5 days ago
Flying higher, growing greener. Planting the trees of tomorrow because sustainablity is part of our journey. #ethiopianairlines #greenlegacy
5 days ago
Flying higher, growing greener. Planting the trees of tomorrow because sustainablity is part of our journey. #ethiopianairlines #greenlegacy
2 months ago
Through the Green Legacy initiative Ethiopia has planted over 48 billion trees and restored 15 million hectares of degraded land.
#greenlegacy #ethiopia #climateaction #ebc #afforestation #ebcdotstream
2 months ago
The Secret Behind 48 Billion Trees
#greenlegacy #ethiopia #unclimate #foodsecurity #climateaction #48billiontrees ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
The Secret Behind 48 Billion Trees
#greenlegacy #ethiopia #unclimate #foodsecurity #climateaction #48billiontrees
1 year ago
ከ 100 ዓመት በላይ እድሜ ያለውን ታዋቂ ዛፍ የቆረጡት ግለሰቦች በእስር ተቀጡ
#ethiopia | በእንግሊዝ ኒውካስል ከተማ አቅራቢያ ይገኝ የነበረውንና ከ100 ዓመታት በላይ ዕድሜ ያስቆጠረውን ታሪካዊ ዛፍ በቆረጡ ሁለት ሰዎች ላይ የኒውካስል ከተማ ፍርድ ቤት የእስር ቅጣት አስተላልፏል።
ዳንኤል ግራሃም እና አዳም ካሩዘርስ የተባሉት እነዚህ ገለሰቦች ላይ ዛሬ ቅጣቱ የተላለፈው፤ በ2023 ላይ ከሚኖሩበት ከተማ ለአርባ ደቂቃ ያህል ተጉዘው ሲካሞር ጋፕ በመባል የሚታወቀውን ታሪካዊው ዛፍ በማሽን በመታገዝ በመቁረጣቸው ነው።
በወቅቱ አነጋጋሪ በነበረው በዚህ ድርጊት አንደኛው ዛፉን ሲቆርጥ፤ ሌላኛው በተንቀሳቃሽ ስልክ ከቀረፀ በኋላ ቦታውን ለቀው መሄዳቸውን ፖሊስ አስታውቆ ነበር።
የተከሳሾቹ ጠበቃ በበኩሉ የድርጊቱ ፈጻሚዎች ሳያስቡበት በመጠጥ ኃይል ተገፋፍተው ይህን በመፈጸማቸው ይቅርታ ሊደረግላቸው ይገባል ሲል የቅጣት ማቅለያ ቢያቀርብም፤ ጉዳዩን ለወራት ይከታተል የነበረው ፍርድ ቤት ሆን ተብሎ የተፈፀመ የሥርዓት አልበኝነት ድርጊት በመሆኑ የአራት ዓመት ከሶስት ወር እስራት ፈርዶባቸዋል።
አካባቢውን የጎበኙ ሁሉ ፎቶ ይነሱበት የነበረው ተወዳጅ ዛፍ በእንግሊዝ በሚገኙ የተለያዩ ፖስተሮች ላይ የሚገኝ የአካባቢው ልዩ ምልክትና ቅርስ የነበረ ዛፍ ነው።
#ebc #england #trees
#ethiopia | በእንግሊዝ ኒውካስል ከተማ አቅራቢያ ይገኝ የነበረውንና ከ100 ዓመታት በላይ ዕድሜ ያስቆጠረውን ታሪካዊ ዛፍ በቆረጡ ሁለት ሰዎች ላይ የኒውካስል ከተማ ፍርድ ቤት የእስር ቅጣት አስተላልፏል።
ዳንኤል ግራሃም እና አዳም ካሩዘርስ የተባሉት እነዚህ ገለሰቦች ላይ ዛሬ ቅጣቱ የተላለፈው፤ በ2023 ላይ ከሚኖሩበት ከተማ ለአርባ ደቂቃ ያህል ተጉዘው ሲካሞር ጋፕ በመባል የሚታወቀውን ታሪካዊው ዛፍ በማሽን በመታገዝ በመቁረጣቸው ነው።
በወቅቱ አነጋጋሪ በነበረው በዚህ ድርጊት አንደኛው ዛፉን ሲቆርጥ፤ ሌላኛው በተንቀሳቃሽ ስልክ ከቀረፀ በኋላ ቦታውን ለቀው መሄዳቸውን ፖሊስ አስታውቆ ነበር።
የተከሳሾቹ ጠበቃ በበኩሉ የድርጊቱ ፈጻሚዎች ሳያስቡበት በመጠጥ ኃይል ተገፋፍተው ይህን በመፈጸማቸው ይቅርታ ሊደረግላቸው ይገባል ሲል የቅጣት ማቅለያ ቢያቀርብም፤ ጉዳዩን ለወራት ይከታተል የነበረው ፍርድ ቤት ሆን ተብሎ የተፈፀመ የሥርዓት አልበኝነት ድርጊት በመሆኑ የአራት ዓመት ከሶስት ወር እስራት ፈርዶባቸዋል።
አካባቢውን የጎበኙ ሁሉ ፎቶ ይነሱበት የነበረው ተወዳጅ ዛፍ በእንግሊዝ በሚገኙ የተለያዩ ፖስተሮች ላይ የሚገኝ የአካባቢው ልዩ ምልክትና ቅርስ የነበረ ዛፍ ነው።
#ebc #england #trees
Sponsored by
Surafel
Comments