18 days ago
ለሰባት ጊዜ ቀዶ ጥገና የተደረገለት የሦስት አመት ህፃን ልጅ ጉዳይ ትኩረት ስቧል
#ethiopia | በእንግሊዝ በአንድ መካነ አራዊት ውስጥ በአዞ ጥቃት የደረሰበት የሦስት ዓመት ሕፃን ልጅ በሂወት መኖሩ አስገራሚ ሆኗል።
ለህፃኑ ህክምና እና ማገገሚያ እንዲረዳውም በስሙ በተከፈተ
ጎ ፈንድሚ እስካሁን ድረስ ከ100,000 ፓውንድ በላይ ገንዘብ ተሰብስቧል።
የሦስት ዓመቱ ሕፃን የአዞ ማቆያ ውስጥ ከገባ በኋላ በአዞ ጥቃት ደርሶበት ለከፍተኛ ህክምና ሆስፒታል ገብቶ ነበር።
የሕፃኑ ቤተሰቦች እንደገለጹት ልጃቸው እስከ አሁን ድረስ ለሰባት ጊዜ ያህል ቀዶ ጥገና የተደረገለት ሲሆን አሁን ግን ሁኔታው እየተሻሻለ መምጣቱን ገልጸዋል።
ለቤተሰቡ ድጋፍ የሚሆን የገንዘብ ማሰባሰቢያ ገጽ (GoFundMe) የተከፈተ ሲሆን እስካሁን ከ105,000 ፓውንድ በላይ ተሰብስቧል።
የተሰበሰበው ገንዘብ የሕፃኑን የረጅም ጊዜ ህክምና ማገገሚያ እና ቤተሰቡ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከሥራቸው ርቀው ከልጃቸው ጋር በመቆየታቸው ያለባቸውን ወጪ ለመሸፈን ነው ተብሏል።
የህፃኑ ወላጆች ሕዝቡ ላሳያቸው ድጋፍና ርህራሄ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #englandboyinjuredcrocs #huntingdoncambridgeshire
#ethiopia | በእንግሊዝ በአንድ መካነ አራዊት ውስጥ በአዞ ጥቃት የደረሰበት የሦስት ዓመት ሕፃን ልጅ በሂወት መኖሩ አስገራሚ ሆኗል።
ለህፃኑ ህክምና እና ማገገሚያ እንዲረዳውም በስሙ በተከፈተ
ጎ ፈንድሚ እስካሁን ድረስ ከ100,000 ፓውንድ በላይ ገንዘብ ተሰብስቧል።
የሦስት ዓመቱ ሕፃን የአዞ ማቆያ ውስጥ ከገባ በኋላ በአዞ ጥቃት ደርሶበት ለከፍተኛ ህክምና ሆስፒታል ገብቶ ነበር።
የሕፃኑ ቤተሰቦች እንደገለጹት ልጃቸው እስከ አሁን ድረስ ለሰባት ጊዜ ያህል ቀዶ ጥገና የተደረገለት ሲሆን አሁን ግን ሁኔታው እየተሻሻለ መምጣቱን ገልጸዋል።
ለቤተሰቡ ድጋፍ የሚሆን የገንዘብ ማሰባሰቢያ ገጽ (GoFundMe) የተከፈተ ሲሆን እስካሁን ከ105,000 ፓውንድ በላይ ተሰብስቧል።
የተሰበሰበው ገንዘብ የሕፃኑን የረጅም ጊዜ ህክምና ማገገሚያ እና ቤተሰቡ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከሥራቸው ርቀው ከልጃቸው ጋር በመቆየታቸው ያለባቸውን ወጪ ለመሸፈን ነው ተብሏል።
የህፃኑ ወላጆች ሕዝቡ ላሳያቸው ድጋፍና ርህራሄ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #englandboyinjuredcrocs #huntingdoncambridgeshire
Comments