Logo
Getu Temesgen
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በአዲስ አመራር ተዋቀረ
#ethiopia | ​ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የአመራር ሹመት ሰጥተዋል።

በዚህም መሠረት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን በበላይነት የሚመሩ ኮሚሽነርና ምክትል ኮሚሽነሮች ተሰይመዋል።

​ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አዳዲስ ተሿሚዎች

​ሌ/ጄኔራል አስራት ደኔሮ፦
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር

​ረዳት ኮሚሽነር ቶፊቅ መደድ፦
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር

​አቶ ኤርዚቅ ኢሳ፦
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር

​#ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ፖሊስ #ሹመት #ዐቢይአሕመድ #ሰላምናጸጥታ #ethiopia #addisababa #policeappointment #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን

5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.