የአፋልጉኝ ተማጽኖ🙏
#ethiopia | እናታችን ወ/ሮ ዘነበች ዳዲ ሰይፉ ይባላሉ። በአዲስ አበባ መካኒሳ አቦ አካባቢ የምትኖሩ እና መላው የከተማዋ ነዋሪዎች፤ እናታችን የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም።
📌 መለያ ምልክቶቻቸው፦
የለበሱት ልብስ፦ ከላይ ፒንክ ሸሚዝ፣ ነጠላ ደርበው፣ ከስር በለ አበባ ቀሚስ እና ጥቁር የእጅ ቦርሳ ይዘዋል።
ዕድሜ፦ 60 ዓመት።
ጤና ሁኔታ፦ በቅርቡ ባጋጠማቸው የጤና እክል ምክንያት መናገር አይችሉም፤ ነገር ግን በደንብ ይሰማሉ።
እናታችንን ያየ ወይም ያለችበትን የሚጠቁም መረጃ ያለው ሰው በነዚህ ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንዲያሳውቁን በፈጣሪ ስም እንማጸናለን፦
📞 0912 61 72 10
📞 0911 94 77 63
📞 0920 72 34 64
📞 0913 10 66 91
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ Share በማድረግ ተባበሩን፤ የጠፋን ሰው ማግኘት ትልቅ በረከት ነው!
#በፍለጋላይ #መካኒሳ #አዲስአበባ #የጠፋሰው #እርዳታ #getutemesgen #ethiopia #addisababa
#ethiopia | እናታችን ወ/ሮ ዘነበች ዳዲ ሰይፉ ይባላሉ። በአዲስ አበባ መካኒሳ አቦ አካባቢ የምትኖሩ እና መላው የከተማዋ ነዋሪዎች፤ እናታችን የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም።
📌 መለያ ምልክቶቻቸው፦
የለበሱት ልብስ፦ ከላይ ፒንክ ሸሚዝ፣ ነጠላ ደርበው፣ ከስር በለ አበባ ቀሚስ እና ጥቁር የእጅ ቦርሳ ይዘዋል።
ዕድሜ፦ 60 ዓመት።
ጤና ሁኔታ፦ በቅርቡ ባጋጠማቸው የጤና እክል ምክንያት መናገር አይችሉም፤ ነገር ግን በደንብ ይሰማሉ።
እናታችንን ያየ ወይም ያለችበትን የሚጠቁም መረጃ ያለው ሰው በነዚህ ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንዲያሳውቁን በፈጣሪ ስም እንማጸናለን፦
📞 0912 61 72 10
📞 0911 94 77 63
📞 0920 72 34 64
📞 0913 10 66 91
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ Share በማድረግ ተባበሩን፤ የጠፋን ሰው ማግኘት ትልቅ በረከት ነው!
#በፍለጋላይ #መካኒሳ #አዲስአበባ #የጠፋሰው #እርዳታ #getutemesgen #ethiopia #addisababa
6 months ago