10 months ago
7ኛዉ የዓለም የታካሚ ደህንነት ቀን" በላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል ለ 5ኛ ጊዜ በድምቀት ተከበረ!።
ላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር “ደህንነቱን የጠበቀ የጤና ክብካቤ ለሁሉም ጨቅላ ህፃናት እና ህፃናት” በሚል መሪ ቃል 7ኛውን ዓመታዊ የዓለም የታካሚዎች ደህንነት ቀን በዓል በድምቀት አክብሯል።
በዝግጀቱ ላይ የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ክቡር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ደህንነት አማካሪ ሚኒስተር ዴታና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ክቡር ዶ/ር ቀንአ ያደታ ፣ የኢትዮጵያ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕ/ር መስፍን አርአያ ፣ የጤና ሚኒስቴር ዴታ ክብርት ሰሀረላ አቡዱላሂ ፣ የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ ዶ/ር ፋህሚ አህመድ ፣የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ተወካይ አቶ መልካሙ ጥሩነህ፣ የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ኃላፊ ፕ/ር ነፃነት ወርቅነህ ፣ በጤና ሚኒስተር የጤና ስርዓት ኢኖቬሽንና ጥራት መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አባስ ሐሰን ፣ የኢትዮጵያ ጤና ክብካቤ ፌድሬሽን ፕሬዝደንት ዶ/ር ማርቆስ ፈለቀ ፣ እንዲሁም የጤና ሙያ ማህበራት ተወካዮች፣ የተለያዩ የመንግስትና የግል ጤና ተቋማት አመራሮችና ተወካዮች፣ጥሪ የተደረገላቸው የላንድማርክ ሆስፒታል ሰራተኞችና ታካሚዎችና የሚዲያ ባለሙያዎች ተገኝተዋል።
የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፕሮፌሰር ከበደ ኦሊ ተቋሙ ለአስተማማኝ የህክምና ተግባራት እና ቀጣይነት ያለው መሻሻል ያለውን የማያወላውል ቁርጠኝነት አፅንኦት ሰጥቶ በመስራት በከፍተኛ ኢንቨስትመንት እየተካሄደ ያለውን የማስፋፊያ ፕሮጀክት የአለም አቀፍ የታካሚ ደህንነት መስፈርቶችን ባማከለ መልኩ ለጤና አጠባበቅ ልህቀት ያለውን የረጅም ጊዜ ቁርጠኝነት እንደሚያረጋግጡ ገልፀዋል ። የአለም ጤና ድርጅት ተወካይ ዶ/ር ፋህሚ አህመድ የታካሚዎችን ደህነነት ለማሳለጥና የጤና አጠባበቅ አሰጣጥን ለመምራት የአለም አቀፍ የደህንነት ደረጃዎች እና መመዘኛዎች ያለውን ጠቀሜታ አስምረውበታል።
የአዲስ አበባ ጤና ቢሮን ወክለው የተገኙት አቶ መልካሙ ጥሩነህ በከተማ አስተዳደሩ የታካሚዎች ደህንነት ማስጠበቅ እርምጃዎች አፈጻጸም ላይ ንግግር ያደረጉ ሲሆን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዴኤታ ሰሀረላ አቡዱላሂ በበኩላቸው መንግስት ለታካሚዎች ደህንነት የሚሰጠውን ትኩረት እንደ ሀገራዊ የጤና እንክብካቤ ቅድሚያ የሚሰጠው መሆኑን አረጋግጠዋል።
በዝግጅቱ የላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል ሰራተኞች መልአክት ፣ የሰራተኞች ቁርጠኝነት እና የታዩ የታካሚ ምስክርነቶችን ጨምሮ የላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል ለታካሚ ተኮር እንክብካቤ ያለውን ሁለንተናዊ አቀራረብ አጉልተዋል።
በመጨረሻም የሆስፒታሉን የታካሚ ደህንነት-ተኮር መሠረተ ልማት እና የማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን በማየት የጨቅላ ህፃናት ከፍተኛ እንክብካቤ ክፍል ፣ የቀዶ ህክምና ክፍል ፣የኩላሊት እጥበት ፣ የምግብ እና የልብስ ማጠቢያ አገልግሎቶችን ጨምሮ የሆስፒታል ማስፋፊያ ስራ ጎብኝተዋል። ዝግጅቱ የታካሚ ደህንነትን በሚመለከት የተዘጋጀውን ኤግዚቢሽን በመጎብኘት ተጠናቋል።
#worldpatientsafetyday #patientsafety #landmark #landmarkhospital #maternalandchildhealth
ላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር “ደህንነቱን የጠበቀ የጤና ክብካቤ ለሁሉም ጨቅላ ህፃናት እና ህፃናት” በሚል መሪ ቃል 7ኛውን ዓመታዊ የዓለም የታካሚዎች ደህንነት ቀን በዓል በድምቀት አክብሯል።
በዝግጀቱ ላይ የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ክቡር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ደህንነት አማካሪ ሚኒስተር ዴታና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ክቡር ዶ/ር ቀንአ ያደታ ፣ የኢትዮጵያ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕ/ር መስፍን አርአያ ፣ የጤና ሚኒስቴር ዴታ ክብርት ሰሀረላ አቡዱላሂ ፣ የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ ዶ/ር ፋህሚ አህመድ ፣የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ተወካይ አቶ መልካሙ ጥሩነህ፣ የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ኃላፊ ፕ/ር ነፃነት ወርቅነህ ፣ በጤና ሚኒስተር የጤና ስርዓት ኢኖቬሽንና ጥራት መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አባስ ሐሰን ፣ የኢትዮጵያ ጤና ክብካቤ ፌድሬሽን ፕሬዝደንት ዶ/ር ማርቆስ ፈለቀ ፣ እንዲሁም የጤና ሙያ ማህበራት ተወካዮች፣ የተለያዩ የመንግስትና የግል ጤና ተቋማት አመራሮችና ተወካዮች፣ጥሪ የተደረገላቸው የላንድማርክ ሆስፒታል ሰራተኞችና ታካሚዎችና የሚዲያ ባለሙያዎች ተገኝተዋል።
የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፕሮፌሰር ከበደ ኦሊ ተቋሙ ለአስተማማኝ የህክምና ተግባራት እና ቀጣይነት ያለው መሻሻል ያለውን የማያወላውል ቁርጠኝነት አፅንኦት ሰጥቶ በመስራት በከፍተኛ ኢንቨስትመንት እየተካሄደ ያለውን የማስፋፊያ ፕሮጀክት የአለም አቀፍ የታካሚ ደህንነት መስፈርቶችን ባማከለ መልኩ ለጤና አጠባበቅ ልህቀት ያለውን የረጅም ጊዜ ቁርጠኝነት እንደሚያረጋግጡ ገልፀዋል ። የአለም ጤና ድርጅት ተወካይ ዶ/ር ፋህሚ አህመድ የታካሚዎችን ደህነነት ለማሳለጥና የጤና አጠባበቅ አሰጣጥን ለመምራት የአለም አቀፍ የደህንነት ደረጃዎች እና መመዘኛዎች ያለውን ጠቀሜታ አስምረውበታል።
የአዲስ አበባ ጤና ቢሮን ወክለው የተገኙት አቶ መልካሙ ጥሩነህ በከተማ አስተዳደሩ የታካሚዎች ደህንነት ማስጠበቅ እርምጃዎች አፈጻጸም ላይ ንግግር ያደረጉ ሲሆን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዴኤታ ሰሀረላ አቡዱላሂ በበኩላቸው መንግስት ለታካሚዎች ደህንነት የሚሰጠውን ትኩረት እንደ ሀገራዊ የጤና እንክብካቤ ቅድሚያ የሚሰጠው መሆኑን አረጋግጠዋል።
በዝግጅቱ የላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል ሰራተኞች መልአክት ፣ የሰራተኞች ቁርጠኝነት እና የታዩ የታካሚ ምስክርነቶችን ጨምሮ የላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል ለታካሚ ተኮር እንክብካቤ ያለውን ሁለንተናዊ አቀራረብ አጉልተዋል።
በመጨረሻም የሆስፒታሉን የታካሚ ደህንነት-ተኮር መሠረተ ልማት እና የማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን በማየት የጨቅላ ህፃናት ከፍተኛ እንክብካቤ ክፍል ፣ የቀዶ ህክምና ክፍል ፣የኩላሊት እጥበት ፣ የምግብ እና የልብስ ማጠቢያ አገልግሎቶችን ጨምሮ የሆስፒታል ማስፋፊያ ስራ ጎብኝተዋል። ዝግጅቱ የታካሚ ደህንነትን በሚመለከት የተዘጋጀውን ኤግዚቢሽን በመጎብኘት ተጠናቋል።
#worldpatientsafetyday #patientsafety #landmark #landmarkhospital #maternalandchildhealth
11 months ago
በግሬስ ፕላስ
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
12 months ago
በግሬስ ፕላስ
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
Comments