵያም በበርካቶች ዘንድ በፈጣን ተራዲኢነቱ ይታወቃል፡፡
የዓለም ክብራቸውን ስለ ክርስቶስ ፍቅር ከጣሉና በተጋድሏቸው ከሚታወቁ ሰማዕታትም አንዱ ነው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ የአባቱን ስልጣን ወርሶ በንጉሱ ስር በመርዶሳውያን አገር ላይ ተሾመ፡፡ መርቆሬዎስ በመኰንንነት በተሾመም ጊዜ የውሻ ፊት ያላቸው የአባቱ አገልጋዮች አብረውት ነበሩ፤ ለመዋጋትም ሲወጣም እግዚአብሔር የአውሬነት ተፈጥሯቸውን ይመልስለት ስለነበር ማንም አይቋቋመውም ነበር፡፡ የድል አድራጊነት ኃይሉ ዜናም በሁሉም ሀገሮች ተሰማ፡፡ በሮሜ ሀገር ጣዖትን የሚያመልከው ዳኬዎስ የተባለውም ንጉሥ የበርበር ሰዎች ጋር ጦርነት ሊገጥም በወጣ ጊዜ እጅግ ሲበዙበት ፈራ፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔርን መልአክ ስላየ “እግዚአብሔር ያጠፋቸዋልና አትፍራ” አለው፤ ከዚያም ሰይፉን ለቅዱስ መርቆሬዎስ ሰጠውና “ጦርነቱን ድል ባደረግህ ጊዜ እግዚአብሔርን አስበው” አለው፡፡
ቅዱስ መርቆሬዎስ በድሉ ውስጥ ትልቅ ድርሻ በወሰደበት ውጊያም ጦርነቱ በንጉሱ ዳኪዮስ ወገን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ መርቆሬዎስም ድል አድርጎ ሲጨርስም መልአኩ ድጋሚ ተገልጦለት “ለምን የፈጣሪህን ስም መጥራት ረሳህ” አለው፡፡ ንጉሡ ግን ከጦርነቱም በኋላ ለጣዖታቱ ዕጣን በማሳረግ በዓልን አደረገ፡፡ በዚህ ያዘነው ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን አልተገኘም፡፡ ንጉሡም መልእክተኞችን ልኮ አስመጣውና “ከእኔ ጋር ለምን አታጥንም?” አለው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ትጥቁንና ልብሱን አውልቆ ከወረወረለት በኋላ “ክብር ይግባውና አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን ፈጽሞ አልክደውም፤ ለረከሱ ጣዖቶችህም አልሰግድም” አለው፡፡ ከዚህ በኋላ ሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ በክርስትናው ተፈተነ፤ ውለታው ተረስቶ ንጉሡ በልዩ ልዩ ሥቃዮችም እጅግ አሠቃየው፡፡ ይሁንና ስለ መርቆሬዎስ ብለው የሀገሩ ሰዎች እንዳይነሡበት ፈርቶ በብረት ችንካር ቸንክሮ የቀጵዶቅያና የእስያ ክፍል ወደ ሆነች ወደ ቂሳርያ ከደብዳቤ ጋር ላከው፡፡
በዚያም እጅግ ካሠቃዩት በኋላ በንጉሥ ዳኬዎስ ትዕዛዝ ኅዳር 25 ቀን አንገቱን በሰይፍ ቆረጡትና የሰማዕትነት ተጋድሎውን ፈጸመ፤ በየወሩ በ25ኛው ቀንም መታሰቢያው ነው፡፡ የሕይወትንም አክሊል ተቀዳጀ፤ በዓለሙ ሁሉ አብያተ ክርስቲያናት ታነጹለት፡፡ እግዚአብሔር በሰማዕቱ ስም ካደረጋቸው ድንቅ ድንቅ ተአምራት አንዱ፣ ጌታችንን ክዶ ጣዖታትን ማምለክና ክርስቲያኖችን ማሠቃየት የጀመረው ንጉስ ዑልያኖስ የቂሳርያውን ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ባስልዮስ አስተምሮ ሊመልሰው ቢመጣ ክብር ይግባውና ጌታችንን ሰድቦ ባስልዮስንም አሠረው፡፡ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ፊት ሲጸልይም ሥዕሉ ወደ ከሃዲው ንጉሥ ዑልያኖስ ሄዶ በጦር ወግቶ ገደሎት ወዲያው ወደ ቦታው ተመለሰ፡፡ ዛሬም የገዳማውያንን ጸሎት ይሰማል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የስሙ ትርጓሜ “ብሩህ ኮከብ፣ ፀሐይ” ማለት ነው፤ ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ
ሀገሩ ፍልስጤም የተወለደውም ልዩ ስሟ “ልዳ” በምትባል ቦታ በ277 ዓ.ም ጥር 20 ቀን ነው፡፡ አባቱ የልዳ መኳንንት ዞሮንቶስ፣ እናቱ ደግሞ ቴዎብስታ ይባላሉ፤ ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ፡፡ የስሙ ትርጓሜ “ብሩህ ኮከብ፣ ፀሐይ” ማለት ነው፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ በዐሥር ዓመቱ አባቱ ስለሞተ ሌላ ደግ ክርስቲያናዊ መስፍን ወስዶ በጦር ኃይል አሰለጠኖ አሳደገው፡፡ በሃያ ዓመቱም መስፍኑ የ15 ዓመት ሴት ልጁን ሊያገባው ሲያስደግስ ጌታችን ለዚህ አላጨውምና የመስፍኑን ነፍስ ወሰዳት፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስም ኀዘኑን ጨርሶ ወደ ቤሩት ከተማ ሄደ። በዚያም ሴት ልጆቻቸውን እየገበሩ የሚያመለኩትን ደራጎን ገድሎ ሕዝቡን ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር መልሷቸዋል፡፡
የአባቱን ሕልፈት ተከትሎ በእርሱ ቦታ ለመሾም ወደ ፋርስ ሲሔድ ንጉሱ ዱድያኖስ ሰባ ነገሥታት ሰብስቦ ሰባ ጣዖታት ሲያመልኩ ቢያገኛቸው በነገሥታት ፊት የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ፡፡ንጉስ ዱድያኖስ ማንነቱን ሲያውቅ “የመሣፍንት ወገን በመሆንህ የኔን አምላክ አጵሎንን ብታመለክ በአሥር አህጉር ላይ እሾምሃለሁ አምልክ” አለው፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስም “ላንተ ሹመት ብዬ አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን አልክደውም” አለው፡፡ ንጉሡም እጅግ ተናዶ ብዙ አሠቃቂ መከራዎች አደረሰበት፡፡ እርሱ ግን “ይህን ከሃዲ እስካሳፍረው ድረስ ነፍሴን አትውሰዳት
” በማለት ጌታችንን ለመነው፡፡ እግዚአብሔርም ጽናትን ሰጥቶታል፡፡ የደረሱበት እጅግ አሠቃቂ መከራዎች የሰው ኅሊና ሊያስባቸው እንኳን የማይችላቸው ናቸው፡፡ በእንጨት ላይ ሰቅለው ሥጋውን በመቃን አስፈተተው፣ ረጃጅም ችንካሮች ያሉበት የብረት ጫማ አጫምተው ሂድ አሉት፡፡ ጌታችንም ቅዱስ ሚካኤልን ልኮለት ፈውሶታል፡፡
ዳግመኛም በሰባ ችንካሮች አስቸንክሮ በእሳት አስተኩሶ አናቱን በመዶሻ አስቀጥቅጦ በሆዱ ላይ የደንጊያ ምሰሶ አሳስሮ እንዲያንከባልሉት አደረገ፡፡ በመጋዝ ሰውነቱን አስተልትሎ ጨው ሲነሰንስበት ሥጋው መሬት ላይ ወደቀ፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመንፈቀ ሌሊት በእጁ ዳስሶ ፈወሰውና “ገና ስድስት ዓመት ለስሜ ትጋደላለህ፣ 3 ጊዜ ትሞታለህ፣ በ4ኛውም ታርፋለህ፣ በመከራህም ሁሉ አልለይህም አለው፡፡ ዱድያኖስም ቅዱስ ጊዮርጊስን “ለሚያሸንፍልኝ ብዙ ወርቅ እሰጠዋለሁ” አለ፡፡ አንድ መሰርይ መርዝ ቀምሞ በሰይጣን ስም ደግሞበት ለቅዱስ ጊዮርጊስ አጠጣው። ሰማዕቱም ስመ እግዚአብሔርን ጠርቶ ቢጠጣው እንደ ጨረቃ ደምቆ እንደ አበባ አሸብርቆ ተገኝቷል፤ ጠንቋዩ ማረኝ ብሎ ከእግሩ ሥር ወደቀ፡፡ ንጉሱም ጊዮርጊስን በመንኰራኩር አስፈጭቶ ትልቅ ጉድጓድ ውስጥ ዘግቶ አትሞበት ሄደ፡፡
ጌታችንም የተፈጨውን የቅዱስ ጊዮርጊስ ሥጋ በእጁ ዳስሶ ፈውሶታል፡፡ ወደ ንጉሥም ተመልሶ “አምላኬ ከሞት አዳነኝ” በማለት መሰከረ፡፡ ሙት እያስነሳ በርካታ ድንቅ ተአምራትም በፊቱ ቢያደርግም ንጉሱ ግን አላመነም፤ ይልቁንም በተደጋጋሚም ለሞት እስኪደርስ አሰቃውየው፡፡ ጌታችንም ሦስት ጊዜ ከሞት አስነሣው፡፡ በመጨረሻም ሚያዝያ 23 ወታደሮች ሥጋውን ፈጭተው በደብረ ይድራስ ተራራ በትነውት ወደ ንጉሡ ሲመለሱ በመንገድ ከኋላቸው ተከትሎ “አምላኬ ከሞት አዳነኝ” ሲላቸው በጌታችን አምነው በመመስከርም በሰማዕትነት ዐርፈዋል፡፡
ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስም በሰይፍ አንገቱን ተመቶ ሲሞት ሰባውን ነገስታት አጥፍቷቸዋል፡፡ ስለ ክርሳቶስ ፍቅር ዓለምን ንቀው የወጡት ገዳማውያን የታላቁ ሰማዕት ተራዳኢነት አይለያቸውም፡፡ በመንፈሳዊ ታጋድሏቸውም ይራዳቸዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፣፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ሀገሩ ፍልስጤም የተወለደውም ልዩ ስሟ “ልዳ” በምትባል ቦታ በ277 ዓ.ም ጥር 20 ቀን ነው፡፡ አባቱ የልዳ መኳንንት ዞሮንቶስ፣ እናቱ ደግሞ ቴዎብስታ ይባላሉ፤ ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ፡፡ የስሙ ትርጓሜ “ብሩህ ኮከብ፣ ፀሐይ” ማለት ነው፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ በዐሥር ዓመቱ አባቱ ስለሞተ ሌላ ደግ ክርስቲያናዊ መስፍን ወስዶ በጦር ኃይል አሰለጠኖ አሳደገው፡፡ በሃያ ዓመቱም መስፍኑ የ15 ዓመት ሴት ልጁን ሊያገባው ሲያስደግስ ጌታችን ለዚህ አላጨውምና የመስፍኑን ነፍስ ወሰዳት፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስም ኀዘኑን ጨርሶ ወደ ቤሩት ከተማ ሄደ። በዚያም ሴት ልጆቻቸውን እየገበሩ የሚያመለኩትን ደራጎን ገድሎ ሕዝቡን ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር መልሷቸዋል፡፡
የአባቱን ሕልፈት ተከትሎ በእርሱ ቦታ ለመሾም ወደ ፋርስ ሲሔድ ንጉሱ ዱድያኖስ ሰባ ነገሥታት ሰብስቦ ሰባ ጣዖታት ሲያመልኩ ቢያገኛቸው በነገሥታት ፊት የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ፡፡ንጉስ ዱድያኖስ ማንነቱን ሲያውቅ “የመሣፍንት ወገን በመሆንህ የኔን አምላክ አጵሎንን ብታመለክ በአሥር አህጉር ላይ እሾምሃለሁ አምልክ” አለው፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስም “ላንተ ሹመት ብዬ አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን አልክደውም” አለው፡፡ ንጉሡም እጅግ ተናዶ ብዙ አሠቃቂ መከራዎች አደረሰበት፡፡ እርሱ ግን “ይህን ከሃዲ እስካሳፍረው ድረስ ነፍሴን አትውሰዳት
” በማለት ጌታችንን ለመነው፡፡ እግዚአብሔርም ጽናትን ሰጥቶታል፡፡ የደረሱበት እጅግ አሠቃቂ መከራዎች የሰው ኅሊና ሊያስባቸው እንኳን የማይችላቸው ናቸው፡፡ በእንጨት ላይ ሰቅለው ሥጋውን በመቃን አስፈተተው፣ ረጃጅም ችንካሮች ያሉበት የብረት ጫማ አጫምተው ሂድ አሉት፡፡ ጌታችንም ቅዱስ ሚካኤልን ልኮለት ፈውሶታል፡፡
ዳግመኛም በሰባ ችንካሮች አስቸንክሮ በእሳት አስተኩሶ አናቱን በመዶሻ አስቀጥቅጦ በሆዱ ላይ የደንጊያ ምሰሶ አሳስሮ እንዲያንከባልሉት አደረገ፡፡ በመጋዝ ሰውነቱን አስተልትሎ ጨው ሲነሰንስበት ሥጋው መሬት ላይ ወደቀ፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመንፈቀ ሌሊት በእጁ ዳስሶ ፈወሰውና “ገና ስድስት ዓመት ለስሜ ትጋደላለህ፣ 3 ጊዜ ትሞታለህ፣ በ4ኛውም ታርፋለህ፣ በመከራህም ሁሉ አልለይህም አለው፡፡ ዱድያኖስም ቅዱስ ጊዮርጊስን “ለሚያሸንፍልኝ ብዙ ወርቅ እሰጠዋለሁ” አለ፡፡ አንድ መሰርይ መርዝ ቀምሞ በሰይጣን ስም ደግሞበት ለቅዱስ ጊዮርጊስ አጠጣው። ሰማዕቱም ስመ እግዚአብሔርን ጠርቶ ቢጠጣው እንደ ጨረቃ ደምቆ እንደ አበባ አሸብርቆ ተገኝቷል፤ ጠንቋዩ ማረኝ ብሎ ከእግሩ ሥር ወደቀ፡፡ ንጉሱም ጊዮርጊስን በመንኰራኩር አስፈጭቶ ትልቅ ጉድጓድ ውስጥ ዘግቶ አትሞበት ሄደ፡፡
ጌታችንም የተፈጨውን የቅዱስ ጊዮርጊስ ሥጋ በእጁ ዳስሶ ፈውሶታል፡፡ ወደ ንጉሥም ተመልሶ “አምላኬ ከሞት አዳነኝ” በማለት መሰከረ፡፡ ሙት እያስነሳ በርካታ ድንቅ ተአምራትም በፊቱ ቢያደርግም ንጉሱ ግን አላመነም፤ ይልቁንም በተደጋጋሚም ለሞት እስኪደርስ አሰቃውየው፡፡ ጌታችንም ሦስት ጊዜ ከሞት አስነሣው፡፡ በመጨረሻም ሚያዝያ 23 ወታደሮች ሥጋውን ፈጭተው በደብረ ይድራስ ተራራ በትነውት ወደ ንጉሡ ሲመለሱ በመንገድ ከኋላቸው ተከትሎ “አምላኬ ከሞት አዳነኝ” ሲላቸው በጌታችን አምነው በመመስከርም በሰማዕትነት ዐርፈዋል፡፡
ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስም በሰይፍ አንገቱን ተመቶ ሲሞት ሰባውን ነገስታት አጥፍቷቸዋል፡፡ ስለ ክርሳቶስ ፍቅር ዓለምን ንቀው የወጡት ገዳማውያን የታላቁ ሰማዕት ተራዳኢነት አይለያቸውም፡፡ በመንፈሳዊ ታጋድሏቸውም ይራዳቸዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፣፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
7 months ago
ብዙዎች የሚመኙት ዓለማዊ ክብር ቢኖረውም ክርስቶስን መረጠ
ቴዎድሮስ የእግዚአብሔር ስጦታ ማለት ነው፣ በተወለደ ጊዜ ግን ጠብ ተነሳ፡፡
የተወለደው በምድረ አንጾኪያ ሶርያ በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያን የሰማዕታት አለቅነት ከተሰጣቸው ሰማዕታት አንዱ ነው፡፡ የሰማዕቱ ቅዱስ ማር ቴዎድሮስ አባቱ ዮሐንስ በትውልድ ግብጻዊ የሆነ ክርስቲያን ነው፡፡ እናቱ ግን አስቸጋሪና ጣዖት አምላኪ ሶርያዊት ነበረች፡፡ ባልና ሚስት አብረው ሲኖሩ ሚስት ባሏ ክርስቲያን መሆኑን አታውቅም ነበር፡፡ እሱ ክርስትና ለማስነሳት፣ ሚስት ደግሞ ወደ ጣዖት ቤት ለመውሰድ ተጋጩ፡፡ ሚስት ወገኖቿ ባለስልጣኖች ናቸውና ልጁን ቀምታ ባሏን ዮሐንስን ወደ ግብፅ አሳደደችው፡፡ ዮሐንስ በስደት ባለበት ሃገር ስለ ልጁ ፈጽሞ ይጸልይ ሲያለቅስ እግዚአብሔር ልመናውን ሰማ፡፡ ማር ቴዎድሮስ ወጣት በሆነ ጊዜ ማንም ሳይጠራው ወደ ቤተ ክርስቲያን ሔዶ ተማረ፣ ተጠመቀ፡፡
በየዕለቱም ለጾምና ጸሎት፣ ለምጽዋት ጋር ያበዛ ድንግልናውንም ለመጠበቅ ይተጋ ነበር፡፡ ገና በ20 ዓመቱ ኃያልና ብርቱ፣ በጸባዩም የሚወደድ ቅን፣ መልከ መልካምም ሆነ፡፡ ከተወዳጅነቱ የተነሳም ነገሥታቱም የአንጾኪያ የጦር ሠራዊት አለቃ አድርገው ሾሙት፡፡ አሁንም ድረስ "የሠራዊት አለቃ" በሚለው ስያሜ የሚጠራው ማር ቅዱስ ቴዎድሮስ በተሳተፈባቸው ጦርነቶች ሁሉ ተሸንፎ አያውቅም፡፡ ይልቁኑ ጠላትን በመማረክ ነበር የሚታወቀው፡፡ በአንድ ወቅት ከፋርስ ሰዎች ጋር በተደረገ ጦርነት ብቻውን አሸንፏቸዋል፡፡ በዚህ ውጊያ የእግዚአብሔር መልአክ ከሰማይ ወርዶ ሰይፍ ሰጠው፡፡ ፋርሶችን "በከንቱ ከምትጠፉ ወደ ሃገራችሁ ተመለሱ" ሲላቸው ተሳለቁበት፡፡ ከፈረሱ ወርዶ ወደ ምስራቅ ዙሮ ጸልዮ በመስቀል ካማተበ በኋላ በመካከላቸው እየተመላለሰ በመልአኩ ሰይፍ ፈጽሞ አጠፋቸው፡፡
ማር ቴዎድሮስ አንድ ቀን ወደ አንድ ከተማ ሲገባ 24 ክንድ የሚረዝም ዘንዶ ሲመለክና የአንዲት ክርስቲያን ልጆችንም ለመስዋዕትነት ሲያቀርቧቸው ተመለከተ፡፡ በፈረሱ ላይም እንዳለ በስመ ሥላሴ አማትቦ ዘንዶውን በጦር ገደለው፡፡ ከጊዜ በኋላ ስለ አባቱ ያለውን እውነታ ሲሰማ አፈላልጎ አገኘው፡፡ ሕይወቱ እስኪያልፍም አብሮት ቆይቶ ወደ አንጾኪያ ሲመለስ ክርስቶስ ተክዶ፣ ጣዖት ቁሞ፣ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለው፣ የክርስቲያኖች ደም ፈሶ፣ ከተማዋ በግፍ ተሞልታ ተመለከተ፡፡ ማር ቅዱስ ቴዎድሮስም በዚያች ሰዓት የክብር ልብሱን አውልቆ ባጭር ታጥቆ በንጉሡ ዲዮቅልጢያኖስ ፊት ቆሞ “እኔስ የክብር ባለቤት ክርስቶስን በፍጹም ልቤ አመልከዋለሁ፣ ለእርሱም ብቻ እሠዋለሁ::" አለ፡፡ ንጉሡም በቁጣ መሬት ላይ ጥለው እንዲደበድቡት አዘዘ፡፡ ወታደሮቹ ደሙ እስኪንጠፈጠፍ ገረፉት፡፡
ብዙዎች የሚመኙት ዓለማዊ ክብር ቢኖረውም ስለ ክርስቶስ ፍቅር ስጋን የሚያስመርር የተለያየ ስቃይ ሲያደርሱበት በደስታ ተቀበለው፡፡ በእሳት ሲያቃጥሉትም በጸሎቱ እሳቱን ውሃ አደረገው፡፡ ከበዛ ስቃዩም በእግዚአብሔር ኃይል ጸና፣ ታገሠም፡፡ በመጨረሻም ጌታችን በግርማ ወርዶ "ወዳጄ ቴዎድሮስ ስምህን የጠራ፣ መታሠቢያህን ያደረገ፣ ገድልህን ዜናህን የጻፈ፣ ያጻፈ፣ ያነበበ፣ ገዝቶ በቤቱ ውስጥ ያኖረውን ሁሉ እምርልሃለሁ፣ በስምህም ረድኤት ይደረጋል" ብሎት ዐረገ፡፡ ወታደሮቹ አንገቱን ሲሰይፉትም የክብር አክሊል ተቀብሏል፡፡ ተጋድሎውን አይተው ያመኑ እጅግ ብዙ ሺህ ሰዎችም አብረውት ተሰይፈዋል፡፡
ዓለምንና ክብራቸውን ስለክርስቶስ ፍቅር የናቁ ገዳማውያንም የጸሎታቸው በረከት ለብዙዎች ይተርፋል፣ የነፍስ ምህረት የስጋ ድህነት ያሰጣልና ገዳማቸውን እናግዝ በዓታቸውንም እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ቴዎድሮስ የእግዚአብሔር ስጦታ ማለት ነው፣ በተወለደ ጊዜ ግን ጠብ ተነሳ፡፡
የተወለደው በምድረ አንጾኪያ ሶርያ በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያን የሰማዕታት አለቅነት ከተሰጣቸው ሰማዕታት አንዱ ነው፡፡ የሰማዕቱ ቅዱስ ማር ቴዎድሮስ አባቱ ዮሐንስ በትውልድ ግብጻዊ የሆነ ክርስቲያን ነው፡፡ እናቱ ግን አስቸጋሪና ጣዖት አምላኪ ሶርያዊት ነበረች፡፡ ባልና ሚስት አብረው ሲኖሩ ሚስት ባሏ ክርስቲያን መሆኑን አታውቅም ነበር፡፡ እሱ ክርስትና ለማስነሳት፣ ሚስት ደግሞ ወደ ጣዖት ቤት ለመውሰድ ተጋጩ፡፡ ሚስት ወገኖቿ ባለስልጣኖች ናቸውና ልጁን ቀምታ ባሏን ዮሐንስን ወደ ግብፅ አሳደደችው፡፡ ዮሐንስ በስደት ባለበት ሃገር ስለ ልጁ ፈጽሞ ይጸልይ ሲያለቅስ እግዚአብሔር ልመናውን ሰማ፡፡ ማር ቴዎድሮስ ወጣት በሆነ ጊዜ ማንም ሳይጠራው ወደ ቤተ ክርስቲያን ሔዶ ተማረ፣ ተጠመቀ፡፡
በየዕለቱም ለጾምና ጸሎት፣ ለምጽዋት ጋር ያበዛ ድንግልናውንም ለመጠበቅ ይተጋ ነበር፡፡ ገና በ20 ዓመቱ ኃያልና ብርቱ፣ በጸባዩም የሚወደድ ቅን፣ መልከ መልካምም ሆነ፡፡ ከተወዳጅነቱ የተነሳም ነገሥታቱም የአንጾኪያ የጦር ሠራዊት አለቃ አድርገው ሾሙት፡፡ አሁንም ድረስ "የሠራዊት አለቃ" በሚለው ስያሜ የሚጠራው ማር ቅዱስ ቴዎድሮስ በተሳተፈባቸው ጦርነቶች ሁሉ ተሸንፎ አያውቅም፡፡ ይልቁኑ ጠላትን በመማረክ ነበር የሚታወቀው፡፡ በአንድ ወቅት ከፋርስ ሰዎች ጋር በተደረገ ጦርነት ብቻውን አሸንፏቸዋል፡፡ በዚህ ውጊያ የእግዚአብሔር መልአክ ከሰማይ ወርዶ ሰይፍ ሰጠው፡፡ ፋርሶችን "በከንቱ ከምትጠፉ ወደ ሃገራችሁ ተመለሱ" ሲላቸው ተሳለቁበት፡፡ ከፈረሱ ወርዶ ወደ ምስራቅ ዙሮ ጸልዮ በመስቀል ካማተበ በኋላ በመካከላቸው እየተመላለሰ በመልአኩ ሰይፍ ፈጽሞ አጠፋቸው፡፡
ማር ቴዎድሮስ አንድ ቀን ወደ አንድ ከተማ ሲገባ 24 ክንድ የሚረዝም ዘንዶ ሲመለክና የአንዲት ክርስቲያን ልጆችንም ለመስዋዕትነት ሲያቀርቧቸው ተመለከተ፡፡ በፈረሱ ላይም እንዳለ በስመ ሥላሴ አማትቦ ዘንዶውን በጦር ገደለው፡፡ ከጊዜ በኋላ ስለ አባቱ ያለውን እውነታ ሲሰማ አፈላልጎ አገኘው፡፡ ሕይወቱ እስኪያልፍም አብሮት ቆይቶ ወደ አንጾኪያ ሲመለስ ክርስቶስ ተክዶ፣ ጣዖት ቁሞ፣ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለው፣ የክርስቲያኖች ደም ፈሶ፣ ከተማዋ በግፍ ተሞልታ ተመለከተ፡፡ ማር ቅዱስ ቴዎድሮስም በዚያች ሰዓት የክብር ልብሱን አውልቆ ባጭር ታጥቆ በንጉሡ ዲዮቅልጢያኖስ ፊት ቆሞ “እኔስ የክብር ባለቤት ክርስቶስን በፍጹም ልቤ አመልከዋለሁ፣ ለእርሱም ብቻ እሠዋለሁ::" አለ፡፡ ንጉሡም በቁጣ መሬት ላይ ጥለው እንዲደበድቡት አዘዘ፡፡ ወታደሮቹ ደሙ እስኪንጠፈጠፍ ገረፉት፡፡
ብዙዎች የሚመኙት ዓለማዊ ክብር ቢኖረውም ስለ ክርስቶስ ፍቅር ስጋን የሚያስመርር የተለያየ ስቃይ ሲያደርሱበት በደስታ ተቀበለው፡፡ በእሳት ሲያቃጥሉትም በጸሎቱ እሳቱን ውሃ አደረገው፡፡ ከበዛ ስቃዩም በእግዚአብሔር ኃይል ጸና፣ ታገሠም፡፡ በመጨረሻም ጌታችን በግርማ ወርዶ "ወዳጄ ቴዎድሮስ ስምህን የጠራ፣ መታሠቢያህን ያደረገ፣ ገድልህን ዜናህን የጻፈ፣ ያጻፈ፣ ያነበበ፣ ገዝቶ በቤቱ ውስጥ ያኖረውን ሁሉ እምርልሃለሁ፣ በስምህም ረድኤት ይደረጋል" ብሎት ዐረገ፡፡ ወታደሮቹ አንገቱን ሲሰይፉትም የክብር አክሊል ተቀብሏል፡፡ ተጋድሎውን አይተው ያመኑ እጅግ ብዙ ሺህ ሰዎችም አብረውት ተሰይፈዋል፡፡
ዓለምንና ክብራቸውን ስለክርስቶስ ፍቅር የናቁ ገዳማውያንም የጸሎታቸው በረከት ለብዙዎች ይተርፋል፣ የነፍስ ምህረት የስጋ ድህነት ያሰጣልና ገዳማቸውን እናግዝ በዓታቸውንም እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
7 months ago
የጉራጌ ጦርነት 1867-1881
#ethiopia | በዘመናዊ የጉራጌ ታሪክ የቀቤና ቸሀ የፖለቲካ እንቅስቃሴ በመጀመሪያ የሚጠቀስ ገድል ነው ። ቀቤና በ1850ዎቹ በወልቅጤና በቸሀ መካከል “ ዘናበነር ” በሚባል ቀበሌ ከሰፈረ በኋላ ለቀበሌው የራሱን ስም የሰጠው አንድ የሀዲያ ማኅበረሰብ ነው።
#በ1860ዎቹ የቀቤናው ኢማም ሀሰን ኢንጃሞና የቸሀው ኢማም ኡመር በቅሳ የቀቤና አካባቢያዊ መንግሥት መሠረቱ ከ1860 ዎቹ መጀመሪያ እስከ 1881 ድረስ የቀቤና መንግሥት መሪዎችና ተከታዮች በጊቤና በአዋሽ ወንዞች መካከል የሚገኙ የሀዲያ የጉራጌና የኦሮሞ ሕዝቦችን በአንድነት ለማደራጀት በወሰዱት ብርቱ የፖሊሲ እርምጃ ከአጐራባቹ የሸዋ አካባቢ መንግሥት ጋር የአስራ አራት (1867-1881) ዓመታት ጦርነት ተዋጉ ።
#በዚህ ረገድ በ1867 መጨረሻ የምኒልክ ጦር በራስ ጐበና አዝማችነት በሶዶ ጉራጌ የመጀመሪያ ጦርነት ከፍቶ በድል ተመለሰ ። ነገር ግን በ1869 በቀቤና ፣ በወለኔ ፤ በገዳባኖ ፤ በአክሊል ፡ በምሁር ፤ በእዣ ፤ በቸ ሀ ፤ በእነሞር ፡ በኤነር ፤ በየጨሬት ፤ በጉመር ፤ በውሪሮ ፤ በስልጤ በመስቃን ፤ በዶቢና በዱላ ላይ በንጉሥ ምኒልክ አዝማችነት ጦርነት የከፈተው ታላቅ የሸዋ ሰራዊት በየአካባቢው በእነ አበጋዝ ደርሰሞ በተመራው የጉራጌ ጦር ተሸንፎ እንደ ተመለሰ በታሪክ ጸሐፊ አጥመ ጊዮር ጊስና በጉራጌ ትውፊት ተመዝግቦአል ። “
#በጉራጌ የትውፊት መረጃ መሠረት ፤ የ1869 የምኒልክ ሠራዊት በአጋዝ ደርሰሞ በተመራው የጉራጌ ጦር የተሸነፈው በጉመር አገር በዌራና በአረቅጥ በተካሄዱ ተከታታይ ጦርነቶች ነው።በታሪክ ጸሐፊ አለቃ አጥመ ጊዮርጊስ ዘገባ መሠረት ፣ በጥቅምት 1869 ንጉሥ ምኒልክ ብዙ ጦር አስከተለው ወደ ጉራጌ ዘመቱ ። በጥቅምት 21 ቀን የንጉሡ ሠራዊት አለቀ።
#አለቃ ዘነብ የሚባል አዋቂ መጽሐፈ ጨወታ የደ ረሰ የዚያኑ ዕለት ሞተ። ብዙ መኳንንት ሞቱ። የቸሀና የጉመር ሌሎችም ጉራጌዎች ብዙን ሠራዊት ማርከው ወደ ከምባታ ወደ ወላሞ ሸጡ። ከንጉሡ ጋራ ከዘመቻው የተመለሰው ከሶስት አንድ እጅ ብቻ ነው። በዚያን ጊዜ በሸዋ ያልተለቀሰበት ቤት አልተገኘም። ንጉሡም በኃዘን ተመልሰው ልቼ ገቡ፡፡
#ከ1867 እስከ 1881 በጉራጌና በሸዋ መካከል በተካሄደው ጦርነት ዋና ዋና የሸዋ ጦር መሪዎችና አዛዦች ንጉሥ ምኒልክ ፣ ራስ ወልዴ አሻግሬ ፤ ደጃዝማች ገርማሜ ወልደ ሐዋርያት፤ባላምባራስ መኳንንት ወልደ ሚካኤል (በኋላ ራስ) ፤ ቀኛዝማች ውቤ ኤርገኖ ፤ ደጃዝማች በሻህ አቦዬ፡ ራስ ጐበና ዳጭ ፤ ፊታውራሪ ገረዶ ጐበና ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ ነበሩ ።
#ከእነዚህ የጦር መሪዎችና አዛዦች ቀኛዝማች ውቤ ኤርገኖና ፊታ ውራሪ ገረዶ ጐበና በጦርነቱ ሞቱ። የራስ ጐበና ዳጭ ጦር አራት በተለያዩ ጊዜያት በኢማም ሀሰን ኤንጃሞ እጅ ተሸንፎ ተመለሰ ፤ አለቃ አጥመ ጊዮርጊስ እንደ መዘገቡት ፤ በ1877 ቀቤኖች ቀኛዝማች ውቤ ኤርገ ኖን ስለ ገደሉት በ1878 ደጃዝማች ወልዴ አሻግሬ ፤ ደጃዝማች ገርማሜ ወልደ ሐዋርያትና ባላባራስ መኳንን ወልደ ሚካኤል በሌላ የቅጣት ዘመቻ ወደ ቀቤና ተላኩ። በመስከረም 1879 የደጃዝማች ወልዴ አሻግሬ ወንድም በጦርነቱ እንደ ተገደለና ደጃዝማቹ 3000 ከብቶች በም ርኮ ይዞ ወደ እንጦጦ እንደ ተመለሰ በወቅቱ ሸዋ የነበረው አንድ የውጭ አገር ጸሐፊ መዝግቦአል። የተባለው ጸሐፊ በሰኔ 1880 ጉራ ጌዎች በበኩላቸው ከሸዋ ጦር 400 ጠመንጃዎችን በምርኮ እንደ ወሰዱ ጨምሮ ጽፎአል።
#በ1880 -1881 ኢጣሊያኖች ከሰሜን ጠረፍ፣ ሱዳኖች ደግሞ በምዕራብ ከወለጋና ከጐንደር ጠረፎች በአገሪቱ ላይ በአንድ ጊዜ በሶስት ግምባሮች ወረራ በከፈቱ ጊዜ ከጉራጌ ኢማም ሀሰን ኤንጃሞ አዋሽ ተሻግሮ “ ሸዋን ያቃጥላል በማለት ራስ ጐበና ዘምተው እንዲወጉት ተመ ከረ። ራስ ጐበናም ወደ ሀሰን ኢንጃሞ ዘመቱ ” ይህ የጐበና የ1880ው ዘመቻ በጉራጌዎች ላይ አምስተኛው ጦርነት ነበር።
#በመጨረሻ ራስ ጐበና የወሊሶን ተወላጅ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮር ጊስ ዲነግዴን በኢማም ሀሰን ኤንጃሞ ላይ በማዝመት ጦርነቱን በመ ጋቢት 1881 ወደ ፍጻሜው አድርሰው ራሳቸው በሰኔ 1881 በድንገት ታመው በእንጦጦ ሞቱ።
#ከታሪክ አኳያ በ1881 የጉራጌ ጦርነት በሸዋ ድል መፈጸሙ ለምኒልክ ወታደሮችና ሹማምንት በሚቀጥሉት አመታት በደቡብና በምዕራብ ኢሉባቦር ፣ ከፋ ፣ ጋሞጐፋ፣ ሲዳሞና ባሌ ጨምሮ ብዙ አካባቢዎችን በፍጥነት በማዕከላዊ መንግሥት ሥር ለማምጣት በር ከፈተ።
►የኢትዮጵያ የገባር ታሪክና ጅምር ካፒታሊዝም፤ላጲሶ ጌ.ዴሌቦ፤192-4
#ethiopia | በዘመናዊ የጉራጌ ታሪክ የቀቤና ቸሀ የፖለቲካ እንቅስቃሴ በመጀመሪያ የሚጠቀስ ገድል ነው ። ቀቤና በ1850ዎቹ በወልቅጤና በቸሀ መካከል “ ዘናበነር ” በሚባል ቀበሌ ከሰፈረ በኋላ ለቀበሌው የራሱን ስም የሰጠው አንድ የሀዲያ ማኅበረሰብ ነው።
#በ1860ዎቹ የቀቤናው ኢማም ሀሰን ኢንጃሞና የቸሀው ኢማም ኡመር በቅሳ የቀቤና አካባቢያዊ መንግሥት መሠረቱ ከ1860 ዎቹ መጀመሪያ እስከ 1881 ድረስ የቀቤና መንግሥት መሪዎችና ተከታዮች በጊቤና በአዋሽ ወንዞች መካከል የሚገኙ የሀዲያ የጉራጌና የኦሮሞ ሕዝቦችን በአንድነት ለማደራጀት በወሰዱት ብርቱ የፖሊሲ እርምጃ ከአጐራባቹ የሸዋ አካባቢ መንግሥት ጋር የአስራ አራት (1867-1881) ዓመታት ጦርነት ተዋጉ ።
#በዚህ ረገድ በ1867 መጨረሻ የምኒልክ ጦር በራስ ጐበና አዝማችነት በሶዶ ጉራጌ የመጀመሪያ ጦርነት ከፍቶ በድል ተመለሰ ። ነገር ግን በ1869 በቀቤና ፣ በወለኔ ፤ በገዳባኖ ፤ በአክሊል ፡ በምሁር ፤ በእዣ ፤ በቸ ሀ ፤ በእነሞር ፡ በኤነር ፤ በየጨሬት ፤ በጉመር ፤ በውሪሮ ፤ በስልጤ በመስቃን ፤ በዶቢና በዱላ ላይ በንጉሥ ምኒልክ አዝማችነት ጦርነት የከፈተው ታላቅ የሸዋ ሰራዊት በየአካባቢው በእነ አበጋዝ ደርሰሞ በተመራው የጉራጌ ጦር ተሸንፎ እንደ ተመለሰ በታሪክ ጸሐፊ አጥመ ጊዮር ጊስና በጉራጌ ትውፊት ተመዝግቦአል ። “
#በጉራጌ የትውፊት መረጃ መሠረት ፤ የ1869 የምኒልክ ሠራዊት በአጋዝ ደርሰሞ በተመራው የጉራጌ ጦር የተሸነፈው በጉመር አገር በዌራና በአረቅጥ በተካሄዱ ተከታታይ ጦርነቶች ነው።በታሪክ ጸሐፊ አለቃ አጥመ ጊዮርጊስ ዘገባ መሠረት ፣ በጥቅምት 1869 ንጉሥ ምኒልክ ብዙ ጦር አስከተለው ወደ ጉራጌ ዘመቱ ። በጥቅምት 21 ቀን የንጉሡ ሠራዊት አለቀ።
#አለቃ ዘነብ የሚባል አዋቂ መጽሐፈ ጨወታ የደ ረሰ የዚያኑ ዕለት ሞተ። ብዙ መኳንንት ሞቱ። የቸሀና የጉመር ሌሎችም ጉራጌዎች ብዙን ሠራዊት ማርከው ወደ ከምባታ ወደ ወላሞ ሸጡ። ከንጉሡ ጋራ ከዘመቻው የተመለሰው ከሶስት አንድ እጅ ብቻ ነው። በዚያን ጊዜ በሸዋ ያልተለቀሰበት ቤት አልተገኘም። ንጉሡም በኃዘን ተመልሰው ልቼ ገቡ፡፡
#ከ1867 እስከ 1881 በጉራጌና በሸዋ መካከል በተካሄደው ጦርነት ዋና ዋና የሸዋ ጦር መሪዎችና አዛዦች ንጉሥ ምኒልክ ፣ ራስ ወልዴ አሻግሬ ፤ ደጃዝማች ገርማሜ ወልደ ሐዋርያት፤ባላምባራስ መኳንንት ወልደ ሚካኤል (በኋላ ራስ) ፤ ቀኛዝማች ውቤ ኤርገኖ ፤ ደጃዝማች በሻህ አቦዬ፡ ራስ ጐበና ዳጭ ፤ ፊታውራሪ ገረዶ ጐበና ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ ነበሩ ።
#ከእነዚህ የጦር መሪዎችና አዛዦች ቀኛዝማች ውቤ ኤርገኖና ፊታ ውራሪ ገረዶ ጐበና በጦርነቱ ሞቱ። የራስ ጐበና ዳጭ ጦር አራት በተለያዩ ጊዜያት በኢማም ሀሰን ኤንጃሞ እጅ ተሸንፎ ተመለሰ ፤ አለቃ አጥመ ጊዮርጊስ እንደ መዘገቡት ፤ በ1877 ቀቤኖች ቀኛዝማች ውቤ ኤርገ ኖን ስለ ገደሉት በ1878 ደጃዝማች ወልዴ አሻግሬ ፤ ደጃዝማች ገርማሜ ወልደ ሐዋርያትና ባላባራስ መኳንን ወልደ ሚካኤል በሌላ የቅጣት ዘመቻ ወደ ቀቤና ተላኩ። በመስከረም 1879 የደጃዝማች ወልዴ አሻግሬ ወንድም በጦርነቱ እንደ ተገደለና ደጃዝማቹ 3000 ከብቶች በም ርኮ ይዞ ወደ እንጦጦ እንደ ተመለሰ በወቅቱ ሸዋ የነበረው አንድ የውጭ አገር ጸሐፊ መዝግቦአል። የተባለው ጸሐፊ በሰኔ 1880 ጉራ ጌዎች በበኩላቸው ከሸዋ ጦር 400 ጠመንጃዎችን በምርኮ እንደ ወሰዱ ጨምሮ ጽፎአል።
#በ1880 -1881 ኢጣሊያኖች ከሰሜን ጠረፍ፣ ሱዳኖች ደግሞ በምዕራብ ከወለጋና ከጐንደር ጠረፎች በአገሪቱ ላይ በአንድ ጊዜ በሶስት ግምባሮች ወረራ በከፈቱ ጊዜ ከጉራጌ ኢማም ሀሰን ኤንጃሞ አዋሽ ተሻግሮ “ ሸዋን ያቃጥላል በማለት ራስ ጐበና ዘምተው እንዲወጉት ተመ ከረ። ራስ ጐበናም ወደ ሀሰን ኢንጃሞ ዘመቱ ” ይህ የጐበና የ1880ው ዘመቻ በጉራጌዎች ላይ አምስተኛው ጦርነት ነበር።
#በመጨረሻ ራስ ጐበና የወሊሶን ተወላጅ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮር ጊስ ዲነግዴን በኢማም ሀሰን ኤንጃሞ ላይ በማዝመት ጦርነቱን በመ ጋቢት 1881 ወደ ፍጻሜው አድርሰው ራሳቸው በሰኔ 1881 በድንገት ታመው በእንጦጦ ሞቱ።
#ከታሪክ አኳያ በ1881 የጉራጌ ጦርነት በሸዋ ድል መፈጸሙ ለምኒልክ ወታደሮችና ሹማምንት በሚቀጥሉት አመታት በደቡብና በምዕራብ ኢሉባቦር ፣ ከፋ ፣ ጋሞጐፋ፣ ሲዳሞና ባሌ ጨምሮ ብዙ አካባቢዎችን በፍጥነት በማዕከላዊ መንግሥት ሥር ለማምጣት በር ከፈተ።
►የኢትዮጵያ የገባር ታሪክና ጅምር ካፒታሊዝም፤ላጲሶ ጌ.ዴሌቦ፤192-4
7 months ago
ጥቅምት 23 ቀን 1923 ዓ.ም.
የግርማዊ ቀዳማዊ የዘውድ በዓል ሲዘከር።
"በክብር የነገሡት፤ በግርማ የታጀቡት"
► #በአበው ሥርዓት በግርማ ነግሠዋል፤ በአበው ሕግ ተገዝተዋል፤ ሀገራቸውን ያገለግሉ ዘንድ በሕያው አምላክ ፊት ቃል ኪዳን ገብተዋል፤ ቃል ኪዳናቸውን ይፈጽሙ ዘንድ ታትረዋል።
#ከአበው የተቀበሏት፤ በዓምላክ ፈቃድ ዙፋን ተቀምጠው የሚመሯት፤ በበትረ መንግሥታቸው መንገዷን የሚጠርጉላት ሀገራቸው ከፍ ከፍ ትል ዘንድ ሠርተዋል።
#ተናግረው ይሰማሉ፤ መክረው ይመልሳሉ፤ ገስጸው ያስተካክላሉ፤ ዘምተው ያሸንፋሉ፤ አስበው ያደርጋሉ፤ ጀምረው አምላካቸውን ይዘው ይፈጽማሉ።
#አበው ስለ ጠበቋት ሀገራቸው በጽናት ቆመዋል፤ ከአበው ስለተቀበሏት የከበረችው ሠንደቅ ዓላማቸው በጀግንነት ተፋልመዋል፤ ነጻነቷን እንዳታጣ ከጠላቶቿ ጋር ተጋጥመዋል፤ ዓለም ሁሉ ፊቱን ባዞረባቸው ጊዜ እውነትን፣ ቃል ኪዳንን እና ተስፋን ይዘው ብቻቸውን ቆመዋል።
#ሃሰተኞች በሚፈርዱበት፣ ሀሰተኞች በሚመሰክሩበት፣ ሀሰተኞች የፍርዱን ውሳኔ በሚያጸኑበት፣ የፍርድ ሚዛን ሁሉ ወደ ቅኝ ገዢዎች በምታዘነብልበት በዚያ ጊዜ በተስፋ ቆመዋል፤ ከእውነት ጋር ቆመው የእውነት፣ በእውነት፣ ስለ እውነት ለሀገራቸው ነጻነት ታግለዋል።
#እውነትን ይዘው ሀሰተኞችን በፍርድ ዓደባባይ አሸንፈዋል፤ ቅኝ ገዢዎችም በጦር ሜዳ ድል መትተዋል፤ በድል አድራጊነትም በግርማ እና በከፍታ በዓደባባይ ታይተዋል፤ በዙፋን ላይ እንደ ጫካ አንበሳ በአስፈሪ ክብር ተቀምጠዋል ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ።
#በቅኝ ገዢዎች የተበተኑትን ሰብስበዋል፤ መለያየትን አውግዘው አንድነትን አምጥተዋል፤ የአንድነቱን መሠረት አጥብቀዋል፤ የተረሱትን አስታውሰዋል፤ አንገታቸውን የደፉትን ቀና እንዲሉ አድርገዋል፤ የተገፉትን ደግፈዋል፤ ስለ ራሳቸው በራሳቸው የማይመክሩትን ስለ ራሳቸው እንዲመክሩ፣ መፍትሔም እንዲያበጁ አድርገዋል።
#በቅኝ ገዢዎች የተበተኑትን በአንድነት ሰብስበው አቅማቸውን አደርጅተዋል፤ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው እንዲናገሩ መንገዱን አሳይተዋል፤ ስለ እነርሱ ከእነርሱ በላይ እንደሌለ አሳይተዋቸዋል፤ በቅኝ ገዢዎች ምክንያት የጨለመችባቸውን የነጻነት ጀንበር እንዲመለከቱ አድርገዋል፤ በነጻነት ጀንበር በብርሃን ይመላለሱ ዘንድ አድርገዋል ጃንሆይ።
#እኒህ አያሌ ታሪክ የሚነገርላቸው፤ አፍሪካውያን የአንድነታችን አባት የሚሏቸው ንጉሠ ነገሥት ዘውድ የጫኑት፣ በከበረው ዙፋን ላይ የተቀመጡት፣ በትረ መንግሥቱን የጨበጡት፤ ቅብዓ መንግሥቱን የተቀቡት፤ የአበውን አደራ ይሸከሙ ዘንድ እጃቸውን ከፍ አድርገው ቃል ኪዳን የገቡት በዛሬዋ ቀን ነበር፤ ጥቅምት 23/1923 ዓ.ም።
#የነገሡበት ቀን በሃያ ሦስት፣ የነገሡበት ዓመተ ምኅረት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ሦስት፣ የነገሡበት ደብርም ክብረ በዓሉ የሚከበረው በሃያ ሦስት ነው። ሃያ ሦስት የተገጣጠመላቸው ባለ ግርማው ንጉሥ።
#ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ሕይዎቴ እና የኢትዮጵያ እርምጃ በተሰኘው መጽሐፋቸው ስለ ንግሥናቸው ሲጽፉ መስከረም 17/1909 ዓ.ም ንግሥት ዘውዲቱ ሲነግሡ እኔም ለአልጋ ወራሽነቱ እና ለእንደራሴነቱ ስለተመረጥሁ በባለ ሙሉ ሥልጣን እንደራሴነቴ የመንግሥቱን ሥራ እየሠራሁ 14 ዓመታት ቆየሁ።
#ንግሥት ዘውዲቱ መጋቢት 24/1922 ዓ.ም ስላረፉ በማግሥቱ የንጉሠ ነገሥቱ ዐዋጅ ተነግሮ በዙፋኑ ተቀመጥሁ።
#ወደ ፊት ያለው ወራቱ ክረምት ስለነበረ የዘውድ በዓላችን ሰባት ወራት እንዲቆይ አደረግን። በኢትዮጵያ ያሉ መሳፍንቱ እና መኳንንቱ፣ ባላባቶችም ሁሉ፣ በየገዳማቱ ያሉ አባቶች፣ የየአድባራቱ አለቆች፣ መጥተው የደስታችን ተካፋዮች እንዲኾኑ የጥሪ ደብዳቤ ተላከላቸው። ለዘውድ በዓሉም ዝግጅት ተደረገ ብለዋል።
#ልብሠ መንግሥቱ፣ ዘውዱ እና ሉሉ፣ በትረ መንግሥቱ እና ሰይፉ፣ ቀለበቱ ይህንም የመሰለው ሁሉ በተለየ በወርቅ እና በአልማዝ እየኾነ ተሠራ። ለመሳፍንቱ፣ ለመኳንንቱ፣ ለጦር አበጋዞች ሁሉ እንደየ ክብራቸው የክብር ልብስ ተዘጋጀላቸው።
#በዘውድ በዓሉ ዋዜማ በጅሮንዱ የንጉሠ ነገሥቱን ልብሰ መንግሥት እና ዘውዱን፣ ሉሉን፣ በትረ መንግሥቱን፣ ሰይፉን፣ የአልማዝ ቀለበቱን፣ የእቴጌይቱንም ልበሰ መንግሥት እና ዘውድ፣ የአልማዝ ቀለበት በሠረገላ አስገብቶ በታላቅ ሰልፍ ወስዶ በመናገሻው በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ለሊቀ ጳጳሳቱ አስረክቦ ሌሊቱን ሙሉ ሲጸለይበት አደረ ይላሉ።
#ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱ በሌሊት ወደ መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አቀኑ። ጸሎቱም ማካሄዱን ቀጠለ።
#ጃንሆይ ሲጽፉ ሥርዓተ ንግሡ ከመጀመሩ አስቀድሞ ሊቀ ጳጳሳቱ አቡ ቄርሎስ ገበታው የወርቅ የኾነ ወንጌል ይዘው ቀርበው የመሐላ ቃል እንድንፈጽም አደረጉ ብለዋል።
#ብላቴ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በተሰኘው መጽሐፋቸው ሲጽፉ የዘውዱ ዋና በዓል ጥቅምት 23/1923 ዓ.ም እሑድ ነበር። ቅዳሜ ማታ የመናገሻ ጊዮርጊስ ካህናት እና ከየአድባራቱ ተመርጠው የመጡ መዘምራን ከማታው ጀምረው ማኅሌት ቆመው አደሩ።
#እኩሌቶቹ መወድስ ሲቆሙ እኩሌቶቹ ክስተት አርያም ያደርሱ ነበር እና ማኅሌቱ ደምቆ አደረ።
#ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱም በሌሊት በመሳፍንቱ እና በመኳንንቱ ታጅበው ወደ ቤተክርስቲያን መጥተው ለዚህ ማዕረግ ላበቃቸው ከዚህ ዕለት ላደረሳቸው አምላክ ምስጋና ካቀረቡ በኋላ ወደ ማረፊያ ድንኳን ሄደው ጸሎተ ሕሊና ሲያደርሱ አደሩ።
#ጠዋት ሲነጋ መሳፍንቱ እና መኳንንቱ ሙሉ የማዕረግ ልብሳቸውን ከኒሻን ጋር ለብሰው የራስ ሉል እና የራስ ወርቅ ደፍተው በአዳራሹ ውስጥ በተሰናዳላቸው ስፍራ በየማዕረጋቸው ተቀመጡ። ጳጳሳት እና መምህራን ለሥርዓቱ ተዘጋጁ።
#ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ሥርዓተ ንግሥ ወደሚፈጸምበት ገቡ። በመንበሩ አጠገብ ተሳልመው ጸሎት አደረሱ። ጸሎታቸው እንደጨረሱ በተሰናዳው ዙፋን ላይ ተቀመጡ።
#በዚህም ጊዜ ሊቀ ጳጳሳቱ አቡነ ቄርሎስ ፊታቸውን ወደ መሳፍንቱ እና ወደ መኳንንቱ አዙረው እንዲህ አሉ።
"እናንት የኢትዮጵያ መሳፍንት እና መኳንንት፣ የጦር አለቆች ወታደሮች እና ሠራዊቶች፣ በቤተ ክህነትም ያላችሁ ሊቃውንት እና አለቆች መምህራን እና ቀሳውስት ሁሉ ንጉሠ ነገሥታችን ግርማዊ ኃይለ ሥላሴ ከሰሎሞን እና ከንግሥተ ሳባ ከተወለደው ከቀዳማዊ ምኒልክ ጀምሮ ሳይቋረጥ ከመጣው መኾኑን ታውቃላችሁ።
#አሁን በእግዚአብሔር ፈቃድ እና ቸርነት ዘውድ ጭኖ እንዲነግሥ ልቀባው ነው እና በሥጋዊ እና መንፈሳዊ ሥራው ሁሉ ሀገርም በማሠልጠን ሃይማኖትም በማጽናት በዘመኑም ኢትዮጵያ በዕውቀት እና በትምህርት በጥበብም ከፍ ከፍ እንድትል በመትጋት ከወሰን እስከ ወንሰን የኢትዮጵያ ባንዲራ እንዲዘረጋ በማድረግ ይህንንም በመሰለው በመልካም ሥራው ሁሉ እንድትገዙለት እና እንድትረዱት አደራ እላችኋለሁ" አሉ።
#ሕዝቡም በዕልልታ አጀባቸው።
#ከዚያም ልብሰ መንግሥቱን አለበሷቸው፤ ቤተ መንግሥቱን አስጨበጧቸው፤ ሉሉንም ሰጧቸው፤ የአልማዙን ቀለበቱንም አጠለቁላቸው፤ የንግሥና ወግ እና ማዕረግ የኾነው ሰይፉን እና ጦሩንም ሰጧቸው፤ ቅብዓ መንግሥቱንም ቀቧቸው፤ ዘውዱንም ባርከው ደፉላቸው፤ በዚህም ጊዜ እልልታው አስተገባ፤ ታላቅ ደስታም ኾነ።
#ንጉሡም በግርማ ኾነው ከዙፋናቸው ላይ ተቀመጡ። የእተጌዋም በሥርዓቱ መሠረት ተፈጸመ። የአልጋ ወራሹም ከዙፋኑ ግርጌ ኾነው ቃል ኪዳን አሠሩ። እልልታውና ጭብጨው ከዳር እስከ ዳር አስተጋባ። ንጉሡና እና ንግሥቷ ከፍ ባለ ሥፍራ ኾነው በታዩ ጊዜ እልልታው ቀለጠ።
#በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የተፈጸመው ሥርዓት በተጠናቀቀ ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱና እቴጌይቱ በስድስት ፈረሶች በሚሳብ በወርቅ ሠረገላ ተቀምጠው፣ ከፊትም ከኋላም በመሳፍንት እና በመኳንንት ታጅበው፣ በሠራዊት ሰልፍ መካከል አልፈው ወደ ቤተ መንግሥታቸው ተመለሱ።
#መሳፍንት እና መኳንንት የመንግሥታት መልእክተኞችም በየማዕረጋቸው በሠረገላ እና በአውቶሞቢል ኾነው አጀቡ። እምቢልታውና መለከቱ ሲንካለል፣ ነጋሪቱ እየተጎሰመ ገብር ገብር ሲል እጅግ ደስ ያሰኝ ነበር።
#በመንገድ ዳር ኾኖ ለማየት የተሰበሰበውም ሕዝብ ሰላምታ እየሰጠና እጅ እየነሳ ሺህ ዓመት ያንግሥዎ እያለ አጨበጨበ። ከቤተ መንግሥት በደረሱ ጊዜም ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱ ለመሰናበቻ በተሰናዳው ሥፍራ ቆመው ሲያዩት ሕዝቡ ሁሉ እንደገና እያጨበጨበ ሺህ ዓመት ያንግሥዎ እያለ እየመረቀ ተሰናበተ። የዘውዱ በዓል ግብርም ተገባ ተብሎ ተመዝግቧል።
#አምባሳደር ዘወዴ ረታ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ መንግሥት በተሰኘው መጽሐፋቸው ንጉሠ ነገሥቱ እና ንግሥቲቱ በወርቅ ሰረገላ ኾነው ወደ ቤተ መንግሥታቸው ሲያመሩ ከሕዝቡ የጎረፈላቸው የደስታ መግለጫ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ነው እየተባለ ይነገራል ብለው ጽፈዋል።
#ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን እስከ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ድረስ በተደረገው የአንድ ሰዓት የእርጋታ ጉዞ ላይ እምቢልታው እና መለከቱ ሲነፋ፣ ነጋሪቱ ሲጎሸም፣ ካህናቱ ሲዘምሩ፣ ወታደሩ ሲሸልል፣ ከዚህ ሁሉ ጋር የሴቶች እልዕልታ እና የወንዱ ጭብጨባ ሲያስተጋባ፣ የአዲስ አበባን የጥቅምት ፀሐይ እጅግ ያጋላው ይመስል ነበር።
#በዋዜማው ቅዳሜ ከማታው በአራት ሰዓት የተጀመረው ጸሎተ ቅዳሴ እና የንግሥ በዓል ሥርዓት የተፈጸመው በማግሥቱ እሑድ ከቀኑ ስድስት ሰዓት ሲኾን ነው።
#ለአሥራ አራት ሰዓታት ያለማቋረጥ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ ንጉሠ ነገሥቱ እና ንግሥቲቱ ያሳዩትን ጥንካሬ እና የመንፈስ ጽናት ያላደነቀ አልነበረም።
#በተለይም በበዓሉ ተካፋይ ለመኾን ከአውሮፓ፣ ከእስያ እና ከአሜሪካ የመጡት የአሥራ አንድ ሀገራት እንደራሴዎች ከዚህ ቀደም በየትኛውም ዓለም ያላዩትን ይህን እጅግ ረጅም እና ከፍተኛ የኾነ ሥነ ሥርዓት ሲመለከቱ ኢትዮጵያ ያላት ጥንታዊ ባሕል ምን ያህል የሚደንቅ እና የሚከበር መኾኑን መገንዘብ የሚያስችላቸው ነው ብለው ጽፈዋል።
#ዘውድ በጫኑበት ዕለት በእርስዎ መሪነት ኢትዮጵያ ዘመናችን ያፈለቀውን ሥልጣኔ አግኝታ በዓለም ላይ የክብር ቦታ እንድትይዝ የሚያደርጉት ጥረት የተባረከ ይኹን ተብለው እንደተመረቁ ሁሉ ንጉሠ ነገሥት አጼ ኃይለ ሥላሴ በነጻነት የተቀበሏት ሀገራቸውን ታላቅ እና ገናና ትኾን ዘንድ አቅማቸው የፈቀደውን ሳይሰስቱ ሰጥተዋል።
#የኢትዮጵያን ክብር እና ጥቅም አስከብረዋል፤ ገናናቷን በአፍሪካ እና በቀረው ዓለም ደጋግመው አስመስክረዋል። የአፍሪካውያንን የአንድነት መሠረት ጥለው አልፈዋል።
#ኢትዮጵያን ስላገለገሉ እናመሰግንዎታለን፤ ስለ ኢትዮጵያ ታላቅነት፣ ነጻነት፣ ሉዓላዊነት እና ክብር ስለታተሩ እናከብረዋታል።
✍️በታርቆ ክንዴ(አሚኮ)
#ethiopianhisoryandtourism #ethiopianhistoryandtourism #enkssm
የግርማዊ ቀዳማዊ የዘውድ በዓል ሲዘከር።
"በክብር የነገሡት፤ በግርማ የታጀቡት"
► #በአበው ሥርዓት በግርማ ነግሠዋል፤ በአበው ሕግ ተገዝተዋል፤ ሀገራቸውን ያገለግሉ ዘንድ በሕያው አምላክ ፊት ቃል ኪዳን ገብተዋል፤ ቃል ኪዳናቸውን ይፈጽሙ ዘንድ ታትረዋል።
#ከአበው የተቀበሏት፤ በዓምላክ ፈቃድ ዙፋን ተቀምጠው የሚመሯት፤ በበትረ መንግሥታቸው መንገዷን የሚጠርጉላት ሀገራቸው ከፍ ከፍ ትል ዘንድ ሠርተዋል።
#ተናግረው ይሰማሉ፤ መክረው ይመልሳሉ፤ ገስጸው ያስተካክላሉ፤ ዘምተው ያሸንፋሉ፤ አስበው ያደርጋሉ፤ ጀምረው አምላካቸውን ይዘው ይፈጽማሉ።
#አበው ስለ ጠበቋት ሀገራቸው በጽናት ቆመዋል፤ ከአበው ስለተቀበሏት የከበረችው ሠንደቅ ዓላማቸው በጀግንነት ተፋልመዋል፤ ነጻነቷን እንዳታጣ ከጠላቶቿ ጋር ተጋጥመዋል፤ ዓለም ሁሉ ፊቱን ባዞረባቸው ጊዜ እውነትን፣ ቃል ኪዳንን እና ተስፋን ይዘው ብቻቸውን ቆመዋል።
#ሃሰተኞች በሚፈርዱበት፣ ሀሰተኞች በሚመሰክሩበት፣ ሀሰተኞች የፍርዱን ውሳኔ በሚያጸኑበት፣ የፍርድ ሚዛን ሁሉ ወደ ቅኝ ገዢዎች በምታዘነብልበት በዚያ ጊዜ በተስፋ ቆመዋል፤ ከእውነት ጋር ቆመው የእውነት፣ በእውነት፣ ስለ እውነት ለሀገራቸው ነጻነት ታግለዋል።
#እውነትን ይዘው ሀሰተኞችን በፍርድ ዓደባባይ አሸንፈዋል፤ ቅኝ ገዢዎችም በጦር ሜዳ ድል መትተዋል፤ በድል አድራጊነትም በግርማ እና በከፍታ በዓደባባይ ታይተዋል፤ በዙፋን ላይ እንደ ጫካ አንበሳ በአስፈሪ ክብር ተቀምጠዋል ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ።
#በቅኝ ገዢዎች የተበተኑትን ሰብስበዋል፤ መለያየትን አውግዘው አንድነትን አምጥተዋል፤ የአንድነቱን መሠረት አጥብቀዋል፤ የተረሱትን አስታውሰዋል፤ አንገታቸውን የደፉትን ቀና እንዲሉ አድርገዋል፤ የተገፉትን ደግፈዋል፤ ስለ ራሳቸው በራሳቸው የማይመክሩትን ስለ ራሳቸው እንዲመክሩ፣ መፍትሔም እንዲያበጁ አድርገዋል።
#በቅኝ ገዢዎች የተበተኑትን በአንድነት ሰብስበው አቅማቸውን አደርጅተዋል፤ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው እንዲናገሩ መንገዱን አሳይተዋል፤ ስለ እነርሱ ከእነርሱ በላይ እንደሌለ አሳይተዋቸዋል፤ በቅኝ ገዢዎች ምክንያት የጨለመችባቸውን የነጻነት ጀንበር እንዲመለከቱ አድርገዋል፤ በነጻነት ጀንበር በብርሃን ይመላለሱ ዘንድ አድርገዋል ጃንሆይ።
#እኒህ አያሌ ታሪክ የሚነገርላቸው፤ አፍሪካውያን የአንድነታችን አባት የሚሏቸው ንጉሠ ነገሥት ዘውድ የጫኑት፣ በከበረው ዙፋን ላይ የተቀመጡት፣ በትረ መንግሥቱን የጨበጡት፤ ቅብዓ መንግሥቱን የተቀቡት፤ የአበውን አደራ ይሸከሙ ዘንድ እጃቸውን ከፍ አድርገው ቃል ኪዳን የገቡት በዛሬዋ ቀን ነበር፤ ጥቅምት 23/1923 ዓ.ም።
#የነገሡበት ቀን በሃያ ሦስት፣ የነገሡበት ዓመተ ምኅረት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ሦስት፣ የነገሡበት ደብርም ክብረ በዓሉ የሚከበረው በሃያ ሦስት ነው። ሃያ ሦስት የተገጣጠመላቸው ባለ ግርማው ንጉሥ።
#ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ሕይዎቴ እና የኢትዮጵያ እርምጃ በተሰኘው መጽሐፋቸው ስለ ንግሥናቸው ሲጽፉ መስከረም 17/1909 ዓ.ም ንግሥት ዘውዲቱ ሲነግሡ እኔም ለአልጋ ወራሽነቱ እና ለእንደራሴነቱ ስለተመረጥሁ በባለ ሙሉ ሥልጣን እንደራሴነቴ የመንግሥቱን ሥራ እየሠራሁ 14 ዓመታት ቆየሁ።
#ንግሥት ዘውዲቱ መጋቢት 24/1922 ዓ.ም ስላረፉ በማግሥቱ የንጉሠ ነገሥቱ ዐዋጅ ተነግሮ በዙፋኑ ተቀመጥሁ።
#ወደ ፊት ያለው ወራቱ ክረምት ስለነበረ የዘውድ በዓላችን ሰባት ወራት እንዲቆይ አደረግን። በኢትዮጵያ ያሉ መሳፍንቱ እና መኳንንቱ፣ ባላባቶችም ሁሉ፣ በየገዳማቱ ያሉ አባቶች፣ የየአድባራቱ አለቆች፣ መጥተው የደስታችን ተካፋዮች እንዲኾኑ የጥሪ ደብዳቤ ተላከላቸው። ለዘውድ በዓሉም ዝግጅት ተደረገ ብለዋል።
#ልብሠ መንግሥቱ፣ ዘውዱ እና ሉሉ፣ በትረ መንግሥቱ እና ሰይፉ፣ ቀለበቱ ይህንም የመሰለው ሁሉ በተለየ በወርቅ እና በአልማዝ እየኾነ ተሠራ። ለመሳፍንቱ፣ ለመኳንንቱ፣ ለጦር አበጋዞች ሁሉ እንደየ ክብራቸው የክብር ልብስ ተዘጋጀላቸው።
#በዘውድ በዓሉ ዋዜማ በጅሮንዱ የንጉሠ ነገሥቱን ልብሰ መንግሥት እና ዘውዱን፣ ሉሉን፣ በትረ መንግሥቱን፣ ሰይፉን፣ የአልማዝ ቀለበቱን፣ የእቴጌይቱንም ልበሰ መንግሥት እና ዘውድ፣ የአልማዝ ቀለበት በሠረገላ አስገብቶ በታላቅ ሰልፍ ወስዶ በመናገሻው በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ለሊቀ ጳጳሳቱ አስረክቦ ሌሊቱን ሙሉ ሲጸለይበት አደረ ይላሉ።
#ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱ በሌሊት ወደ መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አቀኑ። ጸሎቱም ማካሄዱን ቀጠለ።
#ጃንሆይ ሲጽፉ ሥርዓተ ንግሡ ከመጀመሩ አስቀድሞ ሊቀ ጳጳሳቱ አቡ ቄርሎስ ገበታው የወርቅ የኾነ ወንጌል ይዘው ቀርበው የመሐላ ቃል እንድንፈጽም አደረጉ ብለዋል።
#ብላቴ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በተሰኘው መጽሐፋቸው ሲጽፉ የዘውዱ ዋና በዓል ጥቅምት 23/1923 ዓ.ም እሑድ ነበር። ቅዳሜ ማታ የመናገሻ ጊዮርጊስ ካህናት እና ከየአድባራቱ ተመርጠው የመጡ መዘምራን ከማታው ጀምረው ማኅሌት ቆመው አደሩ።
#እኩሌቶቹ መወድስ ሲቆሙ እኩሌቶቹ ክስተት አርያም ያደርሱ ነበር እና ማኅሌቱ ደምቆ አደረ።
#ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱም በሌሊት በመሳፍንቱ እና በመኳንንቱ ታጅበው ወደ ቤተክርስቲያን መጥተው ለዚህ ማዕረግ ላበቃቸው ከዚህ ዕለት ላደረሳቸው አምላክ ምስጋና ካቀረቡ በኋላ ወደ ማረፊያ ድንኳን ሄደው ጸሎተ ሕሊና ሲያደርሱ አደሩ።
#ጠዋት ሲነጋ መሳፍንቱ እና መኳንንቱ ሙሉ የማዕረግ ልብሳቸውን ከኒሻን ጋር ለብሰው የራስ ሉል እና የራስ ወርቅ ደፍተው በአዳራሹ ውስጥ በተሰናዳላቸው ስፍራ በየማዕረጋቸው ተቀመጡ። ጳጳሳት እና መምህራን ለሥርዓቱ ተዘጋጁ።
#ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ሥርዓተ ንግሥ ወደሚፈጸምበት ገቡ። በመንበሩ አጠገብ ተሳልመው ጸሎት አደረሱ። ጸሎታቸው እንደጨረሱ በተሰናዳው ዙፋን ላይ ተቀመጡ።
#በዚህም ጊዜ ሊቀ ጳጳሳቱ አቡነ ቄርሎስ ፊታቸውን ወደ መሳፍንቱ እና ወደ መኳንንቱ አዙረው እንዲህ አሉ።
"እናንት የኢትዮጵያ መሳፍንት እና መኳንንት፣ የጦር አለቆች ወታደሮች እና ሠራዊቶች፣ በቤተ ክህነትም ያላችሁ ሊቃውንት እና አለቆች መምህራን እና ቀሳውስት ሁሉ ንጉሠ ነገሥታችን ግርማዊ ኃይለ ሥላሴ ከሰሎሞን እና ከንግሥተ ሳባ ከተወለደው ከቀዳማዊ ምኒልክ ጀምሮ ሳይቋረጥ ከመጣው መኾኑን ታውቃላችሁ።
#አሁን በእግዚአብሔር ፈቃድ እና ቸርነት ዘውድ ጭኖ እንዲነግሥ ልቀባው ነው እና በሥጋዊ እና መንፈሳዊ ሥራው ሁሉ ሀገርም በማሠልጠን ሃይማኖትም በማጽናት በዘመኑም ኢትዮጵያ በዕውቀት እና በትምህርት በጥበብም ከፍ ከፍ እንድትል በመትጋት ከወሰን እስከ ወንሰን የኢትዮጵያ ባንዲራ እንዲዘረጋ በማድረግ ይህንንም በመሰለው በመልካም ሥራው ሁሉ እንድትገዙለት እና እንድትረዱት አደራ እላችኋለሁ" አሉ።
#ሕዝቡም በዕልልታ አጀባቸው።
#ከዚያም ልብሰ መንግሥቱን አለበሷቸው፤ ቤተ መንግሥቱን አስጨበጧቸው፤ ሉሉንም ሰጧቸው፤ የአልማዙን ቀለበቱንም አጠለቁላቸው፤ የንግሥና ወግ እና ማዕረግ የኾነው ሰይፉን እና ጦሩንም ሰጧቸው፤ ቅብዓ መንግሥቱንም ቀቧቸው፤ ዘውዱንም ባርከው ደፉላቸው፤ በዚህም ጊዜ እልልታው አስተገባ፤ ታላቅ ደስታም ኾነ።
#ንጉሡም በግርማ ኾነው ከዙፋናቸው ላይ ተቀመጡ። የእተጌዋም በሥርዓቱ መሠረት ተፈጸመ። የአልጋ ወራሹም ከዙፋኑ ግርጌ ኾነው ቃል ኪዳን አሠሩ። እልልታውና ጭብጨው ከዳር እስከ ዳር አስተጋባ። ንጉሡና እና ንግሥቷ ከፍ ባለ ሥፍራ ኾነው በታዩ ጊዜ እልልታው ቀለጠ።
#በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የተፈጸመው ሥርዓት በተጠናቀቀ ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱና እቴጌይቱ በስድስት ፈረሶች በሚሳብ በወርቅ ሠረገላ ተቀምጠው፣ ከፊትም ከኋላም በመሳፍንት እና በመኳንንት ታጅበው፣ በሠራዊት ሰልፍ መካከል አልፈው ወደ ቤተ መንግሥታቸው ተመለሱ።
#መሳፍንት እና መኳንንት የመንግሥታት መልእክተኞችም በየማዕረጋቸው በሠረገላ እና በአውቶሞቢል ኾነው አጀቡ። እምቢልታውና መለከቱ ሲንካለል፣ ነጋሪቱ እየተጎሰመ ገብር ገብር ሲል እጅግ ደስ ያሰኝ ነበር።
#በመንገድ ዳር ኾኖ ለማየት የተሰበሰበውም ሕዝብ ሰላምታ እየሰጠና እጅ እየነሳ ሺህ ዓመት ያንግሥዎ እያለ አጨበጨበ። ከቤተ መንግሥት በደረሱ ጊዜም ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱ ለመሰናበቻ በተሰናዳው ሥፍራ ቆመው ሲያዩት ሕዝቡ ሁሉ እንደገና እያጨበጨበ ሺህ ዓመት ያንግሥዎ እያለ እየመረቀ ተሰናበተ። የዘውዱ በዓል ግብርም ተገባ ተብሎ ተመዝግቧል።
#አምባሳደር ዘወዴ ረታ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ መንግሥት በተሰኘው መጽሐፋቸው ንጉሠ ነገሥቱ እና ንግሥቲቱ በወርቅ ሰረገላ ኾነው ወደ ቤተ መንግሥታቸው ሲያመሩ ከሕዝቡ የጎረፈላቸው የደስታ መግለጫ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ነው እየተባለ ይነገራል ብለው ጽፈዋል።
#ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን እስከ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ድረስ በተደረገው የአንድ ሰዓት የእርጋታ ጉዞ ላይ እምቢልታው እና መለከቱ ሲነፋ፣ ነጋሪቱ ሲጎሸም፣ ካህናቱ ሲዘምሩ፣ ወታደሩ ሲሸልል፣ ከዚህ ሁሉ ጋር የሴቶች እልዕልታ እና የወንዱ ጭብጨባ ሲያስተጋባ፣ የአዲስ አበባን የጥቅምት ፀሐይ እጅግ ያጋላው ይመስል ነበር።
#በዋዜማው ቅዳሜ ከማታው በአራት ሰዓት የተጀመረው ጸሎተ ቅዳሴ እና የንግሥ በዓል ሥርዓት የተፈጸመው በማግሥቱ እሑድ ከቀኑ ስድስት ሰዓት ሲኾን ነው።
#ለአሥራ አራት ሰዓታት ያለማቋረጥ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ ንጉሠ ነገሥቱ እና ንግሥቲቱ ያሳዩትን ጥንካሬ እና የመንፈስ ጽናት ያላደነቀ አልነበረም።
#በተለይም በበዓሉ ተካፋይ ለመኾን ከአውሮፓ፣ ከእስያ እና ከአሜሪካ የመጡት የአሥራ አንድ ሀገራት እንደራሴዎች ከዚህ ቀደም በየትኛውም ዓለም ያላዩትን ይህን እጅግ ረጅም እና ከፍተኛ የኾነ ሥነ ሥርዓት ሲመለከቱ ኢትዮጵያ ያላት ጥንታዊ ባሕል ምን ያህል የሚደንቅ እና የሚከበር መኾኑን መገንዘብ የሚያስችላቸው ነው ብለው ጽፈዋል።
#ዘውድ በጫኑበት ዕለት በእርስዎ መሪነት ኢትዮጵያ ዘመናችን ያፈለቀውን ሥልጣኔ አግኝታ በዓለም ላይ የክብር ቦታ እንድትይዝ የሚያደርጉት ጥረት የተባረከ ይኹን ተብለው እንደተመረቁ ሁሉ ንጉሠ ነገሥት አጼ ኃይለ ሥላሴ በነጻነት የተቀበሏት ሀገራቸውን ታላቅ እና ገናና ትኾን ዘንድ አቅማቸው የፈቀደውን ሳይሰስቱ ሰጥተዋል።
#የኢትዮጵያን ክብር እና ጥቅም አስከብረዋል፤ ገናናቷን በአፍሪካ እና በቀረው ዓለም ደጋግመው አስመስክረዋል። የአፍሪካውያንን የአንድነት መሠረት ጥለው አልፈዋል።
#ኢትዮጵያን ስላገለገሉ እናመሰግንዎታለን፤ ስለ ኢትዮጵያ ታላቅነት፣ ነጻነት፣ ሉዓላዊነት እና ክብር ስለታተሩ እናከብረዋታል።
✍️በታርቆ ክንዴ(አሚኮ)
#ethiopianhisoryandtourism #ethiopianhistoryandtourism #enkssm
Sponsored by
Surafel
8 months ago
በሰማይ ቤተ መንግሥት ሠርቼልሃለሁ
በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካላየሁ ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ያመነ ደቀመዝሙር ነው፡፡ በኋላ ግን እስከ ሞት ድረስ የታመነ ሆኗል ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ፡፡ የስሙ ትርጓሜ ጸሐይ ማለት ነው፡፡
በሀገረ ስብከቱ በህንድ ታከሻሊላ በተባለ ከተማ በኢየሩሳሌም ስለ ነበረው የንጉሥ ሰሎሞን ቤተ መንግሥት ዝና እየሰማ ማሰራት የሚፈልግ ጎንዶፓረስ የተባለ ንጉሥ ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት ነጋዴዎች በየሀገሩ ሲጓዙ የታወቀ ግንበኛ እንዲያመጡለት አዘዛቸው፡፡ አንዱ ነጋዴ ወደ ፋርስ ሲጓዝ ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስን አገኘው፡፡ ቶማስ ከኢየሩሳሌም እንደመጣ ሲሰማ የግንበኝነት ሙያ ይችል እንደሆነ ጠየቀው፤ እርሱም ወደ ህንድ ሄዶ ማስተማር ይፈልግ ስለነበር አጋጣሚውን በመጠቀም “በኢየሩሳሌም ሳለሁ ህንፃ በመገንባት እኖር ነበር፡፡” አለው፡፡
ነጋዴውም በጣም ተደስቶ ቶማስን ወደ ህንድ ወሰደው፡፡ ንጉሡም ከከተማው አጠገብ ወደሚገኘው ጫካ ወሰደውና ቤተ መንግሥቱ በዚያ ቦታ ላይ እንዲሠራ ነገረው፡፡ ቅዱስ ቶማስ የቤተ መንግሥቱን አሠራር ሲነግረው ንጉሡ ተሠርቶ እስከሚያየው ቸኮለ፡፡
ከጥቂት ጊዜ በኋላ ንጉሡ ለህንጻው መሥሪያ ብዙ ገንዘብ ለቅዱስ ቶማስ ይልክለት ጀመር፡፡ እርሱ ግን ወደ ድሆች መንደር እየሔደ ለተራቡት ምግብ፣ ለታረዙት ልብስ፣ መጠለያ ለሌላቸው ቤት እየገዛ፣ ሕሙማንን እየፈወሰ ወንጌል እየስተማረ ይኖር ጀመረ፡፡ ንጉሥ ጎንዶፓረስ ለሕንፃው መሥሪያ የመደበው ጊዜ እንዳለቀ፣ ቤተ መንግሥቱን ሊጎበኝ መጣ፡፡ ወደ ቦታው ደርሶ ቢመለከት እንኳን ሕንፃው ሊሠራ ጫካው አልተነካም፡፡ ንጉሡም በዚያ የሚያልፍ መንገደኛ ጠርቶ ቶማስ የታለ? ሲል ጠየቀው፡፡ “ቶማስ በድሆች መንደር የተቸገሩትን እየረዳና እያስተማረ ይገኛል፡፡” ሲል መለሰለት፡፡
“እርሱስ ጥሩ ግን የሰራልኝ ቤተ መንግሥት የታለ?” ሲል ጠየቀው፡፡ መንገደኛውም “በድንጋይ የተሠራ ቤተ መንግሥት ላያዩ ይችላሉ፤ ጌታዬ፤ ነገር ግን ሕዝብዎ በጣም እንደተደሰተ መመልከት ይችላሉ፡፡” አለው፡፡ ንጉሡ ያ ሁሉ ገንዘብ እንደባከነበት መጠራጠር ጀመረ፤ ወታደሮቹን ልኮም ቶማስን አስመጣውና “ቤተ መንግሥቴን ለምን አልሠራህልኝም ጫካው እንኳን መቼ ተነሣ?” አለው፡፡ ቶማስም “በእርግጥ በምድር ላይ ቤተ መንግሥት ላያዩ ይችላሉ፡፡ እኔ ግን በሰማይ ቤተ መንግሥት ሠርቼሎታለሁ፡፡” አለው፡፡
ንጉሡ እጅግ ተቆጣ፤ እጅ እግሩን አስረው እንዲያሰቃዩትም አዘዘ፡፡ በዚያች ሌሊት በክርስቶስ ያመነው የንጉሡ ወንድም ልዑል ጋድ በድንገት ታሞ ሞተ፡፡ ነፍሱም በመላእክት ታጅባ ወደ ሰማያት ወጣች፡፡ ከመላእክቱ አንዱ ብዙ ቤተ መንግሥታትን እያሳያት “እንድትኖሪበት ደስ ያለሽን ምረጪ፡፡” አላት፡፡
ከቤተ መንግሥታቱ ሁሉ የሚያምረውን ስትመርጥም “ይህ ቤተ መንግሥት ቶማስ ለንጉሥ ጎንዶፓረስ የሠራለት ሰማያዊ ቤተ መንግሥት ነው፡፡” አላት፡፡ ጋድ ሊቀብሩት በተሰበሰቡት ሰዎች መካከል ከእንቅልፉ እንደሚነቃ ሰው ተነሣ፡፡ ያየውን ሁሉ ለንጉሡና ለተሰበሰቡት ሰዎች ነገራቸው፡፡ ንጉሡ በቶማስ ላይ በሠራው ሁሉ አዘነ፣ ያሰበው ቤተ መንግሥት መሠራቱን ሲሰማ ሐዋርያውን ከእስር ቤት አስመጣው፡፡ ከነቤተሰቡም በክርስቶስ አምላክነት አምኖ ተጠመቀ፡፡
ለቶማስም ያለውን ገንዘብ ሁሉ “ሌላም ቤተ መንግሥት ሥራልኝ” እያለ ይሰጠው ጀመር፡፡ የሀገሩ ሰዎችም እንደርሱ ያደርጉ ጀመር፡፡ ጥቅምት 9 ዓለመታዊ በዓሉ ነው፡፡ ገዳማውያኑም ስለ ሰላመያዊ ቤታችን እያሰቡ ስለኛ ይጸልያሉ፤ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካላየሁ ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ያመነ ደቀመዝሙር ነው፡፡ በኋላ ግን እስከ ሞት ድረስ የታመነ ሆኗል ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ፡፡ የስሙ ትርጓሜ ጸሐይ ማለት ነው፡፡
በሀገረ ስብከቱ በህንድ ታከሻሊላ በተባለ ከተማ በኢየሩሳሌም ስለ ነበረው የንጉሥ ሰሎሞን ቤተ መንግሥት ዝና እየሰማ ማሰራት የሚፈልግ ጎንዶፓረስ የተባለ ንጉሥ ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት ነጋዴዎች በየሀገሩ ሲጓዙ የታወቀ ግንበኛ እንዲያመጡለት አዘዛቸው፡፡ አንዱ ነጋዴ ወደ ፋርስ ሲጓዝ ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስን አገኘው፡፡ ቶማስ ከኢየሩሳሌም እንደመጣ ሲሰማ የግንበኝነት ሙያ ይችል እንደሆነ ጠየቀው፤ እርሱም ወደ ህንድ ሄዶ ማስተማር ይፈልግ ስለነበር አጋጣሚውን በመጠቀም “በኢየሩሳሌም ሳለሁ ህንፃ በመገንባት እኖር ነበር፡፡” አለው፡፡
ነጋዴውም በጣም ተደስቶ ቶማስን ወደ ህንድ ወሰደው፡፡ ንጉሡም ከከተማው አጠገብ ወደሚገኘው ጫካ ወሰደውና ቤተ መንግሥቱ በዚያ ቦታ ላይ እንዲሠራ ነገረው፡፡ ቅዱስ ቶማስ የቤተ መንግሥቱን አሠራር ሲነግረው ንጉሡ ተሠርቶ እስከሚያየው ቸኮለ፡፡
ከጥቂት ጊዜ በኋላ ንጉሡ ለህንጻው መሥሪያ ብዙ ገንዘብ ለቅዱስ ቶማስ ይልክለት ጀመር፡፡ እርሱ ግን ወደ ድሆች መንደር እየሔደ ለተራቡት ምግብ፣ ለታረዙት ልብስ፣ መጠለያ ለሌላቸው ቤት እየገዛ፣ ሕሙማንን እየፈወሰ ወንጌል እየስተማረ ይኖር ጀመረ፡፡ ንጉሥ ጎንዶፓረስ ለሕንፃው መሥሪያ የመደበው ጊዜ እንዳለቀ፣ ቤተ መንግሥቱን ሊጎበኝ መጣ፡፡ ወደ ቦታው ደርሶ ቢመለከት እንኳን ሕንፃው ሊሠራ ጫካው አልተነካም፡፡ ንጉሡም በዚያ የሚያልፍ መንገደኛ ጠርቶ ቶማስ የታለ? ሲል ጠየቀው፡፡ “ቶማስ በድሆች መንደር የተቸገሩትን እየረዳና እያስተማረ ይገኛል፡፡” ሲል መለሰለት፡፡
“እርሱስ ጥሩ ግን የሰራልኝ ቤተ መንግሥት የታለ?” ሲል ጠየቀው፡፡ መንገደኛውም “በድንጋይ የተሠራ ቤተ መንግሥት ላያዩ ይችላሉ፤ ጌታዬ፤ ነገር ግን ሕዝብዎ በጣም እንደተደሰተ መመልከት ይችላሉ፡፡” አለው፡፡ ንጉሡ ያ ሁሉ ገንዘብ እንደባከነበት መጠራጠር ጀመረ፤ ወታደሮቹን ልኮም ቶማስን አስመጣውና “ቤተ መንግሥቴን ለምን አልሠራህልኝም ጫካው እንኳን መቼ ተነሣ?” አለው፡፡ ቶማስም “በእርግጥ በምድር ላይ ቤተ መንግሥት ላያዩ ይችላሉ፡፡ እኔ ግን በሰማይ ቤተ መንግሥት ሠርቼሎታለሁ፡፡” አለው፡፡
ንጉሡ እጅግ ተቆጣ፤ እጅ እግሩን አስረው እንዲያሰቃዩትም አዘዘ፡፡ በዚያች ሌሊት በክርስቶስ ያመነው የንጉሡ ወንድም ልዑል ጋድ በድንገት ታሞ ሞተ፡፡ ነፍሱም በመላእክት ታጅባ ወደ ሰማያት ወጣች፡፡ ከመላእክቱ አንዱ ብዙ ቤተ መንግሥታትን እያሳያት “እንድትኖሪበት ደስ ያለሽን ምረጪ፡፡” አላት፡፡
ከቤተ መንግሥታቱ ሁሉ የሚያምረውን ስትመርጥም “ይህ ቤተ መንግሥት ቶማስ ለንጉሥ ጎንዶፓረስ የሠራለት ሰማያዊ ቤተ መንግሥት ነው፡፡” አላት፡፡ ጋድ ሊቀብሩት በተሰበሰቡት ሰዎች መካከል ከእንቅልፉ እንደሚነቃ ሰው ተነሣ፡፡ ያየውን ሁሉ ለንጉሡና ለተሰበሰቡት ሰዎች ነገራቸው፡፡ ንጉሡ በቶማስ ላይ በሠራው ሁሉ አዘነ፣ ያሰበው ቤተ መንግሥት መሠራቱን ሲሰማ ሐዋርያውን ከእስር ቤት አስመጣው፡፡ ከነቤተሰቡም በክርስቶስ አምላክነት አምኖ ተጠመቀ፡፡
ለቶማስም ያለውን ገንዘብ ሁሉ “ሌላም ቤተ መንግሥት ሥራልኝ” እያለ ይሰጠው ጀመር፡፡ የሀገሩ ሰዎችም እንደርሱ ያደርጉ ጀመር፡፡ ጥቅምት 9 ዓለመታዊ በዓሉ ነው፡፡ ገዳማውያኑም ስለ ሰላመያዊ ቤታችን እያሰቡ ስለኛ ይጸልያሉ፤ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
8 months ago
ቅድስት አርሴማ የልባችሁን መልካም መሻት ትሙላላችሁ🙏
ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር
ከሀዲው ዲዮቅልጥያኖስ ንጉሡ መልኳ ውብ የሆነች ብላቴና ሊያገባ ወዶ መልእክተኞችን መርጠው ያመጡለት ዘንድ ላከ። እነርሱም መላ ሀገሪቱን ሲያስሱ ቆይተው በሮሜ አንድ ባለ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ንጽሕት ቅድስት አርሴማ ሲያገኙ ሥዕሏን ስለው ለንጉሡ ላኩለት።
እናታችን ቅድስት ቅድስት አርሴማ ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ የሆነ መልከ መልካም ነበረች። ንጉሡም ይህን ሥዕል እንዳየ በልቡ በእጅጉ ፈቀዳትና እንዲያመጡለትም አዘዘ። ይህን እንደሰሙ እኒያ ደናግልና ቅድስት አርሴማ የገዳሙም እመምኔት የሆነችው ቅድስት አጋታ ሸሽተው ወደ አርማንያ ሄዱ። በዚያም ሳሉ ንጉሥ ድርጣድስ የሚገዛው ግዛቱ ነበርና ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛቸው።
እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ይህችን ውብ ሴትማ ለራስ ነው እንጂ ለሌላ አሳልፎ መስጠት አይገባም ለራሱ ፈልጎ እዚያው አኖራት። ከደናግሉም ጋራ ካሠራቸው በኋላ ቅድስት እናታችን ቅድስት አርሴማን ብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች።
ንጉሡም ደጋግሞ ቢሞክር አልሆንለት አለ። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ በልጥ አጸናቻት። ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ አፈረ።
እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ እርሷንም በደናግሉ ሁሉ ፊት አሠራትና በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ እጅግ በብዙ መከራ አሠቃያት። በመጀመሪያ ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ እርሷም እንዲህ ሳለች ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየትን ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሠላሳ ዘጠኝ ሴቶች ደናግል ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፤ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ እንዲሁ ደግሞ የእርሷ ማኅበርተኞች የሚባሉ የመቶ ዐሥራ ዘጠኝ ሰማዕታት ዝክራቸው ነው።
በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ ገዳማውያኑም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር
ከሀዲው ዲዮቅልጥያኖስ ንጉሡ መልኳ ውብ የሆነች ብላቴና ሊያገባ ወዶ መልእክተኞችን መርጠው ያመጡለት ዘንድ ላከ። እነርሱም መላ ሀገሪቱን ሲያስሱ ቆይተው በሮሜ አንድ ባለ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ንጽሕት ቅድስት አርሴማ ሲያገኙ ሥዕሏን ስለው ለንጉሡ ላኩለት።
እናታችን ቅድስት ቅድስት አርሴማ ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ የሆነ መልከ መልካም ነበረች። ንጉሡም ይህን ሥዕል እንዳየ በልቡ በእጅጉ ፈቀዳትና እንዲያመጡለትም አዘዘ። ይህን እንደሰሙ እኒያ ደናግልና ቅድስት አርሴማ የገዳሙም እመምኔት የሆነችው ቅድስት አጋታ ሸሽተው ወደ አርማንያ ሄዱ። በዚያም ሳሉ ንጉሥ ድርጣድስ የሚገዛው ግዛቱ ነበርና ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛቸው።
እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ይህችን ውብ ሴትማ ለራስ ነው እንጂ ለሌላ አሳልፎ መስጠት አይገባም ለራሱ ፈልጎ እዚያው አኖራት። ከደናግሉም ጋራ ካሠራቸው በኋላ ቅድስት እናታችን ቅድስት አርሴማን ብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች።
ንጉሡም ደጋግሞ ቢሞክር አልሆንለት አለ። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ በልጥ አጸናቻት። ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ አፈረ።
እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ እርሷንም በደናግሉ ሁሉ ፊት አሠራትና በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ እጅግ በብዙ መከራ አሠቃያት። በመጀመሪያ ሁለቱን ጡቶቿን ቆረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ እርሷም እንዲህ ሳለች ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየትን ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሠላሳ ዘጠኝ ሴቶች ደናግል ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፤ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ እንዲሁ ደግሞ የእርሷ ማኅበርተኞች የሚባሉ የመቶ ዐሥራ ዘጠኝ ሰማዕታት ዝክራቸው ነው።
በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ ገዳማውያኑም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
8 months ago
ቅድስት አርሴማ የልባችሁን መልካም መሻት ትሙላላችሁ🙏
ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር
ከሀዲው ዲዮቅልጥያኖስ ንጉሡ መልኳ ውብ የሆነች ብላቴና ሊያገባ ወዶ መልእክተኞችን መርጠው ያመጡለት ዘንድ ላከ። እነርሱም መላ ሀገሪቱን ሲያስሱ ቆይተው በሮሜ አንድ ባለ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ንጽሕት ቅድስት አርሴማ ሲያገኙ ሥዕሏን ስለው ለንጉሡ ላኩለት።
እናታችን ቅድስት ቅድስት አርሴማ ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ የሆነ መልከ መልካም ነበረች። ንጉሡም ይህን ሥዕል እንዳየ በልቡ በእጅጉ ፈቀዳትና እንዲያመጡለትም አዘዘ። ይህን እንደሰሙ እኒያ ደናግልና ቅድስት አርሴማ የገዳሙም እመምኔት የሆነችው ቅድስት አጋታ ሸሽተው ወደ አርማንያ ሄዱ። በዚያም ሳሉ ንጉሥ ድርጣድስ የሚገዛው ግዛቱ ነበርና ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛቸው።
እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ይህችን ውብ ሴትማ ለራስ ነው እንጂ ለሌላ አሳልፎ መስጠት አይገባም ለራሱ ፈልጎ እዚያው አኖራት። ከደናግሉም ጋራ ካሠራቸው በኋላ ቅድስት እናታችን ቅድስት አርሴማን ብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች።
ንጉሡም ደጋግሞ ቢሞክር አልሆንለት አለ። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ በልጥ አጸናቻት። ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ አፈረ።
እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ እርሷንም በደናግሉ ሁሉ ፊት አሠራትና በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ እጅግ በብዙ መከራ አሠቃያት። በመጀመሪያ ሁለቱን ጡቶቿን ቆ ረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ እርሷም እንዲህ ሳለች ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየትን ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሠላሳ ዘጠኝ ሴቶች ደናግል ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፤ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ እንዲሁ ደግሞ የእርሷ ማኅበርተኞች የሚባሉ የመቶ ዐሥራ ዘጠኝ ሰማዕታት ዝክራቸው ነው።
በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ ገዳማውያኑም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር
ከሀዲው ዲዮቅልጥያኖስ ንጉሡ መልኳ ውብ የሆነች ብላቴና ሊያገባ ወዶ መልእክተኞችን መርጠው ያመጡለት ዘንድ ላከ። እነርሱም መላ ሀገሪቱን ሲያስሱ ቆይተው በሮሜ አንድ ባለ ገዳም ውስጥ ከሌሎች ደናግል ጋር ያገኟትን ንጽሕት ቅድስት አርሴማ ሲያገኙ ሥዕሏን ስለው ለንጉሡ ላኩለት።
እናታችን ቅድስት ቅድስት አርሴማ ራሷን የክርስቶስ ሙሽራ አድርጋ የለየች የፊቷ መልክ እጅግ ልዩ የሆነ መልከ መልካም ነበረች። ንጉሡም ይህን ሥዕል እንዳየ በልቡ በእጅጉ ፈቀዳትና እንዲያመጡለትም አዘዘ። ይህን እንደሰሙ እኒያ ደናግልና ቅድስት አርሴማ የገዳሙም እመምኔት የሆነችው ቅድስት አጋታ ሸሽተው ወደ አርማንያ ሄዱ። በዚያም ሳሉ ንጉሥ ድርጣድስ የሚገዛው ግዛቱ ነበርና ከንጉሡ ዲዮቅልጥያኖስ መልእክት ደርሶት ሲያስፈልጋት ከደናግሉ ጋራ አገኛቸው።
እርሱም በውበቷ በእጅጉ ተስቦ ይህችን ውብ ሴትማ ለራስ ነው እንጂ ለሌላ አሳልፎ መስጠት አይገባም ለራሱ ፈልጎ እዚያው አኖራት። ከደናግሉም ጋራ ካሠራቸው በኋላ ቅድስት እናታችን ቅድስት አርሴማን ብዙ ሊያታልላት ሞከረ። እርሷ ግን በመንፈሳዊ ሕይወቷ ፍጹም ራሷን አሳልፋ የሰጠች፣ ራሷንም ለቸሩ አምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ሙሽራ ያደረገች ናትና ለሰማያዊ ሙሽርነቷ የታመነች ሆነች።
ንጉሡም ደጋግሞ ቢሞክር አልሆንለት አለ። በኋላም እመ ምኔቷን እንድታባብላት ላካት፤ እመ ምኔቷ ግን “አይዞሽ! እንዲ ላለው ምድራዊ ኃላፊ ነገር እንዳትታለይ፤ ሰማያዊ ሙሽርነትሽንና ንጽሕናሽን አጽኚ” ብላ በልጥ አጸናቻት። ንጉሡም በግድ ይዟት ሊሄድ ቢል ኃይለ መንፈስ ቅዱስ አድሮባት ነበርና ያንን በጦር የጎለመሰ ሰውነት ያለውን ብርቱ ጦረኛ ከመሬት ፈጠፈጠችው። ንጉሡም አንዲት ትንሽ ወጣት እንደምን ጣለችኝ ብሎ እጅግ አፈረ።
እጅግም ተቆጥቶ ቅድስት አርሴማን ሥቃይዋን ሊያበዛባት ተነሳ እርሷንም በደናግሉ ሁሉ ፊት አሠራትና በፊቷ አንድ በአንድ አንገታቸውን ቀላቸው። እርሷ ግን “አይዟችሁ!” እያለች ታጽናናቸው ነበር። ይልቁንም ትሳቀቃለች ብሎ ባደረገው ነገር ቅዱሳኑ ሰማያዊ አክሊልን ሲቀበሉ ትመለከት ነበር። ይህን ሲጨርስም “አንቺን እንደሌሎቹ ቶሎ አልገድልሽም” ብሎ እጅግ በብዙ መከራ አሠቃያት። በመጀመሪያ ሁለቱን ጡቶቿን ቆ ረጠ፤ ቀጥሎም ሁለቱን ዐይኖቿን አወጣቸው፤ እርሷም እንዲህ ሳለች ንጽሕት ድንግል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልዩ የብርሃን ዐይኖችን ሰጠቻት። በመጨረሻም እርሷን ማሠቃየትን ሲሰለች ከቀሩት ከሰባ አምስት ወንዶችና ከሠላሳ ዘጠኝ ሴቶች ደናግል ጋራ መስከረም ሃያ ዘጠኝ ቀን አንገቷን ሰየፋቸውና የሰማዕትነትን የድል አክሊል ተቀዳጁ።
ቅድስት አርሴማ ከሃያ ሰባቱ ደናግል ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበለች በኋላ ንጉሡ ድርጣድስ ፈጽሞ ታመመ ታወከም። በትውፊት ታላቅ ወንድሟ እንደኾነ የሚነገርለት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ሊቀ ጳጳሳትን አስቀድሞ አሥሮት ነበር። በኋላም ቅዱስ ጎርጎርዮስን ፈታውና ከደዌው ዳነ፤ የቅዱሳን ደናግልና የቅድስት አርሴማንም የቅዱሳን ሰማዕታቱን ዐፅመ ፍልሠታቸው ታኅሣሥ ስድስት ቀን በቅዱስ ጎርጎርዮስ ተደረገ፡፡ እንዲሁ ደግሞ የእርሷ ማኅበርተኞች የሚባሉ የመቶ ዐሥራ ዘጠኝ ሰማዕታት ዝክራቸው ነው።
በስሟ ያማረ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው አከበሩበት። ቅድስት አርሴማ በሰማዕትነት ስታርፍ ጌታችን ነፍሷን በክብር ተቀበላት ራሷን ለእርሱ በሙሽርነት አሳልፋ ሰጥታለችና ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጣት፡፡ ገዳማውያኑም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው አማልጂን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
9 months ago
🤲🤲 የከበረው መንፈሳዊ አባት የኢየሩሳሌም ኤጲስቆጶስ አባ ቄርሎስ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት በመማር ያደገና እጅግ አዋቂ ምሁር ነበር።
ከእርሱ በፊት የነበረው ኤጲስቆጶስ አባ በርኪሶስ ባረፈ ጊዜ ይህን አባት መርጠው ለኢየሩሳሌም ኤጲስቆጶስ አድርገው ሾሙት። በተሾመም ጊዜ ከመናንያንና ከአር ዮሳውያን ተኵ ላዎች በመልካም አጠባበቅ ሕዝቡን ጠበቀ። የኤጲስቆጶሳት ጉባኤ በሰርድቄ በተሰበሰበ ጊዜ ይህ አባት ከዚያ ደርሶ አርዮሳውያንን ተከራከራቸው ምላሽ አሳጥቶም አውግዞ አሳደዳቸው አካክዮስ የተባለውን መ .ና ፍ ቅ.ም ከቂሣርያ ሀገረ ስብከቱ መንበር አሳደደው። አካክዮስም ወደ ሌላኛው አርዮሳዊ ጓደኛው ንጉስ ቆስጠንጢኖስ ሒዶ ከማኀበሩ ስለ ደረሰበት ውግዘትና ስደት ይልቁንም ከዚህ አባት ቄርሎስ የደረሰበትን ሁሉ በመናገር ከሰሰው። ስለዚህም አርዮሳዊው ንጉሥ ይህን አባት ከኢየሩሳሌም አሳደደው፡፡
ሌሎችንም ብዙዎች ኤጲስቆጶሳትን ከሀገረ ስብከት መንበራቸው አሳደዳቸው። ይህም አባት ቅዱስ ቄርሎስ ወደ ተርሴስ ከተማ ሒዶ ከሀገሩ ኤጲስቆጶስ ከስልዋኖስ ጋራ ተገናኘ። እርሱም ተራዳው ጥቂት ቀኖችም ከእርሱ ዘንድ አስቀመጠው። በሉክያኖስ ስብሰባ በሆነ ጊዜም ይህ አባት ከተሰበሰቡት ውስጥ አንዱ እርሱ ነው፡፡ አካክዮስንም ደግመው አወገዙት ረገሙትም ዳግመኛ ወደ ንጉሥ ሒዶ በዚህ በቅዱስ ቄርሎስ ላይ ነገር ሠራበት ንጉሡም ወታደሮች ልኮ ከዚያም ካለበት ሁሉ አሳደደው። ከዚህም በኋላ ይህ መ. ና. ፍ.ቅ ቈስጠንጢኖስ ሲሞት ልጁ ሦስተኛው ቆስጠንጢኖስ ነገሠ፡፡ አባት ከተሰደደበት ወደ መንበረ ጵጵስናው መለሰው አባቱ ያሳደዳቸውን ኤጲስ ቆጶሳት ሁሉንም መለሳቸው። ይህም አባት የተረፈውን ዘመን በሰላምና በጸጥታ ኖረ።
ታላቁ ንጉሥ ቴዎዶስዮስም በነገሠ ጊዜ ስለ መቅዶንዮስ ሰባልዮስና ስለ አቡሊናርዮስ በ381 ዓ.ም በግሪክ ቁስጥንጥንያ በተደረገ ጉባኤ አንድ መቶ ሃምሳ ኤጲስ ቆጶሳትን በአንድነት ሰበሰበ። የጉባኤው መሰብሰብም ምክንያቱ የመቅዶንዮስ፣ የአቡሊናርዮስ፣ የአውሳብዮስ ክህደቶች ናቸው፡፡ አርዮስ የወልድን አምላክነት ሲክድ መቅዶንዮስ ደግሞ ከቅድስት ሥላሴ ሦስተኛው አካል መንፈስ ቅዱስ ሕጹጽ “መለኮትነት የሌለው” ፍጡር ነው በማለት በመላዋ ቁስጥንጥንያ አስተምሯል፡፡ ይህም አባት ቅዱስ ቄርሎስ መንፈሳዊ ከሀድያኑን ለማውገዝ በጉባኤው ከተሰበሰቡት አንዱ ነበር፡፡ መ. ናፍ .ቃኑም ለመመለስ እንቢ ባሉ ጊዜ ከወገኖቹ ጋር ረገማቸው አውግዞም ለያቸው። ሃይማኖትን ያቀኑ ሦስት መቶ ዐሥራ ስምንቱ ሊቃውንት በሠሩት በጸሎተ ሃይማኖት ላይ ለመንግሥቱም ፍጻሜ የለውም ከሚለው ቀጥሎ ያለውን ጨመሩ።
"የባሕርይ ገዢ በሚሆን በሚያድን በመንፈስ ቅዱስ እናምናለን። ከአብ የተገኘ ከአብ ከወልድ ጋር እንስገድለት እናመሰግነውም በነቢያት አድሮ የተናገረው ነው። ሐዋርያት ሰብስበው አንድ በአደረጓት ከሁሉ በላይ በምትሆን ክብርት ንጽሕት ጽንዕት ልዩ በምትሆን በአንዲት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን። ኃጢአት በሚሠረይባት በአንዲት ጥምቀት እናምናለን። የሙታንንም መነሣት ተስፋ እናደርጋለን የሚመጣውንም የዘላለም ሕይወት ለዘላለሙ አሜን።” ከዚህም በኋላ ይህ አባት በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝቶ ብዙ ድርሳናትንና ተግሣጻትን ደረሰ። ሁለተኛም ስለ ጸሎተ ሃይማኖትና ስለ ትርጓሜው ሌላ በውስጡ ዐሥራ ስምንት ያህል ድርሳን ያለው ጥበብን እውቀትን ሁሉ የተመላ መጽሐፍ ጽፏል። በጵጵስናውም መንበር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከኖረ በኋላ በሰላም በዚህች እለት አረፈ፡፡ ገዳማውያንም ስለሃይማኖታቸው መቅናት ስለ ክርስቶስ ፍቅር ዓለምን ትተዋልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ከእርሱ በፊት የነበረው ኤጲስቆጶስ አባ በርኪሶስ ባረፈ ጊዜ ይህን አባት መርጠው ለኢየሩሳሌም ኤጲስቆጶስ አድርገው ሾሙት። በተሾመም ጊዜ ከመናንያንና ከአር ዮሳውያን ተኵ ላዎች በመልካም አጠባበቅ ሕዝቡን ጠበቀ። የኤጲስቆጶሳት ጉባኤ በሰርድቄ በተሰበሰበ ጊዜ ይህ አባት ከዚያ ደርሶ አርዮሳውያንን ተከራከራቸው ምላሽ አሳጥቶም አውግዞ አሳደዳቸው አካክዮስ የተባለውን መ .ና ፍ ቅ.ም ከቂሣርያ ሀገረ ስብከቱ መንበር አሳደደው። አካክዮስም ወደ ሌላኛው አርዮሳዊ ጓደኛው ንጉስ ቆስጠንጢኖስ ሒዶ ከማኀበሩ ስለ ደረሰበት ውግዘትና ስደት ይልቁንም ከዚህ አባት ቄርሎስ የደረሰበትን ሁሉ በመናገር ከሰሰው። ስለዚህም አርዮሳዊው ንጉሥ ይህን አባት ከኢየሩሳሌም አሳደደው፡፡
ሌሎችንም ብዙዎች ኤጲስቆጶሳትን ከሀገረ ስብከት መንበራቸው አሳደዳቸው። ይህም አባት ቅዱስ ቄርሎስ ወደ ተርሴስ ከተማ ሒዶ ከሀገሩ ኤጲስቆጶስ ከስልዋኖስ ጋራ ተገናኘ። እርሱም ተራዳው ጥቂት ቀኖችም ከእርሱ ዘንድ አስቀመጠው። በሉክያኖስ ስብሰባ በሆነ ጊዜም ይህ አባት ከተሰበሰቡት ውስጥ አንዱ እርሱ ነው፡፡ አካክዮስንም ደግመው አወገዙት ረገሙትም ዳግመኛ ወደ ንጉሥ ሒዶ በዚህ በቅዱስ ቄርሎስ ላይ ነገር ሠራበት ንጉሡም ወታደሮች ልኮ ከዚያም ካለበት ሁሉ አሳደደው። ከዚህም በኋላ ይህ መ. ና. ፍ.ቅ ቈስጠንጢኖስ ሲሞት ልጁ ሦስተኛው ቆስጠንጢኖስ ነገሠ፡፡ አባት ከተሰደደበት ወደ መንበረ ጵጵስናው መለሰው አባቱ ያሳደዳቸውን ኤጲስ ቆጶሳት ሁሉንም መለሳቸው። ይህም አባት የተረፈውን ዘመን በሰላምና በጸጥታ ኖረ።
ታላቁ ንጉሥ ቴዎዶስዮስም በነገሠ ጊዜ ስለ መቅዶንዮስ ሰባልዮስና ስለ አቡሊናርዮስ በ381 ዓ.ም በግሪክ ቁስጥንጥንያ በተደረገ ጉባኤ አንድ መቶ ሃምሳ ኤጲስ ቆጶሳትን በአንድነት ሰበሰበ። የጉባኤው መሰብሰብም ምክንያቱ የመቅዶንዮስ፣ የአቡሊናርዮስ፣ የአውሳብዮስ ክህደቶች ናቸው፡፡ አርዮስ የወልድን አምላክነት ሲክድ መቅዶንዮስ ደግሞ ከቅድስት ሥላሴ ሦስተኛው አካል መንፈስ ቅዱስ ሕጹጽ “መለኮትነት የሌለው” ፍጡር ነው በማለት በመላዋ ቁስጥንጥንያ አስተምሯል፡፡ ይህም አባት ቅዱስ ቄርሎስ መንፈሳዊ ከሀድያኑን ለማውገዝ በጉባኤው ከተሰበሰቡት አንዱ ነበር፡፡ መ. ናፍ .ቃኑም ለመመለስ እንቢ ባሉ ጊዜ ከወገኖቹ ጋር ረገማቸው አውግዞም ለያቸው። ሃይማኖትን ያቀኑ ሦስት መቶ ዐሥራ ስምንቱ ሊቃውንት በሠሩት በጸሎተ ሃይማኖት ላይ ለመንግሥቱም ፍጻሜ የለውም ከሚለው ቀጥሎ ያለውን ጨመሩ።
"የባሕርይ ገዢ በሚሆን በሚያድን በመንፈስ ቅዱስ እናምናለን። ከአብ የተገኘ ከአብ ከወልድ ጋር እንስገድለት እናመሰግነውም በነቢያት አድሮ የተናገረው ነው። ሐዋርያት ሰብስበው አንድ በአደረጓት ከሁሉ በላይ በምትሆን ክብርት ንጽሕት ጽንዕት ልዩ በምትሆን በአንዲት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን። ኃጢአት በሚሠረይባት በአንዲት ጥምቀት እናምናለን። የሙታንንም መነሣት ተስፋ እናደርጋለን የሚመጣውንም የዘላለም ሕይወት ለዘላለሙ አሜን።” ከዚህም በኋላ ይህ አባት በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝቶ ብዙ ድርሳናትንና ተግሣጻትን ደረሰ። ሁለተኛም ስለ ጸሎተ ሃይማኖትና ስለ ትርጓሜው ሌላ በውስጡ ዐሥራ ስምንት ያህል ድርሳን ያለው ጥበብን እውቀትን ሁሉ የተመላ መጽሐፍ ጽፏል። በጵጵስናውም መንበር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከኖረ በኋላ በሰላም በዚህች እለት አረፈ፡፡ ገዳማውያንም ስለሃይማኖታቸው መቅናት ስለ ክርስቶስ ፍቅር ዓለምን ትተዋልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
9 months ago
የከበረው መንፈሳዊ አባት የኢየሩሳሌም ኤጲስቆጶስ አባ ቄርሎስ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት በመማር ያደገና እጅግ አዋቂ ምሁር ነበር።
ከእርሱ በፊት የነበረው ኤጲስቆጶስ አባ በርኪሶስ ባረፈ ጊዜ ይህን አባት መርጠው ለኢየሩሳሌም ኤጲስቆጶስ አድርገው ሾሙት። በተሾመም ጊዜ ከመናንያንና ከአርዮሳውያን ተኵላዎች በመልካም አጠባበቅ ሕዝቡን ጠበቀ። የኤጲስቆጶሳት ጉባኤ በሰርድቄ በተሰበሰበ ጊዜ ይህ አባት ከዚያ ደርሶ አርዮሳውያንን ተከራከራቸው ምላሽ አሳጥቶም አውግዞ አሳደዳቸው አካክዮስ የተባለውን መናፍቅም ከቂሣርያ ሀገረ ስብከቱ መንበር አሳደደው። አካክዮስም ወደ ሌላኛው አርዮሳዊ ጓደኛው ንጉስ ቆስጠንጢኖስ ሒዶ ከማኀበሩ ስለ ደረሰበት ውግዘትና ስደት ይልቁንም ከዚህ አባት ቄርሎስ የደረሰበትን ሁሉ በመናገር ከሰሰው። ስለዚህም አርዮሳዊው ንጉሥ ይህን አባት ከኢየሩሳሌም አሳደደው፡፡
ሌሎችንም ብዙዎች ኤጲስቆጶሳትን ከሀገረ ስብከት መንበራቸው አሳደዳቸው። ይህም አባት ቅዱስ ቄርሎስ ወደ ተርሴስ ከተማ ሒዶ ከሀገሩ ኤጲስቆጶስ ከስልዋኖስ ጋራ ተገናኘ። እርሱም ተራዳው ጥቂት ቀኖችም ከእርሱ ዘንድ አስቀመጠው። በሉክያኖስ ስብሰባ በሆነ ጊዜም ይህ አባት ከተሰበሰቡት ውስጥ አንዱ እርሱ ነው፡፡ አካክዮስንም ደግመው አወገዙት ረገሙትም ዳግመኛ ወደ ንጉሥ ሒዶ በዚህ በቅዱስ ቄርሎስ ላይ ነገር ሠራበት ንጉሡም ወታደሮች ልኮ ከዚያም ካለበት ሁሉ አሳደደው። ከዚህም በኋላ ይህ መናፍቅ ቈስጠንጢኖስ ሲሞት ልጁ ሦስተኛው ቆስጠንጢኖስ ነገሠ፡፡ አባት ከተሰደደበት ወደ መንበረ ጵጵስናው መለሰው አባቱ ያሳደዳቸውን ኤጲስ ቆጶሳት ሁሉንም መለሳቸው። ይህም አባት የተረፈውን ዘመን በሰላምና በጸጥታ ኖረ።
ታላቁ ንጉሥ ቴዎዶስዮስም በነገሠ ጊዜ ስለ መቅዶንዮስ ሰባልዮስና ስለ አቡሊናርዮስ በ381 ዓ.ም በግሪክ ቁስጥንጥንያ በተደረገ ጉባኤ አንድ መቶ ሃምሳ ኤጲስ ቆጶሳትን በአንድነት ሰበሰበ። የጉባኤው መሰብሰብም ምክንያቱ የመቅዶንዮስ፣ የአቡሊናርዮስ፣ የአውሳብዮስ ክህደቶች ናቸው፡፡ አርዮስ የወልድን አምላክነት ሲክድ መቅዶንዮስ ደግሞ ከቅድስት ሥላሴ ሦስተኛው አካል መንፈስ ቅዱስ ሕጹጽ “መለኮትነት የሌለው” ፍጡር ነው በማለት በመላዋ ቁስጥንጥንያ አስተምሯል፡፡ ይህም አባት ቅዱስ ቄርሎስ መንፈሳዊ ከሀድያኑን ለማውገዝ በጉባኤው ከተሰበሰቡት አንዱ ነበር፡፡ መናፍቃኑም ለመመለስ እንቢ ባሉ ጊዜ ከወገኖቹ ጋር ረገማቸው አውግዞም ለያቸው። ሃይማኖትን ያቀኑ ሦስት መቶ ዐሥራ ስምንቱ ሊቃውንት በሠሩት በጸሎተ ሃይማኖት ላይ ለመንግሥቱም ፍጻሜ የለውም ከሚለው ቀጥሎ ያለውን ጨመሩ።
"የባሕርይ ገዢ በሚሆን በሚያድን በመንፈስ ቅዱስ እናምናለን። ከአብ የተገኘ ከአብ ከወልድ ጋር እንስገድለት እናመሰግነውም በነቢያት አድሮ የተናገረው ነው። ሐዋርያት ሰብስበው አንድ በአደረጓት ከሁሉ በላይ በምትሆን ክብርት ንጽሕት ጽንዕት ልዩ በምትሆን በአንዲት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን። ኃጢአት በሚሠረይባት በአንዲት ጥምቀት እናምናለን። የሙታንንም መነሣት ተስፋ እናደርጋለን የሚመጣውንም የዘላለም ሕይወት ለዘላለሙ አሜን።” ከዚህም በኋላ ይህ አባት በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝቶ ብዙ ድርሳናትንና ተግሣጻትን ደረሰ። ሁለተኛም ስለ ጸሎተ ሃይማኖትና ስለ ትርጓሜው ሌላ በውስጡ ዐሥራ ስምንት ያህል ድርሳን ያለው ጥበብን እውቀትን ሁሉ የተመላ መጽሐፍ ጽፏል። በጵጵስናውም መንበር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከኖረ በኋላ በሰላም በዚህች እለት አረፈ፡፡ ገዳማውያንም ስለሃይማኖታቸው መቅናት ስለ ክርስቶስ ፍቅር ዓለምን ትተዋልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ከእርሱ በፊት የነበረው ኤጲስቆጶስ አባ በርኪሶስ ባረፈ ጊዜ ይህን አባት መርጠው ለኢየሩሳሌም ኤጲስቆጶስ አድርገው ሾሙት። በተሾመም ጊዜ ከመናንያንና ከአርዮሳውያን ተኵላዎች በመልካም አጠባበቅ ሕዝቡን ጠበቀ። የኤጲስቆጶሳት ጉባኤ በሰርድቄ በተሰበሰበ ጊዜ ይህ አባት ከዚያ ደርሶ አርዮሳውያንን ተከራከራቸው ምላሽ አሳጥቶም አውግዞ አሳደዳቸው አካክዮስ የተባለውን መናፍቅም ከቂሣርያ ሀገረ ስብከቱ መንበር አሳደደው። አካክዮስም ወደ ሌላኛው አርዮሳዊ ጓደኛው ንጉስ ቆስጠንጢኖስ ሒዶ ከማኀበሩ ስለ ደረሰበት ውግዘትና ስደት ይልቁንም ከዚህ አባት ቄርሎስ የደረሰበትን ሁሉ በመናገር ከሰሰው። ስለዚህም አርዮሳዊው ንጉሥ ይህን አባት ከኢየሩሳሌም አሳደደው፡፡
ሌሎችንም ብዙዎች ኤጲስቆጶሳትን ከሀገረ ስብከት መንበራቸው አሳደዳቸው። ይህም አባት ቅዱስ ቄርሎስ ወደ ተርሴስ ከተማ ሒዶ ከሀገሩ ኤጲስቆጶስ ከስልዋኖስ ጋራ ተገናኘ። እርሱም ተራዳው ጥቂት ቀኖችም ከእርሱ ዘንድ አስቀመጠው። በሉክያኖስ ስብሰባ በሆነ ጊዜም ይህ አባት ከተሰበሰቡት ውስጥ አንዱ እርሱ ነው፡፡ አካክዮስንም ደግመው አወገዙት ረገሙትም ዳግመኛ ወደ ንጉሥ ሒዶ በዚህ በቅዱስ ቄርሎስ ላይ ነገር ሠራበት ንጉሡም ወታደሮች ልኮ ከዚያም ካለበት ሁሉ አሳደደው። ከዚህም በኋላ ይህ መናፍቅ ቈስጠንጢኖስ ሲሞት ልጁ ሦስተኛው ቆስጠንጢኖስ ነገሠ፡፡ አባት ከተሰደደበት ወደ መንበረ ጵጵስናው መለሰው አባቱ ያሳደዳቸውን ኤጲስ ቆጶሳት ሁሉንም መለሳቸው። ይህም አባት የተረፈውን ዘመን በሰላምና በጸጥታ ኖረ።
ታላቁ ንጉሥ ቴዎዶስዮስም በነገሠ ጊዜ ስለ መቅዶንዮስ ሰባልዮስና ስለ አቡሊናርዮስ በ381 ዓ.ም በግሪክ ቁስጥንጥንያ በተደረገ ጉባኤ አንድ መቶ ሃምሳ ኤጲስ ቆጶሳትን በአንድነት ሰበሰበ። የጉባኤው መሰብሰብም ምክንያቱ የመቅዶንዮስ፣ የአቡሊናርዮስ፣ የአውሳብዮስ ክህደቶች ናቸው፡፡ አርዮስ የወልድን አምላክነት ሲክድ መቅዶንዮስ ደግሞ ከቅድስት ሥላሴ ሦስተኛው አካል መንፈስ ቅዱስ ሕጹጽ “መለኮትነት የሌለው” ፍጡር ነው በማለት በመላዋ ቁስጥንጥንያ አስተምሯል፡፡ ይህም አባት ቅዱስ ቄርሎስ መንፈሳዊ ከሀድያኑን ለማውገዝ በጉባኤው ከተሰበሰቡት አንዱ ነበር፡፡ መናፍቃኑም ለመመለስ እንቢ ባሉ ጊዜ ከወገኖቹ ጋር ረገማቸው አውግዞም ለያቸው። ሃይማኖትን ያቀኑ ሦስት መቶ ዐሥራ ስምንቱ ሊቃውንት በሠሩት በጸሎተ ሃይማኖት ላይ ለመንግሥቱም ፍጻሜ የለውም ከሚለው ቀጥሎ ያለውን ጨመሩ።
"የባሕርይ ገዢ በሚሆን በሚያድን በመንፈስ ቅዱስ እናምናለን። ከአብ የተገኘ ከአብ ከወልድ ጋር እንስገድለት እናመሰግነውም በነቢያት አድሮ የተናገረው ነው። ሐዋርያት ሰብስበው አንድ በአደረጓት ከሁሉ በላይ በምትሆን ክብርት ንጽሕት ጽንዕት ልዩ በምትሆን በአንዲት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን። ኃጢአት በሚሠረይባት በአንዲት ጥምቀት እናምናለን። የሙታንንም መነሣት ተስፋ እናደርጋለን የሚመጣውንም የዘላለም ሕይወት ለዘላለሙ አሜን።” ከዚህም በኋላ ይህ አባት በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝቶ ብዙ ድርሳናትንና ተግሣጻትን ደረሰ። ሁለተኛም ስለ ጸሎተ ሃይማኖትና ስለ ትርጓሜው ሌላ በውስጡ ዐሥራ ስምንት ያህል ድርሳን ያለው ጥበብን እውቀትን ሁሉ የተመላ መጽሐፍ ጽፏል። በጵጵስናውም መንበር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከኖረ በኋላ በሰላም በዚህች እለት አረፈ፡፡ ገዳማውያንም ስለሃይማኖታቸው መቅናት ስለ ክርስቶስ ፍቅር ዓለምን ትተዋልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
9 months ago
🙏 🙏 የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ረድኤት እና ምልጃዋ አይለየን🙏 🙏
መስከረም 21 ብዙሃን ማርያም ይባላል፡፡
ይህ ዕለት ስለ ሁለት ነገር ይዘከራል፡፡ የመጀመሪያው በ325 ዓ.ም በኒቂያ ጉባኤ 318ቱ ሊቃውንት አ ርዮስን አውግዘው የለዩበትና “በአንድ አምላክ እናምናለን” የሚለውን የሃይማኖት ጸሎትና ሌሎችንም የሃይማኖት ውሳኔዎችን ደንግገዋል፡፡
ኒቅያ ለዚህ ጉባኤ የተመረጠችበት ምክንያትም ጳጳሱን ከማኅበረ ካህናቱ፤ ንጉሡን ከሠራዊቱ ጋር አጠቃላ ለመያዝ የምትችል ሰፊና ምቹ ቦታ ከመሆኗ ባሻገር ለሁሉም አማካይ ሥፍራ ስለ ነበረች ነው፡፡ ሊቃውንቱ ጉባኤውን ያካሔዱት ኅዳር 9 ቀን ይኹን እንጂ በአንድነት የተሰባሰቡት መስከረም 21 ቀን ስለ ነበረ ይህች ዕለት “ብዙኃን ማርያም” እየተባለ ይጠራል፡፡ ብዙ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ለሃይማኖታዊ ጉባኤ የተሳባሰቡበት ዕለት ነውና፡፡ አንድም መስከረም 21 ቀን የጌታችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በግሸን ደብረ ከርቤ የገባበትና በዓሉ የተከበረበት ዕለት ነው፡፡
አፄ ዳዊት በዘመናቸው በኢትዮጵያ ቸነፈር ተከሥቶ ሕዝቡ ስለ ተሰቃየባቸው እጅግ አዘኑ፤ በጸሎት ወደ እግዚአብሔር ቢያመለክቱም ከእግዚአብሔር ዘንድ የተላኩ ባሕታዊ መጥተው “የጌታችንን መስቀል አስመጥተህ በአገርህ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አሠርተህ ብታስቀምጥ ረሃቡ፣ ቸነፈሩ ሁሉ ይታገሥልሃል” አሏቸው፡፡ ዐፄ ዳዊትም ከብዙ ገጸ በረከት ጋር “የጌታችንን መስቀል ላኩልኝ” የሚል መልእክት አስይዘው መልእክተኞችን ወደ ኢየሩሳሌም ሰደዱ፡፡ መልእክተኞቹም በታዘዙት መሠረት መስቀሉን ይዘው መምጣታቸውን ዐፄ ዳዊት ሲሰሙ “ክተት ሠራዊት ምታ ነጋሪት” ብለው መስቀሉን ለመቀበል ጉዞ ጀመሩ፡፡ ዐፄ ዳዊት ሱዳን ስናር ደርሰው ከመልእክተኞቹ ጋር ተገናኝተው መስቀሉን በክብር አጅበው ወደ መካከል ኢትዮጵያ ለማስገባት ሲነሡም ከበቅሏቸው ወድቀው ጥቅምት 9 ቀን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡
ሠራዊታቸው ተደናግጠው የጌታችንን መስቀል እዚያው ትተው የዐፄ ዳዊትን አስከሬን ይዘው ተመለሱ፡፡ መስቀሉ በስናር ከቆየ በኋላ የዐፄ ዳዊት ልጅ ዘርዐ ያዕቆብ ሲነግሡ ወደ መሃል ኢትዮጵያ አምጥተው ቤተ ክርስቲያን አሠርተው ለማስቀመጥ ቢያስቡም ምቹ ቦታ ግን ሊያገኙ አልቻሉም፡፡ ንጉሡና ሠራዊታቸው ምቹ ቦታ ሲፈልጉ መስቀሉን በኤረር ተራራ፣ በደብረ ብርሃን፣ በመናገሻ ዓምባና በእንጦጦ ብዙ ጊዜ አስቀምጠውት ቆይተዋል፡፡ በኋላም እግዚአብሔር አምላክ “መስቀሌን በመስቀለኛ ተራራ ላይ አኑር” የሚል ራእይ ገለጸላቸው፡፡ መስቀሉን ወደ ወሎ ሀገረ ስብከት እንዲወስዱትም አዘዛቸው፡፡ ንጉሡና ሠራዊታቸው በእግዚአብሔር መሪነት መስቀሉን ይዘው ወሎ ሲደርሱም ጌታችን የግሸን ተራራን እያመለከተ “መስቀሌን በመስቀለኛ ተራራ ላይ አኑር” ይላቸው ነበር፡፡
ንጉሡም መስቀሉን ይዘው ወደ ቦታው በማምራት ቤተ ክርስቲያን አሠርተው መስከረም 21 1446 ዓ.ም የጌታችንን መስቀል በክብር አስቀምጠውታል፡፡ ከዚህ በኋላ ንጉሡ “መካከሏ ገነት፤ ዳሯ እሳት ይሁን! የበረረ ወፍ፣ የሠገረ ቆቅ አይታደንባት! በድንገት ሰው የገደለ፣ ቋንጃ የቈረጠ ወንጀለኛ አይያዝባት!” ብለው ዐዋጅ ነግረዋል፡፡ የእመቤታችን ጽላትም አብሮ በግሸን ደብረ ከርቤ እንዲቀመጥ አድርገዋል፡፡ ስለዚህም መስከረም 21 ቀን በየዓመቱ በቤተ ክርስቲያናችን በድምቀት ይከበራል፡፡ ኀጢአታቸውን ለካህን ተናዘው፣ ንስሐ ገብተው በዚህ ዕለት ወደ ግሸን ደብረ ከርቤ በመሔድ የሚጸልዩና የሚማጸኑ ምእመናን ሁሉ እስከ ሰባት ትውልድ ድረስ የምሕረት ቃል ኪዳን እንደሚያገኙም ጤፉት በተባለችው መጽሐፍ ተጠቅሷል፡፡ ገዳማውያኑም ይህን መሠረት አድርገው በቃል ኪዳኗ ይመጸኗታል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
Comments