5 hours ago
ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ወሰን አቅራቢያ የሚገኘውን የግብፅ የጦር ሰፈር እንዲዘጋ አደረገች
#ethiopia | ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ድንበር ጋር በሚገናኘው የበላይኛው ናይል ክፍለ ሀገር ፓጋክ በተባለ ስፍራ ሲንቀሳቀስ የነበረውን የግብፅ ወታደራዊ ማዕከል እንዲዘጋ ወስነች።
ይህ የጦር ሰፈር ግብፅ ታላቁ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ያላትን ጥቅምና ፍላጎት ለመጠበቅ ስትጠቀምበት የነበረ ስትራቴጂያዊ የክትትል ቦታ እንደነበር ተመልክቷል።
ይህ የጁባ ውሳኔ በቀጠናው የፖለቲካና የኃይል ሚዛን ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር የገለጹት የፖለቲካ ምሁራን፣ ደቡብ ሱዳን በሱዳን ጦርነት ምክንያት የተስተጓጎለባትን የነዳጅ ንግድ ለመተካት ከኢትዮጵያ ጋር የጀመረችውን የኢኮኖሚና የመሠረተ ልማት ትስስር ይበልጥ ለማሳደግ የያዘችውን አቋም የሚያሳይ ነው ብለዋል።
በፓጋክ ይንቀሳቀስ በነበረው በዚህ የግብፅ ወታደራዊ ጣቢያ ውስጥ የቴክኒክና የሎጂስቲክስ ባለሙያዎችን ጨምሮ ወደ 260 የሚጠጉ የግብፅ ዜጎች ይገኙበት እንደነበር ተገልጿል።
ባለፉት ሳምንታት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ግንኙነት መሻከር አሳይቶ የነበረ ሲሆን፣ የደቡብ ሱዳን የአሁኑ እርምጃ በምስራቅ አፍሪካ የፖለቲካ አሰላለፍ ላይ ትልቅ መነጋገሪያ አጀንዳ ሆኗል።
#southsudan #egypt #gerd #grandethiopianrenaissancedam #pagak #eastafrica #politics #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ድንበር ጋር በሚገናኘው የበላይኛው ናይል ክፍለ ሀገር ፓጋክ በተባለ ስፍራ ሲንቀሳቀስ የነበረውን የግብፅ ወታደራዊ ማዕከል እንዲዘጋ ወስነች።
ይህ የጦር ሰፈር ግብፅ ታላቁ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ያላትን ጥቅምና ፍላጎት ለመጠበቅ ስትጠቀምበት የነበረ ስትራቴጂያዊ የክትትል ቦታ እንደነበር ተመልክቷል።
ይህ የጁባ ውሳኔ በቀጠናው የፖለቲካና የኃይል ሚዛን ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር የገለጹት የፖለቲካ ምሁራን፣ ደቡብ ሱዳን በሱዳን ጦርነት ምክንያት የተስተጓጎለባትን የነዳጅ ንግድ ለመተካት ከኢትዮጵያ ጋር የጀመረችውን የኢኮኖሚና የመሠረተ ልማት ትስስር ይበልጥ ለማሳደግ የያዘችውን አቋም የሚያሳይ ነው ብለዋል።
በፓጋክ ይንቀሳቀስ በነበረው በዚህ የግብፅ ወታደራዊ ጣቢያ ውስጥ የቴክኒክና የሎጂስቲክስ ባለሙያዎችን ጨምሮ ወደ 260 የሚጠጉ የግብፅ ዜጎች ይገኙበት እንደነበር ተገልጿል።
ባለፉት ሳምንታት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ግንኙነት መሻከር አሳይቶ የነበረ ሲሆን፣ የደቡብ ሱዳን የአሁኑ እርምጃ በምስራቅ አፍሪካ የፖለቲካ አሰላለፍ ላይ ትልቅ መነጋገሪያ አጀንዳ ሆኗል።
#southsudan #egypt #gerd #grandethiopianrenaissancedam #pagak #eastafrica #politics #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
5 hours ago
ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ወሰን አቅራቢያ የሚገኘውን የግብፅ የጦር ሰፈር እንዲዘጋ አደረገች
#ethiopia | ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ድንበር ጋር በሚገናኘው የበላይኛው ናይል ክፍለ ሀገር ፓጋክ በተባለ ስፍራ ሲንቀሳቀስ የነበረውን የግብፅ ወታደራዊ ማዕከል እንዲዘጋ ወስነች።
ይህ የጦር ሰፈር ግብፅ ታላቁ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ያላትን ጥቅምና ፍላጎት ለመጠበቅ ስትጠቀምበት የነበረ ስትራቴጂያዊ የክትትል ቦታ እንደነበር ተመልክቷል።
ይህ የጁባ ውሳኔ በቀጠናው የፖለቲካና የኃይል ሚዛን ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር የገለጹት የፖለቲካ ምሁራን፣ ደቡብ ሱዳን በሱዳን ጦርነት ምክንያት የተስተጓጎለባትን የነዳጅ ንግድ ለመተካት ከኢትዮጵያ ጋር የጀመረችውን የኢኮኖሚና የመሠረተ ልማት ትስስር ይበልጥ ለማሳደግ የያዘችውን አቋም የሚያሳይ ነው ብለዋል።
በፓጋክ ይንቀሳቀስ በነበረው በዚህ የግብፅ ወታደራዊ ጣቢያ ውስጥ የቴክኒክና የሎጂስቲክስ ባለሙያዎችን ጨምሮ ወደ 260 የሚጠጉ የግብፅ ዜጎች ይገኙበት እንደነበር ተገልጿል።
ባለፉት ሳምንታት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ግንኙነት መሻከር አሳይቶ የነበረ ሲሆን፣ የደቡብ ሱዳን የአሁኑ እርምጃ በምስራቅ አፍሪካ የፖለቲካ አሰላለፍ ላይ ትልቅ መነጋገሪያ አጀንዳ ሆኗል።
#southsudan #egypt #gerd #grandethiopianrenaissancedam #pagak #eastafrica #politics #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ድንበር ጋር በሚገናኘው የበላይኛው ናይል ክፍለ ሀገር ፓጋክ በተባለ ስፍራ ሲንቀሳቀስ የነበረውን የግብፅ ወታደራዊ ማዕከል እንዲዘጋ ወስነች።
ይህ የጦር ሰፈር ግብፅ ታላቁ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ያላትን ጥቅምና ፍላጎት ለመጠበቅ ስትጠቀምበት የነበረ ስትራቴጂያዊ የክትትል ቦታ እንደነበር ተመልክቷል።
ይህ የጁባ ውሳኔ በቀጠናው የፖለቲካና የኃይል ሚዛን ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር የገለጹት የፖለቲካ ምሁራን፣ ደቡብ ሱዳን በሱዳን ጦርነት ምክንያት የተስተጓጎለባትን የነዳጅ ንግድ ለመተካት ከኢትዮጵያ ጋር የጀመረችውን የኢኮኖሚና የመሠረተ ልማት ትስስር ይበልጥ ለማሳደግ የያዘችውን አቋም የሚያሳይ ነው ብለዋል።
በፓጋክ ይንቀሳቀስ በነበረው በዚህ የግብፅ ወታደራዊ ጣቢያ ውስጥ የቴክኒክና የሎጂስቲክስ ባለሙያዎችን ጨምሮ ወደ 260 የሚጠጉ የግብፅ ዜጎች ይገኙበት እንደነበር ተገልጿል።
ባለፉት ሳምንታት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ግንኙነት መሻከር አሳይቶ የነበረ ሲሆን፣ የደቡብ ሱዳን የአሁኑ እርምጃ በምስራቅ አፍሪካ የፖለቲካ አሰላለፍ ላይ ትልቅ መነጋገሪያ አጀንዳ ሆኗል።
#southsudan #egypt #gerd #grandethiopianrenaissancedam #pagak #eastafrica #politics #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን የቤት ግንባታ ለማከናወን ስምምነት ፈጸመ
***********************
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን ጁባ ከተማ በቤት ግንባታ ዘርፍ ለመሰማራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።
ይህ ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መሪዎች ደረጃ የተደረሰውን የጋራ ልማት ትብብር ተከትሎ የመጣ ሲሆን፣ በኮርፖሬሽኑ እና በደቡብ ሱዳን ማዕከላዊ ኢኳቶሪያል ግዛት መካከል በቤት ልማትና አስተዳደር ዘርፎች በጋራ ለመሥራት የሚያስችል መሠረት ጥሏል።
ስምምነቱን የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ረሻድ ከማል (ዶ/ር) እና በደቡብ ሱዳን ማዕከላዊ ኢኳቶሪያል ግዛት አስተዳዳሪ ሚስተር ኢማኑኤል አዲል ፈርመውታል።
በዚህ ውል መሠረት ኮርፖሬሽኑ ያለውን የረጅም ጊዜ ልምድና የቴክኒክ አቅም በመጠቀም በጁባ ከተማ ዘመናዊ የመኖሪያ ቤቶች፣ የንግድ ሕንፃዎችና የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ግንባታን ያከናውናል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ረሻድ ከማል (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ ኮርፖሬሽኑ በምሥራቅ አፍሪካና በመላው አህጉሪቱ ገበያዎች ለመሰማራት ሲያደርግ የቆየው ዝግጅት አሁን ወደ ተግባር ምዕራፍ ተሸጋግሯል።
ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት የኢኮኖሚ ትስስር ከማጠናከር ባለፈ፣ ኮርፖሬሽኑ ያለውን ውጤታማ ተሞክሮ ለግዛቱ ባለሙያዎች የሚያጋራበትንና የአቅም ግንባታ ሥልጠና የሚሰጥበትን ዕድል ያመቻቻል።
የማዕከላዊ ኢኳቶሪያል ግዛት አስተዳዳሪ ሚስተር ኢማኑኤል አዲል በበኩላቸው፣ በኢትዮጵያ ያለው ፈጣን የከተሞች ለውጥና የቤት ልማት ተሞክሮ ለአፍሪካውያን ተምሳሌት መሆኑን ጠቅሰው፣ ይህንኑ ስኬት በጁባ ከተማ ተግባራዊ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።
የስምምነቱን አፈጻጸም በቅርበት የሚከታተልና ዝርዝር የፕሮጀክት ሰነዶችን የሚያዘጋጅ የጋራ ቴክኒክ ኮሚቴ እንዲቋቋም የተወሰነ ሲሆን፣ ይህም የኢትዮጵያን የቤቶች ልማት ተሞክሮ ወደ ጎረቤት ሀገራት ለማስፋፋት ትልቅ መነቃቃትን ይፈጥራል ተብሏል።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #southsudan #juba #federalhousingcorporation #realestatedevelopment
***********************
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን ጁባ ከተማ በቤት ግንባታ ዘርፍ ለመሰማራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።
ይህ ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መሪዎች ደረጃ የተደረሰውን የጋራ ልማት ትብብር ተከትሎ የመጣ ሲሆን፣ በኮርፖሬሽኑ እና በደቡብ ሱዳን ማዕከላዊ ኢኳቶሪያል ግዛት መካከል በቤት ልማትና አስተዳደር ዘርፎች በጋራ ለመሥራት የሚያስችል መሠረት ጥሏል።
ስምምነቱን የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ረሻድ ከማል (ዶ/ር) እና በደቡብ ሱዳን ማዕከላዊ ኢኳቶሪያል ግዛት አስተዳዳሪ ሚስተር ኢማኑኤል አዲል ፈርመውታል።
በዚህ ውል መሠረት ኮርፖሬሽኑ ያለውን የረጅም ጊዜ ልምድና የቴክኒክ አቅም በመጠቀም በጁባ ከተማ ዘመናዊ የመኖሪያ ቤቶች፣ የንግድ ሕንፃዎችና የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ግንባታን ያከናውናል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ረሻድ ከማል (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ ኮርፖሬሽኑ በምሥራቅ አፍሪካና በመላው አህጉሪቱ ገበያዎች ለመሰማራት ሲያደርግ የቆየው ዝግጅት አሁን ወደ ተግባር ምዕራፍ ተሸጋግሯል።
ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት የኢኮኖሚ ትስስር ከማጠናከር ባለፈ፣ ኮርፖሬሽኑ ያለውን ውጤታማ ተሞክሮ ለግዛቱ ባለሙያዎች የሚያጋራበትንና የአቅም ግንባታ ሥልጠና የሚሰጥበትን ዕድል ያመቻቻል።
የማዕከላዊ ኢኳቶሪያል ግዛት አስተዳዳሪ ሚስተር ኢማኑኤል አዲል በበኩላቸው፣ በኢትዮጵያ ያለው ፈጣን የከተሞች ለውጥና የቤት ልማት ተሞክሮ ለአፍሪካውያን ተምሳሌት መሆኑን ጠቅሰው፣ ይህንኑ ስኬት በጁባ ከተማ ተግባራዊ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።
የስምምነቱን አፈጻጸም በቅርበት የሚከታተልና ዝርዝር የፕሮጀክት ሰነዶችን የሚያዘጋጅ የጋራ ቴክኒክ ኮሚቴ እንዲቋቋም የተወሰነ ሲሆን፣ ይህም የኢትዮጵያን የቤቶች ልማት ተሞክሮ ወደ ጎረቤት ሀገራት ለማስፋፋት ትልቅ መነቃቃትን ይፈጥራል ተብሏል።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #southsudan #juba #federalhousingcorporation #realestatedevelopment
4 months ago
ደቡብ ሱዳን ያልወጡ ወርቆቿን አሲዛ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ልትጀምር ነው
#ethiopia | የደቡብ ሱዳን መንግሥት የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት ለልማት ለማዋል ባደረገው አዲስ ውሳኔ፣ የወርቅ ክምችቷን ዋስትና በማስያዝ የ2 ቢሊየን ዶላር የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ሊያከናውን መሆኑን አስታወቀ።
የሀገሪቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባሳለፈው ውሳኔ መሠረት፣ በጠቅላላው 1,031 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያላቸውን መንገዶች ለመገንባትና ደረጃቸውን ለማሻሻል "ሻምሮክ ግሎባል ግሩፕ" (Shamrock Global Group) ከተሰኘ ተቋም ጋር ስምምነት ላይ ተደርሷል። ለዚህም ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ይሆን ዘንድ የሀገሪቱ የወርቅ ክምችት በዋስትናነት እንዲያዝ ተወስኗል።
የደቡብ ሱዳን የማስታወቂያ ሚኒስትር አቴኒ ዌክ እንደገለጹት፦
* ለፕሮጀክቱ አጠቃላይ 2 ቢሊየን ዶላር ወጪ ይደረጋል።
* በአማካይ ለአንድ ኪሎ ሜትር መንገድ ግንባታ 2.3 ሚሊየን ዶላር ይፈጃል።
ይህ ግዙፍ የኢንፍራስትራክቸር ዕቅድ የሀገሪቱን የትራንስፖርት ትስስር በማጠናከር ለኢኮኖሚ እድገት ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል። ደቡብ ሱዳን ከነዳጅ ውጪ ያሉ የተፈጥሮ ሀብቶቿን ለልማት ዋስትና ስትጠቀም ይህ የመጀመሪያው ባይሆንም፣ በወርቅ ክምችት ላይ የተመሰረተው የዘንድሮው ስምምነት ግን በስፋቱና በወጪው ከፍተኛ ተጠቃሽ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ደቡብ_ሱዳን #የመንገድ_ግንባታ #ወርቅ #አፍሪካ #ኢኮኖሚ #southsudan #infrastructure #goldreserve
#ethiopia | የደቡብ ሱዳን መንግሥት የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት ለልማት ለማዋል ባደረገው አዲስ ውሳኔ፣ የወርቅ ክምችቷን ዋስትና በማስያዝ የ2 ቢሊየን ዶላር የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ሊያከናውን መሆኑን አስታወቀ።
የሀገሪቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባሳለፈው ውሳኔ መሠረት፣ በጠቅላላው 1,031 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያላቸውን መንገዶች ለመገንባትና ደረጃቸውን ለማሻሻል "ሻምሮክ ግሎባል ግሩፕ" (Shamrock Global Group) ከተሰኘ ተቋም ጋር ስምምነት ላይ ተደርሷል። ለዚህም ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ይሆን ዘንድ የሀገሪቱ የወርቅ ክምችት በዋስትናነት እንዲያዝ ተወስኗል።
የደቡብ ሱዳን የማስታወቂያ ሚኒስትር አቴኒ ዌክ እንደገለጹት፦
* ለፕሮጀክቱ አጠቃላይ 2 ቢሊየን ዶላር ወጪ ይደረጋል።
* በአማካይ ለአንድ ኪሎ ሜትር መንገድ ግንባታ 2.3 ሚሊየን ዶላር ይፈጃል።
ይህ ግዙፍ የኢንፍራስትራክቸር ዕቅድ የሀገሪቱን የትራንስፖርት ትስስር በማጠናከር ለኢኮኖሚ እድገት ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል። ደቡብ ሱዳን ከነዳጅ ውጪ ያሉ የተፈጥሮ ሀብቶቿን ለልማት ዋስትና ስትጠቀም ይህ የመጀመሪያው ባይሆንም፣ በወርቅ ክምችት ላይ የተመሰረተው የዘንድሮው ስምምነት ግን በስፋቱና በወጪው ከፍተኛ ተጠቃሽ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ደቡብ_ሱዳን #የመንገድ_ግንባታ #ወርቅ #አፍሪካ #ኢኮኖሚ #southsudan #infrastructure #goldreserve
Comments