የመንግስት ሠራተኞች ያለማስያዣ እስከ 150 ሺህ ብር ብድር ማግኘት የሚችሉበት የዲጂታል አገልግሎት ይፋ ሆነ
#ethiopia | -የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ‘ሲቢኢ በእጄ’ በሚል ያስጀመረው አገልግሎት ወርኃዊ ደመወዝ ታሳቢ ተደርጎ ከ500 ብር ጀምሮ ብድር እንደሚሰጥ አስታውቋል፡፡
ቅድመ ሁኔታዎች
-የሲቢኢ ብር አካውንት፣
-መሥሪያ ቤቶች ከባንኩ ጋር አስቀድመው ውል መፈፀም ይገባቸዋል፣
-የመንግሥት ሠራተኞች ደመዝ በሲቢሲ ብር መከፈል ይኖርበታል፡፡
አገልግሎቱ ወደ ሥራ ሲገባ ስምምነት ከፈፀሙ 478 ኩባንያዎች ውስጥ ተቀባይነት ያገኙ የ83 ድርጅቶች ሠራተኞች ባለፉት ሁለት ወራት 1.6 ቢሊየን ብር መበደር መቻላቸውን ባንኩ አመልክቷል፡፡
የዲጂታል ብድር አገልግሎቱ ለዘጠኝ ወራት ሙከራ ሲደረግበት ቆይቶ ወጤታማነቱ እንደተረጋገጠ እና የመንግሥት ሠራተኞችን ቀዳሚ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ #spuntik
#ethiopia | -የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ‘ሲቢኢ በእጄ’ በሚል ያስጀመረው አገልግሎት ወርኃዊ ደመወዝ ታሳቢ ተደርጎ ከ500 ብር ጀምሮ ብድር እንደሚሰጥ አስታውቋል፡፡
ቅድመ ሁኔታዎች
-የሲቢኢ ብር አካውንት፣
-መሥሪያ ቤቶች ከባንኩ ጋር አስቀድመው ውል መፈፀም ይገባቸዋል፣
-የመንግሥት ሠራተኞች ደመዝ በሲቢሲ ብር መከፈል ይኖርበታል፡፡
አገልግሎቱ ወደ ሥራ ሲገባ ስምምነት ከፈፀሙ 478 ኩባንያዎች ውስጥ ተቀባይነት ያገኙ የ83 ድርጅቶች ሠራተኞች ባለፉት ሁለት ወራት 1.6 ቢሊየን ብር መበደር መቻላቸውን ባንኩ አመልክቷል፡፡
የዲጂታል ብድር አገልግሎቱ ለዘጠኝ ወራት ሙከራ ሲደረግበት ቆይቶ ወጤታማነቱ እንደተረጋገጠ እና የመንግሥት ሠራተኞችን ቀዳሚ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ #spuntik
9 months ago