4 days ago
Discover the breathtaking beauty of Mauritius with Ethiopian Airlines. From crystal-clear waters to pristine beaches, your perfect weekend getaway is just a flight away. Fly with us, unwind in paradise, and make every weekend one to remember. #flyethiopian #mauritius #weekendgetaway
4 days ago
Discover the breathtaking beauty of Mauritius with Ethiopian Airlines. From crystal-clear waters to pristine beaches, your perfect weekend getaway is just a flight away. Fly with us, unwind in paradise, and make every weekend one to remember. #flyethiopian #mauritius #weekendgetaway
4 days ago
Discover the breathtaking beauty of Mauritius with Ethiopian Airlines. From crystal-clear waters to pristine beaches, your perfect weekend getaway is just a flight away. Fly with us, unwind in paradise, and make every weekend one to remember. #flyethiopian #mauritius #weekendgetaway
4 days ago
Discover the breathtaking beauty of Mauritius with Ethiopian Airlines. From crystal-clear waters to pristine beaches, your perfect weekend getaway is just a flight away. Fly with us, unwind in paradise, and make every weekend one to remember. #flyethiopian #mauritius #weekendgetaway
11 days ago
የኩሪፍቱ ባለቤት በኬንያ በምሥራቅ አፍሪካ ትልቁን የውሃ ፓርክ ሊገነቡ ነው
#ethiopia | የቦስተን ፓርትነርስ መስራችና የኩሪፍቱ ሪዞርትስ እና ስፓ ባለቤት የሆኑት ኢትዮጵያዊው ባለሀብት ታዲዮስ በለጠ፣ በኬንያ የቱሪዝም ዘርፍ ትልቅ ኢንቨስትመንት ለማከናወን መዘጋጀታቸውን አስታውቀዋል።
ባለሀብቱ በኬንያዋ የወደብ ከተማ ሞምባሳ ከአገሪቱ ባለሀብቶች ጋር በመተባበር ግዙፍ የውሃ መዝናኛ ፓርክ (Water Park) ለመገንባት ማቀዳቸውን ይፋ አድርገዋል። ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ በምሥራቅ አፍሪካ ቀጠና ትልቁ የውሃ ፓርክ እንደሚሆን የኬንያ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ይህ የኢንቨስትመንት ዕቅድ ይፋ የሆነው፣ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ያዘጋጀውን የኢትዮጵያ የቱሪዝም መስህቦች ማስተዋወቂያ መድረክ ተከትሎ ነው።
በመድረኩ ላይ ለኬንያ ባለሀብቶች፣ ለአስጎብኝ ድርጅቶች፣ ለጋዜጠኞችና ለሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ስለ ኢትዮጵያ የቱሪዝም አቅምና የኢንቨስትመንት እድሎች ማብራሪያ ተሰጥቷል። በቀጣይም የኬንያ አስጎብኝ ድርጅቶችንና የሚዲያ ተወካዮችን ወደ ኢትዮጵያ በመጋበዝ የሀገሪቱን የቱሪዝም ሀብቶች በቀጥታ እንዲጎበኙ የማድረግ ዕቅድ መኖሩም ተገልጿል።
የታዲዮስ በለጠ ይህ አዲስ ኢንቨስትመንት በኢትዮጵያና በኬንያ መካከል የቱሪዝም ትብብርን ለማጠናከር እና የምሥራቅ አፍሪካን የመዝናኛ ኢንዱስትሪ ለማሳደግ ከሚደረጉ ጥረቶች መካከል አንዱ እንደሚሆን ይጠበቃል።
ዋዜማ
#ethiopia | የቦስተን ፓርትነርስ መስራችና የኩሪፍቱ ሪዞርትስ እና ስፓ ባለቤት የሆኑት ኢትዮጵያዊው ባለሀብት ታዲዮስ በለጠ፣ በኬንያ የቱሪዝም ዘርፍ ትልቅ ኢንቨስትመንት ለማከናወን መዘጋጀታቸውን አስታውቀዋል።
ባለሀብቱ በኬንያዋ የወደብ ከተማ ሞምባሳ ከአገሪቱ ባለሀብቶች ጋር በመተባበር ግዙፍ የውሃ መዝናኛ ፓርክ (Water Park) ለመገንባት ማቀዳቸውን ይፋ አድርገዋል። ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ በምሥራቅ አፍሪካ ቀጠና ትልቁ የውሃ ፓርክ እንደሚሆን የኬንያ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ይህ የኢንቨስትመንት ዕቅድ ይፋ የሆነው፣ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ያዘጋጀውን የኢትዮጵያ የቱሪዝም መስህቦች ማስተዋወቂያ መድረክ ተከትሎ ነው።
በመድረኩ ላይ ለኬንያ ባለሀብቶች፣ ለአስጎብኝ ድርጅቶች፣ ለጋዜጠኞችና ለሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ስለ ኢትዮጵያ የቱሪዝም አቅምና የኢንቨስትመንት እድሎች ማብራሪያ ተሰጥቷል። በቀጣይም የኬንያ አስጎብኝ ድርጅቶችንና የሚዲያ ተወካዮችን ወደ ኢትዮጵያ በመጋበዝ የሀገሪቱን የቱሪዝም ሀብቶች በቀጥታ እንዲጎበኙ የማድረግ ዕቅድ መኖሩም ተገልጿል።
የታዲዮስ በለጠ ይህ አዲስ ኢንቨስትመንት በኢትዮጵያና በኬንያ መካከል የቱሪዝም ትብብርን ለማጠናከር እና የምሥራቅ አፍሪካን የመዝናኛ ኢንዱስትሪ ለማሳደግ ከሚደረጉ ጥረቶች መካከል አንዱ እንደሚሆን ይጠበቃል።
ዋዜማ
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ከትናንት ጀምሮ በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ "የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከፋ ኖ ተወካዮች ጋር ድርድር ለማድረግ በኬንያ ናይሮቢ ተቀምጠዋል" በሚል በስፋት ሲሰራጭ የነበረው መረጃ ሙሉ በሙሉ ሐሰተኛ መሆኑን ዘ-ሐበሻ ማረጋገጥ ችሏል። ምንጮቻችን እንዳረጋገጡት፣ የክልሉ አመራሮች ወደ ናይሮቢ ያቀኑት ለማንኛውም ዓይነት የፖለቲካ ድርድር ሳይሆን፣ ከውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ሃይጅን (WASH - Water, Sanitation, and Hygiene) ፕሮጀክት ጋር በተያያዘ ልማታዊ ስራ ነው።
ወደ ኬንያ የተጓዘው የልዑካን ቡድን የክልሉን ከፍተኛ አመራሮች ያካተተ ነው። ከድምጽ መረጃዎች ማረጋገጥ እንደተቻለው በልዑካን ቡድኑ ውስጥ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ይርጋ ሲሳይ፣ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር አብዱ፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የሰላምና ደህንነት ክላስተር አስተባባሪ የሆኑት ዶክተር አማኑኤል ይገኙበታል። በተጨማሪም የክልሉ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፋንቱ በቀለ፣ የትምህርት ቢሮ ኃላፊው አቶ ጥላሁን፣ እንዲሁም ስማቸው ያልተገለጸ የውሃ ሀብት ቢሮ ኃላፊ የዚህ ጉዞ አካል ናቸው።
ይህ የWASH (የውሃና ንጽህና) ፕሮጀክት ጉዞ ለምን አስፈለገ? የክልሉ አመራሮች ይህንን ፕሮጀክት አንግበው ወደ ኬንያ ማቅናታቸው ከፖለቲካው ጀርባ ያለውን የክልሉን የጤና እና የመሰረተ ልማት ቀውስ ለመፍታት ያለመ ነው። ለዚህም በቅርቡ በአማራ ክልል የትራኮማ በሽታ ስርጭት እና የውሃ አቅርቦት ትስስርን አስመልክቶ ይፋ የተደረገው አዲስ ዓለም አቀፍ ጥናት በቂ ማሳያ ነው።
በአማራ ክልል ዕድሜያቸው ከ1 እስከ 9 ዓመት በሆኑ ህጻናት ላይ የተካሄደው ይህ ጥናት እንዳመለከተው፣ በክልሉ የትራኮማ በሽታ (TF) አማካይ ስርጭት 25.1 በመቶ ደርሷል። ትራኮማ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለዓይነ ስውርነት ከሚዳርጉ ተላላፊ በሽታዎች ቀዳሚው ሲሆን፣ ይህን በሽታ ለመከላከል ደግሞ የውሃ አቅርቦት እና የፊት ንጽህና (WASH) ወሳኝ ሚና አላቸው። ጥናቱ እንዳረጋገጠው፣ ከ30 ደቂቃ ባነሰ የእግር ጉዞ ርቀት ውስጥ የንጹህ መጠጥ ውሃ ማግኘት በሚችሉ ማህበረሰቦች ውስጥ፣ የትራኮማ በሽታ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ ዝቅተኛ ሆኖ ተገኝቷል።
በመሆኑም፣ በሽታውን ከክልሉ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት መሰረተ-ልማትን ማሳደግ እጅግ ወሳኝ ነው። የውሃ ሀብት ቢሮ፣ የትምህርት ቢሮ (በትምህርት ቤቶች የውሃ እና ንጽህና አቅርቦትን ከማሳደግ አኳያ)፣ እንዲሁም የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በኬንያ ናይሮቢ እያደረጉት ያለው ቆይታም፣ ይህንኑ የህዝብ ጤና እና የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግር የሚፈታውን የWASH ፕሮጀክት ለማጠናከር፣ የገንዘብ ድጋፍ ለማፈላለግ እና ልምድ ለመለዋወጥ ያለመ መሆኑ ተረጋግጧል።
ማህበረሰቡ እና የሚዲያ ተከታታዮች በማህበራዊ ሚዲያ ለሚለቀቁ እና የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ለሚፈበረኩ የሐሰት ወሬዎች ጆሮ ከመስጠት ይልቅ፣ ከእውነተኛ ምንጮች የተረጋገጡ መረጃዎችን ብቻ ሊከታተሉ እንደሚገባ ማሳሰቢያ ተላልፏል። ማረጋገጥ እንደቻልነው የአመራሮቹ የኬንያ ጉዞ ከፋኖ ድርድር ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የሌለው፣ እና ከላይ በተጠቀሰው የንጹህ መጠጥ ውሃ እና ንጽህና (WASH) ፕሮጀክት ዙሪያ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው።
ወደ ኬንያ የተጓዘው የልዑካን ቡድን የክልሉን ከፍተኛ አመራሮች ያካተተ ነው። ከድምጽ መረጃዎች ማረጋገጥ እንደተቻለው በልዑካን ቡድኑ ውስጥ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ይርጋ ሲሳይ፣ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር አብዱ፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የሰላምና ደህንነት ክላስተር አስተባባሪ የሆኑት ዶክተር አማኑኤል ይገኙበታል። በተጨማሪም የክልሉ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፋንቱ በቀለ፣ የትምህርት ቢሮ ኃላፊው አቶ ጥላሁን፣ እንዲሁም ስማቸው ያልተገለጸ የውሃ ሀብት ቢሮ ኃላፊ የዚህ ጉዞ አካል ናቸው።
ይህ የWASH (የውሃና ንጽህና) ፕሮጀክት ጉዞ ለምን አስፈለገ? የክልሉ አመራሮች ይህንን ፕሮጀክት አንግበው ወደ ኬንያ ማቅናታቸው ከፖለቲካው ጀርባ ያለውን የክልሉን የጤና እና የመሰረተ ልማት ቀውስ ለመፍታት ያለመ ነው። ለዚህም በቅርቡ በአማራ ክልል የትራኮማ በሽታ ስርጭት እና የውሃ አቅርቦት ትስስርን አስመልክቶ ይፋ የተደረገው አዲስ ዓለም አቀፍ ጥናት በቂ ማሳያ ነው።
በአማራ ክልል ዕድሜያቸው ከ1 እስከ 9 ዓመት በሆኑ ህጻናት ላይ የተካሄደው ይህ ጥናት እንዳመለከተው፣ በክልሉ የትራኮማ በሽታ (TF) አማካይ ስርጭት 25.1 በመቶ ደርሷል። ትራኮማ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለዓይነ ስውርነት ከሚዳርጉ ተላላፊ በሽታዎች ቀዳሚው ሲሆን፣ ይህን በሽታ ለመከላከል ደግሞ የውሃ አቅርቦት እና የፊት ንጽህና (WASH) ወሳኝ ሚና አላቸው። ጥናቱ እንዳረጋገጠው፣ ከ30 ደቂቃ ባነሰ የእግር ጉዞ ርቀት ውስጥ የንጹህ መጠጥ ውሃ ማግኘት በሚችሉ ማህበረሰቦች ውስጥ፣ የትራኮማ በሽታ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ ዝቅተኛ ሆኖ ተገኝቷል።
በመሆኑም፣ በሽታውን ከክልሉ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት መሰረተ-ልማትን ማሳደግ እጅግ ወሳኝ ነው። የውሃ ሀብት ቢሮ፣ የትምህርት ቢሮ (በትምህርት ቤቶች የውሃ እና ንጽህና አቅርቦትን ከማሳደግ አኳያ)፣ እንዲሁም የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በኬንያ ናይሮቢ እያደረጉት ያለው ቆይታም፣ ይህንኑ የህዝብ ጤና እና የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግር የሚፈታውን የWASH ፕሮጀክት ለማጠናከር፣ የገንዘብ ድጋፍ ለማፈላለግ እና ልምድ ለመለዋወጥ ያለመ መሆኑ ተረጋግጧል።
ማህበረሰቡ እና የሚዲያ ተከታታዮች በማህበራዊ ሚዲያ ለሚለቀቁ እና የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ለሚፈበረኩ የሐሰት ወሬዎች ጆሮ ከመስጠት ይልቅ፣ ከእውነተኛ ምንጮች የተረጋገጡ መረጃዎችን ብቻ ሊከታተሉ እንደሚገባ ማሳሰቢያ ተላልፏል። ማረጋገጥ እንደቻልነው የአመራሮቹ የኬንያ ጉዞ ከፋኖ ድርድር ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የሌለው፣ እና ከላይ በተጠቀሰው የንጹህ መጠጥ ውሃ እና ንጽህና (WASH) ፕሮጀክት ዙሪያ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
"ኢትዮጵያ በመከፋፈል ሳይሆን በአንድነት የደመቀ... አገር ሆና እንድትቀጥል ለማየት ነው ምኞታችንና ጸሎታችን!!"
#ethiopia | የዘንድሮውን የ7ኛ ዙር አገራዊ ምርጫ ለመታዘብ የሚያስችለኝን ዕድል አግኝቼ ነበር። እናም በግልና የተለያዩ ተቋማትን ወክለን የመጣን የአገር ውስጥ ታዛቢ ቡድን አባላት ምርጫውን ለመታዘብ ከመጡ የአፍሪካ ኅብረት እና የኢጋድ የታዛቢ ቡድን አባላት ጋር በስካይ ላይት ሆቴል የትውውቅና ሰፋ ያለ የጋራ ውይይት አድርገን ነበር።
በዚህ ውይይት ላይም የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪና የቀድሞ የኡጋንዳ የቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩት ዶ/ር ዋንዲራ ካዚብዌ በምክር መልኩ ለወጣቶች ያነሱት ሐሳብ ቀልቤን ገዛው። እናም ከእኚህ ጉምቱ ፖለቲከኛ አፍሪካዊ እናት ከሐሳባቸው ጥቂት ሰበዞችን ለመምዘዝ ወደድኹ።
በአገራቸው ኡጋንዳ ፖለቲካ ውስጥ የሴቶችን/የእናቶችን የፖለቲካ ተሳትፎ ትርጉም ባለው መንገድ በመቀየር ጉልህ አሻራ ያኖሩት የህክምና ሳይንስን ከሥነ-መንግሥት ትምህርት ጋር ያጣጣሙ እኚህ አፍሪካዊ ምሁር እናት በውይይታችን መካከል እንዲህ አሉን።
"When women lead, even water climbs uphill."
"ሴቶች ሲመሩ ውኃ ሳይቀር እንኳን ሽቅብ ይፈሳል፤" የሚል አፍሪካዊ አባባል አለ።
መቼም ለዚህ አባባል እናንት ኢትዮጵያውያን ሕያው ምስክሮች ናችሁ። ከኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሳባ፣ የዐድዋውን ጦርነት በሴትነት ብልሃት ከመሩት እቴጌ ጣይቱ ድረስ የአገራችሁ የፖለቲካ ታሪክ በሴቶች ጉልህ ተሳትፎና አሻራ የደመቀ ነው።
በእውነት በእነዚህ ጀግኖች እናቶቻችሁ ታሪክ ልትኮሩ፤ ልትደነቁ ይገባችኋል።
ዶ/ር ካዚብዌ ቁጭት በቀላቀለ ስሜት ያነሱትን ሌላኛው የሐሳባቸውን ሰበዝ ለዚህች አጭር ማስታወሻ መደምደሚያ ይሆነኝ ዘንድ መረጥኩት።
እኛ አፍሪካውያን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን እንደ ሸቀጥ ዕቃ ሙሉ በሙሉ ከምዕራቡ ዓለም ለማስገባት የምናደርገውን ልፋት ቆም ብለን መፈተሽ ይገባናል። ከሌሎች የምንቀበለውን ያህል እኛ አፍሪካውያን ለተቀረው ዓለም ልንሰጠው የምንችላቸው በርካታ ነገሮች አሉን።
አፍሪካ ለሺህ ዓመታት የቆየ የራሷ የሆነ ግዙፍ ታሪክ፤ ገናና ሥልጣኔ፤ በዘመናት ተፈትኖ ያለፈ የዳበረ ባህላዊ የፖለቲካ ሥርዓት ያላት አህጉር ናት። እናንት ኢትዮጵያውያን ደግሞ በዚህ የአኅጉራችን የአፍሪካ የሺህ ዘመናት ታሪክና ባህል ውስጥ የአንበሳውን ድርሻ ትወስዳላችሁ።
ከአክሱም ገናና ሥልጣኔ የቅኝ ገዢዎችንና የተስፋፊዎችን ቅስም እስካንኮታኮተው የዐድዋ ድል ድረስ አኩሪ ታሪክ ያላችሁ ታላቅ ሕዝብ ናችሁ።
አብዛኛው የታሪካችሁ ምዕራፍ ሲገለጽም- የአንድነትን፤ የኅብረትን ኃይል ቀድሞ የተረዳችሁ ጠቢባን ሕዝቦች መሆናችሁን ነው የሚመስክረው። እናም ዛሬ ልዩነታችሁን በማጥበብ አንድነታችሁን አጠናከሩ፤ ኅብረታችሁን አጎልብቱ። አንድነት ኃይል ነው!!
ኢትዮጵያ በመከፋፈል ሳይሆን በአንድነት የደመቀ፤ በጦርነት ሳይሆን በሰላም ያሸበረቀ፤ በጥላቻ ሳይሆን በፍቅር የተዋበ አፍሪካዊ ተምሳሌትነቷንና እናትነቷን ያስመሰከረች አገር ሆና እንድትቀጥል ነው ምኞታችን፤ ተስፋችንና ጸሎታችን።
እግዚአብሔር አፍሪካን ይባርክ፤ አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!
ነገርን ነገር ያነሳዋል እንዲሉ አበው፤ ጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን በመጡ ማግሥት- ኢትዮጵያውያን እናቶች ይጸልዩልኛል፤ የእናቶቼ ጸሎታቸውና ምርቃታቸው ያግዘኛል፤ ጉልበት ይሆነኛል። የሚል ቃልን አብዝተን ከአንደበታቸው አንሰማ ነበር። ዛሬስ...?!
ታላቁ መጽሐፍ፤ "የእናት ምርቃት ቤትን ያጸናል፤" እንዲል በእናቶቻችን ምርቃትና ጸሎት የሁላችን ቤት የሆነች ኢትዮጵያ፤ አፍሪካ የአንድነት መሠረቷ ጸንቶና ሰላሟ ተጠብቆ በአንድነት ጸንታ ትኖር ዘንድ በመመኘት ልሰናበት።
ሰላም!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፤
#ethiopia | የዘንድሮውን የ7ኛ ዙር አገራዊ ምርጫ ለመታዘብ የሚያስችለኝን ዕድል አግኝቼ ነበር። እናም በግልና የተለያዩ ተቋማትን ወክለን የመጣን የአገር ውስጥ ታዛቢ ቡድን አባላት ምርጫውን ለመታዘብ ከመጡ የአፍሪካ ኅብረት እና የኢጋድ የታዛቢ ቡድን አባላት ጋር በስካይ ላይት ሆቴል የትውውቅና ሰፋ ያለ የጋራ ውይይት አድርገን ነበር።
በዚህ ውይይት ላይም የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪና የቀድሞ የኡጋንዳ የቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩት ዶ/ር ዋንዲራ ካዚብዌ በምክር መልኩ ለወጣቶች ያነሱት ሐሳብ ቀልቤን ገዛው። እናም ከእኚህ ጉምቱ ፖለቲከኛ አፍሪካዊ እናት ከሐሳባቸው ጥቂት ሰበዞችን ለመምዘዝ ወደድኹ።
በአገራቸው ኡጋንዳ ፖለቲካ ውስጥ የሴቶችን/የእናቶችን የፖለቲካ ተሳትፎ ትርጉም ባለው መንገድ በመቀየር ጉልህ አሻራ ያኖሩት የህክምና ሳይንስን ከሥነ-መንግሥት ትምህርት ጋር ያጣጣሙ እኚህ አፍሪካዊ ምሁር እናት በውይይታችን መካከል እንዲህ አሉን።
"When women lead, even water climbs uphill."
"ሴቶች ሲመሩ ውኃ ሳይቀር እንኳን ሽቅብ ይፈሳል፤" የሚል አፍሪካዊ አባባል አለ።
መቼም ለዚህ አባባል እናንት ኢትዮጵያውያን ሕያው ምስክሮች ናችሁ። ከኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሳባ፣ የዐድዋውን ጦርነት በሴትነት ብልሃት ከመሩት እቴጌ ጣይቱ ድረስ የአገራችሁ የፖለቲካ ታሪክ በሴቶች ጉልህ ተሳትፎና አሻራ የደመቀ ነው።
በእውነት በእነዚህ ጀግኖች እናቶቻችሁ ታሪክ ልትኮሩ፤ ልትደነቁ ይገባችኋል።
ዶ/ር ካዚብዌ ቁጭት በቀላቀለ ስሜት ያነሱትን ሌላኛው የሐሳባቸውን ሰበዝ ለዚህች አጭር ማስታወሻ መደምደሚያ ይሆነኝ ዘንድ መረጥኩት።
እኛ አፍሪካውያን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን እንደ ሸቀጥ ዕቃ ሙሉ በሙሉ ከምዕራቡ ዓለም ለማስገባት የምናደርገውን ልፋት ቆም ብለን መፈተሽ ይገባናል። ከሌሎች የምንቀበለውን ያህል እኛ አፍሪካውያን ለተቀረው ዓለም ልንሰጠው የምንችላቸው በርካታ ነገሮች አሉን።
አፍሪካ ለሺህ ዓመታት የቆየ የራሷ የሆነ ግዙፍ ታሪክ፤ ገናና ሥልጣኔ፤ በዘመናት ተፈትኖ ያለፈ የዳበረ ባህላዊ የፖለቲካ ሥርዓት ያላት አህጉር ናት። እናንት ኢትዮጵያውያን ደግሞ በዚህ የአኅጉራችን የአፍሪካ የሺህ ዘመናት ታሪክና ባህል ውስጥ የአንበሳውን ድርሻ ትወስዳላችሁ።
ከአክሱም ገናና ሥልጣኔ የቅኝ ገዢዎችንና የተስፋፊዎችን ቅስም እስካንኮታኮተው የዐድዋ ድል ድረስ አኩሪ ታሪክ ያላችሁ ታላቅ ሕዝብ ናችሁ።
አብዛኛው የታሪካችሁ ምዕራፍ ሲገለጽም- የአንድነትን፤ የኅብረትን ኃይል ቀድሞ የተረዳችሁ ጠቢባን ሕዝቦች መሆናችሁን ነው የሚመስክረው። እናም ዛሬ ልዩነታችሁን በማጥበብ አንድነታችሁን አጠናከሩ፤ ኅብረታችሁን አጎልብቱ። አንድነት ኃይል ነው!!
ኢትዮጵያ በመከፋፈል ሳይሆን በአንድነት የደመቀ፤ በጦርነት ሳይሆን በሰላም ያሸበረቀ፤ በጥላቻ ሳይሆን በፍቅር የተዋበ አፍሪካዊ ተምሳሌትነቷንና እናትነቷን ያስመሰከረች አገር ሆና እንድትቀጥል ነው ምኞታችን፤ ተስፋችንና ጸሎታችን።
እግዚአብሔር አፍሪካን ይባርክ፤ አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!
ነገርን ነገር ያነሳዋል እንዲሉ አበው፤ ጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን በመጡ ማግሥት- ኢትዮጵያውያን እናቶች ይጸልዩልኛል፤ የእናቶቼ ጸሎታቸውና ምርቃታቸው ያግዘኛል፤ ጉልበት ይሆነኛል። የሚል ቃልን አብዝተን ከአንደበታቸው አንሰማ ነበር። ዛሬስ...?!
ታላቁ መጽሐፍ፤ "የእናት ምርቃት ቤትን ያጸናል፤" እንዲል በእናቶቻችን ምርቃትና ጸሎት የሁላችን ቤት የሆነች ኢትዮጵያ፤ አፍሪካ የአንድነት መሠረቷ ጸንቶና ሰላሟ ተጠብቆ በአንድነት ጸንታ ትኖር ዘንድ በመመኘት ልሰናበት።
ሰላም!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፤
2 months ago
🎉 ለቀናት ብቻ የወጣ ታላቅ ቅናሽ እና የኢንቨስትመንት ዕድል! 🎉
📌በካሬ 78,000 ብር ብቻ
📌100% ለከፈለ በካሬ 59,000 ብር
👉በየጊዜው ዋጋው እየጨመረ የሚሄድ ኢንቨስትመንት አሁኑኑ የራስዎ ያድርጉ!
🏡 በየዕለቱ የሪዞርት ዓይነት ቅንጦት ሕይወትን ይኑሩት❗️
📍በአፍሪካ ኮንቬሽን ሴንተር
📍 በከተማችን ትልቁና ቅንጡ Water Park አጠገብ
📍 የተባበሩት (CMC) አደባባይ
📍 ከፀሐይ ሪል ስቴት ፊት ለፊት
🏢 ከ2 ወር ጀምሮ የሚረከቡአቸው
ከ15 ካሬ ጀምሮ የንግድ ሱቆች፣
🏢ከ2 ዓመት በታች የሚረከቡአቸው መኖሪያ ቤቶችን ከ76 ካሬ ጀምሮ በማይደገም ምቹ የክፍያ አማራጮች!
🔥 ፈጥነው ይወስኑ!
ይህ ልዩ ቅናሽ የሚቆየው ለተወሰኑ ቀናት ብቻ ነው! 🔥
👉አንድ አፓርታማ ሊያሟላ የሚችለውን ሁሉንም ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የተሟላለት።
✍️ እርስዎም ይህንን ወርቃማ ዕድል በመጠቀም የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት ይሁኑ።
📌ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል ።
⏱☎️ ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት አሁኑኑ በ 0944666669 አዳነ
ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/25194466666
ዛሬ ይግዙ፣ ነገን ያሸንፉ! Time is now❗️
📌በካሬ 78,000 ብር ብቻ
📌100% ለከፈለ በካሬ 59,000 ብር
👉በየጊዜው ዋጋው እየጨመረ የሚሄድ ኢንቨስትመንት አሁኑኑ የራስዎ ያድርጉ!
🏡 በየዕለቱ የሪዞርት ዓይነት ቅንጦት ሕይወትን ይኑሩት❗️
📍በአፍሪካ ኮንቬሽን ሴንተር
📍 በከተማችን ትልቁና ቅንጡ Water Park አጠገብ
📍 የተባበሩት (CMC) አደባባይ
📍 ከፀሐይ ሪል ስቴት ፊት ለፊት
🏢 ከ2 ወር ጀምሮ የሚረከቡአቸው
ከ15 ካሬ ጀምሮ የንግድ ሱቆች፣
🏢ከ2 ዓመት በታች የሚረከቡአቸው መኖሪያ ቤቶችን ከ76 ካሬ ጀምሮ በማይደገም ምቹ የክፍያ አማራጮች!
🔥 ፈጥነው ይወስኑ!
ይህ ልዩ ቅናሽ የሚቆየው ለተወሰኑ ቀናት ብቻ ነው! 🔥
👉አንድ አፓርታማ ሊያሟላ የሚችለውን ሁሉንም ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የተሟላለት።
✍️ እርስዎም ይህንን ወርቃማ ዕድል በመጠቀም የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት ይሁኑ።
📌ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል ።
⏱☎️ ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት አሁኑኑ በ 0944666669 አዳነ
ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/25194466666
ዛሬ ይግዙ፣ ነገን ያሸንፉ! Time is now❗️
3 months ago
ባለፉት 9 ወራት ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 366 ሚሊዮን ዶላር ተገኝቷል - የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
********************
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርን የ2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል።
ሪፖርቱን ያቀረቡት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)፤ ባለፉት 9 ወራት በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸዋል።
በዚህም በገጠርና በከተማ በተገነቡ 3 ሺህ 278 የመጠጥ ውሃ ተቋማት 2.7 ሚሊዮን የኅብረተሰብ ክፍሎችን የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል።
የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ህዝብ ቁጥር ከነበረበት 79.5 ሚሊዮን ወደ 82.3 ሚሊዮን ከፍ ማለቱን ገልጸዋል።
በኢነርጂ ዘርፍም ከተለያዩ የኃይል ምንጮች በ9 ወራት 1 ሺህ 669 ሜጋ ዋት በማመንጨት፣ አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅምን ወደ 9 ሺህ 579 ሜጋ ዋት ማሳደግ ተችሏል ብለዋል ሚኒስትሩ።
ከዚህ በተጨማሪ ባለፉት 9 ወራት ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 314 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ታቅዶ፣ 365.9 ሚሊዮን ዶላር ገቢ በማግኘት ከዕቅድ በላይ ስኬት መመዝገቡን ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
የምክር ቤቱ አባላት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በንፁህ መጠጥ ውሃና በኢነርጂ ዘርፍ ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማሳደግ ያከናወናቸው ተግባራት የሚበረታቱ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ ሥራው ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል።
አባላቱ አክለውም የጎርፍ ተጋላጭነትን በመቀነስ፣ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ በማድረግና የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ቀጣይነት በማረጋገጥ ረገድ ሚኒስቴሩ የሚያከናውናቸውን ሥራዎች ይበልጥ ማሳደግ እንዳለበት ጠቁመዋል።
በአባዲ ወይናይ
#ethiopia #water #energy #ebc
********************
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርን የ2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል።
ሪፖርቱን ያቀረቡት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)፤ ባለፉት 9 ወራት በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸዋል።
በዚህም በገጠርና በከተማ በተገነቡ 3 ሺህ 278 የመጠጥ ውሃ ተቋማት 2.7 ሚሊዮን የኅብረተሰብ ክፍሎችን የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል።
የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ህዝብ ቁጥር ከነበረበት 79.5 ሚሊዮን ወደ 82.3 ሚሊዮን ከፍ ማለቱን ገልጸዋል።
በኢነርጂ ዘርፍም ከተለያዩ የኃይል ምንጮች በ9 ወራት 1 ሺህ 669 ሜጋ ዋት በማመንጨት፣ አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅምን ወደ 9 ሺህ 579 ሜጋ ዋት ማሳደግ ተችሏል ብለዋል ሚኒስትሩ።
ከዚህ በተጨማሪ ባለፉት 9 ወራት ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 314 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ታቅዶ፣ 365.9 ሚሊዮን ዶላር ገቢ በማግኘት ከዕቅድ በላይ ስኬት መመዝገቡን ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
የምክር ቤቱ አባላት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በንፁህ መጠጥ ውሃና በኢነርጂ ዘርፍ ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማሳደግ ያከናወናቸው ተግባራት የሚበረታቱ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ ሥራው ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል።
አባላቱ አክለውም የጎርፍ ተጋላጭነትን በመቀነስ፣ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ በማድረግና የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ቀጣይነት በማረጋገጥ ረገድ ሚኒስቴሩ የሚያከናውናቸውን ሥራዎች ይበልጥ ማሳደግ እንዳለበት ጠቁመዋል።
በአባዲ ወይናይ
#ethiopia #water #energy #ebc
3 months ago
የንጹህ ውሃ ተደራሽነትን ለማፋጠን የ2.5 ቢሊዮን ዩሮ የመፍትሄ አቅጣጫ ቀረበ!
#fastmereja :ፌር ኤንድ ሰስቴይነብል ኢትዮጵያ (Fair & Sustainable Ethiopia) ከአኳ ፎር ኦል(Aqua for All) ጋር በመተባበር ሲያከናዉን የቆየዉን PPWASH (Potable Water, Sanitation, and Hygiene)የፋይናንስ ፕሮግራም አስመልክቶ የሥራ ሂደት የመማማርያ እንዲሁም የልምድ ልዉዉጥ መርሃ ግብር በዛሬዉ እለት በካፒታል ሆቴል ተካሂዷል፡፡
ባለፉት ዓመታት በአስር አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቋማት አማካኝነት በተግባር ላይ ሲውል የቆየውን የPWASH የፋይናንስ ፕሮግራም አፈጻጸም አስመልክቶ በመድረኩ ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
ፕሮግራሙ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የውሃና ሳኒቴሽን መሰረተ ልማቶችን በራሳቸው አቅም እንዲያሟሉ የብድር ድጋፍ በማድረግ ረገድ ጉልህ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
የአኳ ፎር ኦል ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ህዝቄል አይናለም እንደገለጹት፣ ድርጅታቸው በኔዘርላንድ መንግስት ድጋፍ ላለፉት አስር ዓመታት የውሃና ሳኒቴሽን ችግርን ለመቅረፍ ሲሰራ መቆየቱ ተገልጿል።
ፕሮግራሙ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የውሃና የሽንት ቤት መሰረተ ልማቶችን በራሳቸው አቅም እንዲገነቡ በብድር ድጋፍ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
በቀጣይ በአማራ ክልል 134 ሺህ የሚጠጋ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ለማድረግ ከክልሉ መንግስት ጋር በቅርበት እየተሰራ እንደሚገኝም ተያይዞ ተገልጿል።
በኢትዮጵያ 44 በመቶ የሚሆነው ህዝብ ንጹህ ውሃ የማግኘት እድል የሌለው ሲሆን፣ 72 በመቶ የሚሆነው ደግሞ በቂ የንጽህና አጠባበቅ አገልግሎት እንደማያገኙ የተገለፀ ሲሆን ይህንን ችግር ለመፍታትና የዘላቂ ልማት ግቦችን (SDG 6) ለማሳካት የፋይናንስ ተቋማት ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት መስራት እንደሚገባቸው ተመላክቷል።
በመድረኩ ላይ ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ እንዲሁም ከባንክና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የተወከሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተው የቀጣይ ትብብር ስራዎች ላይ ተወያይተዋል።
#fastmereja :ፌር ኤንድ ሰስቴይነብል ኢትዮጵያ (Fair & Sustainable Ethiopia) ከአኳ ፎር ኦል(Aqua for All) ጋር በመተባበር ሲያከናዉን የቆየዉን PPWASH (Potable Water, Sanitation, and Hygiene)የፋይናንስ ፕሮግራም አስመልክቶ የሥራ ሂደት የመማማርያ እንዲሁም የልምድ ልዉዉጥ መርሃ ግብር በዛሬዉ እለት በካፒታል ሆቴል ተካሂዷል፡፡
ባለፉት ዓመታት በአስር አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቋማት አማካኝነት በተግባር ላይ ሲውል የቆየውን የPWASH የፋይናንስ ፕሮግራም አፈጻጸም አስመልክቶ በመድረኩ ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
ፕሮግራሙ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የውሃና ሳኒቴሽን መሰረተ ልማቶችን በራሳቸው አቅም እንዲያሟሉ የብድር ድጋፍ በማድረግ ረገድ ጉልህ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
የአኳ ፎር ኦል ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ህዝቄል አይናለም እንደገለጹት፣ ድርጅታቸው በኔዘርላንድ መንግስት ድጋፍ ላለፉት አስር ዓመታት የውሃና ሳኒቴሽን ችግርን ለመቅረፍ ሲሰራ መቆየቱ ተገልጿል።
ፕሮግራሙ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የውሃና የሽንት ቤት መሰረተ ልማቶችን በራሳቸው አቅም እንዲገነቡ በብድር ድጋፍ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
በቀጣይ በአማራ ክልል 134 ሺህ የሚጠጋ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ለማድረግ ከክልሉ መንግስት ጋር በቅርበት እየተሰራ እንደሚገኝም ተያይዞ ተገልጿል።
በኢትዮጵያ 44 በመቶ የሚሆነው ህዝብ ንጹህ ውሃ የማግኘት እድል የሌለው ሲሆን፣ 72 በመቶ የሚሆነው ደግሞ በቂ የንጽህና አጠባበቅ አገልግሎት እንደማያገኙ የተገለፀ ሲሆን ይህንን ችግር ለመፍታትና የዘላቂ ልማት ግቦችን (SDG 6) ለማሳካት የፋይናንስ ተቋማት ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት መስራት እንደሚገባቸው ተመላክቷል።
በመድረኩ ላይ ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ እንዲሁም ከባንክና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የተወከሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተው የቀጣይ ትብብር ስራዎች ላይ ተወያይተዋል።
6 months ago
🇺🇸 "ሌላ እውነት የለኝም" መጽሐፍ ይመረቃል
የመጽሐፍ ምርቃት
ክቡራትና ክቡራን፣ የጥበብ ወዳጆች
ሌላ ዕውነት የለኝም By Meron Getnet
ተወዳጇ ሜሮን ጌትነት በልዩ ስሜትና ጥልቀት የከተበችው “ሌላ እውነት የለኝም” የተሰኘው አዲስ መጽሐፏ ሊመረቅ ነው። የሜሮንን የቃላት ስዕልና ግልጽ “እውነት” ለመጋራት ይህን ልዩ ቀን ይጠብቁ።
ቦታ፦ Waterford Event Center
ሰዓት፦ ከሰዓት 3:00 PM ጀምሮ
የጥበብን ብርሃን አብረን እንኩል።
በቦታው ተገኝታችሁ ለደራሲውና ለሥራው ያላችሁን አክብሮት እንድትገልጹ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
SAVE THE DATE
Date : Sunday, February 22, 2026
3:00 PM
Address: Waterford Event Center
6715 Commerce St, Springfield, VA 22150
#meron Ghetnet
https://addisbooks.com/eve...
የመጽሐፍ ምርቃት
ክቡራትና ክቡራን፣ የጥበብ ወዳጆች
ሌላ ዕውነት የለኝም By Meron Getnet
ተወዳጇ ሜሮን ጌትነት በልዩ ስሜትና ጥልቀት የከተበችው “ሌላ እውነት የለኝም” የተሰኘው አዲስ መጽሐፏ ሊመረቅ ነው። የሜሮንን የቃላት ስዕልና ግልጽ “እውነት” ለመጋራት ይህን ልዩ ቀን ይጠብቁ።
ቦታ፦ Waterford Event Center
ሰዓት፦ ከሰዓት 3:00 PM ጀምሮ
የጥበብን ብርሃን አብረን እንኩል።
በቦታው ተገኝታችሁ ለደራሲውና ለሥራው ያላችሁን አክብሮት እንድትገልጹ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
SAVE THE DATE
Date : Sunday, February 22, 2026
3:00 PM
Address: Waterford Event Center
6715 Commerce St, Springfield, VA 22150
#meron Ghetnet
https://addisbooks.com/eve...
6 months ago
ከፖሊሲ ወደ ተግባር፡ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ፈጠራዎች በኢትዮ-ቻምበር የንግድ ትርዒት
የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ከንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ሲያካሂድ የቆየው 15ኛው የኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት የእውቅናና የሽልማት መርሐ ግብር በደመቀ ሁኔታ ተከናውኗል።
🌍 የአየር ንብረት ለውጥና የቢዝነስ ዕድሎች
ከመዝጊያ ሥነ-ሥርዓቱ አስቀድሞ "ጀማሪ የንግድ ሥራዎች (Startups) ለኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም የወደፊት ጉዞ" በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱም፦
ተግዳሮትን ወደ ዕድል መለወጥ፦ የምክር ቤቱ ዋና ፀኃፊ ዶክተር ቀነኒሳ ለሚ የአየር ንብረት ለውጥን ወደ ኢኮኖሚያዊ ዕድል መቀየር የሚቻልባቸውን መንገዶች አብራርተዋል።
የጀማሪዎች ሚና፦ ጀማሪ ሥራዎች (Startups) እና ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ገበያ ለማስገባት ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል።
የፋይናንስ ፍላጎት፦ ለዘርፉ ዕድገት የመንግሥት የፖሊሲ ድጋፍና ለጀማሪዎች የሚመጥን የፋይናንስ አቅርቦት (Green Finance) አስፈላጊነት ላይ መግባባት ተፈጥሯል።
🏆 የእውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር
የምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ሰብስብ አባፊራ አባጆቢር እና የቦርድ አባላት በተገኙበት፣ በንግድ ትርዒቱ ላይ ላሳዩት የላቀ ተሳትፎ ለኩባንያዎችና ለባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጥቷል። እንደ Solar Village እና Water Life Construction PLC ያሉ ድርጅቶች ለአየር ንብረት ተስማሚ የሆኑ የፈጠራ መፍትሔዎቻቸውን ለጎብኝዎች አስተዋውቀዋል።
የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ከንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ሲያካሂድ የቆየው 15ኛው የኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት የእውቅናና የሽልማት መርሐ ግብር በደመቀ ሁኔታ ተከናውኗል።
🌍 የአየር ንብረት ለውጥና የቢዝነስ ዕድሎች
ከመዝጊያ ሥነ-ሥርዓቱ አስቀድሞ "ጀማሪ የንግድ ሥራዎች (Startups) ለኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም የወደፊት ጉዞ" በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱም፦
ተግዳሮትን ወደ ዕድል መለወጥ፦ የምክር ቤቱ ዋና ፀኃፊ ዶክተር ቀነኒሳ ለሚ የአየር ንብረት ለውጥን ወደ ኢኮኖሚያዊ ዕድል መቀየር የሚቻልባቸውን መንገዶች አብራርተዋል።
የጀማሪዎች ሚና፦ ጀማሪ ሥራዎች (Startups) እና ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ገበያ ለማስገባት ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል።
የፋይናንስ ፍላጎት፦ ለዘርፉ ዕድገት የመንግሥት የፖሊሲ ድጋፍና ለጀማሪዎች የሚመጥን የፋይናንስ አቅርቦት (Green Finance) አስፈላጊነት ላይ መግባባት ተፈጥሯል።
🏆 የእውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር
የምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ሰብስብ አባፊራ አባጆቢር እና የቦርድ አባላት በተገኙበት፣ በንግድ ትርዒቱ ላይ ላሳዩት የላቀ ተሳትፎ ለኩባንያዎችና ለባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጥቷል። እንደ Solar Village እና Water Life Construction PLC ያሉ ድርጅቶች ለአየር ንብረት ተስማሚ የሆኑ የፈጠራ መፍትሔዎቻቸውን ለጎብኝዎች አስተዋውቀዋል።
6 months ago
Funeral Program
(የቀብር ፕሮግራም)
Terry will be received on Sunday (እሁድ), ጥር 17 2018 ዓ.ም. / January 26, 2026 at 9:00 p.m. (3:00 ምሽት በአማርኛ ሰዓት) from the Cargo Aviation terminal and taken to her residence.
The Fetat prayer service will be conducted throughout the night. On the following day, Monday (ሰኞ), ጥር 18 2018 ዓ.ም. / January 27, 2026, she will be taken to Salete Mihret Church at 11:00 a.m. (5:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት).
The Ye-Fithat Zena (funeral service) will begin at 12:00 noon (6:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት), followed by the procession to the burial place
After the completion of the burial service,family, relatives, and friends will gather at Bet Mariam Hall at Salete Mihret Church to remember and honor her life.
Food and drinks prepared by family and friends will be served
“The Lord is our shepherd; in His care she shall rest in eternal peace. He leads her beside still waters and restores her soul.”
— Psalm 23:1–
(የቀብር ፕሮግራም)
Terry will be received on Sunday (እሁድ), ጥር 17 2018 ዓ.ም. / January 26, 2026 at 9:00 p.m. (3:00 ምሽት በአማርኛ ሰዓት) from the Cargo Aviation terminal and taken to her residence.
The Fetat prayer service will be conducted throughout the night. On the following day, Monday (ሰኞ), ጥር 18 2018 ዓ.ም. / January 27, 2026, she will be taken to Salete Mihret Church at 11:00 a.m. (5:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት).
The Ye-Fithat Zena (funeral service) will begin at 12:00 noon (6:00 ጠዋት በአማርኛ ሰዓት), followed by the procession to the burial place
After the completion of the burial service,family, relatives, and friends will gather at Bet Mariam Hall at Salete Mihret Church to remember and honor her life.
Food and drinks prepared by family and friends will be served
“The Lord is our shepherd; in His care she shall rest in eternal peace. He leads her beside still waters and restores her soul.”
— Psalm 23:1–
Sponsored by
Surafel
6 months ago
🎨 የሂትለር ስዕሎች በጨረታ ተሸጡ—ውዝግብም አስነስተዋል
የጀርመኑ አምባገነን መሪ አዶልፍ ሂትለር እንደሳላቸው የሚነገርላቸው ሁለት የውሃ ቀለም (watercolour) ስዕሎች በእንግሊዝ አገር በ5,800 ዩሮ መሸጣቸው ተገለጸ።
ስዕሎቹ በሰሜን ዮርክሻየር በሚገኘው "Hutchinson Scott" የጨረታ ተቋም ለሽያጭ የቀረቡ ሲሆን፡
የመጀመሪያው በ1909 የተሳለና የዛፎች መሃል የሚገኝ ቤትን የሚያሳይ ሲሆን በ2,300 ፓውንድ ተሽጧል።
ሁለተኛው በ1910 የተሳለና የኦስትሪያ መንደር ቤተክርስቲያንን የሚያሳይ ሲሆን በ2,600 ፓውንድ ተሽጧል።
⚠️ ውዝግቡ ምንድነው?
የጨረታ ተቋሙ ሂትለር በቪየና ስነ-ጥበብ ያጠና እንደነበር ከመግለጽ ባለፈ፣ ስላደረሰው ታሪካዊ ጥፋትና በሚሊዮኖች ሞት ምክንያት የሆነ ሰው ስለመሆኑ ምንም አይነት ማብራሪያ አለመስጠቱ የብዙዎችን ቁጣ ቀስቅሷል። ፈረንሳዊው የጨረታ ባለሙያ ዴቪድ ኤልበርግ ድርጊቱን "በሚሊዮኖች ሞት ተጠያቂ በሆነ ሰው ስም ትርፍ ለማግኘት የሚደረግ ጥረት" ሲሉ ኮንነውታል።
የጀርመኑ አምባገነን መሪ አዶልፍ ሂትለር እንደሳላቸው የሚነገርላቸው ሁለት የውሃ ቀለም (watercolour) ስዕሎች በእንግሊዝ አገር በ5,800 ዩሮ መሸጣቸው ተገለጸ።
ስዕሎቹ በሰሜን ዮርክሻየር በሚገኘው "Hutchinson Scott" የጨረታ ተቋም ለሽያጭ የቀረቡ ሲሆን፡
የመጀመሪያው በ1909 የተሳለና የዛፎች መሃል የሚገኝ ቤትን የሚያሳይ ሲሆን በ2,300 ፓውንድ ተሽጧል።
ሁለተኛው በ1910 የተሳለና የኦስትሪያ መንደር ቤተክርስቲያንን የሚያሳይ ሲሆን በ2,600 ፓውንድ ተሽጧል።
⚠️ ውዝግቡ ምንድነው?
የጨረታ ተቋሙ ሂትለር በቪየና ስነ-ጥበብ ያጠና እንደነበር ከመግለጽ ባለፈ፣ ስላደረሰው ታሪካዊ ጥፋትና በሚሊዮኖች ሞት ምክንያት የሆነ ሰው ስለመሆኑ ምንም አይነት ማብራሪያ አለመስጠቱ የብዙዎችን ቁጣ ቀስቅሷል። ፈረንሳዊው የጨረታ ባለሙያ ዴቪድ ኤልበርግ ድርጊቱን "በሚሊዮኖች ሞት ተጠያቂ በሆነ ሰው ስም ትርፍ ለማግኘት የሚደረግ ጥረት" ሲሉ ኮንነውታል።
7 months ago
አሜሪካ እና ኢትዮጵያ በቅርቡ በ1.6 ቢሊዮን ዶላር የተፈራረሙት የጤና ትብብር ሰነድ የኢትዮጵያውያንን የግል የጤና መረጃ አሳልፎ መስጠትን እንደሚያካትት ይፋ ሆነ ‼️
ስምምነቱን ፈጥነው ፈርመው ከነበሩ ሀገራት መሀል አንዷ በነበረችው ኬንያ የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሉ የዜጎችን መረጃ አሳልፎ ይሰጣል በሚል ማገዱ ታውቋል።
ወደ አሜሪካ ለሚጓዙ ኢትዮጵያዊያን ክትባት ስለመውሰዳቸው፣እንዲሁም schistosomiasis በሽታን ለመከላከል ሲባል Unchlorineted water መጠቀም እንደሌለባቸው በስምምነቱ ላይ ተገልጿል።
seledadotio
seledadotio
ስምምነቱን ፈጥነው ፈርመው ከነበሩ ሀገራት መሀል አንዷ በነበረችው ኬንያ የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሉ የዜጎችን መረጃ አሳልፎ ይሰጣል በሚል ማገዱ ታውቋል።
ወደ አሜሪካ ለሚጓዙ ኢትዮጵያዊያን ክትባት ስለመውሰዳቸው፣እንዲሁም schistosomiasis በሽታን ለመከላከል ሲባል Unchlorineted water መጠቀም እንደሌለባቸው በስምምነቱ ላይ ተገልጿል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
አባይ ቀለም የምርት ስልጠና እና የእዉቅና መርሀ-ግብር አካሄደ!
#fastmereja l አባይ ቀለም ሰለ ምርቱ ሙያዊ የስልጠና እንዲሁም ፣ የምርት ማመልከቻዎችን የማብራራት እና ከአባይ ቀለም ጋር በቅርበት ለዓመታት የሰሩ ባለድርሻ አካላትን እውቅና ምስጋና መርሀ-ግብር በዛሬዉ እለት አካሂዷል።
አባይ ቀለም በዛሬዉ እለት ለባለድርሻ አካላት፣ ለቀለም ቀቢዎች እና ለአጠቃላይ የቀለም ባለሙያዎች ነዉ 'የምርት ማሰልጠኛ እና የምክክር መድረክ ነዉ የተካሄደዉ።
የዚህ ዝግጅት ዓላማ ሙያዊ ስልጠና መስጠት፣ የምርት ማመልከቻዎችን ማብራራት እና ከአባይ ቀለም ጋር በቅርበት ለዓመታት የሰሩ ባለድርሻ አካላትን እውቅና ምስጋና መስጠት መርሀ-ግብር መሆኑ ተገልጿል፡፡
የአባይ ቀለም በዲኮሬቲቭ (Decorative)፣ በወተርፕሩፍ (Waterproofing)፣ በእንጨት (Wood)፣ በአውቶሞቲቭ (Auto) እና በኢንዱስትሪ ምርቶች (Industrial category) የሚታወቅ እና
በመንግስት ዋና ዋና ትላልቅ ግንባታዋች እንዲሁም የግል ሜጋ ፕሮጀክቶች ከፍተኛ ጥራት ያለው ምርቶችን በማቅረብ ረገድ ባለው ጠንካራ ስኬት እንደሚታወቅ ተገልጿል።
በዝግጅቱ ላይ አባይ ቀለም ስለ ምርት ቴክኖሎጂ፣ የአተገባበር ዘዴዎች፣ የምርቱን ቁልፍ ባህሪያት እና ጥቅሞች እውቀትን በማካፈል ለጥራት፣ ፈጠራ እና አጋርነት ያለውን ቁርጠኝነት በዚህ መድረክ ገልጿል።
#fastmereja l አባይ ቀለም ሰለ ምርቱ ሙያዊ የስልጠና እንዲሁም ፣ የምርት ማመልከቻዎችን የማብራራት እና ከአባይ ቀለም ጋር በቅርበት ለዓመታት የሰሩ ባለድርሻ አካላትን እውቅና ምስጋና መርሀ-ግብር በዛሬዉ እለት አካሂዷል።
አባይ ቀለም በዛሬዉ እለት ለባለድርሻ አካላት፣ ለቀለም ቀቢዎች እና ለአጠቃላይ የቀለም ባለሙያዎች ነዉ 'የምርት ማሰልጠኛ እና የምክክር መድረክ ነዉ የተካሄደዉ።
የዚህ ዝግጅት ዓላማ ሙያዊ ስልጠና መስጠት፣ የምርት ማመልከቻዎችን ማብራራት እና ከአባይ ቀለም ጋር በቅርበት ለዓመታት የሰሩ ባለድርሻ አካላትን እውቅና ምስጋና መስጠት መርሀ-ግብር መሆኑ ተገልጿል፡፡
የአባይ ቀለም በዲኮሬቲቭ (Decorative)፣ በወተርፕሩፍ (Waterproofing)፣ በእንጨት (Wood)፣ በአውቶሞቲቭ (Auto) እና በኢንዱስትሪ ምርቶች (Industrial category) የሚታወቅ እና
በመንግስት ዋና ዋና ትላልቅ ግንባታዋች እንዲሁም የግል ሜጋ ፕሮጀክቶች ከፍተኛ ጥራት ያለው ምርቶችን በማቅረብ ረገድ ባለው ጠንካራ ስኬት እንደሚታወቅ ተገልጿል።
በዝግጅቱ ላይ አባይ ቀለም ስለ ምርት ቴክኖሎጂ፣ የአተገባበር ዘዴዎች፣ የምርቱን ቁልፍ ባህሪያት እና ጥቅሞች እውቀትን በማካፈል ለጥራት፣ ፈጠራ እና አጋርነት ያለውን ቁርጠኝነት በዚህ መድረክ ገልጿል።
7 months ago
ዶናልድ ትራምፕ በህዳሴ ግድብ ጉዳይ ላይ ጠንከር ያለ መልዕክት ለግብፅ ላኩ፤ ለኢትዮጵያም ግልባጭ ደርሷል
#ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ በላኩት ደብዳቤ፣ የዓባይ ውኃ ክፍፍልን በተመለከተ አሜሪካ ዳግም ወደ ሽምግልናው ለመመለስ ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል።
የመልዕክቱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* "አንድ ሀገር ብቻውን መቆጣጠር የለበትም" — ትራምፕ ማንኛውም የቀጠናው ሀገር የዓባይን ሀብት በብቸኝነት በመቆጣጠር ጎረቤቶቹን መጉዳት የለበትም የሚል የአሜሪካን አቋም አንጸባርቀዋል።
* ለኢትዮጵያ የቀረበ ሐሳብ — ኢትዮጵያ በቂ የኤሌክትሪክ ኃይል እንድታመነጭና ለጎረቤቶቿ እንድትሸጥ፣ ግብፅና ሱዳን ደግሞ በድርቅ ወቅት የሚለቀቅላቸው ውኃ እንዲረጋገጥ የሚያስችል ስምምነት እንዲደረስ ፍላጎታቸውን ገልጸዋል።
* የጦርነት ስጋት — በግድቡ ዙሪያ ያለው አለመግባባት ወደ ወታደራዊ ግጭት እንዳያመራ ያላቸውን ስጋት ገልጸው፤ ጉዳዩ በአጀንዳቸው አናት ላይ እንደሚገኝ አረጋግጠዋል።
* ግልባጭ — ደብዳቤው ለኢትዮጵያው ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀስላሴ፣ ለሳውዲው አልጋ ወራሽ እና ለኤምሬትስ ፕሬዝዳንት በግልባጭ ተልኳል።
ህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ትራምፕ ለአል ሲሲ የፃፉት ደብዳቤ; የውኃ ክፍፍል ወይስ የልማት እስራት?
በትራምፕ መግለጫ ጀርባ ያሉ ስትራቴጂካዊ ፍላጎቶችና የኢትዮጵያ ስጋቶች
በምስራቅ አፍሪካ ሰማይ ስር ለሺህ ዓመታት ሲፈስ የኖረው የዓባይ ወንዝ፣ ዛሬ የታሪክ፣ የሕግ እና የጂኦ-ፖለቲካ ፍላጎቶች ፍጭት የሚታይበት አውድማ ሆኗል።
ለአንዳንዶች ዓባይ የልማትና የተስፋ ቃል ነው፤ ለሌሎች ደግሞ የህልውና ስጋት።
ሰሞኑን የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል ያለውን ውጥረት ለመፍታት ዳግም ፍላጎት ማሳየቱ ለቀጠናው ሰላም ተስፋ የሚሰጥ ቢመስልም፣ የቀረበው ሃሳብ ግን በኢትዮጵያ በኩል መሠረታዊ የሆኑ የሉዓላዊነት እና የልማት ጥያቄዎችን አስነስቷል።
1. የ"ውኃ ክፍፍል" ጥያቄና የሕግ መርሆች ፍጭት
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በመግለጫቸው "Water Sharing" (የውኃ ክፍፍል) የሚለውን ቃል ሆን ብለው ተጠቅመዋል።
ይህ ቃል በዲፕሎማሲያዊ መዝገበ-ቃላት ውስጥ ቀላል ቢመስልም፣ በውስጡ ግን ሁለት ተቃራኒ የሕግ ጽንሰ-ሃሳቦችን ያጋጫል።
ግብፅና ሱዳን "የታሪክ መብት" እና "ቀደምት ተጠቃሚነት" በሚሉ መርሆች ላይ በመመስረት የውኃ ኮታ (Quota) እንዲቀመጥ ይፈልጋሉ።
በአንጻሩ ኢትዮጵያ የምትከተለው ዓለም አቀፍ መርህ "ፍትሐዊ እና ምክንያታዊ አጠቃቀም" (Equitable and Reasonable Utilization) የሚለውን ነው።
"ክፍፍል" የሚለው ቃል ወደ ኮታ ስለሚመራ፣ ኢትዮጵያ ወደፊት ለግብርና ወይም ለሌላ ልማት ከዓባይ ላይ ውኃ እንዳትቀዳ እጇን ሊያስር ይችላል የሚል ስጋት አለ።
ይህ ስጋት ደግሞ የኢትዮጵያን መጪው ትውልድ የልማት ዕድል የሚወስን በመሆኑ ጉዳዩን ልብ አንጠልጣይ ያደርገዋል።
2. የአሜሪካ ሚና፦ አደራዳሪነት ወይስ ወገንተኝነት?
አሜሪካ "የበላይ ተመልካች፣ አስተባባሪ እና ተቆጣጣሪ" ሆና ለመግባት ያሳየችው ፍላጎት በሁለት መንገድ ሊታይ ይችላል።
በአዎንታዊ ጎኑ፣ የአሜሪካ ተጽዕኖ ሀገራቱ ወደ ግጭት እንዳይገቡ እና የቴክኒክ ድጋፎች እንዲመቻቹ ሊረዳ ይችላል።
ይሁን እንጂ፣ ፕሬዝዳንቱ "ለግብፅ ሕዝብ ደህንነት ካለን ቁርጠኝነት" በማለት መነሳታቸው፣ በኢትዮጵያ በኩል ገለልተኛ ዳኛ የመሆን ብቃቷን ጥያቄ ውስጥ እንዲወድቅ አድርጎታል።
ኢትዮጵያ በዓድዋና በሌሎች የታሪክ አጋጣሚዎች ያስጠበቀችው ነፃነቷ፣ አሁን "በዲፕሎማሲያዊ ሞግዚትነት" ሊሸረሸር አይገባም የሚል ጽኑ አቋም አላት።
ሽምግልናው ከአፍሪካ ሕብረት ጥላ ስር ወጥቶ ወደ ዋሽንግተን መሄዱ፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ጫና ስር እንድትወድቅና ሉዓላዊ ውሳኔዎቿን አሳልፋ እንድትሰጥ ሊያደርጋት ይችላል የሚለው ስጋት በትንታኔው ውስጥ ጎልቶ ይታያል።
3. የቴክኒክ አጣብቂኝ፦ የድርቅ ወቅት አስተዳደር
በትራምፕ መግለጫ ውስጥ "በድርቅ ወቅት የውኃ ልቀትን ማረጋገጥ" (Predictable releases during drought) የሚለው ነጥብ ትልቁ የቴክኒክ ልዩነት ያለበት ቦታ ነው።
ይህ ነጥብ ለግብፅ የህልውና ዋስትና ሲሆን፣ ለኢትዮጵያ ደግሞ የኢነርጂ ዋስትና ስጋት ነው።
ተፈጥሮአዊ ድርቅ በሚከሰትበት ወቅት በግድቡ ውስጥ ያለው የውኃ መጠን ይቀንሳል።
በዚህ ጊዜ ኢትዮጵያ "ለግብፅ ውኃ ልቀቂ" ተብላ ከተገደደች፣ ግድቡ ኤሌክትሪክ ማመንጨት ሊያቆም ይችላል።
ይህ ማለት ኢትዮጵያ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር አውጥታ የገነባችው ግድብ፣ በድርቅ ወቅት ለራሷ ሳይሆን ለታችኞቹ ሀገራት ብቻ አገልግሎት ይሰጣል ማለት ነው።
ኤሌክትሪክን በነፃ ወይም በዝቅተኛ ዋጋ ለግብፅ መስጠት የሚለው ሃሳብም የሀገሪቱን የኢንዱስትሪ ሽግግር እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል "ኢኮኖሚያዊ አጣብቂኝ" ነው።
4. የቀጠናው ሰላም እና "የጦርነት ስጋት" ትርክት
ደብዳቤው በማጠቃለያው ላይ ስለ "ወታደራዊ ግጭት" ማንሳቱ ጉዳዩ ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነ ለማሳየት ቢሆንም፣ በሌላ በኩል ግን በሀገራቱ መካከል ያለውን የመተማመን መንፈስ ሊሸረሽር ይችላል።
አሜሪካ ጦርነትን እንደ አማራጭ ማንሳቷ አንዱ ወገን ሌላውን እንዲያስፈራራ በር ሊከፍት ይችላል የሚል ስጋት አለ።
በተለይም ጉዳዩን ለሳዑዲ ዓረቢያ እና ለኤምሬትስ መሪዎች ግልባጭ ማድረጉ የዓባይን ጉዳይ ከአፍሪካ ቀንድ አውጥቶ ወደ መካከለኛው ምስራቅ ፖለቲካዊ ተጽዕኖ የመውሰድ ፍላጎት መኖሩን ያሳያል።
ይህ ደግሞ ኢትዮጵያን ከአፍሪካዊ ወንድሞቿ የመነጠል እና በብቸኝነት እንድትደራደር የማድረግ ስልታዊ ጫና ሊሆን ይችላል።
5. ሚዛናዊ መውጫ መንገዶች እና የኢትዮጵያ አቋም
የአሜሪካ ተሳትፎ ውጤታማ ሊሆን የሚችለው የኢትዮጵያን የልማት ፍላጎት እና የግብፅን የህልውና ስጋት በእኩል ሚዛን ማየት ሲችል ብቻ ነው።
* ለዚህም የሚከተሉት ነጥቦች እንደ መፍትሔ ይነሳሉ
የአፍሪካዊ መፍትሔ የበላይነት ድርድሩ በአፍሪካ ሕብረት መሪነት ቀጥሎ አሜሪካ እና ሌሎች አካላት በታዛቢነት እና በቴክኒክ ድጋፍ ቢሳተፉ ይበልጥ ተቀባይነት ይኖረዋል።
ሁለገብ ስምምነት (CFA) ስለ ውኃ ክፍፍል የሚደረግ ውይይት በሦስቱ ሀገራት ላይ ብቻ ሳይሆንሁሉንም የዓባይ ተፋሰስ ሀገራትን ባካተተ መልኩ መካሄድ አለበት።
የጋራ ተጠቃሚነት (Win-Win) ትኩረቱ ከፖለቲካዊ ጫና ወጥቶ ድርቅን በጋራ ለመቋቋም በሚያስችል ሳይንሳዊ እና ቴክኒካዊ ስምምነት ላይ ማተኮር ይኖርበታል።
* ማጠቃለያ የኢትዮጵያ ቀይ መስመር
ይህ የአሜሪካ መግለጫ ለኢትዮጵያ የሰላም ጥሪ ቢመስልም፣ በጥንቃቄ ካልተያዘ ግን የልማት ዕድሏን የሚገደብ ዲፕሎማሲያዊ ጫና ሊሆን ይችላል።
ኢትዮጵያ 86% የሚሆነውን ውኃ እያመነጨች፣ በገዛ ሀብቷ የመጠቀም መብቷን አሳልፋ መስጠት የለባትም።
የዓባይ ጉዳይ የዛሬ ብቻ ሳይሆን፣ የመጪው ትውልድ የህልውና መሰረት ነው።
በመሆኑም ኢትዮጵያ በሕዝባዊ አንድነት፣ በዲፕሎማሲያዊ ብልሃት ይህንን ጫና መቋቋም ይኖርባታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ በላኩት ደብዳቤ፣ የዓባይ ውኃ ክፍፍልን በተመለከተ አሜሪካ ዳግም ወደ ሽምግልናው ለመመለስ ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል።
የመልዕክቱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* "አንድ ሀገር ብቻውን መቆጣጠር የለበትም" — ትራምፕ ማንኛውም የቀጠናው ሀገር የዓባይን ሀብት በብቸኝነት በመቆጣጠር ጎረቤቶቹን መጉዳት የለበትም የሚል የአሜሪካን አቋም አንጸባርቀዋል።
* ለኢትዮጵያ የቀረበ ሐሳብ — ኢትዮጵያ በቂ የኤሌክትሪክ ኃይል እንድታመነጭና ለጎረቤቶቿ እንድትሸጥ፣ ግብፅና ሱዳን ደግሞ በድርቅ ወቅት የሚለቀቅላቸው ውኃ እንዲረጋገጥ የሚያስችል ስምምነት እንዲደረስ ፍላጎታቸውን ገልጸዋል።
* የጦርነት ስጋት — በግድቡ ዙሪያ ያለው አለመግባባት ወደ ወታደራዊ ግጭት እንዳያመራ ያላቸውን ስጋት ገልጸው፤ ጉዳዩ በአጀንዳቸው አናት ላይ እንደሚገኝ አረጋግጠዋል።
* ግልባጭ — ደብዳቤው ለኢትዮጵያው ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀስላሴ፣ ለሳውዲው አልጋ ወራሽ እና ለኤምሬትስ ፕሬዝዳንት በግልባጭ ተልኳል።
ህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ትራምፕ ለአል ሲሲ የፃፉት ደብዳቤ; የውኃ ክፍፍል ወይስ የልማት እስራት?
በትራምፕ መግለጫ ጀርባ ያሉ ስትራቴጂካዊ ፍላጎቶችና የኢትዮጵያ ስጋቶች
በምስራቅ አፍሪካ ሰማይ ስር ለሺህ ዓመታት ሲፈስ የኖረው የዓባይ ወንዝ፣ ዛሬ የታሪክ፣ የሕግ እና የጂኦ-ፖለቲካ ፍላጎቶች ፍጭት የሚታይበት አውድማ ሆኗል።
ለአንዳንዶች ዓባይ የልማትና የተስፋ ቃል ነው፤ ለሌሎች ደግሞ የህልውና ስጋት።
ሰሞኑን የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል ያለውን ውጥረት ለመፍታት ዳግም ፍላጎት ማሳየቱ ለቀጠናው ሰላም ተስፋ የሚሰጥ ቢመስልም፣ የቀረበው ሃሳብ ግን በኢትዮጵያ በኩል መሠረታዊ የሆኑ የሉዓላዊነት እና የልማት ጥያቄዎችን አስነስቷል።
1. የ"ውኃ ክፍፍል" ጥያቄና የሕግ መርሆች ፍጭት
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በመግለጫቸው "Water Sharing" (የውኃ ክፍፍል) የሚለውን ቃል ሆን ብለው ተጠቅመዋል።
ይህ ቃል በዲፕሎማሲያዊ መዝገበ-ቃላት ውስጥ ቀላል ቢመስልም፣ በውስጡ ግን ሁለት ተቃራኒ የሕግ ጽንሰ-ሃሳቦችን ያጋጫል።
ግብፅና ሱዳን "የታሪክ መብት" እና "ቀደምት ተጠቃሚነት" በሚሉ መርሆች ላይ በመመስረት የውኃ ኮታ (Quota) እንዲቀመጥ ይፈልጋሉ።
በአንጻሩ ኢትዮጵያ የምትከተለው ዓለም አቀፍ መርህ "ፍትሐዊ እና ምክንያታዊ አጠቃቀም" (Equitable and Reasonable Utilization) የሚለውን ነው።
"ክፍፍል" የሚለው ቃል ወደ ኮታ ስለሚመራ፣ ኢትዮጵያ ወደፊት ለግብርና ወይም ለሌላ ልማት ከዓባይ ላይ ውኃ እንዳትቀዳ እጇን ሊያስር ይችላል የሚል ስጋት አለ።
ይህ ስጋት ደግሞ የኢትዮጵያን መጪው ትውልድ የልማት ዕድል የሚወስን በመሆኑ ጉዳዩን ልብ አንጠልጣይ ያደርገዋል።
2. የአሜሪካ ሚና፦ አደራዳሪነት ወይስ ወገንተኝነት?
አሜሪካ "የበላይ ተመልካች፣ አስተባባሪ እና ተቆጣጣሪ" ሆና ለመግባት ያሳየችው ፍላጎት በሁለት መንገድ ሊታይ ይችላል።
በአዎንታዊ ጎኑ፣ የአሜሪካ ተጽዕኖ ሀገራቱ ወደ ግጭት እንዳይገቡ እና የቴክኒክ ድጋፎች እንዲመቻቹ ሊረዳ ይችላል።
ይሁን እንጂ፣ ፕሬዝዳንቱ "ለግብፅ ሕዝብ ደህንነት ካለን ቁርጠኝነት" በማለት መነሳታቸው፣ በኢትዮጵያ በኩል ገለልተኛ ዳኛ የመሆን ብቃቷን ጥያቄ ውስጥ እንዲወድቅ አድርጎታል።
ኢትዮጵያ በዓድዋና በሌሎች የታሪክ አጋጣሚዎች ያስጠበቀችው ነፃነቷ፣ አሁን "በዲፕሎማሲያዊ ሞግዚትነት" ሊሸረሸር አይገባም የሚል ጽኑ አቋም አላት።
ሽምግልናው ከአፍሪካ ሕብረት ጥላ ስር ወጥቶ ወደ ዋሽንግተን መሄዱ፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ጫና ስር እንድትወድቅና ሉዓላዊ ውሳኔዎቿን አሳልፋ እንድትሰጥ ሊያደርጋት ይችላል የሚለው ስጋት በትንታኔው ውስጥ ጎልቶ ይታያል።
3. የቴክኒክ አጣብቂኝ፦ የድርቅ ወቅት አስተዳደር
በትራምፕ መግለጫ ውስጥ "በድርቅ ወቅት የውኃ ልቀትን ማረጋገጥ" (Predictable releases during drought) የሚለው ነጥብ ትልቁ የቴክኒክ ልዩነት ያለበት ቦታ ነው።
ይህ ነጥብ ለግብፅ የህልውና ዋስትና ሲሆን፣ ለኢትዮጵያ ደግሞ የኢነርጂ ዋስትና ስጋት ነው።
ተፈጥሮአዊ ድርቅ በሚከሰትበት ወቅት በግድቡ ውስጥ ያለው የውኃ መጠን ይቀንሳል።
በዚህ ጊዜ ኢትዮጵያ "ለግብፅ ውኃ ልቀቂ" ተብላ ከተገደደች፣ ግድቡ ኤሌክትሪክ ማመንጨት ሊያቆም ይችላል።
ይህ ማለት ኢትዮጵያ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር አውጥታ የገነባችው ግድብ፣ በድርቅ ወቅት ለራሷ ሳይሆን ለታችኞቹ ሀገራት ብቻ አገልግሎት ይሰጣል ማለት ነው።
ኤሌክትሪክን በነፃ ወይም በዝቅተኛ ዋጋ ለግብፅ መስጠት የሚለው ሃሳብም የሀገሪቱን የኢንዱስትሪ ሽግግር እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል "ኢኮኖሚያዊ አጣብቂኝ" ነው።
4. የቀጠናው ሰላም እና "የጦርነት ስጋት" ትርክት
ደብዳቤው በማጠቃለያው ላይ ስለ "ወታደራዊ ግጭት" ማንሳቱ ጉዳዩ ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነ ለማሳየት ቢሆንም፣ በሌላ በኩል ግን በሀገራቱ መካከል ያለውን የመተማመን መንፈስ ሊሸረሽር ይችላል።
አሜሪካ ጦርነትን እንደ አማራጭ ማንሳቷ አንዱ ወገን ሌላውን እንዲያስፈራራ በር ሊከፍት ይችላል የሚል ስጋት አለ።
በተለይም ጉዳዩን ለሳዑዲ ዓረቢያ እና ለኤምሬትስ መሪዎች ግልባጭ ማድረጉ የዓባይን ጉዳይ ከአፍሪካ ቀንድ አውጥቶ ወደ መካከለኛው ምስራቅ ፖለቲካዊ ተጽዕኖ የመውሰድ ፍላጎት መኖሩን ያሳያል።
ይህ ደግሞ ኢትዮጵያን ከአፍሪካዊ ወንድሞቿ የመነጠል እና በብቸኝነት እንድትደራደር የማድረግ ስልታዊ ጫና ሊሆን ይችላል።
5. ሚዛናዊ መውጫ መንገዶች እና የኢትዮጵያ አቋም
የአሜሪካ ተሳትፎ ውጤታማ ሊሆን የሚችለው የኢትዮጵያን የልማት ፍላጎት እና የግብፅን የህልውና ስጋት በእኩል ሚዛን ማየት ሲችል ብቻ ነው።
* ለዚህም የሚከተሉት ነጥቦች እንደ መፍትሔ ይነሳሉ
የአፍሪካዊ መፍትሔ የበላይነት ድርድሩ በአፍሪካ ሕብረት መሪነት ቀጥሎ አሜሪካ እና ሌሎች አካላት በታዛቢነት እና በቴክኒክ ድጋፍ ቢሳተፉ ይበልጥ ተቀባይነት ይኖረዋል።
ሁለገብ ስምምነት (CFA) ስለ ውኃ ክፍፍል የሚደረግ ውይይት በሦስቱ ሀገራት ላይ ብቻ ሳይሆንሁሉንም የዓባይ ተፋሰስ ሀገራትን ባካተተ መልኩ መካሄድ አለበት።
የጋራ ተጠቃሚነት (Win-Win) ትኩረቱ ከፖለቲካዊ ጫና ወጥቶ ድርቅን በጋራ ለመቋቋም በሚያስችል ሳይንሳዊ እና ቴክኒካዊ ስምምነት ላይ ማተኮር ይኖርበታል።
* ማጠቃለያ የኢትዮጵያ ቀይ መስመር
ይህ የአሜሪካ መግለጫ ለኢትዮጵያ የሰላም ጥሪ ቢመስልም፣ በጥንቃቄ ካልተያዘ ግን የልማት ዕድሏን የሚገደብ ዲፕሎማሲያዊ ጫና ሊሆን ይችላል።
ኢትዮጵያ 86% የሚሆነውን ውኃ እያመነጨች፣ በገዛ ሀብቷ የመጠቀም መብቷን አሳልፋ መስጠት የለባትም።
የዓባይ ጉዳይ የዛሬ ብቻ ሳይሆን፣ የመጪው ትውልድ የህልውና መሰረት ነው።
በመሆኑም ኢትዮጵያ በሕዝባዊ አንድነት፣ በዲፕሎማሲያዊ ብልሃት ይህንን ጫና መቋቋም ይኖርባታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ትራምፕ ለአል ሲሲ የፃፉት ደብዳቤ; የውኃ ክፍፍል ወይስ የልማት እስራት?
👉በትራምፕ መግለጫ ጀርባ ያሉ ስትራቴጂካዊ ፍላጎቶችና የኢትዮጵያ ስጋቶች
በምስራቅ አፍሪካ ሰማይ ስር ለሺህ ዓመታት ሲፈስ የኖረው የዓባይ ወንዝ፣ ዛሬ የታሪክ፣ የሕግ እና የጂኦ-ፖለቲካ ፍላጎቶች ፍጭት የሚታይበት አውድማ ሆኗል። ለአንዳንዶች ዓባይ የልማትና የተስፋ ቃል ነው፤ ለሌሎች ደግሞ የህልውና ስጋት። ሰሞኑን የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል ያለውን ውጥረት ለመፍታት ዳግም ፍላጎት ማሳየቱ ለቀጠናው ሰላም ተስፋ የሚሰጥ ቢመስልም፣ የቀረበው ሃሳብ ግን በኢትዮጵያ በኩል መሠረታዊ የሆኑ የሉዓላዊነት እና የልማት ጥያቄዎችን አስነስቷል።
1. የ"ውኃ ክፍፍል" ጥያቄና የሕግ መርሆች ፍጭት
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በመግለጫቸው "Water Sharing" (የውኃ ክፍፍል) የሚለውን ቃል ሆን ብለው ተጠቅመዋል። ይህ ቃል በዲፕሎማሲያዊ መዝገበ-ቃላት ውስጥ ቀላል ቢመስልም፣ በውስጡ ግን ሁለት ተቃራኒ የሕግ ጽንሰ-ሃሳቦችን ያጋጫል።
ግብፅና ሱዳን "የታሪክ መብት" እና "ቀደምት ተጠቃሚነት" በሚሉ መርሆች ላይ በመመስረት የውኃ ኮታ (Quota) እንዲቀመጥ ይፈልጋሉ። በአንጻሩ ኢትዮጵያ የምትከተለው ዓለም አቀፍ መርህ "ፍትሐዊ እና ምክንያታዊ አጠቃቀም" (Equitable and Reasonable Utilization) የሚለውን ነው። "ክፍፍል" የሚለው ቃል ወደ ኮታ ስለሚመራ፣ ኢትዮጵያ ወደፊት ለግብርና ወይም ለሌላ ልማት ከዓባይ ላይ ውኃ እንዳትቀዳ እጇን ሊያስር ይችላል የሚል ስጋት አለ። ይህ ስጋት ደግሞ የኢትዮጵያን መጪው ትውልድ የልማት ዕድል የሚወስን በመሆኑ ጉዳዩን ልብ አንጠልጣይ ያደርገዋል።
2. የአሜሪካ ሚና፦ አደራዳሪነት ወይስ ወገንተኝነት?
አሜሪካ "የበላይ ተመልካች፣ አስተባባሪ እና ተቆጣጣሪ" ሆና ለመግባት ያሳየችው ፍላጎት በሁለት መንገድ ሊታይ ይችላል። በአዎንታዊ ጎኑ፣ የአሜሪካ ተጽዕኖ ሀገራቱ ወደ ግጭት እንዳይገቡ እና የቴክኒክ ድጋፎች እንዲመቻቹ ሊረዳ ይችላል። ይሁን እንጂ፣ ፕሬዝዳንቱ "ለግብፅ ሕዝብ ደህንነት ካለን ቁርጠኝነት" በማለት መነሳታቸው፣ በኢትዮጵያ በኩል ገለልተኛ ዳኛ የመሆን ብቃቷን ጥያቄ ውስጥ እንዲወድቅ አድርጎታል።
ኢትዮጵያ በዓድዋና በሌሎች የታሪክ አጋጣሚዎች ያስጠበቀችው ነፃነቷ፣ አሁን "በዲፕሎማሲያዊ ሞግዚትነት" ሊሸረሸር አይገባም የሚል ጽኑ አቋም አላት። ሽምግልናው ከአፍሪካ ሕብረት ጥላ ስር ወጥቶ ወደ ዋሽንግተን መሄዱ፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ጫና ስር እንድትወድቅና ሉዓላዊ ውሳኔዎቿን አሳልፋ እንድትሰጥ ሊያደርጋት ይችላል የሚለው ስጋት በትንታኔው ውስጥ ጎልቶ ይታያል።
3. የቴክኒክ አጣብቂኝ፦ የድርቅ ወቅት አስተዳደር
በትራምፕ መግለጫ ውስጥ "በድርቅ ወቅት የውኃ ልቀትን ማረጋገጥ" (Predictable releases during drought) የሚለው ነጥብ ትልቁ የቴክኒክ ልዩነት ያለበት ቦታ ነው። ይህ ነጥብ ለግብፅ የህልውና ዋስትና ሲሆን፣ ለኢትዮጵያ ደግሞ የኢነርጂ ዋስትና ስጋት ነው።
ተፈጥሮአዊ ድርቅ በሚከሰትበት ወቅት በግድቡ ውስጥ ያለው የውኃ መጠን ይቀንሳል። በዚህ ጊዜ ኢትዮጵያ "ለግብፅ ውኃ ልቀቂ" ተብላ ከተገደደች፣ ግድቡ ኤሌክትሪክ ማመንጨት ሊያቆም ይችላል። ይህ ማለት ኢትዮጵያ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር አውጥታ የገነባችው ግድብ፣ በድርቅ ወቅት ለራሷ ሳይሆን ለታችኞቹ ሀገራት ብቻ አገልግሎት ይሰጣል ማለት ነው። ኤሌክትሪክን በነፃ ወይም በዝቅተኛ ዋጋ ለግብፅ መስጠት የሚለው ሃሳብም የሀገሪቱን የኢንዱስትሪ ሽግግር እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል "ኢኮኖሚያዊ አጣብቂኝ" ነው።
4. የቀጠናው ሰላም እና "የጦርነት ስጋት" ትርክት
ደብዳቤው በማጠቃለያው ላይ ስለ "ወታደራዊ ግጭት" ማንሳቱ ጉዳዩ ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነ ለማሳየት ቢሆንም፣ በሌላ በኩል ግን በሀገራቱ መካከል ያለውን የመተማመን መንፈስ ሊሸረሽር ይችላል። አሜሪካ ጦርነትን እንደ አማራጭ ማንሳቷ፣ አንዱ ወገን ሌላውን እንዲያስፈራራ በር ሊከፍት ይችላል የሚል ስጋት አለ።
በተለይም ጉዳዩን ለሳዑዲ ዓረቢያ እና ለኤምሬትስ መሪዎች ግልባጭ ማድረጉ፣ የዓባይን ጉዳይ ከአፍሪካ ቀንድ አውጥቶ ወደ መካከለኛው ምስራቅ ፖለቲካዊ ተጽዕኖ የመውሰድ ፍላጎት መኖሩን ያሳያል። ይህ ደግሞ ኢትዮጵያን ከአፍሪካዊ ወንድሞቿ የመነጠል እና በብቸኝነት እንድትደራደር የማድረግ ስልታዊ ጫና ሊሆን ይችላል።
5. ሚዛናዊ መውጫ መንገዶች እና የኢትዮጵያ አቋም
የአሜሪካ ተሳትፎ ውጤታማ ሊሆን የሚችለው የኢትዮጵያን የልማት ፍላጎት እና የግብፅን የህልውና ስጋት በእኩል ሚዛን ማየት ሲችል ብቻ ነው። ለዚህም የሚከተሉት ነጥቦች እንደ መፍትሔ ይነሳሉ፦
የአፍሪካዊ መፍትሔ የበላይነት፦ ድርድሩ በአፍሪካ ሕብረት መሪነት ቀጥሎ፣ አሜሪካ እና ሌሎች አካላት በታዛቢነት እና በቴክኒክ ድጋፍ ቢሳተፉ ይበልጥ ተቀባይነት ይኖረዋል።
ሁለገብ ስምምነት (CFA)፦ ስለ ውኃ ክፍፍል የሚደረግ ውይይት በሦስቱ ሀገራት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ ሁሉንም የዓባይ ተፋሰስ ሀገራትን ባካተተ መልኩ መካሄድ አለበት።
የጋራ ተጠቃሚነት (Win-Win)፦ ትኩረቱ ከፖለቲካዊ ጫና ወጥቶ፣ ድርቅን በጋራ ለመቋቋም በሚያስችል ሳይንሳዊ እና ቴክኒካዊ ስምምነት ላይ ማተኮር ይኖርበታል።
❗️ማጠቃለያ፦ የኢትዮጵያ ቀይ መስመር
ይህ የአሜሪካ መግለጫ ለኢትዮጵያ የሰላም ጥሪ ቢመስልም፣ በጥንቃቄ ካልተያዘ ግን የልማት ዕድሏን የሚገደብ ዲፕሎማሲያዊ ጫና ሊሆን ይችላል። ኢትዮጵያ 86% የሚሆነውን ውኃ እያመነጨች፣ በገዛ ሀብቷ የመጠቀም መብቷን አሳልፋ መስጠት የለባትም።
የዓባይ ጉዳይ የዛሬ ብቻ ሳይሆን፣ የመጪው ትውልድ የህልውና መሰረት ነው። በመሆኑም ኢትዮጵያ በሕዝባዊ አንድነት፣ በዲፕሎማሲያዊ ብልሃት ይህንን ጫና መቋቋም ይኖርባታል።
የኢትዮጵያን መብት ጥሶ በጋራ ተጠቃሚነትን ስም ያሚመጣ ስምምነት ለቀጠናው ሰላም የሚያመጣ ቢመስልም ፣ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና የልማት መብት መጣስ ግን መፍትሔ ሊሆን አይችልም።
👉በትራምፕ መግለጫ ጀርባ ያሉ ስትራቴጂካዊ ፍላጎቶችና የኢትዮጵያ ስጋቶች
በምስራቅ አፍሪካ ሰማይ ስር ለሺህ ዓመታት ሲፈስ የኖረው የዓባይ ወንዝ፣ ዛሬ የታሪክ፣ የሕግ እና የጂኦ-ፖለቲካ ፍላጎቶች ፍጭት የሚታይበት አውድማ ሆኗል። ለአንዳንዶች ዓባይ የልማትና የተስፋ ቃል ነው፤ ለሌሎች ደግሞ የህልውና ስጋት። ሰሞኑን የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል ያለውን ውጥረት ለመፍታት ዳግም ፍላጎት ማሳየቱ ለቀጠናው ሰላም ተስፋ የሚሰጥ ቢመስልም፣ የቀረበው ሃሳብ ግን በኢትዮጵያ በኩል መሠረታዊ የሆኑ የሉዓላዊነት እና የልማት ጥያቄዎችን አስነስቷል።
1. የ"ውኃ ክፍፍል" ጥያቄና የሕግ መርሆች ፍጭት
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በመግለጫቸው "Water Sharing" (የውኃ ክፍፍል) የሚለውን ቃል ሆን ብለው ተጠቅመዋል። ይህ ቃል በዲፕሎማሲያዊ መዝገበ-ቃላት ውስጥ ቀላል ቢመስልም፣ በውስጡ ግን ሁለት ተቃራኒ የሕግ ጽንሰ-ሃሳቦችን ያጋጫል።
ግብፅና ሱዳን "የታሪክ መብት" እና "ቀደምት ተጠቃሚነት" በሚሉ መርሆች ላይ በመመስረት የውኃ ኮታ (Quota) እንዲቀመጥ ይፈልጋሉ። በአንጻሩ ኢትዮጵያ የምትከተለው ዓለም አቀፍ መርህ "ፍትሐዊ እና ምክንያታዊ አጠቃቀም" (Equitable and Reasonable Utilization) የሚለውን ነው። "ክፍፍል" የሚለው ቃል ወደ ኮታ ስለሚመራ፣ ኢትዮጵያ ወደፊት ለግብርና ወይም ለሌላ ልማት ከዓባይ ላይ ውኃ እንዳትቀዳ እጇን ሊያስር ይችላል የሚል ስጋት አለ። ይህ ስጋት ደግሞ የኢትዮጵያን መጪው ትውልድ የልማት ዕድል የሚወስን በመሆኑ ጉዳዩን ልብ አንጠልጣይ ያደርገዋል።
2. የአሜሪካ ሚና፦ አደራዳሪነት ወይስ ወገንተኝነት?
አሜሪካ "የበላይ ተመልካች፣ አስተባባሪ እና ተቆጣጣሪ" ሆና ለመግባት ያሳየችው ፍላጎት በሁለት መንገድ ሊታይ ይችላል። በአዎንታዊ ጎኑ፣ የአሜሪካ ተጽዕኖ ሀገራቱ ወደ ግጭት እንዳይገቡ እና የቴክኒክ ድጋፎች እንዲመቻቹ ሊረዳ ይችላል። ይሁን እንጂ፣ ፕሬዝዳንቱ "ለግብፅ ሕዝብ ደህንነት ካለን ቁርጠኝነት" በማለት መነሳታቸው፣ በኢትዮጵያ በኩል ገለልተኛ ዳኛ የመሆን ብቃቷን ጥያቄ ውስጥ እንዲወድቅ አድርጎታል።
ኢትዮጵያ በዓድዋና በሌሎች የታሪክ አጋጣሚዎች ያስጠበቀችው ነፃነቷ፣ አሁን "በዲፕሎማሲያዊ ሞግዚትነት" ሊሸረሸር አይገባም የሚል ጽኑ አቋም አላት። ሽምግልናው ከአፍሪካ ሕብረት ጥላ ስር ወጥቶ ወደ ዋሽንግተን መሄዱ፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ጫና ስር እንድትወድቅና ሉዓላዊ ውሳኔዎቿን አሳልፋ እንድትሰጥ ሊያደርጋት ይችላል የሚለው ስጋት በትንታኔው ውስጥ ጎልቶ ይታያል።
3. የቴክኒክ አጣብቂኝ፦ የድርቅ ወቅት አስተዳደር
በትራምፕ መግለጫ ውስጥ "በድርቅ ወቅት የውኃ ልቀትን ማረጋገጥ" (Predictable releases during drought) የሚለው ነጥብ ትልቁ የቴክኒክ ልዩነት ያለበት ቦታ ነው። ይህ ነጥብ ለግብፅ የህልውና ዋስትና ሲሆን፣ ለኢትዮጵያ ደግሞ የኢነርጂ ዋስትና ስጋት ነው።
ተፈጥሮአዊ ድርቅ በሚከሰትበት ወቅት በግድቡ ውስጥ ያለው የውኃ መጠን ይቀንሳል። በዚህ ጊዜ ኢትዮጵያ "ለግብፅ ውኃ ልቀቂ" ተብላ ከተገደደች፣ ግድቡ ኤሌክትሪክ ማመንጨት ሊያቆም ይችላል። ይህ ማለት ኢትዮጵያ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር አውጥታ የገነባችው ግድብ፣ በድርቅ ወቅት ለራሷ ሳይሆን ለታችኞቹ ሀገራት ብቻ አገልግሎት ይሰጣል ማለት ነው። ኤሌክትሪክን በነፃ ወይም በዝቅተኛ ዋጋ ለግብፅ መስጠት የሚለው ሃሳብም የሀገሪቱን የኢንዱስትሪ ሽግግር እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል "ኢኮኖሚያዊ አጣብቂኝ" ነው።
4. የቀጠናው ሰላም እና "የጦርነት ስጋት" ትርክት
ደብዳቤው በማጠቃለያው ላይ ስለ "ወታደራዊ ግጭት" ማንሳቱ ጉዳዩ ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነ ለማሳየት ቢሆንም፣ በሌላ በኩል ግን በሀገራቱ መካከል ያለውን የመተማመን መንፈስ ሊሸረሽር ይችላል። አሜሪካ ጦርነትን እንደ አማራጭ ማንሳቷ፣ አንዱ ወገን ሌላውን እንዲያስፈራራ በር ሊከፍት ይችላል የሚል ስጋት አለ።
በተለይም ጉዳዩን ለሳዑዲ ዓረቢያ እና ለኤምሬትስ መሪዎች ግልባጭ ማድረጉ፣ የዓባይን ጉዳይ ከአፍሪካ ቀንድ አውጥቶ ወደ መካከለኛው ምስራቅ ፖለቲካዊ ተጽዕኖ የመውሰድ ፍላጎት መኖሩን ያሳያል። ይህ ደግሞ ኢትዮጵያን ከአፍሪካዊ ወንድሞቿ የመነጠል እና በብቸኝነት እንድትደራደር የማድረግ ስልታዊ ጫና ሊሆን ይችላል።
5. ሚዛናዊ መውጫ መንገዶች እና የኢትዮጵያ አቋም
የአሜሪካ ተሳትፎ ውጤታማ ሊሆን የሚችለው የኢትዮጵያን የልማት ፍላጎት እና የግብፅን የህልውና ስጋት በእኩል ሚዛን ማየት ሲችል ብቻ ነው። ለዚህም የሚከተሉት ነጥቦች እንደ መፍትሔ ይነሳሉ፦
የአፍሪካዊ መፍትሔ የበላይነት፦ ድርድሩ በአፍሪካ ሕብረት መሪነት ቀጥሎ፣ አሜሪካ እና ሌሎች አካላት በታዛቢነት እና በቴክኒክ ድጋፍ ቢሳተፉ ይበልጥ ተቀባይነት ይኖረዋል።
ሁለገብ ስምምነት (CFA)፦ ስለ ውኃ ክፍፍል የሚደረግ ውይይት በሦስቱ ሀገራት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ ሁሉንም የዓባይ ተፋሰስ ሀገራትን ባካተተ መልኩ መካሄድ አለበት።
የጋራ ተጠቃሚነት (Win-Win)፦ ትኩረቱ ከፖለቲካዊ ጫና ወጥቶ፣ ድርቅን በጋራ ለመቋቋም በሚያስችል ሳይንሳዊ እና ቴክኒካዊ ስምምነት ላይ ማተኮር ይኖርበታል።
❗️ማጠቃለያ፦ የኢትዮጵያ ቀይ መስመር
ይህ የአሜሪካ መግለጫ ለኢትዮጵያ የሰላም ጥሪ ቢመስልም፣ በጥንቃቄ ካልተያዘ ግን የልማት ዕድሏን የሚገደብ ዲፕሎማሲያዊ ጫና ሊሆን ይችላል። ኢትዮጵያ 86% የሚሆነውን ውኃ እያመነጨች፣ በገዛ ሀብቷ የመጠቀም መብቷን አሳልፋ መስጠት የለባትም።
የዓባይ ጉዳይ የዛሬ ብቻ ሳይሆን፣ የመጪው ትውልድ የህልውና መሰረት ነው። በመሆኑም ኢትዮጵያ በሕዝባዊ አንድነት፣ በዲፕሎማሲያዊ ብልሃት ይህንን ጫና መቋቋም ይኖርባታል።
የኢትዮጵያን መብት ጥሶ በጋራ ተጠቃሚነትን ስም ያሚመጣ ስምምነት ለቀጠናው ሰላም የሚያመጣ ቢመስልም ፣ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና የልማት መብት መጣስ ግን መፍትሔ ሊሆን አይችልም።
7 months ago
🥦 ከብሮኮሊ በላይ አስገራሚው አትክልት የትኛው እንደሆነ ያውቃሉ?
ብዙዎቻችን ብሮኮሊ በአልሚ ምግብ ይዘቱ ቀዳሚ ይመስሉናል፤ ነገር ግን ሳይንሳዊ ግኝቶች ሌላ አስገራሚ ውጤት ይዘው መጥተዋል።
የአሜሪካው የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (CDC) በ41 የአትክልትና ፍራፍሬ አይነቶች ላይ ጥልቅ ጥናት አድርጓል። በጥናቱም ንጥረ-ነገራቸው ከፍተኛ ሆኖ ካሎሪያቸው ዝቅተኛ የሆኑትን ዝርዝር አውጥቷል።
የጥናቱ ውጤት እንዲህ ይላል፦
🏅 የውሃ ፌጦ (Watercress): በዝርዝሩ ውስጥ ብቸኛው 100/100 ሙሉ ነጥብ ያገኘ ቁንጮ አትክልት ነው።
🔹 በአንድ ኩባያ ውስጥ ብቻ የቀኑን 106% ቫይታሚን K እና ከፍተኛ ቫይታሚን C ይዟል።
🔹 የካሎሪ መጠኑ እጅግ ዝቅተኛ (4 kcal) ሲሆን፣ ለሰውነት ግን ሙሉ ጉልበትና የበሽታ መከላከል አቅም ይሰጣል።
🥦 ብሮኮሊ (Broccoli): ለጤና እጅግ አስፈላጊ ቢሆንም፣ በንጥረ-ነገር ክምችቱ ያገኘው ነጥብ 34.89 ነው።
🍅 ቲማቲም: በፍራፍሬዎች ዝርዝር ውስጥ ቀዳሚ ቢሆንም፣ ያገኘው ነጥብ 20.37 ብቻ ነው።
ለማጠቃለል፦ ጤናማ ለመሆን የተለያዩ አትክልቶችን ማዘውተር ቢመከርም፣ ዋተርክሬስን ግን የአመጋገብዎ አካል ቢያደርጉት እጥፍ ትርፍ ያገኛሉ!
ብዙዎቻችን ብሮኮሊ በአልሚ ምግብ ይዘቱ ቀዳሚ ይመስሉናል፤ ነገር ግን ሳይንሳዊ ግኝቶች ሌላ አስገራሚ ውጤት ይዘው መጥተዋል።
የአሜሪካው የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (CDC) በ41 የአትክልትና ፍራፍሬ አይነቶች ላይ ጥልቅ ጥናት አድርጓል። በጥናቱም ንጥረ-ነገራቸው ከፍተኛ ሆኖ ካሎሪያቸው ዝቅተኛ የሆኑትን ዝርዝር አውጥቷል።
የጥናቱ ውጤት እንዲህ ይላል፦
🏅 የውሃ ፌጦ (Watercress): በዝርዝሩ ውስጥ ብቸኛው 100/100 ሙሉ ነጥብ ያገኘ ቁንጮ አትክልት ነው።
🔹 በአንድ ኩባያ ውስጥ ብቻ የቀኑን 106% ቫይታሚን K እና ከፍተኛ ቫይታሚን C ይዟል።
🔹 የካሎሪ መጠኑ እጅግ ዝቅተኛ (4 kcal) ሲሆን፣ ለሰውነት ግን ሙሉ ጉልበትና የበሽታ መከላከል አቅም ይሰጣል።
🥦 ብሮኮሊ (Broccoli): ለጤና እጅግ አስፈላጊ ቢሆንም፣ በንጥረ-ነገር ክምችቱ ያገኘው ነጥብ 34.89 ነው።
🍅 ቲማቲም: በፍራፍሬዎች ዝርዝር ውስጥ ቀዳሚ ቢሆንም፣ ያገኘው ነጥብ 20.37 ብቻ ነው።
ለማጠቃለል፦ ጤናማ ለመሆን የተለያዩ አትክልቶችን ማዘውተር ቢመከርም፣ ዋተርክሬስን ግን የአመጋገብዎ አካል ቢያደርጉት እጥፍ ትርፍ ያገኛሉ!
7 months ago
የፀሐይ ውሃ ማሞቂያ ይፈልጋሉን?
Solar Water Heater 300liter
* በጅምላም ሆነ በችርቻሮ
(በልዩ ቅናሽ) ይሸጣል
***
Product Characteristics
Installation Dimension 2.886x2x1.365 meter
Easy installation and low maintenance cost of heat pipes and vacuum tubes
High quality stainless steel for the inner tank to continu-ously maintain a good water quality
Stable operating without tube scaling or pipe explosion risk
Fast system starting, high energy yield and low heat loss
Strong capability of anti-freezing that is available for ap-plications in low temperatures area
Pressurized system operat ing which is suitable for differ-ent installation methods
Pressurized solar water heater with vacuum tubes for water heat-ing available with 300L tank.
Scope of delivery:
tank,
aluminum brackets,
evacuated tubes
Installation types:
Pitched roof, flat roof.
Advantages and benefits:
Cost-effective solar water heater solutions.
Low maintenance and repair re-quirements.
Quick and easy installation due to complete pre-assembled components. Customizing.
Development of customer-specific modifications and individual solu-tions by request
ይደዉሉልን
091 120 2801
Solar Water Heater 300liter
* በጅምላም ሆነ በችርቻሮ
(በልዩ ቅናሽ) ይሸጣል
***
Product Characteristics
Installation Dimension 2.886x2x1.365 meter
Easy installation and low maintenance cost of heat pipes and vacuum tubes
High quality stainless steel for the inner tank to continu-ously maintain a good water quality
Stable operating without tube scaling or pipe explosion risk
Fast system starting, high energy yield and low heat loss
Strong capability of anti-freezing that is available for ap-plications in low temperatures area
Pressurized system operat ing which is suitable for differ-ent installation methods
Pressurized solar water heater with vacuum tubes for water heat-ing available with 300L tank.
Scope of delivery:
tank,
aluminum brackets,
evacuated tubes
Installation types:
Pitched roof, flat roof.
Advantages and benefits:
Cost-effective solar water heater solutions.
Low maintenance and repair re-quirements.
Quick and easy installation due to complete pre-assembled components. Customizing.
Development of customer-specific modifications and individual solu-tions by request
ይደዉሉልን
091 120 2801
8 months ago
ሰዎች viral የሆነው በ view የሚከፍለውን አፕፕ እኛም እንስራው
በመጀመሪያ ከታች ያለውን ትነኩትና አፑን download ታደርጉታላችሁ በመቀጠል create account የሚለውን ከነካችሁ ቡሃላ
1 በዚህ ሊንክ ግቡ ና Appun playstoreን or appstoreእን ምረጡ
https://app.buzzerfan.com/...
👉 Gmail
👉 የማረሱትን password
👉 ከዛ otp code ይላክላችሁአል ያንን paste ታደርጉታላችሁ
👉ከዛም ምትፈልጉትን sports ትመራጣላችሁ, ስም, username እና እድሜ ታስገባላችሁ
👉በመጨረሻም referral code ይጠይቃችሁአል ከስር ያለውን copy ታደርጉትና አስገብታችሁ
🕹️ Referral code ይህንን ተጠቀሙ
👉6AF-10 Ereferral code የሚል ሲመጣላችሁ bonus point ለማግኘት ይህን ኮድ አስገቡ 👉 6AF10E
ከዛ የመጀመርያችሁን 100 point ይሰጣችቹአል ✌️
ከዛም ከ tiktok ላይ ፅድት ያሉ የ sports edits ያለ watermark download እያደረጋችሁ post በ ማድረግና invite በማድረግ ሸቅሉ አሰራሩ ካልገባችሁ ከላይ ቪዲኦ ተያይዟል ተመልከቱና ስሩ👆💲💰💰
በመጀመሪያ ከታች ያለውን ትነኩትና አፑን download ታደርጉታላችሁ በመቀጠል create account የሚለውን ከነካችሁ ቡሃላ
1 በዚህ ሊንክ ግቡ ና Appun playstoreን or appstoreእን ምረጡ
https://app.buzzerfan.com/...
👉 Gmail
👉 የማረሱትን password
👉 ከዛ otp code ይላክላችሁአል ያንን paste ታደርጉታላችሁ
👉ከዛም ምትፈልጉትን sports ትመራጣላችሁ, ስም, username እና እድሜ ታስገባላችሁ
👉በመጨረሻም referral code ይጠይቃችሁአል ከስር ያለውን copy ታደርጉትና አስገብታችሁ
🕹️ Referral code ይህንን ተጠቀሙ
👉6AF-10 Ereferral code የሚል ሲመጣላችሁ bonus point ለማግኘት ይህን ኮድ አስገቡ 👉 6AF10E
ከዛ የመጀመርያችሁን 100 point ይሰጣችቹአል ✌️
ከዛም ከ tiktok ላይ ፅድት ያሉ የ sports edits ያለ watermark download እያደረጋችሁ post በ ማድረግና invite በማድረግ ሸቅሉ አሰራሩ ካልገባችሁ ከላይ ቪዲኦ ተያይዟል ተመልከቱና ስሩ👆💲💰💰
8 months ago
ሰዎች viral የሆነው በ view የሚከፍለውን አፕፕ እኛም እንስራው
በመጀመሪያ ከታች ያለውን ትነኩትና አፑን download ታደርጉታላችሁ በመቀጠል create account የሚለውን ከነካችሁ ቡሃላ
1 በዚህ ሊንክ ግቡ ና Appun playstoreን or appstoreእን ምረጡ
https://app.buzzerfan.com/...
👉 Gmail
👉 የማረሱትን password
👉 ከዛ otp code ይላክላችሁአል ያንን paste ታደርጉታላችሁ
👉ከዛም ምትፈልጉትን sports ትመራጣላችሁ, ስም, username እና እድሜ ታስገባላችሁ
👉በመጨረሻም referral code ይጠይቃችሁአል ከስር ያለውን copy ታደርጉትና አስገብታችሁ
🕹️ Referral code ይህንን ተጠቀሙ
👉6AF-10 Ereferral code የሚል ሲመጣላችሁ bonus point ለማግኘት ይህን ኮድ አስገቡ 👉 6AF10E
ከዛ የመጀመርያችሁን 100 point ይሰጣችቹአል ✌️
ከዛም ከ tiktok ላይ ፅድት ያሉ የ sports edits ያለ watermark download እያደረጋችሁ post በ ማድረግና invite በማድረግ ሸቅሉ አሰራሩ ካልገባችሁ ከላይ ቪዲኦ ተያይዟል ይመልከቱ👆💲💰💰
በመጀመሪያ ከታች ያለውን ትነኩትና አፑን download ታደርጉታላችሁ በመቀጠል create account የሚለውን ከነካችሁ ቡሃላ
1 በዚህ ሊንክ ግቡ ና Appun playstoreን or appstoreእን ምረጡ
https://app.buzzerfan.com/...
👉 Gmail
👉 የማረሱትን password
👉 ከዛ otp code ይላክላችሁአል ያንን paste ታደርጉታላችሁ
👉ከዛም ምትፈልጉትን sports ትመራጣላችሁ, ስም, username እና እድሜ ታስገባላችሁ
👉በመጨረሻም referral code ይጠይቃችሁአል ከስር ያለውን copy ታደርጉትና አስገብታችሁ
🕹️ Referral code ይህንን ተጠቀሙ
👉6AF-10 Ereferral code የሚል ሲመጣላችሁ bonus point ለማግኘት ይህን ኮድ አስገቡ 👉 6AF10E
ከዛ የመጀመርያችሁን 100 point ይሰጣችቹአል ✌️
ከዛም ከ tiktok ላይ ፅድት ያሉ የ sports edits ያለ watermark download እያደረጋችሁ post በ ማድረግና invite በማድረግ ሸቅሉ አሰራሩ ካልገባችሁ ከላይ ቪዲኦ ተያይዟል ይመልከቱ👆💲💰💰
Sponsored by
Surafel
8 months ago
✨👌 ይህን ያውቁ ኖሯል? 🙄
🏠 ባለ አንድ መኝታ በሙሉ ክፍያ
👉 4,138,400 ብር ብቻ እየሸጥን መሆኑን
✅ በዲዛይኑ ልዩ የሆነና ቅንጡ ኑሮን ለሚፈልጉ ብቻ የታሰበ
🌳 4,000 ካሬ ለመጫወቻና ለአረንጓዴ መዝናኛ ቦታ
🏦 50% / 50% ከወለድ ነፃ የባንክ አማራጭ
💰 በካሬ 51,730 – 73,900 ብር
⏳ በ2 እና 3 አመት የሚረከቡ
‼️ታህሳስ 18 2018 በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ የገነባናቸውን የንግድ ሱቆችን ለደምበኞቻችን ስለምናስረክብ ሁላችሁም ሳይቱን ለማየት ተጋብዛችኋል
⬇️⬇️
🏙 መሃል አየር ጤና ሞን ሪል እስቴት
🏠ከ 1 መኝታ (80 ካሬ) እስከ 3 መኝታ (165 ካሬ)
💳 10% & 8% ቅድመ ክፍያ
💵470,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🏠 ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ 4,138,400 ብር
🌟 በዘመናዊ መንደራችን ውስጥ ያሉ የጋራ መገልገያዎች 🌟
🏊♂️ የመዋኛ ገንዳ
🧸 የህፃናት መጫወቻ ሜዳ
🏀 የቅርጫት ኳስ ሜዳ
🏫 ትምህርት ቤት
🏥 የህክምና ተቋም
🚗 ዘመናዊ ፓርኪንግ
🌿 ሰፊ አረንጓዴ አካባቢ
💪 GYM
💇♀️ የውበት ሳሎን & SPA
🗑 Garbage chute & duct
🏢 የራሱ የሆነ Business Center
⚡ Standby Generator
💧 Water pump & Tanker
🛗 ሊፍትና ደረጃ
🏡 ሰገነት
➕ የሰራተኛ ክፍል ከመታጠቢያ ጋር
💦 የከርሰ ምድር ውሃ
📹 24/7 የደህንነት ካሜራ
🎉 ለተለያዩ ዝግጅቶች የተዘጋጀ ቦታ
🚨❗ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
🏃♀️💨🏃♂️💨 ይፍጠኑ!
📲 WhatsApp / Telegram
☎️ 09-69-24-80-80
☎️ 09-69-44-15-15
📧 www.amezennigusie11gmail.com
8 months ago
የፀሐይ ውሃ ማሞቂያ ይፈልጋሉን?
Solar Water Heater 300liter
* በጅምላም ሆነ በችርቻሮ
(በልዩ ቅናሽ) ይሸጣል
***
Product Characteristics
Installation Dimension 2.886x2x1.365 meter
Easy installation and low maintenance cost of heat pipes and vacuum tubes
High quality stainless steel for the inner tank to continu-ously maintain a good water quality
Stable operating without tube scaling or pipe explosion risk
Fast system starting, high energy yield and low heat loss
Strong capability of anti-freezing that is available for ap-plications in low temperatures area
Pressurized system operat ing which is suitable for differ-ent installation methods
Pressurized solar water heater with vacuum tubes for water heat-ing available with 300L tank.
Scope of delivery:
tank,
aluminum brackets,
evacuated tubes
Installation types:
Pitched roof, flat roof.
Advantages and benefits:
Cost-effective solar water heater solutions.
Low maintenance and repair re-quirements.
Quick and easy installation due to complete pre-assembled components. Customizing.
Development of customer-specific modifications and individual solu-tions by request
ይደዉሉልን
091 120 2801
Solar Water Heater 300liter
* በጅምላም ሆነ በችርቻሮ
(በልዩ ቅናሽ) ይሸጣል
***
Product Characteristics
Installation Dimension 2.886x2x1.365 meter
Easy installation and low maintenance cost of heat pipes and vacuum tubes
High quality stainless steel for the inner tank to continu-ously maintain a good water quality
Stable operating without tube scaling or pipe explosion risk
Fast system starting, high energy yield and low heat loss
Strong capability of anti-freezing that is available for ap-plications in low temperatures area
Pressurized system operat ing which is suitable for differ-ent installation methods
Pressurized solar water heater with vacuum tubes for water heat-ing available with 300L tank.
Scope of delivery:
tank,
aluminum brackets,
evacuated tubes
Installation types:
Pitched roof, flat roof.
Advantages and benefits:
Cost-effective solar water heater solutions.
Low maintenance and repair re-quirements.
Quick and easy installation due to complete pre-assembled components. Customizing.
Development of customer-specific modifications and individual solu-tions by request
ይደዉሉልን
091 120 2801
8 months ago
የህንድና የሩሲያን ወዳጅነት በጠንካራ አለት ላይ ገንብተነዋል !
ህንድ እና ሩሲያ በንግድ፣ በኑክሌር ኃይል፣ በመከላከያ እና በሳይንስ እና ቴክኖሎጂን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ትብብርን በማስፋት 'ልዩ እና ልዩ ስትራቴጂካዊ አጋርነትን' ለማጠናከር መስማማታቸው ተናገረ ።
አርብ ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ እና የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በተገኙበት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል በ23ኛው የህንድ-ሩሲያ አመታዊ ጉባኤ ላይ ዋና ዋና ውጤቶችን የሚዘረዝር የጋራ መግለጫ አውጥቷል።
ሁለቱም መሪዎች በኑክሌር ኃይል ላይ ትብብርን ለማስፋት ተስማምተዋል፣ ይህም የነዳጅ ዑደት፣ የኩዳንኩላም የኑክሌር ኃይል ማመንጫ (KKNPP) ለማንቀሳቀስ የህይወት ዑደት ድጋፍ እና የኃይል ያልሆኑ አፕሊኬሽኖችን ጨምሮ በበርካታ ጉዳዮች ተስማምተዋል ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ እና ፑቲን በህንድ ውስጥ ለኑክሌር ኃይል ማመንጫ (NPP) ለመገንባት ያቀረቡትን ሀሳብ ሁለተኛ ዙር ተጨማሪ ውይይት ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ገልፀዋል ፣ ሩሲያም የኩዳንኩላም የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ቃል ገብታለች።
ከጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ ጋር ባደረጉት የጋራ የፕሬስ መግለጫ ወቅት፣ ፑቲን የኩዳንኩላም የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ (NPP) ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ሩሲያ እንደምትደግፍ አረጋግጠዋል።
"ይህንን የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ሙሉ በሙሉ ወደ ኃይል ማምጣት ለህንድ የኃይል ፍላጎቶች አስደናቂ አስተዋጽኦ ያደርጋል" ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ሁለቱም መሪዎች የአቶሚክ ኃይልን እና ተዛማጅ ከፍተኛ ቴክኖሎጂዎችን በሰላማዊ መንገድ በመጠቀም አዲስ የግንኙነት አጀንዳ ለማብራራት ወስነዋል።
በጋራ መግለጫው መሠረት፣ ሁለቱም ወገኖች የኑክሌር ኃይልን በስትራቴጂካዊ አጋርነት ውስጥ እንደ ትልቅ አካል አድርገው በሰላማዊ መንገድ መጠቀም ላይ የትብብር አስፈላጊነትን ጠቅሰዋል ።
ወገኖቹ በሩሲያ VVER (Veda-Vodyanoi Energetichesky Reaktor--water ቀዝቀዝ ያለ የኃይል ማመንጫ)፣ የኑክሌር ኃይል ማመንጫዎች (NPPs) ምርምር እና የጋራ ልማት ላይ የቴክኒክ እና የንግድ ውይይቶችን ለማፋጠን ተስማምተዋል ።
ከዚህም በተጨማሪ በጁን 2025 በኩንግዳኦ የመከላከያ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ሁለቱም ወገኖች የጦር ኃይሎች የጋራ ወታደራዊ ልምምዶችን INDRA አፅድንቀዋል፣ እንዲሁም የጋራ ወታደራዊ ትብብር እንቅስቃሴዎችን ፍጥነት ለመጠበቅ እና የወታደራዊ ልዑካን ልውውጦችን ለማስፋፋት ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።
በተጨማሪም ሩሲያ እና ህንድ የሁለትዮሽ ንግድ ለማረጋገጥ በብሔራዊ ገንዘቦች በጋራ ለመጠቀም የሁለትዮሽ ስምምነቶችን ስርዓቶች በጋራ ለማልማት ተስማምተዋል።ሲሉ የዘገቡት ኢንዲያን ታይምስና ሞስኮ ታይምስ ናቸዉ
ህንድ እና ሩሲያ በንግድ፣ በኑክሌር ኃይል፣ በመከላከያ እና በሳይንስ እና ቴክኖሎጂን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ትብብርን በማስፋት 'ልዩ እና ልዩ ስትራቴጂካዊ አጋርነትን' ለማጠናከር መስማማታቸው ተናገረ ።
አርብ ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ እና የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በተገኙበት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል በ23ኛው የህንድ-ሩሲያ አመታዊ ጉባኤ ላይ ዋና ዋና ውጤቶችን የሚዘረዝር የጋራ መግለጫ አውጥቷል።
ሁለቱም መሪዎች በኑክሌር ኃይል ላይ ትብብርን ለማስፋት ተስማምተዋል፣ ይህም የነዳጅ ዑደት፣ የኩዳንኩላም የኑክሌር ኃይል ማመንጫ (KKNPP) ለማንቀሳቀስ የህይወት ዑደት ድጋፍ እና የኃይል ያልሆኑ አፕሊኬሽኖችን ጨምሮ በበርካታ ጉዳዮች ተስማምተዋል ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ እና ፑቲን በህንድ ውስጥ ለኑክሌር ኃይል ማመንጫ (NPP) ለመገንባት ያቀረቡትን ሀሳብ ሁለተኛ ዙር ተጨማሪ ውይይት ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ገልፀዋል ፣ ሩሲያም የኩዳንኩላም የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ቃል ገብታለች።
ከጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ ጋር ባደረጉት የጋራ የፕሬስ መግለጫ ወቅት፣ ፑቲን የኩዳንኩላም የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ (NPP) ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ሩሲያ እንደምትደግፍ አረጋግጠዋል።
"ይህንን የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ሙሉ በሙሉ ወደ ኃይል ማምጣት ለህንድ የኃይል ፍላጎቶች አስደናቂ አስተዋጽኦ ያደርጋል" ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ሁለቱም መሪዎች የአቶሚክ ኃይልን እና ተዛማጅ ከፍተኛ ቴክኖሎጂዎችን በሰላማዊ መንገድ በመጠቀም አዲስ የግንኙነት አጀንዳ ለማብራራት ወስነዋል።
በጋራ መግለጫው መሠረት፣ ሁለቱም ወገኖች የኑክሌር ኃይልን በስትራቴጂካዊ አጋርነት ውስጥ እንደ ትልቅ አካል አድርገው በሰላማዊ መንገድ መጠቀም ላይ የትብብር አስፈላጊነትን ጠቅሰዋል ።
ወገኖቹ በሩሲያ VVER (Veda-Vodyanoi Energetichesky Reaktor--water ቀዝቀዝ ያለ የኃይል ማመንጫ)፣ የኑክሌር ኃይል ማመንጫዎች (NPPs) ምርምር እና የጋራ ልማት ላይ የቴክኒክ እና የንግድ ውይይቶችን ለማፋጠን ተስማምተዋል ።
ከዚህም በተጨማሪ በጁን 2025 በኩንግዳኦ የመከላከያ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ሁለቱም ወገኖች የጦር ኃይሎች የጋራ ወታደራዊ ልምምዶችን INDRA አፅድንቀዋል፣ እንዲሁም የጋራ ወታደራዊ ትብብር እንቅስቃሴዎችን ፍጥነት ለመጠበቅ እና የወታደራዊ ልዑካን ልውውጦችን ለማስፋፋት ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።
በተጨማሪም ሩሲያ እና ህንድ የሁለትዮሽ ንግድ ለማረጋገጥ በብሔራዊ ገንዘቦች በጋራ ለመጠቀም የሁለትዮሽ ስምምነቶችን ስርዓቶች በጋራ ለማልማት ተስማምተዋል።ሲሉ የዘገቡት ኢንዲያን ታይምስና ሞስኮ ታይምስ ናቸዉ
8 months ago
Coming Soon: Gift Real Estate's 6 Killo Project!
*
Discover the perfect blend of luxury and convenience with our upcoming development featuring exquisite apartments and prime commercial shops.
Key Highlights:
• Modern, innovative design for a contemporary lifestyle
• Safe, spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply for uninterrupted comfort
• Prime location with nearby malls, schools, and medical centers
Join a thriving community where comfort meets convenience.
Stay tuned for more updates!
Contact us today to learn more about this exciting opportunity.
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
*
Discover the perfect blend of luxury and convenience with our upcoming development featuring exquisite apartments and prime commercial shops.
Key Highlights:
• Modern, innovative design for a contemporary lifestyle
• Safe, spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply for uninterrupted comfort
• Prime location with nearby malls, schools, and medical centers
Join a thriving community where comfort meets convenience.
Stay tuned for more updates!
Contact us today to learn more about this exciting opportunity.
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
Sponsored by
Surafel
8 months ago
Coming Soon: Gift Real Estate's 6 Killo Project!
********
Discover the perfect blend of luxury and convenience with our upcoming development featuring exquisite apartments and prime commercial shops.
Key Highlights:
• Modern, innovative design for a contemporary lifestyle
• Safe, spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply for uninterrupted comfort
• Prime location with nearby malls, schools, and medical centers
Join a thriving community where comfort meets convenience.
Stay tuned for more updates!
Contact us today to learn more about this exciting opportunity.
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
********
Discover the perfect blend of luxury and convenience with our upcoming development featuring exquisite apartments and prime commercial shops.
Key Highlights:
• Modern, innovative design for a contemporary lifestyle
• Safe, spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply for uninterrupted comfort
• Prime location with nearby malls, schools, and medical centers
Join a thriving community where comfort meets convenience.
Stay tuned for more updates!
Contact us today to learn more about this exciting opportunity.
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
8 months ago
Premium Waterfront Investment in Dubai Maritime City
u260eufe0fud83dudcde+97157866251
Secure a high-performance asset in Dubaiu2019s luxurious Maritime City. This prime waterfront opportunity offers strong ROI, 100u0025 rental guarantee for Airbnb or hotel, Fully finished and Golden Visa eligibility with 2-bedroom units.
Benefit from end-to-end support, high capital appreciation, and exclusive access through Brook Real Estate.
Act now_inventory is limited.
Contact Brook Real Estate to reserve.
#brookrealestate #dubairealestate #dubaimaritimecity #waterfrontliving #goldenvisauae #dubaiinvestments #highroi #primelocationdubai #airbnbinvestment #capitalappreciation ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
Premium Waterfront Investment in Dubai Maritime City
☎️📞+97157866251
Secure a high-performance asset in Dubai’s luxurious Maritime City. This prime waterfront opportunity offers strong ROI, 100% rental guarantee for Airbnb or hotel, Fully finished and Golden Visa eligibility with 2-bedroom units.
Benefit from end-to-end support, high capital appreciation, and exclusive access through Brook Real Estate.
Act now_inventory is limited.
Contact Brook Real Estate to reserve.
#brookrealestate #dubairealestate #dubaimaritimecity #waterfrontliving #goldenvisauae #dubaiinvestments #highroi #primelocationdubai #airbnbinvestment #capitalappreciation
8 months ago
Looking for Affordable Apartments and Commercial Shops in Downtown Addis Ababa?
*********
Discover the best value with Gift Real Estate!
We offer a wide range of apartments and commercial shops of various sizes in the most livable and thriving areas of downtown Addis Ababa.
Why Choose Gift Real Estate?
• Modern and improved design options
• Safe and spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply
• Prime commercial shops, malls, schools, and medical centers nearby
• Ample green spaces for recreation and relaxation
Visit Our Villages in:
La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, Atlas, CMC, and Feres Bet!
Become a proud homeowner or business owner today.
At Gift Real Estate, we don’t just build properties—we build communities!
Gift Real Estate
We Build Community!
For more information, visit:
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
*********
Discover the best value with Gift Real Estate!
We offer a wide range of apartments and commercial shops of various sizes in the most livable and thriving areas of downtown Addis Ababa.
Why Choose Gift Real Estate?
• Modern and improved design options
• Safe and spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply
• Prime commercial shops, malls, schools, and medical centers nearby
• Ample green spaces for recreation and relaxation
Visit Our Villages in:
La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, Atlas, CMC, and Feres Bet!
Become a proud homeowner or business owner today.
At Gift Real Estate, we don’t just build properties—we build communities!
Gift Real Estate
We Build Community!
For more information, visit:
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
Sponsored by
Surafel
Comments