24 days ago
ታላቁ ዓለም አቀፍ የMMA ፍልሚያ ወደ አዲስ አበባ ሊመጣ ነው!
#ethiopia | ለኢትዮጵያ ስፖርት ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት፣ መላውን የስፖርት አፍቃሪ በጉጉት የሚያስነቅፍ እጅግ አስደሳች መረጃ አሁን ደርሶናል! ለመጀመሪያ ጊዜ ታላቁ ዓለም አቀፉ የMMA (Mixed Martial Arts) ፍልሚያ በይፋ ወደ አዲስ አበባ መምጣቱ ተረጋግጧል።
ኢትዮ ፉይት ናይት (Ethio Fight Night)
ከዩናይትድ ኤምኤምኤ (United MMA) እና ከዮኒ ቬጋስ ጋር በመተባበር፣ በሚመጣው ነሐሴ 23 ቀን በአዲስ አበባ በሚካሄደው ታሪካዊ ፍልሚያ ላይ የሚሳተፉ የመጀመሪያዎቹን አራት ዓለም አቀፍ ድንቅ ተፋላሚዎች በይፋ አስታውቋል!
የመጡበትን ሀገር የሚወክሉ የመጀመሪያዎቹ አትሌቶች፡
ስፔንና ፖርቱጋልን ወክለው ወደ መድረኩ የሚገቡት የመጀመሪያዎቹ የተረጋገጡ ዝነኛ አትሌቶች የሚከተሉት ናቸው፡
ሚሞታሩ
ኪንግ ቢ
ሱፐር ቾክ
አኑስ
እነዚህ ብርቱ ተፋላሚዎች ለኢትዮጵያውያን ደጋፊዎቻቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ "ጠብቁን፣ እውነተኛና ማራኪ ፍልሚያ እናሳያችኋለን!" በማለት የስሜት ሙቀቱን አሁን ወዲሁ ጨምረውታል።
ከላስ ቬጋስ እስከ አዲስ አበባ፡ ቢኒያም ሺብሬ ሊሰለፍ ነው!
የዚህ ታሪካዊ ምሽት ሌላኛው ትልቅ ድምቀት ደግሞ በላስ ቬጋስ ኔቫዳ የሚኖረውና በጉጉት የሚጠበቀው ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ፋይተር ቢኒያም ሺብሬ በዚህ ፍልሚያ ላይ ለመሳተፍ በይፋ መፈራረሙ ነው። ቢኒያም በትውልድ ሀገሩ መድረክ ላይ ምን ዓይነት ድንቅ ብቃት እንደሚያሳይ ለማየት ሁሉም በከፍተኛ ጉጉት ላይ ይገኛል።
የዝግጅቱ ሁኔታና ቀጣይ እርምጃዎች
በገራሚ ኤቬንትስ (Gerami Events) አዘጋጅነት እጅግ ደማቅ ሆኖ የሚቀርበው የዚህ ታሪካዊ ዝግጅት ተወዳዳሪዎች፣ በነሐሴ ወር ልዩ በሆነ የቻርተር በረራ ወደ አዲስ አበባ የሚገቡ ይሆናል። በሚቀጥሉት ሳምንታትም የሌሎች ተጨማሪ ዓለም አቀፍ አትሌቶች ስም ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።
የእናንተ ግምት ምንድን ነው?
ታዲያ እነዚህን ዓለም አቀፍ ከዋክብት የሚገጥሟቸው **ኢትዮጵያውያን ተጋጣሚዎቻቸው እነማን የሚሆኑ ይመስላችኋል? የትኞቹ የሀገራችን ጀግኖች መድረኩን ይቆጣጠሩታል? የእናንተን ግምት አሁኑኑ በኮሜንት ላይ ጻፉልን!
ይህንን እውነተኛና ታሪካዊ የMMA ፍልሚያ በአዲስ አበባ በአካል ለመመልከት ምን ያህል ተዘጋጅታችኋል?
#ethiopia | ለኢትዮጵያ ስፖርት ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት፣ መላውን የስፖርት አፍቃሪ በጉጉት የሚያስነቅፍ እጅግ አስደሳች መረጃ አሁን ደርሶናል! ለመጀመሪያ ጊዜ ታላቁ ዓለም አቀፉ የMMA (Mixed Martial Arts) ፍልሚያ በይፋ ወደ አዲስ አበባ መምጣቱ ተረጋግጧል።
ኢትዮ ፉይት ናይት (Ethio Fight Night)
ከዩናይትድ ኤምኤምኤ (United MMA) እና ከዮኒ ቬጋስ ጋር በመተባበር፣ በሚመጣው ነሐሴ 23 ቀን በአዲስ አበባ በሚካሄደው ታሪካዊ ፍልሚያ ላይ የሚሳተፉ የመጀመሪያዎቹን አራት ዓለም አቀፍ ድንቅ ተፋላሚዎች በይፋ አስታውቋል!
የመጡበትን ሀገር የሚወክሉ የመጀመሪያዎቹ አትሌቶች፡
ስፔንና ፖርቱጋልን ወክለው ወደ መድረኩ የሚገቡት የመጀመሪያዎቹ የተረጋገጡ ዝነኛ አትሌቶች የሚከተሉት ናቸው፡
ሚሞታሩ
ኪንግ ቢ
ሱፐር ቾክ
አኑስ
እነዚህ ብርቱ ተፋላሚዎች ለኢትዮጵያውያን ደጋፊዎቻቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ "ጠብቁን፣ እውነተኛና ማራኪ ፍልሚያ እናሳያችኋለን!" በማለት የስሜት ሙቀቱን አሁን ወዲሁ ጨምረውታል።
ከላስ ቬጋስ እስከ አዲስ አበባ፡ ቢኒያም ሺብሬ ሊሰለፍ ነው!
የዚህ ታሪካዊ ምሽት ሌላኛው ትልቅ ድምቀት ደግሞ በላስ ቬጋስ ኔቫዳ የሚኖረውና በጉጉት የሚጠበቀው ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ፋይተር ቢኒያም ሺብሬ በዚህ ፍልሚያ ላይ ለመሳተፍ በይፋ መፈራረሙ ነው። ቢኒያም በትውልድ ሀገሩ መድረክ ላይ ምን ዓይነት ድንቅ ብቃት እንደሚያሳይ ለማየት ሁሉም በከፍተኛ ጉጉት ላይ ይገኛል።
የዝግጅቱ ሁኔታና ቀጣይ እርምጃዎች
በገራሚ ኤቬንትስ (Gerami Events) አዘጋጅነት እጅግ ደማቅ ሆኖ የሚቀርበው የዚህ ታሪካዊ ዝግጅት ተወዳዳሪዎች፣ በነሐሴ ወር ልዩ በሆነ የቻርተር በረራ ወደ አዲስ አበባ የሚገቡ ይሆናል። በሚቀጥሉት ሳምንታትም የሌሎች ተጨማሪ ዓለም አቀፍ አትሌቶች ስም ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።
የእናንተ ግምት ምንድን ነው?
ታዲያ እነዚህን ዓለም አቀፍ ከዋክብት የሚገጥሟቸው **ኢትዮጵያውያን ተጋጣሚዎቻቸው እነማን የሚሆኑ ይመስላችኋል? የትኞቹ የሀገራችን ጀግኖች መድረኩን ይቆጣጠሩታል? የእናንተን ግምት አሁኑኑ በኮሜንት ላይ ጻፉልን!
ይህንን እውነተኛና ታሪካዊ የMMA ፍልሚያ በአዲስ አበባ በአካል ለመመልከት ምን ያህል ተዘጋጅታችኋል?
25 days ago
"እናቴን በ8 አመቴ፣ አባቴን በ10 አመቴ በሞት ተነጠቅኩ"
ገና በ8 አመቴ ክፉ ደጉን ሳላውቅ ጠንካራ እናቴን አጣሁ፣ 10 አመት ሲሞላኝ ደግሞ እናትም አባትም ሆኖኝ የነበረውን አባቴን በሞት ተነጠኩ።
በነዚህ የተረገሙ ቀናት እኔም ወንድም እህቶቼም ወላጅ አልባ ሆንን። ሙሉ ቤተሰቤን ህይወት ክፉኛ ፈተነችን። በብዙ ስቃይ ውስጥ ቢሆንም ባለኝ ትንሽ ተስፉ አድጌ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ገባው። በፈተና ውስጥም ቢሆን ከፍተኛውን ውጤት ይዤ በመካኒካል ኢንጅነሪንግ ከ 15 ኮርሶች በላይ A+ አምጥቼ ተመረኩ።
በ 2010 ዓም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ሆኜ ተቀጠርኩ። በ 2013 ደግሞ በተርማል ኢንጅነሪንግ ከፍተኛውን ውጤት ይዤ ከአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተመርቄ አሁንም ድረስ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እያስተማርኩ እገኛለው። ከ 200 በላይ ተማሪዎችንም አስተምሬ አስመርቅያለው።
ከአካዳሚክ ህይወቴ ጎን ለጎን ለ 5 አመት ለተለያዩ የዲጂታል ሚዲያዎች የስክሪፕት መፃፍ እና Audio Narrator ስራን ሰርቼ ከ 3ሺ በላይ ዜና ስክሪፕት ፅፌያለው። ይሄን ልምድም ተጠቅሜ በቲክቶክ 2.5 ሚሊዮን ተከታይ ማፍራት ችያለው። ተመልካቾቼም ሳጠፋ ኮርኩመው ሳለማ አመስግነው አብረውኝ አሉ።
ከቲክቶኩ ባሻገር በብስራት ቲቪ የ"ባዮ አለም" ፕሮግራም አዘጋጅ ሆኜ እንዲሁም በትርታ ኤፍኤም ላይ ፕሮግራም ይዤ ሰርችያለው። ከሁለት አመት በፊት ደግሞ BN Advertising and Events የተሰኝ ድርጅት መስርተን ብዙ ስራዎችን ሰርተናል። እኔም ወንድም እና እህቶቸም በብዙ ተፈትነናል፣ ወደፊትም እንፈተናለን። ግን እናልፈዋለን።
አሁን የልጅ አባትም ሆኛለው መድሐኒያለም ክበሩን ይውሰድ።
ብሩክ ጫላ (ብሩክ ኒውስ)
ገና በ8 አመቴ ክፉ ደጉን ሳላውቅ ጠንካራ እናቴን አጣሁ፣ 10 አመት ሲሞላኝ ደግሞ እናትም አባትም ሆኖኝ የነበረውን አባቴን በሞት ተነጠኩ።
በነዚህ የተረገሙ ቀናት እኔም ወንድም እህቶቼም ወላጅ አልባ ሆንን። ሙሉ ቤተሰቤን ህይወት ክፉኛ ፈተነችን። በብዙ ስቃይ ውስጥ ቢሆንም ባለኝ ትንሽ ተስፉ አድጌ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ገባው። በፈተና ውስጥም ቢሆን ከፍተኛውን ውጤት ይዤ በመካኒካል ኢንጅነሪንግ ከ 15 ኮርሶች በላይ A+ አምጥቼ ተመረኩ።
በ 2010 ዓም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ሆኜ ተቀጠርኩ። በ 2013 ደግሞ በተርማል ኢንጅነሪንግ ከፍተኛውን ውጤት ይዤ ከአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተመርቄ አሁንም ድረስ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እያስተማርኩ እገኛለው። ከ 200 በላይ ተማሪዎችንም አስተምሬ አስመርቅያለው።
ከአካዳሚክ ህይወቴ ጎን ለጎን ለ 5 አመት ለተለያዩ የዲጂታል ሚዲያዎች የስክሪፕት መፃፍ እና Audio Narrator ስራን ሰርቼ ከ 3ሺ በላይ ዜና ስክሪፕት ፅፌያለው። ይሄን ልምድም ተጠቅሜ በቲክቶክ 2.5 ሚሊዮን ተከታይ ማፍራት ችያለው። ተመልካቾቼም ሳጠፋ ኮርኩመው ሳለማ አመስግነው አብረውኝ አሉ።
ከቲክቶኩ ባሻገር በብስራት ቲቪ የ"ባዮ አለም" ፕሮግራም አዘጋጅ ሆኜ እንዲሁም በትርታ ኤፍኤም ላይ ፕሮግራም ይዤ ሰርችያለው። ከሁለት አመት በፊት ደግሞ BN Advertising and Events የተሰኝ ድርጅት መስርተን ብዙ ስራዎችን ሰርተናል። እኔም ወንድም እና እህቶቸም በብዙ ተፈትነናል፣ ወደፊትም እንፈተናለን። ግን እናልፈዋለን።
አሁን የልጅ አባትም ሆኛለው መድሐኒያለም ክበሩን ይውሰድ።
ብሩክ ጫላ (ብሩክ ኒውስ)
25 days ago
አስደሳች ዜና ለቤት ገዥዎች!
#bahrain 🇧🇭
#ethiopia | እናት ኢቬንትስ እና ፐብሊሲቲ (ባህሬን) ከበቃሉ መሠረት በሰዓቱ የቤት አስረካቢ እና ታማኙ ጃምቦ ሪል ስቴት ጋር የትብብር ስምምነት መፈራረሙን በደስታ አስታውቋል።
በዚህ ትብብር መሠረት በባህሬን፣ በጂሲሲ (GCC) አገራት እንዲሁም በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን የራሳችሁን ቤት የማግኘት ህልማችሁን እውን ለማድረግ ልዩ እድል ተዘጋጅቷል።
በእናት ኢቬንትስ እና ፐብሊሲቲ በኩል በግሩፕም ሆነ በተናጠል የሚመጡ ደንበኞች ልዩ ቅናሽ (Special Discount) እንደሚያገኙ ተገልጿል።
የቤት ባለቤት ለመሆን ያላችሁን ህልም አሁኑኑ ወደ እውነት ይቀይሩ!
ለበለጠ መረጃ፦
+973 3975 3763
enateventsgmail.com
#enateventsandpublicity #jamborealestate #homeownership #bahrain #gcc #realestate #specialoffer #ethiopiansabroad #getu
#bahrain 🇧🇭
#ethiopia | እናት ኢቬንትስ እና ፐብሊሲቲ (ባህሬን) ከበቃሉ መሠረት በሰዓቱ የቤት አስረካቢ እና ታማኙ ጃምቦ ሪል ስቴት ጋር የትብብር ስምምነት መፈራረሙን በደስታ አስታውቋል።
በዚህ ትብብር መሠረት በባህሬን፣ በጂሲሲ (GCC) አገራት እንዲሁም በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን የራሳችሁን ቤት የማግኘት ህልማችሁን እውን ለማድረግ ልዩ እድል ተዘጋጅቷል።
በእናት ኢቬንትስ እና ፐብሊሲቲ በኩል በግሩፕም ሆነ በተናጠል የሚመጡ ደንበኞች ልዩ ቅናሽ (Special Discount) እንደሚያገኙ ተገልጿል።
የቤት ባለቤት ለመሆን ያላችሁን ህልም አሁኑኑ ወደ እውነት ይቀይሩ!
ለበለጠ መረጃ፦
+973 3975 3763
enateventsgmail.com
#enateventsandpublicity #jamborealestate #homeownership #bahrain #gcc #realestate #specialoffer #ethiopiansabroad #getu
1 month ago
ቴክኖ ኢትዮጵያ ለ10 ቀናት የሚቆይ የፎቶና ታሪክ ኤግዚቢሽን ሊያካሂድ ነው
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ በየዓመቱ የሚያዘጋጀውን "ሀገርን በምስልና በታሪክ የማስጎብኘት" ፕሮግራም ዘንድሮም በአዲሱ TECNO CAMON 50 Pro የተነሱ ፎቶዎችን እና ከእነሱ ጋር የተያያዙ ታሪኮችን በማቅረብ ለ10 ቀናት የሚቆይ ኤግዚቢሽን ሊያካሂድ ነው።
ኤግዚቢሽኑ ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ድረስ በአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና የሕፃናትና ወጣቶች ቲያትር ኮምፕሌክስ በትብብር የሚካሄድ ሲሆን፣ ቦታውም ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቲያትር ይሆናል።
የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓቱ ሰኔ 27 ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት የሚካሄድ ሲሆን፣ ተሳታፊዎች የኢትዮጵያን ውብ መልክዓ ምድሮች፣ ባህሎችና ታሪኮች በፎቶ ማየት ብቻ ሳይሆን፣ የTECNO CAMON 50 Pro ስልክ ተሸላሚ የመሆን እድልም ያገኛሉ።
ቴክኖ ኢትዮጵያ ለሁሉም የሀገር ወዳዶች ከቤተሰብና ከጓደኞቻቸው ጋር በመሆን በዝግጅቱ እንዲሳተፉ፣ ሀገራቸውን እንዲያዩ፣ እንዲዝናኑ እና ሽልማት እንዲያሸንፉ ጥሪ አቅርቧል።
#ethiopia #addisabeba #tecno #tecnocamon50pro #photoexhibition #tourism #photography #technews #events #getutemesgen
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ በየዓመቱ የሚያዘጋጀውን "ሀገርን በምስልና በታሪክ የማስጎብኘት" ፕሮግራም ዘንድሮም በአዲሱ TECNO CAMON 50 Pro የተነሱ ፎቶዎችን እና ከእነሱ ጋር የተያያዙ ታሪኮችን በማቅረብ ለ10 ቀናት የሚቆይ ኤግዚቢሽን ሊያካሂድ ነው።
ኤግዚቢሽኑ ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ድረስ በአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና የሕፃናትና ወጣቶች ቲያትር ኮምፕሌክስ በትብብር የሚካሄድ ሲሆን፣ ቦታውም ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቲያትር ይሆናል።
የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓቱ ሰኔ 27 ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት የሚካሄድ ሲሆን፣ ተሳታፊዎች የኢትዮጵያን ውብ መልክዓ ምድሮች፣ ባህሎችና ታሪኮች በፎቶ ማየት ብቻ ሳይሆን፣ የTECNO CAMON 50 Pro ስልክ ተሸላሚ የመሆን እድልም ያገኛሉ።
ቴክኖ ኢትዮጵያ ለሁሉም የሀገር ወዳዶች ከቤተሰብና ከጓደኞቻቸው ጋር በመሆን በዝግጅቱ እንዲሳተፉ፣ ሀገራቸውን እንዲያዩ፣ እንዲዝናኑ እና ሽልማት እንዲያሸንፉ ጥሪ አቅርቧል።
#ethiopia #addisabeba #tecno #tecnocamon50pro #photoexhibition #tourism #photography #technews #events #getutemesgen
2 months ago
የንግድ ድንበሮችን በመሻገር የአፍሪካን ገበያ ይቆጣጠሩ!
የኢትዮጵያን የቢዝነስ መሪዎች፣ ሥራ አስኪያጆች እና ባለሀብቶች ከሩዋንዳ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ጋር የሚያገናኘው ታላቁ የኢትዮጵያ - ሩዋንዳ ቢዝነስ ፎረም 2026 ምዝገባ ጀምሯል። ይህ የ4 ቀናት የቢዝነስ ጉዞ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ እና አዲስ የኢንቨስትመንት አድማስ ለመክፈት ታስቦ የተዘጋጀ ልዩ መድረክ ነው።
በፎረሙ ላይ በመሳተፍዎ ምን ያተርፋሉ?
• 🤝 አስቀድመው የተመቻቹ እና ያተኮሩ የB2B (የንግድ ለንግድ) ስብሰባዎች
• 🎯 ከታዋቂ ባለሀብቶች እና ዋና የንግድ ውሳኔ ሰጪዎች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት
• 📈 ወደ ሩዋንዳ ገበያ በምቾት ለመግባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ድጋፍ እና የተግባር የመስክ ምልከታ (Site Visits)
•በዛውም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ የሩዋንዳ ኤግዚቢሽን ላይ ይሳተፋሉ
ዋና ዋና የትኩረት ዘርፎች፦
ግብርና ማቀነባበሪያ (Agro-Processing) | ሪል ስቴት እና ኮንስትራክሽን | ቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ | አይሲቲ እና ኢኖቬሽን | ማኑፋክቸሪንግ (ማምረቻ ዘርፍ)
📅 ቀን፦ hamele 21-24፣ 2018 ዓ.ም (july 28–31, 2026)
📍 ቦታ፦ ኪጋሊ ፣ ሩዋንዳ (Kigali, Rwanda)
⏱️ ቆይታ፦ 4 ቀናት የንግድ ተልዕኮ
የመቀመጫዎች ብዛት በጣም ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ ቁጥር፦ +251 911874859/0913174052
📧 ኢሜይል፦ infoalohavistaevents.com
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.alohavistaevents.com
በኢትዮጵያ የፌዴራል ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ (ኪጋሊ) እና በሩዋንዳ ልማት ቦርድ (RDB) ትብብር የተዘጋጀ።
የኢትዮጵያን የቢዝነስ መሪዎች፣ ሥራ አስኪያጆች እና ባለሀብቶች ከሩዋንዳ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ጋር የሚያገናኘው ታላቁ የኢትዮጵያ - ሩዋንዳ ቢዝነስ ፎረም 2026 ምዝገባ ጀምሯል። ይህ የ4 ቀናት የቢዝነስ ጉዞ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ እና አዲስ የኢንቨስትመንት አድማስ ለመክፈት ታስቦ የተዘጋጀ ልዩ መድረክ ነው።
በፎረሙ ላይ በመሳተፍዎ ምን ያተርፋሉ?
• 🤝 አስቀድመው የተመቻቹ እና ያተኮሩ የB2B (የንግድ ለንግድ) ስብሰባዎች
• 🎯 ከታዋቂ ባለሀብቶች እና ዋና የንግድ ውሳኔ ሰጪዎች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት
• 📈 ወደ ሩዋንዳ ገበያ በምቾት ለመግባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ድጋፍ እና የተግባር የመስክ ምልከታ (Site Visits)
•በዛውም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ የሩዋንዳ ኤግዚቢሽን ላይ ይሳተፋሉ
ዋና ዋና የትኩረት ዘርፎች፦
ግብርና ማቀነባበሪያ (Agro-Processing) | ሪል ስቴት እና ኮንስትራክሽን | ቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ | አይሲቲ እና ኢኖቬሽን | ማኑፋክቸሪንግ (ማምረቻ ዘርፍ)
📅 ቀን፦ hamele 21-24፣ 2018 ዓ.ም (july 28–31, 2026)
📍 ቦታ፦ ኪጋሊ ፣ ሩዋንዳ (Kigali, Rwanda)
⏱️ ቆይታ፦ 4 ቀናት የንግድ ተልዕኮ
የመቀመጫዎች ብዛት በጣም ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ ቁጥር፦ +251 911874859/0913174052
📧 ኢሜይል፦ infoalohavistaevents.com
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.alohavistaevents.com
በኢትዮጵያ የፌዴራል ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ (ኪጋሊ) እና በሩዋንዳ ልማት ቦርድ (RDB) ትብብር የተዘጋጀ።
2 months ago
✨ Makeup by TIYO ✨
WHERE BEAUTY MEETS ELEGANCE
ተፈጥሯዊ ውበትዎን ሳይቀይር፣ ይበልጥ በሚያምርና ረቂቅ አቀራረብ ፕሮፌሽናል የሜካፕ አገልግሎት እንሰጣለን።
Our Services | አገልግሎቶቻችን
💍 የሙሽራ ሜካፕ (Bridal Makeup)
✨ ቀላልና ማራኪ ሜካፕ (Soft Glam Makeup)
🎨 ክሬኤቲቭ ሜካፕ (Creative Makeup)
Booking Open For | ቀጠሮ እንቀበላለን
💒 ሰርግ እና መልስ
🎓 ምርቃት
🎂 ልደት እና ልዩ ዝግጅቶች
📸 Photoshoots & Events
🌿 Enhancing beauty, naturally
“የተፈጥሮ ውበትን ይበልጥ እናጎላለን”
👩🎨 Tiyobistiya Ayele
Professional Makeup Artist
📞 Book Now: +251973796149
📧 tiyobistiyaayele21gmail.com
📸 Instagram: makeupbytiyo
WHERE BEAUTY MEETS ELEGANCE
ተፈጥሯዊ ውበትዎን ሳይቀይር፣ ይበልጥ በሚያምርና ረቂቅ አቀራረብ ፕሮፌሽናል የሜካፕ አገልግሎት እንሰጣለን።
Our Services | አገልግሎቶቻችን
💍 የሙሽራ ሜካፕ (Bridal Makeup)
✨ ቀላልና ማራኪ ሜካፕ (Soft Glam Makeup)
🎨 ክሬኤቲቭ ሜካፕ (Creative Makeup)
Booking Open For | ቀጠሮ እንቀበላለን
💒 ሰርግ እና መልስ
🎓 ምርቃት
🎂 ልደት እና ልዩ ዝግጅቶች
📸 Photoshoots & Events
🌿 Enhancing beauty, naturally
“የተፈጥሮ ውበትን ይበልጥ እናጎላለን”
👩🎨 Tiyobistiya Ayele
Professional Makeup Artist
📞 Book Now: +251973796149
📧 tiyobistiyaayele21gmail.com
📸 Instagram: makeupbytiyo
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
Sponsored by
Surafel
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
Sponsored by
Surafel
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
3 months ago
Ethiopian Airlines celebrates its 80th anniversary with a Static Airshow and a Global Cultural Day. The events were graced by His Excellency Dr. Alemu Sime Transport and logistics Minister, high level government officials, ambassadors, board members, Mr. Mesfin Tasew Ethiopian Airlines Group CEO, and the airline’s executives.
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
3 months ago
Ethiopian Airlines celebrates its 80th anniversary with a Static Airshow and a Global Cultural Day. The events were graced by His Excellency Dr. Alemu Sime Transport and logistics Minister, high level government officials, ambassadors, board members, Mr. Mesfin Tasew Ethiopian Airlines Group CEO, and the airline’s executives.
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
Sponsored by
Surafel
3 months ago
Ethiopian Airlines celebrates its 80th anniversary with a Static Airshow and a Global Cultural Day. The events were graced by His Excellency Dr. Alemu Sime Transport and logistics Minister, high level government officials, ambassadors, board members, Mr. Mesfin Tasew Ethiopian Airlines Group CEO, and the airline’s executives.
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
3 months ago
Ethiopian Airlines celebrates its 80th anniversary with a Static Airshow and a Global Cultural Day. The events were graced by His Excellency Dr. Alemu Sime Transport and logistics Minister, high level government officials, ambassadors, board members, Mr. Mesfin Tasew Ethiopian Airlines Group CEO, and the airline’s executives.
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
3 months ago
Ethiopian Airlines celebrates its 80th anniversary with a Static Airshow and a Global Cultural Day. The events were graced by His Excellency Dr. Alemu Sime Transport and logistics Minister, high level government officials, ambassadors, board members, Mr. Mesfin Tasew Ethiopian Airlines Group CEO, and the airline’s executives.
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
3 months ago
🌍 ቡኖ-ማላ ዓለም-አቀፍ ኤክስፖ 2018 ዓ.ም
📍 ዲላ ከተማ | ጌዴኦ ዞን | ደቡብ ኢትዮጵያ
📅 ከ ግንቦት 8–9, 2018 ዓ.ም
☕ የዓለምን ምርጡን ቡና ከምንጩ ይቅመሱ
🐄 በእንስሳትና በሥጋ ኢንዱስትሪ ያሉ የንግድ እድሎችን ያግኙ
💼 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት እድሎችን ይክፈቱ
🌿 የጌዴኦን የቱሪዝም መዳረሻ ሀብቶች ይጎብኙ
✨ ከአገር ውስጥና ከውጭ ከፍተኛ ኢንቨስተሮች፣ ንግድ ባለሙያዎች እና አምራቾች ጋር ይገናኙ
✨ አዳዲስ ግንኙነቶችን ይፍጠሩ፣ ገበያዎችን ያስፋፉ፣ እድሎችን ይያዙ
👉 ቦታ ሳይሞላ አሁኑኑ ይመዝገቡ
📞 09 78 80 80 38
📞 09 78 79 79 38
📞 09 78 79 79 66
አዘጋጆች፡
✔️ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር
✔️ የዲላ ከተማ አስተዳደር
🤝 ከጎልደን ሬሽዮ ኢንተርናሽናል ኤቨንትስ ጋር በመተባበር
🌍 Buno-Maala International Expo 2026
📍 Dilla City | Gedeo Zone | Ethiopia
📅 May 16–17, 2026
☕ Discover world-class coffee at its origin
🐄 Explore livestock & meat industry opportunities
💼 Unlock high-value investment potential
🌿 Experience tourism and culture
✨ Join top local & international investors, producers, and innovators
✨ Build partnerships. Expand your network. Enter new markets
👉 Register now — limited exhibition spaces available!
📞 +251 978 80 80 38
📞 +251 978 79 79 38
📞 +251 978 79 79 66
Organized by:
✔️ Gedeo Zone Administration
✔️ Dilla City Administration
🤝 In collaboration with Golden Ratio International Eventsጠ
📍 ዲላ ከተማ | ጌዴኦ ዞን | ደቡብ ኢትዮጵያ
📅 ከ ግንቦት 8–9, 2018 ዓ.ም
☕ የዓለምን ምርጡን ቡና ከምንጩ ይቅመሱ
🐄 በእንስሳትና በሥጋ ኢንዱስትሪ ያሉ የንግድ እድሎችን ያግኙ
💼 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት እድሎችን ይክፈቱ
🌿 የጌዴኦን የቱሪዝም መዳረሻ ሀብቶች ይጎብኙ
✨ ከአገር ውስጥና ከውጭ ከፍተኛ ኢንቨስተሮች፣ ንግድ ባለሙያዎች እና አምራቾች ጋር ይገናኙ
✨ አዳዲስ ግንኙነቶችን ይፍጠሩ፣ ገበያዎችን ያስፋፉ፣ እድሎችን ይያዙ
👉 ቦታ ሳይሞላ አሁኑኑ ይመዝገቡ
📞 09 78 80 80 38
📞 09 78 79 79 38
📞 09 78 79 79 66
አዘጋጆች፡
✔️ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር
✔️ የዲላ ከተማ አስተዳደር
🤝 ከጎልደን ሬሽዮ ኢንተርናሽናል ኤቨንትስ ጋር በመተባበር
🌍 Buno-Maala International Expo 2026
📍 Dilla City | Gedeo Zone | Ethiopia
📅 May 16–17, 2026
☕ Discover world-class coffee at its origin
🐄 Explore livestock & meat industry opportunities
💼 Unlock high-value investment potential
🌿 Experience tourism and culture
✨ Join top local & international investors, producers, and innovators
✨ Build partnerships. Expand your network. Enter new markets
👉 Register now — limited exhibition spaces available!
📞 +251 978 80 80 38
📞 +251 978 79 79 38
📞 +251 978 79 79 66
Organized by:
✔️ Gedeo Zone Administration
✔️ Dilla City Administration
🤝 In collaboration with Golden Ratio International Eventsጠ
3 months ago
🌍 ቡኖ-ማላ ዓለም-አቀፍ ኤክስፖ 2018 ዓ.ም
📍 ዲላ ከተማ | ጌዴኦ ዞን | ደቡብ ኢትዮጵያ
📅 ከ ግንቦት 8–9, 2018 ዓ.ም
☕ የዓለም ደረጃ ቡናን ከምንጩ ያግኙ
🐄 በእንስሳትና በሥጋ ኢንዱስትሪ ያሉ የንግድ እድሎችን ያግኙ
💼 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት እድሎችን ይክፈቱ
🌿 የቱሪዝምና ባህል ልዩነትን ይለማመዱ
✨ ከአገር ውስጥና ከውጭ ከፍተኛ ኢንቨስተሮች፣ ንግድ ባለሙያዎች እና አምራቾች ጋር ይገናኙ
✨ አዳዲስ ግንኙነቶችን ይፍጠሩ፣ ገበያዎችን ያስፋፉ፣ እድሎችን ይያዙ
👉 ቦታ ሳይሞላ አሁኑኑ ይመዝገቡ
📞 09 78 80 80 38
📞 09 78 79 79 38
📞 09 78 79 79 66
አዘጋጆች፡
✔️ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር
✔️ የዲላ ከተማ አስተዳደር
🤝 ከጎልደን ሬሽዮ ኢንተርናሽናል ኤቨንትስ ጋር በመተባበር
🌍 Buno-Maala International Expo 2026
📍 Dilla City | Gedeo Zone | Ethiopia
📅 May 16–17, 2026
☕ Discover world-class coffee at its origin
🐄 Explore livestock & meat industry opportunities
💼 Unlock high-value investment potential
🌿 Experience tourism and culture
✨ Join top local & international investors, producers, and innovators
✨ Build partnerships. Expand your network. Enter new markets
👉 Register now — limited exhibition spaces available!
📞 +251 978 80 80 38
📞 +251 978 79 79 38
📞 +251 978 79 79 66
Organized by:
✔️ Gedeo Zone Administration
✔️ Dilla City Administration
🤝 In collaboration with Golden Ratio International Events
📍 ዲላ ከተማ | ጌዴኦ ዞን | ደቡብ ኢትዮጵያ
📅 ከ ግንቦት 8–9, 2018 ዓ.ም
☕ የዓለም ደረጃ ቡናን ከምንጩ ያግኙ
🐄 በእንስሳትና በሥጋ ኢንዱስትሪ ያሉ የንግድ እድሎችን ያግኙ
💼 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት እድሎችን ይክፈቱ
🌿 የቱሪዝምና ባህል ልዩነትን ይለማመዱ
✨ ከአገር ውስጥና ከውጭ ከፍተኛ ኢንቨስተሮች፣ ንግድ ባለሙያዎች እና አምራቾች ጋር ይገናኙ
✨ አዳዲስ ግንኙነቶችን ይፍጠሩ፣ ገበያዎችን ያስፋፉ፣ እድሎችን ይያዙ
👉 ቦታ ሳይሞላ አሁኑኑ ይመዝገቡ
📞 09 78 80 80 38
📞 09 78 79 79 38
📞 09 78 79 79 66
አዘጋጆች፡
✔️ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር
✔️ የዲላ ከተማ አስተዳደር
🤝 ከጎልደን ሬሽዮ ኢንተርናሽናል ኤቨንትስ ጋር በመተባበር
🌍 Buno-Maala International Expo 2026
📍 Dilla City | Gedeo Zone | Ethiopia
📅 May 16–17, 2026
☕ Discover world-class coffee at its origin
🐄 Explore livestock & meat industry opportunities
💼 Unlock high-value investment potential
🌿 Experience tourism and culture
✨ Join top local & international investors, producers, and innovators
✨ Build partnerships. Expand your network. Enter new markets
👉 Register now — limited exhibition spaces available!
📞 +251 978 80 80 38
📞 +251 978 79 79 38
📞 +251 978 79 79 66
Organized by:
✔️ Gedeo Zone Administration
✔️ Dilla City Administration
🤝 In collaboration with Golden Ratio International Events
4 months ago
የእንጦጦ ኪዳነምሕረት ታሪካዊ ስኬት
በሁለት ቀናት 170 ሚሊዮን ብር ተሰበሰበ
#ethiopia | ከመጋቢት 11 እስከ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር፣ የገዳሟን የልማት ሥራዎች የሚደግፍ 170 ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ በታላቅ ድል ተጠናቋል።
በአጠቃላይ 170 ሚሊዮን ብር የተሰበሰበ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 139 ሚሊዮን ብሩ በጥሬ ገንዘብ የተረጋገጠ ነው። ቀሪው 31 ሚሊዮን ብር ደግሞ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ገቢ እንደሚደረግ ቃል ተገብቷል።
በዝግጅቱ ላይ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና የገዳሟ ዋና አበመኔት መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው ተገኝተው መርሃ-ግብሩን መርተዋል።
ታዋቂ ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች በዶክመንተሪና በቀጥታ ሥርጭት መርሃ-ግብሩን በማስተዋወቅ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖና የምስክር ወረቀት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
የ"ሎዛ ኹነቶች" ልዩ እውቅና፦ መርሃ-ግብሩን ለአንድ ወር በነጻ ሲያስተባብርና ሲያማክር የቆየው ሎዛ ኹነቶች (Loza Events) ላሳየው ላቅ ያለ አገልግሎት የወርቅ ካባ፣ የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖና የምስክር ወረቀት ከብፁዕነታቸው እጅ ተቀብሏል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚገኙ ምዕመናን ለሦስት ተከታታይ ሌሊቶች በንቃት በመሳተፍ ለገዳሟ የልማት ሥራዎች መሳካት የድርሻቸውን ተወጥተዋል።
#getu #ethiopia #entotokidanemihret #orthodox #churchdevelopment #fundraisingsuccess #lozaevents #abunemekarios #spirituallegacy #የእንጦጦኪዳነምሕረት #የገቢማሰባሰቢያ #ልማት #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በሁለት ቀናት 170 ሚሊዮን ብር ተሰበሰበ
#ethiopia | ከመጋቢት 11 እስከ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር፣ የገዳሟን የልማት ሥራዎች የሚደግፍ 170 ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ በታላቅ ድል ተጠናቋል።
በአጠቃላይ 170 ሚሊዮን ብር የተሰበሰበ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 139 ሚሊዮን ብሩ በጥሬ ገንዘብ የተረጋገጠ ነው። ቀሪው 31 ሚሊዮን ብር ደግሞ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ገቢ እንደሚደረግ ቃል ተገብቷል።
በዝግጅቱ ላይ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና የገዳሟ ዋና አበመኔት መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው ተገኝተው መርሃ-ግብሩን መርተዋል።
ታዋቂ ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች በዶክመንተሪና በቀጥታ ሥርጭት መርሃ-ግብሩን በማስተዋወቅ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖና የምስክር ወረቀት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
የ"ሎዛ ኹነቶች" ልዩ እውቅና፦ መርሃ-ግብሩን ለአንድ ወር በነጻ ሲያስተባብርና ሲያማክር የቆየው ሎዛ ኹነቶች (Loza Events) ላሳየው ላቅ ያለ አገልግሎት የወርቅ ካባ፣ የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖና የምስክር ወረቀት ከብፁዕነታቸው እጅ ተቀብሏል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚገኙ ምዕመናን ለሦስት ተከታታይ ሌሊቶች በንቃት በመሳተፍ ለገዳሟ የልማት ሥራዎች መሳካት የድርሻቸውን ተወጥተዋል።
#getu #ethiopia #entotokidanemihret #orthodox #churchdevelopment #fundraisingsuccess #lozaevents #abunemekarios #spirituallegacy #የእንጦጦኪዳነምሕረት #የገቢማሰባሰቢያ #ልማት #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
170,000,000 ብር የእንጦጦ ኪዳነምሕረት የገቢ ማሰባሰቢያ
ሪከርድ በመስበር ተጠናቀቀ
ከመጋቢት 11 እሰ መጋቢት 12/2018 በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 170,000,000.000 /አንድ መቶ ሰባ ሚሊያን/ ብር በመሰብሰብ ተጠናቀቀ።
ከዚኽ ውስጥ 139,000,000.00 ሚሊዬን ብር የተረጋገጠ ሲሆን ቀሪው 31 ሚሊዬ ብር ደግሞ ቃል የተገባ ሲሆን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።
ይኽንን መሥሐግብር ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው የገዳሟ ዋና አበመኔት፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ መምህራን፣ ዘማርያን፣ ምእመናን በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሦስቱንም ሌሊት በንቃት ተሳትፈውበታል።
ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ቀጥታ ሥርጭት መርሐግብሩን በትሩፋት በማገልገላቸው ከገዳሟ አበው መነኮሳት ማስታወሻ እንዲኾናቸው መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ እና ሠርተፍኬት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ይኽንን ኹነት ከኮሚቴው ጋር በመተባበር የማስተባበር እና የማማከር ተግባር ለአንድ ወር ያከናወነው ሎዛ ኹነቶች - Liza Events በትሩፋት በማገልገሉ መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ፣ የወርቅ ካባ እና ሠርተፍኬት ከብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና ከገዳሙ አበመኔት እጅ በስጦታ ተበርክቶለታል።
ሪከርድ በመስበር ተጠናቀቀ
ከመጋቢት 11 እሰ መጋቢት 12/2018 በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 170,000,000.000 /አንድ መቶ ሰባ ሚሊያን/ ብር በመሰብሰብ ተጠናቀቀ።
ከዚኽ ውስጥ 139,000,000.00 ሚሊዬን ብር የተረጋገጠ ሲሆን ቀሪው 31 ሚሊዬ ብር ደግሞ ቃል የተገባ ሲሆን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።
ይኽንን መሥሐግብር ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው የገዳሟ ዋና አበመኔት፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ መምህራን፣ ዘማርያን፣ ምእመናን በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሦስቱንም ሌሊት በንቃት ተሳትፈውበታል።
ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ቀጥታ ሥርጭት መርሐግብሩን በትሩፋት በማገልገላቸው ከገዳሟ አበው መነኮሳት ማስታወሻ እንዲኾናቸው መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ እና ሠርተፍኬት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ይኽንን ኹነት ከኮሚቴው ጋር በመተባበር የማስተባበር እና የማማከር ተግባር ለአንድ ወር ያከናወነው ሎዛ ኹነቶች - Liza Events በትሩፋት በማገልገሉ መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ፣ የወርቅ ካባ እና ሠርተፍኬት ከብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና ከገዳሙ አበመኔት እጅ በስጦታ ተበርክቶለታል።
4 months ago
የእንጦጦ ኪዳነምሕረት የገቢ ማሰባሰቢያ
ሪከርድ በመስበር ተጠናቀቀ
ከመጋቢት 11 እሰ መጋቢት 12/2018 በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 170,000,000.000 /አንድ መቶ ሰባ ሚሊያን/ ብር በመሰብሰብ ተጠናቀቀ።
ከዚኽ ውስጥ 139,000,000.00 ሚሊዬን ብር የተረጋገጠ ሲሆን ቀሪው 31 ሚሊዬ ብር ደግሞ ቃል የተገባ ሲሆን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።
ይኽንን መሥሐግብር ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው የገዳሟ ዋና አበመኔት፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ መምህራን፣ ዘማርያን፣ ምእመናን በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሦስቱንም ሌሊት በንቃት ተሳትፈውበታል።
ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ቀጥታ ሥርጭት መርሐግብሩን በትሩፋት በማገልገላቸው ከገዳሟ አበው መነኮሳት ማስታወሻ እንዲኾናቸው መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ እና ሠርተፍኬት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ይኽንን ኹነት ከኮሚቴው ጋር በመተባበር የማስተባበር እና የማማከር ተግባር ለአንድ ወር ያከናወነው ሎዛ ኹነቶች - Liza Events በትሩፋት በማገልገሉ መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ፣ የወርቅ ካባ እና ሠርተፍኬት ከብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና ከገዳሙ አበመኔት እጅ በስጦታ ተበርክቶለታል።
ሪከርድ በመስበር ተጠናቀቀ
ከመጋቢት 11 እሰ መጋቢት 12/2018 በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 170,000,000.000 /አንድ መቶ ሰባ ሚሊያን/ ብር በመሰብሰብ ተጠናቀቀ።
ከዚኽ ውስጥ 139,000,000.00 ሚሊዬን ብር የተረጋገጠ ሲሆን ቀሪው 31 ሚሊዬ ብር ደግሞ ቃል የተገባ ሲሆን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።
ይኽንን መሥሐግብር ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው የገዳሟ ዋና አበመኔት፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ መምህራን፣ ዘማርያን፣ ምእመናን በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሦስቱንም ሌሊት በንቃት ተሳትፈውበታል።
ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ቀጥታ ሥርጭት መርሐግብሩን በትሩፋት በማገልገላቸው ከገዳሟ አበው መነኮሳት ማስታወሻ እንዲኾናቸው መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ እና ሠርተፍኬት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ይኽንን ኹነት ከኮሚቴው ጋር በመተባበር የማስተባበር እና የማማከር ተግባር ለአንድ ወር ያከናወነው ሎዛ ኹነቶች - Liza Events በትሩፋት በማገልገሉ መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ፣ የወርቅ ካባ እና ሠርተፍኬት ከብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና ከገዳሙ አበመኔት እጅ በስጦታ ተበርክቶለታል።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
እልል እንጦጦ ኪዳነ ምሕረት ገዳም ታሪክ ተሠራ 136,000,000.00!
በመጀመሪያው ቀን ብቻ ከአንድ መቶ ሰላሳ ስድስት ሚሊዬን ብር በላይ ተሰበሰበ!
አርብ ከምሽት 1፡00 ጀምሮ
የዓለም ዐይኖች ሁሉ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ላይ ነበሩ። የገዳሟ ወዳጆች ከአራቱም ማዕዘን ሌሊቱን ተረባረቡ። በቤተክርስቲያን የገቢ ማሰባሰቢያ ታሪክ በአንድ ቀን ሌሊት የመጀመሪያ የተባለው ሪከርድ ተይዟል። በዚህም የገዳሟ አበመኔት እና መነኮሳት ያመሰግኗችኋል።
ለአገልጋይ፣ ለሠራተኛ ዋጋ እና ክፍያ እንደሚገባ መጽሐፍ የሚያዘውና የታወቀ ቢሆንም ለእንጦጦ ኪዳነምሕረት አንድነት ገዳም ግን ማስታወቂያውን፣ ዶክመንተሪውን እና ቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ የሠሩት ዩቱበሮች፣ ቲክታከሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም ይኽንን መርሐ ግብር በዚህ መልኩ እንዲሳካ ከኮሚቴው ጋር በሠተባበር ሳይንሳዊ እና መንፈሳዊ በሆነ መንገድ ኹነቱነን በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች -Loza Events ከገዳሙ የእመቤታችን ሥዕለ አድኅኖ እና የምስክር ወረቀት በሥጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቡ ዛሬ ቅዳሜ 12/07/18 እና ነገ እሑድም 13/07/18 ይቀጥላል።
በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ የምትደውሉባቸው ስልኮች
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
ገዳሟን የምታግዙባቸው አካውንቶች
ንግድ ባንክ1000003780779
አባይ ባንክ 9841011002322017
አሐዱ ባንከ 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
ማሳሰቢያ
በአካውንት ቁጥሮች እያስገባችሁ
በስልኮቹ በኋትስአፕ እና በቴሌግራም ደረሰኙን ላኩልን።
Comments