4 months ago
የኢትዮጵያ የርምጃ አትሌቶች ብራዚል ገቡ
#ethiopia | በደቡብ አሜሪካ ምድር የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ለማውለብለብ የጀግኖቹ ጉዞ ተጀምሯል!
በብራዚል በሚካሄደው የዓለም አትሌቲክስ የእርምጃ ውድድር ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ጠዋት ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቷል። ቡድኑ በፌዴሬሽኑ አመራሮች ደማቅ ሽኝት ተደርጎለታል።
ኢትዮጵያን የሚወክሉ ጀግኖች፦
አትሌት ምስጋና ዋቁማ
በፓሪስ ኦሎምፒክ ድንቅ ብቃት ያሳየውና በ20 ኪ.ሜ የሚወዳደረው።
አትሌት ህይወት አምባው
የአፍሪካ ወጣቶች ኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት (በ10 ኪ.ሜ ሴቶች)።
አትሌት አቡዱሰላም አቡዱልወሀብ፦ በድሬደዋና በአዲስ አበባ የወጣቶች ሻምፒዮና አሸናፊ (በ10 ኪ.ሜ ወንዶች)።
ውድድሩ መጪው እሁድ በብራዚል የሚካሄድ ሲሆን፣ አትሌቶቻችን በድል ተመልሰው ሀገራዊ ኩራት እንደሚሆኑ ይጠበቃል።
ለመላው የልዑካን ቡድን መልካም ዕድል እንመኛለን!
#getu #ethiopianathletics #racewalking #worldathletics #brazil2026 #misganawakuma #teamethiopia #sportsnews #addisababa #አትሌቲክስ #እርምጃ #ኢትዮጵያ #ብራዚል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በደቡብ አሜሪካ ምድር የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ለማውለብለብ የጀግኖቹ ጉዞ ተጀምሯል!
በብራዚል በሚካሄደው የዓለም አትሌቲክስ የእርምጃ ውድድር ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ጠዋት ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቷል። ቡድኑ በፌዴሬሽኑ አመራሮች ደማቅ ሽኝት ተደርጎለታል።
ኢትዮጵያን የሚወክሉ ጀግኖች፦
አትሌት ምስጋና ዋቁማ
በፓሪስ ኦሎምፒክ ድንቅ ብቃት ያሳየውና በ20 ኪ.ሜ የሚወዳደረው።
አትሌት ህይወት አምባው
የአፍሪካ ወጣቶች ኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት (በ10 ኪ.ሜ ሴቶች)።
አትሌት አቡዱሰላም አቡዱልወሀብ፦ በድሬደዋና በአዲስ አበባ የወጣቶች ሻምፒዮና አሸናፊ (በ10 ኪ.ሜ ወንዶች)።
ውድድሩ መጪው እሁድ በብራዚል የሚካሄድ ሲሆን፣ አትሌቶቻችን በድል ተመልሰው ሀገራዊ ኩራት እንደሚሆኑ ይጠበቃል።
ለመላው የልዑካን ቡድን መልካም ዕድል እንመኛለን!
#getu #ethiopianathletics #racewalking #worldathletics #brazil2026 #misganawakuma #teamethiopia #sportsnews #addisababa #አትሌቲክስ #እርምጃ #ኢትዮጵያ #ብራዚል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments