⚫ "በእኔ ቤት የገባ መከራ በቤታችሁ አይግባ!"
#ethiopia | የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ የሆነው ወንድማችን አቶ ንጋቱ ማሞ፤ የትዳር አጋሩን በሞት ተነጥቋል።
ባለቤቱ ወ/ሮ መዓዛ አለማየሁ በጡት ካንሰር ህመም ምክንያት ህይወቷ አልፎ የቀብር ስነ-ስርአቷ ዛሬ ጥር 6 ቀን 2018 ዓ.ም በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።
አቶ ንጋቱ በከባድ ሀዘን ውስጥ ሆኖ "በእኔ ቤት የገባ መከራ በቤታችሁ አይግባ!" ሲል የሀዘኑን ጥልቀት ገልጿል።
ለአቶ ንጋቱ፣ ለቤተሰቦቹ እና ለወዳጅ ዘመዶቹ ሁሉ ፈጣሪ መፅናናትን ይስጥልን።
የወ/ሮ መዓዛን ነፍስ ይማርልን!
አይዞህ ወንድማችን! እግዚአብሔር ያጥናህ! 🙏🕯
#condolence #nigatumamo #restinpeace #addisababa
#ethiopia | የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ የሆነው ወንድማችን አቶ ንጋቱ ማሞ፤ የትዳር አጋሩን በሞት ተነጥቋል።
ባለቤቱ ወ/ሮ መዓዛ አለማየሁ በጡት ካንሰር ህመም ምክንያት ህይወቷ አልፎ የቀብር ስነ-ስርአቷ ዛሬ ጥር 6 ቀን 2018 ዓ.ም በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።
አቶ ንጋቱ በከባድ ሀዘን ውስጥ ሆኖ "በእኔ ቤት የገባ መከራ በቤታችሁ አይግባ!" ሲል የሀዘኑን ጥልቀት ገልጿል።
ለአቶ ንጋቱ፣ ለቤተሰቦቹ እና ለወዳጅ ዘመዶቹ ሁሉ ፈጣሪ መፅናናትን ይስጥልን።
የወ/ሮ መዓዛን ነፍስ ይማርልን!
አይዞህ ወንድማችን! እግዚአብሔር ያጥናህ! 🙏🕯
#condolence #nigatumamo #restinpeace #addisababa
7 months ago