ስታዲየም ተገኝቶ ጨዋታውን የተከታተለው ህዝብ ከኬፕ ቬርዴ ሕዝብ ብዛት በ12 እጥፍ ይበልጣል
#ethiopia | እንደ ፊፋ መረጃ የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ውድድር በመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ ውድድር ላይ ከፍተኛ የተመልካቾችን ቁጥር አስመዝግቧል።
4.6 ሚሊዮን ሰዎች በ72 ጨዋታዎች ላይ መገኘት ችለዋል።
ይህም በአውሮፓውያኑ 1994ቱ በአሜሪካ አስተናጋጅነት በተካሄደው ውድድር የተመዘገበውን ቁጥር የሚበልጥ ነው።
በ16ቱ ዙር መጨረሻ ላይ የተመልካቾች ቁጥር ወደ 6.25 ሚሊዮን ከፍ ብሏል።
ይህም ከኬፕ ቬርዴ ሕዝብ ብዛት በ12 እጥፍ ይበልጣል።
በዚህ መሰረት ፊፋ ከተመልካች ገቢ አረብጣ ቢሊዮን ዶላሮች ወደ ካዝናው አስገብቷል።
አንዳንድ መረጃዎች እንደገለፁት ከሆነ ፊፋ በዚህ አለም ዋንጫ እስከ 10ቢሊዮን ዶላር ገቢ አግኝቷል ብለዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldcup2026 #fifarevenuefromsupporter
#ethiopia | እንደ ፊፋ መረጃ የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ውድድር በመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ ውድድር ላይ ከፍተኛ የተመልካቾችን ቁጥር አስመዝግቧል።
4.6 ሚሊዮን ሰዎች በ72 ጨዋታዎች ላይ መገኘት ችለዋል።
ይህም በአውሮፓውያኑ 1994ቱ በአሜሪካ አስተናጋጅነት በተካሄደው ውድድር የተመዘገበውን ቁጥር የሚበልጥ ነው።
በ16ቱ ዙር መጨረሻ ላይ የተመልካቾች ቁጥር ወደ 6.25 ሚሊዮን ከፍ ብሏል።
ይህም ከኬፕ ቬርዴ ሕዝብ ብዛት በ12 እጥፍ ይበልጣል።
በዚህ መሰረት ፊፋ ከተመልካች ገቢ አረብጣ ቢሊዮን ዶላሮች ወደ ካዝናው አስገብቷል።
አንዳንድ መረጃዎች እንደገለፁት ከሆነ ፊፋ በዚህ አለም ዋንጫ እስከ 10ቢሊዮን ዶላር ገቢ አግኝቷል ብለዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldcup2026 #fifarevenuefromsupporter
18 days ago