6 months ago
📚 ከ11 ዓመታት በፊት ዓለምን ያስደነገጠው የሊቢያው ግድያ... እሱ እንዴት ተረፈ?
#ethiopia | "ጓደኞቹ በISIS ሲያዙ እሱ እንዴት ቀረ? በእድል? በምክንያት? ወይስ በአጋጣሚ?"
ከ11 ዓመታት በፊት (ሚያዝያ 2007 ዓ.ም) አይኤስ (ISIS) በሊቢያ በረሃ በኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸመው ዘግናኝ ግድያ መላው ዓለምን ያስቆጣና ልባችንን የሰበረ ክስተት ነበር።
ዛሬ፤ ከዚያ የሞት ቀጠና በመርፌ ቀዳዳ ሾልኮ የተረፈው ዳንኤል አብርሃ፤ ያንን አስፈሪ ጉዞ እና የጓደኞቹን ሰቆቃ "ሃያ ሦስት" በሚል መጽሐፍ አስፍሮታል።
ስለ መጽሐፉ:
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ከአዲስ አበባ እስከ መተማ፣ ከሱዳን እስከ ሊቢያ በረሃ፣ እንዲሁም የባሕር ላይ ውጣ ውረድ በዝርዝር ተካቷል። ዳንኤል ጓደኞቹ ለሞት ሲነዱ እሱ እንዴት እንደተረፈ፣ የደላላዎቹን ሴራ እና የመጋዘኖቹን ጉስቁልና ቁልጭ አድርጎ አቅርቦታል።
ይህ በ262 ገጾች እና በ26 ምዕራፎች የተቀነበበ የጉዞ ማስታወሻ፤ በጋዜጠኛ ቢኒያም አቡራ አርታኢነት ተሰናድቶ ለንባብ በቅቷል።
ይህንን ታሪካዊ መጽሐፍ ዛሬ፣ አርብ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ዋልያ መጻሕፍት (4 ኪሎ፣ ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ 4ኛ ፎቅ) እየተመረቀ ነው።
የማይረሳ ታሪክ፣ የማይቀር ምርቃት!
#twentythree #booklaunch #danielabraha #libyasurvivor #truestory #waliabooks #ethiopia #addisababa #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | "ጓደኞቹ በISIS ሲያዙ እሱ እንዴት ቀረ? በእድል? በምክንያት? ወይስ በአጋጣሚ?"
ከ11 ዓመታት በፊት (ሚያዝያ 2007 ዓ.ም) አይኤስ (ISIS) በሊቢያ በረሃ በኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸመው ዘግናኝ ግድያ መላው ዓለምን ያስቆጣና ልባችንን የሰበረ ክስተት ነበር።
ዛሬ፤ ከዚያ የሞት ቀጠና በመርፌ ቀዳዳ ሾልኮ የተረፈው ዳንኤል አብርሃ፤ ያንን አስፈሪ ጉዞ እና የጓደኞቹን ሰቆቃ "ሃያ ሦስት" በሚል መጽሐፍ አስፍሮታል።
ስለ መጽሐፉ:
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ከአዲስ አበባ እስከ መተማ፣ ከሱዳን እስከ ሊቢያ በረሃ፣ እንዲሁም የባሕር ላይ ውጣ ውረድ በዝርዝር ተካቷል። ዳንኤል ጓደኞቹ ለሞት ሲነዱ እሱ እንዴት እንደተረፈ፣ የደላላዎቹን ሴራ እና የመጋዘኖቹን ጉስቁልና ቁልጭ አድርጎ አቅርቦታል።
ይህ በ262 ገጾች እና በ26 ምዕራፎች የተቀነበበ የጉዞ ማስታወሻ፤ በጋዜጠኛ ቢኒያም አቡራ አርታኢነት ተሰናድቶ ለንባብ በቅቷል።
ይህንን ታሪካዊ መጽሐፍ ዛሬ፣ አርብ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ዋልያ መጻሕፍት (4 ኪሎ፣ ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ 4ኛ ፎቅ) እየተመረቀ ነው።
የማይረሳ ታሪክ፣ የማይቀር ምርቃት!
#twentythree #booklaunch #danielabraha #libyasurvivor #truestory #waliabooks #ethiopia #addisababa #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
📚 "ሃያ ሦስት" - እውነተኛ የስደት ታሪክን የያዘ አዲስ መጽሐፍ ሊመረቅ ነው!
"ለሁሉም የመገናኛ ብዙኀን የተላለፈ ጥሪ"
#ethiopia | በዳንኤል አብርሃ የተዘጋጀውና የጸሐፊውን እውነተኛ የስደት ታሪክ እና ፈተና የሚተርከው "ሃያ ሶስት" የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ፤ የፊታችን አርብ በድምቀት ይመረቃል።
በመሆኑም የመገናኛ ብዙኀን አካላት፣ የኪነ-ጥበብ ወዳጆች እና ጥሪ የተደረገላችሁ እንግዶች በቦታው በመገኘት የዚህን ታሪክ ምስክር እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
📅 ቀን: አርብ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም
አራት ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጽሐፍት አዳራሽ
clock ሰዓት: ከቀኑ 10:00 ጀምሮ
የስደት አለምን እውነታ እና የህይወት ትግልን በተለየ መንገድ የተሰነዳበትን ይህንን መጽሐፍ አብረን እንመርቅ!
📞 ለተጨማሪ መረጃ: 0928828448 / 0912675653
#twentythree #booklaunch #truestory #migration #ethiopianliterature #addisababa #events #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
"ለሁሉም የመገናኛ ብዙኀን የተላለፈ ጥሪ"
#ethiopia | በዳንኤል አብርሃ የተዘጋጀውና የጸሐፊውን እውነተኛ የስደት ታሪክ እና ፈተና የሚተርከው "ሃያ ሶስት" የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ፤ የፊታችን አርብ በድምቀት ይመረቃል።
በመሆኑም የመገናኛ ብዙኀን አካላት፣ የኪነ-ጥበብ ወዳጆች እና ጥሪ የተደረገላችሁ እንግዶች በቦታው በመገኘት የዚህን ታሪክ ምስክር እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
📅 ቀን: አርብ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም
አራት ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጽሐፍት አዳራሽ
clock ሰዓት: ከቀኑ 10:00 ጀምሮ
የስደት አለምን እውነታ እና የህይወት ትግልን በተለየ መንገድ የተሰነዳበትን ይህንን መጽሐፍ አብረን እንመርቅ!
📞 ለተጨማሪ መረጃ: 0928828448 / 0912675653
#twentythree #booklaunch #truestory #migration #ethiopianliterature #addisababa #events #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
7 months ago
📚 ከሸገር – ሊቢያ – ዩኬ… 🌍
በሞት ⚰️ እና በህይወት 🌱 መካከል የተደረገ የህልውና ጉዞ!
✨ “ሃያ ሦስት” ✨
እንደ ወርቅ 🪙 በእሳት 🔥 የተፈተነ ወጣትነት!
⚔️ ከአይ-ኤስ-አይ-ኤስ (ISIS) እጅ ላለመግባት የተከፈለ መስዋዕትነት፣
🍞 ረሃብ፣ 💔 ክህደት፣ ⬇️ መውደቅ እና ⬆️ መነሳት…።
📖 የስደትን አስከፊነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ፣
❤️ ልብን ሰቅዞ የሚዘልቅ እውነተኛ የሕይወት ታሪክ
በሆነው “ሃያ ሦስት” መጽሐፍ ላይ ሰፍሯል።
🧭 ይህ መጽሐፍ ዝም ብሎ ታሪክ አይደለም፤
ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን ያለፈ ወጣትነት፣
ነፍስን ለማቆየት የተደረገ የህይወት ውጣ ⬆️ ውረድ ⬇️ ነው።
🎓 የምረቃ ጥሪ! 🎉
ይህንን የፅናት 💪 እና የትግል ⚔️ ውጤት የሆነ መጽሐፍ
በጋራ 🤝 እንድንመረቅ ተጋብዛችኋል።
#️⃣ #hayasost #newbook 📘 #truestory 🧭 #migration 🌍 #survival 💪 #booklaunch 🎉 #addisababa 🏙️ #waliabookstore 📚
https://www.facebook.com/s...
በሞት ⚰️ እና በህይወት 🌱 መካከል የተደረገ የህልውና ጉዞ!
✨ “ሃያ ሦስት” ✨
እንደ ወርቅ 🪙 በእሳት 🔥 የተፈተነ ወጣትነት!
⚔️ ከአይ-ኤስ-አይ-ኤስ (ISIS) እጅ ላለመግባት የተከፈለ መስዋዕትነት፣
🍞 ረሃብ፣ 💔 ክህደት፣ ⬇️ መውደቅ እና ⬆️ መነሳት…።
📖 የስደትን አስከፊነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ፣
❤️ ልብን ሰቅዞ የሚዘልቅ እውነተኛ የሕይወት ታሪክ
በሆነው “ሃያ ሦስት” መጽሐፍ ላይ ሰፍሯል።
🧭 ይህ መጽሐፍ ዝም ብሎ ታሪክ አይደለም፤
ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን ያለፈ ወጣትነት፣
ነፍስን ለማቆየት የተደረገ የህይወት ውጣ ⬆️ ውረድ ⬇️ ነው።
🎓 የምረቃ ጥሪ! 🎉
ይህንን የፅናት 💪 እና የትግል ⚔️ ውጤት የሆነ መጽሐፍ
በጋራ 🤝 እንድንመረቅ ተጋብዛችኋል።
#️⃣ #hayasost #newbook 📘 #truestory 🧭 #migration 🌍 #survival 💪 #booklaunch 🎉 #addisababa 🏙️ #waliabookstore 📚
https://www.facebook.com/s...
Sponsored by
Surafel
Comments