4 months ago
ለጤናማ እናትነት ዘላቂ የፋይናንስ ምንጭ!
#ethiopia | በኢትዮጵያ ለ20ኛ ጊዜ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ39ኛ ጊዜ የሚከበረው የጤናማ እናትነት (Safe Motherhood) ወር “ለጤናማ እናትነት ፈጠራ የታከለበትና ዘላቂ የፋይናንስ ምንጭ” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል።
በኢትዮጵያ የእናቶችን ሕይወት ለህልፈት እየዳረጉ ያሉ ዋና ዋና የጤና ችግሮች ከወሊድ በኋላ የሚከሰት የደም መፍሰስ፣ ከእርግዝና ጋር የተያያዘ የደም ግፊት፣ ኢንፌክሽን፣ የምጥ መገታት እና ካልተገባ ውርጃ ጋር የተያያዙ ውስብስብ ችግሮች መሆናቸውን መረጃዎች ያሳያሉ። እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍም “ሦስቱ መዘግየቶች” በመባል የሚታወቁትን ማለትም፦
የሕክምና እርዳታ ለማግኘት የመወሰን፣
የጤና ተቋም የመድረስ፣
ተቋም ከደረሱ በኋላ ፈጣንና ጥራት ያለው ሕክምና የማግኘት ክፍተቶችን ማጥበብ እንደሚገባ ተመላክቷል።
የቅድመና ድህረ ወሊድ ክትትል አስፈላጊነት
አንዲት እናት በእርግዝና ወቅት ቢያንስ ከ4 እስከ 8 ጊዜ የቅድመ ወሊድ (ANC) ክትትል በማድረግ ለደም ማነስ፣ ለደም ግፊትና ለተላላፊ በሽታዎች ምርመራ ማድረግ እንዳለባት ተገልጿል።
በተለይም ከወሊድ በኋላ ያሉት የመጀመሪያዎቹ 48 ሰዓታት ለእናቶች ሕይወት እጅግ ወሳኝ በመሆናቸው፣ ደም መፍሰስንና ኢንፌክሽንን ቀድሞ ለመከላከል ጥብቅ ክትትል ሊደረግላቸው ይገባል።
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየሆነ ያለው የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም የማህበረሰቡን ግንዛቤ በማሳደግና እናቶች አገልግሎቱን በቅርበት እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ፕሮግራሙ በተለይ በጤና ትምህርት፣ በክትትልና በሪፈራል ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ የእናቶችን ሞት ለመቀነስ እየሰራ መሆኑ ዶክተር ሠራም ተካ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የማህጸን እና ጽንስ ስፔሻሊስት ዶክተር ጠቅሰዋል።
#safemotherhood #ethiopiahealth #maternalhealth #healthymotherhood #endmaternalmortality #postnatalcare #healthextension
#ethiopia | በኢትዮጵያ ለ20ኛ ጊዜ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ39ኛ ጊዜ የሚከበረው የጤናማ እናትነት (Safe Motherhood) ወር “ለጤናማ እናትነት ፈጠራ የታከለበትና ዘላቂ የፋይናንስ ምንጭ” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል።
በኢትዮጵያ የእናቶችን ሕይወት ለህልፈት እየዳረጉ ያሉ ዋና ዋና የጤና ችግሮች ከወሊድ በኋላ የሚከሰት የደም መፍሰስ፣ ከእርግዝና ጋር የተያያዘ የደም ግፊት፣ ኢንፌክሽን፣ የምጥ መገታት እና ካልተገባ ውርጃ ጋር የተያያዙ ውስብስብ ችግሮች መሆናቸውን መረጃዎች ያሳያሉ። እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍም “ሦስቱ መዘግየቶች” በመባል የሚታወቁትን ማለትም፦
የሕክምና እርዳታ ለማግኘት የመወሰን፣
የጤና ተቋም የመድረስ፣
ተቋም ከደረሱ በኋላ ፈጣንና ጥራት ያለው ሕክምና የማግኘት ክፍተቶችን ማጥበብ እንደሚገባ ተመላክቷል።
የቅድመና ድህረ ወሊድ ክትትል አስፈላጊነት
አንዲት እናት በእርግዝና ወቅት ቢያንስ ከ4 እስከ 8 ጊዜ የቅድመ ወሊድ (ANC) ክትትል በማድረግ ለደም ማነስ፣ ለደም ግፊትና ለተላላፊ በሽታዎች ምርመራ ማድረግ እንዳለባት ተገልጿል።
በተለይም ከወሊድ በኋላ ያሉት የመጀመሪያዎቹ 48 ሰዓታት ለእናቶች ሕይወት እጅግ ወሳኝ በመሆናቸው፣ ደም መፍሰስንና ኢንፌክሽንን ቀድሞ ለመከላከል ጥብቅ ክትትል ሊደረግላቸው ይገባል።
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየሆነ ያለው የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም የማህበረሰቡን ግንዛቤ በማሳደግና እናቶች አገልግሎቱን በቅርበት እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ፕሮግራሙ በተለይ በጤና ትምህርት፣ በክትትልና በሪፈራል ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ የእናቶችን ሞት ለመቀነስ እየሰራ መሆኑ ዶክተር ሠራም ተካ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የማህጸን እና ጽንስ ስፔሻሊስት ዶክተር ጠቅሰዋል።
#safemotherhood #ethiopiahealth #maternalhealth #healthymotherhood #endmaternalmortality #postnatalcare #healthextension
10 months ago
በግሬስ ፕላስ
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
10 months ago
በግሬስ ፕላስ
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
#ethiopia | ግሬስ የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህይወትዎ ትልቁን እና እጅግ በጣም አስደናቂ የሆነውን ጉዞ ይጀምሩ።
አዲሱ የቤተሰብዎን ምዕራፍ በአዲሱ ግሬስ ፕላስ ሆስፒታል በታዋቂ ፣ ልምድ ባላቸው ባለሞያዎች እርስዎ እና ለልጆት ምርጡን እንክብካቤ ለመስጠት ሁሌም ዝግጁ የሆኑ ሥመጥር ሐኪሞች በክብር ይጠብቋችኋል።
ዶ/ር አብዱ ኢብራሂም
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆኑ በሙያቸዉ ረጅም አመት ልምድ ያካበቱ እና በማህበረሰቡም ዘንድ መልካም ስምን ያተረፉ ተወዳጅ ሐኪም ናቸዉ።
በማህፀን እና ፅንስ ዙሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ሲሆን የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ ክትትል ፣ በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎቶች የተወሰኑት ናቸዉ።
ዶ/ር ታከለ ጸጋዬ
ታዋቂ የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪም
በሙያቸዉ ከ30 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ደነቃቸዉ አሰግደዉ
የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት
በሙያቸዉ ከ20 አመት በላይ ልምድ ያካበቱ የብዙ እናቶች ጤና ላይ የሰሩ እዉቅ ሐኪም ናቸዉ። በተጨማሪም የማህፀን በር ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ያልተገቡ ለዉጦችን ቀድሞ ለማግኘት እና ለማከም ኮልፖስኮፒን በመጠቀም ይሰራሉ።
ዶ/ር ሳምራዊት ርዕሶም
የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት
ዶ/ር ልንገርህ ተፈራ
የማህፀን እና ፅንስ ሐኪም
ጤናማ እናት ፣ ጤናማ ልጅ ፣ ጤናማ ቤተሰብ
***
አድራሻችን
📍ቁጥር 1
ቦሌ ቀለበት መንገድ ሞይንኮ ፊት ለፊት
0118612707
0922750491 ይደውሉ
📍ቁጥር 2
ብሪቲሽ ኤምባሲ ከእስኩል ኦፍ ቱሞሮው (School Of Tomorrow) አጠገብ
በ0977555599
Telegram - GraceMCH
#የህፃናት ህክምና #የህፃናት ጤና #የህጻናት ሃኪም #ዶክተር #ጤና #ህክምና #ሃኪምቤት #gracemch #pediatriccare #childhealth #gracedoctors #excellenceincare s #maternalandchildhealth #pediatricspecialist #ethiopiahealthcare #childrenswellbeing #healthforall #compassionatecare #kidshealthmatters #healthcareprofessionals #medicalexcellence #meetourdoctor #expertcare #maternalhealthexpert #obstetricianandgynecologist #bestdoctor , #bestobstetrician , #womenhealthspecialist , #doctor #womanhealth #gynecologist #gracemchcenter #gracemch #maternalhealth #childhealth #pregnancycare #deliveryethiopia #addisababahealth #womenshealthethiopia #pediatricsethiopia #ethiopiahealth
Sponsored by
Surafel
Comments