1 month ago
የመጽሐፍ ምረቃ ጥሪ
የደራሲ ማቴዎስ ገና (ዶ/ር) አዲስ መጽሐፍ ለምረቃ በቅቷል።
መጽሐፉ ለዘላቂ የፖለቲካ መረጋጋት እና ለማኅበራዊ ህይወት መሻሻል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል።
የመጽሐፉ ርዕስ
"በረከት እና 'ርገማን በአንድ ብዕር ሲፈተሹ!!
የምረቃው መርሃ-ግብር
ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም.
ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 6፡30
(በኢትዮጵያ አቆጣጠር)
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር
ለዘላቂ የፖለቲካ መረጋጋት እና ለማህበራዊ ሕይወት መሻሻል!!
ሁላችሁም በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ እንድትታደሙ ጥሪ ቀርቧል።
ለምረቃው የቀረው 7 ቀናት ብቻ ነው!
#newbook #booklaunch #ethiopia #addisababa #የመጽሐፍምረቃ #ብሔራዊቴአትር #ማቴዎስጌታቸው #በረከትናርገማን
የደራሲ ማቴዎስ ገና (ዶ/ር) አዲስ መጽሐፍ ለምረቃ በቅቷል።
መጽሐፉ ለዘላቂ የፖለቲካ መረጋጋት እና ለማኅበራዊ ህይወት መሻሻል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል።
የመጽሐፉ ርዕስ
"በረከት እና 'ርገማን በአንድ ብዕር ሲፈተሹ!!
የምረቃው መርሃ-ግብር
ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም.
ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 6፡30
(በኢትዮጵያ አቆጣጠር)
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር
ለዘላቂ የፖለቲካ መረጋጋት እና ለማህበራዊ ሕይወት መሻሻል!!
ሁላችሁም በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ እንድትታደሙ ጥሪ ቀርቧል።
ለምረቃው የቀረው 7 ቀናት ብቻ ነው!
#newbook #booklaunch #ethiopia #addisababa #የመጽሐፍምረቃ #ብሔራዊቴአትር #ማቴዎስጌታቸው #በረከትናርገማን
3 months ago
ያልተዘመሩላቸው የጥበብ ባለውለታዎች
የ1990ዎቹ የጥምር ሙያ ባለቤቶች ሲዘከሩ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነጥበብ ዓለም ውስጥ በዶክመንተሪ፣ በማስታወቂያ፣ በድራማ እና በፊልም ሥራዎች የበቁና የነቁ ትጉህ ሙያተኞች ነበሩ።
የ (Editing) ባለሙያዋ #ወይንሸት አዳሙ፣ ከአምስቱ ጉምቱ ባለሙያዎች ጋር በመሥራት ያገኘችውን ዕድልና ትምህርት በኩራት ታስታውሳለች። ሙያቸውን ብቻ ሳይሆን የሙያ ዲሲፕሊን፣ ትዕግሥት፣ ኃላፊነትና የተሟላ ሰው መሆንን የተማረችው ከእነርሱ እንደሆነ ትመሰክራለች።
የሙያ ባለውለታዎች ዝርዝር፦
ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ
ሰለሞን አበራ
ዘካርያስ ኃ/ማርያም (ነፍስ ይማር)
ፋንታሁን ኃ/ማርያም
ዘላለም ጌታሁን
የዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ ልዩ የምስጋና ምሽት
እነነዚህን የሙያ ወንድሞች ዛሬ ለማስታወስ ምክንያት የሆነው፣ ትሁቱና ታታሪው ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ በመጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በተሰናዳ ደማቅ ሥነ ሥርዓት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም ስለተዘጋጀለት ነው።
በዚሁ ዕለትም "ዝሃ" በሚል ርዕስ ያሳተመውን መጽሐፉን አስመርቋል። ዳግማዊ ዝምተኛ ሰው ቢሆንም፣ ሥራዎቹ ግን ድምፅ አውጥተው ከፍ ብለው የሚደመጡ የጥበብ ውጤቶች ናቸው።
#ወይንሸት አዳሙ ለእነዚህ ባለሙያዎች ያላትን ክብርና ምስጋና ስትገልጽ፣ "ከቀዝቃዛው የራስ ዳሽን ተራራ እስከ ሐሩሩ የዳሎል በረሃ እየተጓዛችሁ የተፈጥሮ ጸጋዎችንና የቱሪስት መስህቦችን በአማረ አቀራረብ አሳይታችሁናል። ስለማሕበራዊ ጉዳዮቻችን፣ ስለ አኗኗራችን፣ ስለባህሎቻችን ያስመለከታችሁንን ፈጽሞ አንዘነጋም" ብላለች።
ክብር በሕይወት ላሉት፣ ለተለየን ወንድማችንም ነፍስ ይማር።
#getu #ethiopia #art #documentary #theater #booklaunch #tribute #dagmawiamelework #ye1990ochubalemwyoch #ኪነጥበብ #ብሔራዊቴአትር #ዝሃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የ1990ዎቹ የጥምር ሙያ ባለቤቶች ሲዘከሩ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነጥበብ ዓለም ውስጥ በዶክመንተሪ፣ በማስታወቂያ፣ በድራማ እና በፊልም ሥራዎች የበቁና የነቁ ትጉህ ሙያተኞች ነበሩ።
የ (Editing) ባለሙያዋ #ወይንሸት አዳሙ፣ ከአምስቱ ጉምቱ ባለሙያዎች ጋር በመሥራት ያገኘችውን ዕድልና ትምህርት በኩራት ታስታውሳለች። ሙያቸውን ብቻ ሳይሆን የሙያ ዲሲፕሊን፣ ትዕግሥት፣ ኃላፊነትና የተሟላ ሰው መሆንን የተማረችው ከእነርሱ እንደሆነ ትመሰክራለች።
የሙያ ባለውለታዎች ዝርዝር፦
ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ
ሰለሞን አበራ
ዘካርያስ ኃ/ማርያም (ነፍስ ይማር)
ፋንታሁን ኃ/ማርያም
ዘላለም ጌታሁን
የዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ ልዩ የምስጋና ምሽት
እነነዚህን የሙያ ወንድሞች ዛሬ ለማስታወስ ምክንያት የሆነው፣ ትሁቱና ታታሪው ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ በመጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በተሰናዳ ደማቅ ሥነ ሥርዓት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም ስለተዘጋጀለት ነው።
በዚሁ ዕለትም "ዝሃ" በሚል ርዕስ ያሳተመውን መጽሐፉን አስመርቋል። ዳግማዊ ዝምተኛ ሰው ቢሆንም፣ ሥራዎቹ ግን ድምፅ አውጥተው ከፍ ብለው የሚደመጡ የጥበብ ውጤቶች ናቸው።
#ወይንሸት አዳሙ ለእነዚህ ባለሙያዎች ያላትን ክብርና ምስጋና ስትገልጽ፣ "ከቀዝቃዛው የራስ ዳሽን ተራራ እስከ ሐሩሩ የዳሎል በረሃ እየተጓዛችሁ የተፈጥሮ ጸጋዎችንና የቱሪስት መስህቦችን በአማረ አቀራረብ አሳይታችሁናል። ስለማሕበራዊ ጉዳዮቻችን፣ ስለ አኗኗራችን፣ ስለባህሎቻችን ያስመለከታችሁንን ፈጽሞ አንዘነጋም" ብላለች።
ክብር በሕይወት ላሉት፣ ለተለየን ወንድማችንም ነፍስ ይማር።
#getu #ethiopia #art #documentary #theater #booklaunch #tribute #dagmawiamelework #ye1990ochubalemwyoch #ኪነጥበብ #ብሔራዊቴአትር #ዝሃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ አዲስ ልብወለድ ፈሪሳ በብሔራዊ ቴአትር በድምቀት ተመረቀ
#ethiopia | ታዋቂው ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ 10ኛ ልብወለድ እና 18ኛ መጽሐፍ የሆነው ፈሪሳ የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በደመቀ ሁኔታ ለምረቃ በቅቷል።
በደመቀው የምረቃ መርሃ ግብር ላይ ግሩም ዘነበ መድረኩን የመራው ሲሆን፣ አንጋፋው አርቲስት አበበ ባልቻ እና የማስታወቂያ ባለሙያው ሳምሶም ማሞ ከመጽሐፉ ላይ የተመረጡ ገጾችን ለታዳሚው አንብበዋል።
በተጨማሪም ታዋቂው ሐያሲ ቴዎድሮስ አጥላው ስለመጽሐፉ አጠቃላይ ይዘትና ኪነ ጥበባዊ ጥንካሬ አስተያየቱን አቅርቧል።
ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም፣ ገጣሚት ምልዕቲ ኪሮስ እና ገጣሚ ደምሰው ግጥሞቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል።
ፈሪሳ የደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ 18ኛ መጽሐፍ ሲሆን በልብወለድ ደረጃ ደግሞ 10ኛው ነው። ደራሲው ለንባብ ያበቃው ይህ አዲስ ሥራ ከዛሬ ጀምሮ በሁሉም የመጽሐፍ መደብሮች ለገበያ ቀርቧል።
#ፈሪሳ #ዓለማየሁገላጋይ #ብሔራዊቴአትር #አዲስመጽሐፍ #ኢትዮጵያ #ሥነጽሑፍ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ታዋቂው ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ 10ኛ ልብወለድ እና 18ኛ መጽሐፍ የሆነው ፈሪሳ የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በደመቀ ሁኔታ ለምረቃ በቅቷል።
በደመቀው የምረቃ መርሃ ግብር ላይ ግሩም ዘነበ መድረኩን የመራው ሲሆን፣ አንጋፋው አርቲስት አበበ ባልቻ እና የማስታወቂያ ባለሙያው ሳምሶም ማሞ ከመጽሐፉ ላይ የተመረጡ ገጾችን ለታዳሚው አንብበዋል።
በተጨማሪም ታዋቂው ሐያሲ ቴዎድሮስ አጥላው ስለመጽሐፉ አጠቃላይ ይዘትና ኪነ ጥበባዊ ጥንካሬ አስተያየቱን አቅርቧል።
ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም፣ ገጣሚት ምልዕቲ ኪሮስ እና ገጣሚ ደምሰው ግጥሞቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል።
ፈሪሳ የደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ 18ኛ መጽሐፍ ሲሆን በልብወለድ ደረጃ ደግሞ 10ኛው ነው። ደራሲው ለንባብ ያበቃው ይህ አዲስ ሥራ ከዛሬ ጀምሮ በሁሉም የመጽሐፍ መደብሮች ለገበያ ቀርቧል።
#ፈሪሳ #ዓለማየሁገላጋይ #ብሔራዊቴአትር #አዲስመጽሐፍ #ኢትዮጵያ #ሥነጽሑፍ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
🎭 አንጋፋው የጥበብ ሰው ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ ሊመሰገን ነው
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ታሪክ ውስጥ ላለፉት 40 ዓመታት በድርሰት፣ በዝግጅትና በትወና ዘርፍ የማይተካ አሻራውን ያሳረፈው አንጋፋው ባለሙያ ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ፣ የሙያ ባልደረቦቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ታላቅ የምስጋና መርሃ-ግብር ሊደረግለት ነው።
የመርሐ-ግብሩ ዝርዝር መረጃ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
የምስጋና ምሽቱ ቀጠሮ
ርዕስ፦ "ስሙ አተ"
ቀን፦ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ
ቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር
አዘጋጅ፦ ሔኖክ የእታገኝ ልጅ
ስለ ተመጋስኙ ዳግማዊ አመለወርቅ (ዓመል)
ልደት፦
በ1960 ዓ.ም በአዲስ አበባ፣ አብነት (ጠጅ ሳር ሰፈር) ተወለደ።
የሙያ ዘመን፦
40 ዓመታትን በጥበብ ዓለም አሳልፏል።
ስራዎቹ፦
ከ500 በላይ ዶክመንተሪዎችንና ከ1,000 በላይ ማስታወቂያዎችንተ፤ጀ። በመስራት ድንቅ ብቃቱን አስመስክሯል።
"ዓመል" የተሰኘ የቴሌቪዥን ድራማ፣ "የቃቄ ውርዶዎት" እና "ከመጋረጃ ጀርባ" የተሰኙ ዝነኛ ቴአትሮችን ጨምሮ ከ40 በላይ በመድረክ ቴአትሮች ላይ ተሳትፏል።
ለ17 ዓመታት ያህል ስክሪፕት በመጻፍና በፊልም ስራዎች ላይም የራሱን አሻራ አኑሯል።
✨ በምሽቱ ምን ይጠበቃል?
በዚህ የክብር ምሽት ላይ ተመጋኙን የሚመጥኑ ልዩ ልዩ የጥበብ ዝግጅቶች የሚቀርቡ ሲሆን፣ ዳግማዊ ለኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብ ላበረከተው የላቀ አስተዋጽኦ እውቅና ይሰጠዋል።
ዛሬም ድረስ ለሙያው ያለውን መሰጠት እያሳየ የሚገኘው ዳግማዊ፣ በብዙ ወጣት ባለሙያዎች ዘንድ እንደ አርአያ የሚጠቀስ ስብዕና ባለቤት ነው።
እንኳን ደስ አለህ ዳግማዊ!
ጥበብ ትክበር!
#ዳግማዊአመለወርቅ #ዓመል #ብሔራዊቴአትር #ኢትዮጵያ #ኪነጥበብ #ስሙአተ #artethiopia #dagmawiamelework #getu #temesgen #getuts emesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ታሪክ ውስጥ ላለፉት 40 ዓመታት በድርሰት፣ በዝግጅትና በትወና ዘርፍ የማይተካ አሻራውን ያሳረፈው አንጋፋው ባለሙያ ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ፣ የሙያ ባልደረቦቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ታላቅ የምስጋና መርሃ-ግብር ሊደረግለት ነው።
የመርሐ-ግብሩ ዝርዝር መረጃ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
የምስጋና ምሽቱ ቀጠሮ
ርዕስ፦ "ስሙ አተ"
ቀን፦ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ
ቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር
አዘጋጅ፦ ሔኖክ የእታገኝ ልጅ
ስለ ተመጋስኙ ዳግማዊ አመለወርቅ (ዓመል)
ልደት፦
በ1960 ዓ.ም በአዲስ አበባ፣ አብነት (ጠጅ ሳር ሰፈር) ተወለደ።
የሙያ ዘመን፦
40 ዓመታትን በጥበብ ዓለም አሳልፏል።
ስራዎቹ፦
ከ500 በላይ ዶክመንተሪዎችንና ከ1,000 በላይ ማስታወቂያዎችንተ፤ጀ። በመስራት ድንቅ ብቃቱን አስመስክሯል።
"ዓመል" የተሰኘ የቴሌቪዥን ድራማ፣ "የቃቄ ውርዶዎት" እና "ከመጋረጃ ጀርባ" የተሰኙ ዝነኛ ቴአትሮችን ጨምሮ ከ40 በላይ በመድረክ ቴአትሮች ላይ ተሳትፏል።
ለ17 ዓመታት ያህል ስክሪፕት በመጻፍና በፊልም ስራዎች ላይም የራሱን አሻራ አኑሯል።
✨ በምሽቱ ምን ይጠበቃል?
በዚህ የክብር ምሽት ላይ ተመጋኙን የሚመጥኑ ልዩ ልዩ የጥበብ ዝግጅቶች የሚቀርቡ ሲሆን፣ ዳግማዊ ለኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብ ላበረከተው የላቀ አስተዋጽኦ እውቅና ይሰጠዋል።
ዛሬም ድረስ ለሙያው ያለውን መሰጠት እያሳየ የሚገኘው ዳግማዊ፣ በብዙ ወጣት ባለሙያዎች ዘንድ እንደ አርአያ የሚጠቀስ ስብዕና ባለቤት ነው።
እንኳን ደስ አለህ ዳግማዊ!
ጥበብ ትክበር!
#ዳግማዊአመለወርቅ #ዓመል #ብሔራዊቴአትር #ኢትዮጵያ #ኪነጥበብ #ስሙአተ #artethiopia #dagmawiamelework #getu #temesgen #getuts emesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
4 months ago
የታላቁ ሙዚቀኛ ተሾመ ሲሳይ መጽሐፍ ምርቃት
#ethiopia | ይህ የምርቃት ስነ-ሥርዓት የሙያ አጋሮቹ፣ የጥበብ አድናቂዎቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ይከናወናል።
ቀን፦ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ
ቤተሰቦቹና ዝግጅቱን ከአዘጋጅ ኮሚቴው ጋር በመሆን ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አስተዳደር፣ በቦታው ተገኝተው የዚህ ታሪካዊ ፕሮግራም ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ግብዣቸውን አስተላልፈዋል።
ገቢው ለመቄዶንያ ይውላል
#ተሾመሲሳይ #የመጽሐፍምርቃት #ብሔራዊቴአትር #ኢትዮጵያ #ጥበብ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ይህ የምርቃት ስነ-ሥርዓት የሙያ አጋሮቹ፣ የጥበብ አድናቂዎቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ይከናወናል።
ቀን፦ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ
ቤተሰቦቹና ዝግጅቱን ከአዘጋጅ ኮሚቴው ጋር በመሆን ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አስተዳደር፣ በቦታው ተገኝተው የዚህ ታሪካዊ ፕሮግራም ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ግብዣቸውን አስተላልፈዋል።
ገቢው ለመቄዶንያ ይውላል
#ተሾመሲሳይ #የመጽሐፍምርቃት #ብሔራዊቴአትር #ኢትዮጵያ #ጥበብ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የታላቁ ሙዚቀኛ ተሾመ ሲሳይ መጽሐፍ ምርቃት
#ethiopia | ይህ የምርቃት ስነ-ሥርዓት የሙያ አጋሮቹ፣ የጥበብ አድናቂዎቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ይከናወናል።
ቀን፦ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ
ቤተሰቦቹና ዝግጅቱን ከአዘጋጅ ኮሚቴው ጋር በመሆን ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አስተዳደር፣ በቦታው ተገኝተው የዚህ ታሪካዊ ፕሮግራም ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ግብዣቸውን አስተላልፈዋል።
ገቢው ለመቄዶንያ ይውላል
#ተሾመሲሳይ #የመጽሐፍምርቃት #ብሔራዊቴአትር #ኢትዮጵያ #ጥበብ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ይህ የምርቃት ስነ-ሥርዓት የሙያ አጋሮቹ፣ የጥበብ አድናቂዎቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ይከናወናል።
ቀን፦ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ
ቤተሰቦቹና ዝግጅቱን ከአዘጋጅ ኮሚቴው ጋር በመሆን ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አስተዳደር፣ በቦታው ተገኝተው የዚህ ታሪካዊ ፕሮግራም ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ግብዣቸውን አስተላልፈዋል።
ገቢው ለመቄዶንያ ይውላል
#ተሾመሲሳይ #የመጽሐፍምርቃት #ብሔራዊቴአትር #ኢትዮጵያ #ጥበብ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
4 months ago
የታላቁ ሙዚቀኛ ተሾመ ሲሳይ መጽሐፍ ምርቃት
#ethiopia | ይህ የምርቃት ስነ-ሥርዓት የሙያ አጋሮቹ፣ የጥበብ አድናቂዎቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ይከናወናል።
ቀን፦ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ
ቤተሰቦቹና ዝግጅቱን ከአዘጋጅ ኮሚቴው ጋር በመሆን ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አስተዳደር፣ በቦታው ተገኝተው የዚህ ታሪካዊ ፕሮግራም ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ግብዣቸውን አስተላልፈዋል።
ገቢው ለመቄዶንያ ይውላል
#ተሾመሲሳይ #የመጽሐፍምርቃት #ብሔራዊቴአትር #ኢትዮጵያ #ጥበብ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ይህ የምርቃት ስነ-ሥርዓት የሙያ አጋሮቹ፣ የጥበብ አድናቂዎቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ይከናወናል።
ቀን፦ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ
ቤተሰቦቹና ዝግጅቱን ከአዘጋጅ ኮሚቴው ጋር በመሆን ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አስተዳደር፣ በቦታው ተገኝተው የዚህ ታሪካዊ ፕሮግራም ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ግብዣቸውን አስተላልፈዋል።
ገቢው ለመቄዶንያ ይውላል
#ተሾመሲሳይ #የመጽሐፍምርቃት #ብሔራዊቴአትር #ኢትዮጵያ #ጥበብ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
Comments