4 months ago
አሜሪካ ደቡብ አፍሪካ ከቡድን 7 (G7) ጉባኤ እንድትገለል ፈረንሳይ ላይ ጫና እያሳደረች ነው
#ethiopia | በፈረንሳይ ኤቪያን ከተማ በግንቦት 2018 ዓ.ም (እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር) በሚካሄደው የቡድን 7 (G7) አባል ሀገራት ጉባኤ ላይ ደቡብ አፍሪካ እንዳትሳተፍ አሜሪካ በፈረንሳይ ላይ ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጫና እያሳደረች መሆኑን የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
ይህ የአሜሪካ እንቅስቃሴበሁለቱ ሀገራት መካከል ለወራት የዘለቀውና እየተሻከረ የመጣው ግንኙነት ውጤት እንደሆነ ተገልጿል።
ደቡብ አፍሪካ የአሜሪካ የቅርብ ወዳጅ በሆነችው እስራኤል ላይ በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የመሰረተችው የዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ ዋነኛው የውጥረት ምንጭ ሆኗል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ነጭ አፍሪካውያን ከሀገሪቱ እየተሰደዱ ነው” በማለት የሰነዘሩት አወዛጋቢ መከራከሪያ ለዲፕሎማሲያዊ ፍጥጫው ተጨማሪ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ ውሳኔ በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ የአፍሪካን ድምፅ የመወከል አቅም ባላት ደቡብ አፍሪካ እና በምዕራባውያን ኃያላን መካከል ያለውን ልዩነት ይበልጥ ያሰፋዋል ተብሎ ተሰግቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #southafrica #usa #g7summit #france #diplomacy #internationalrelations #g7 #breakingnews #africanews #etbusinessview
#ethiopia | በፈረንሳይ ኤቪያን ከተማ በግንቦት 2018 ዓ.ም (እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር) በሚካሄደው የቡድን 7 (G7) አባል ሀገራት ጉባኤ ላይ ደቡብ አፍሪካ እንዳትሳተፍ አሜሪካ በፈረንሳይ ላይ ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጫና እያሳደረች መሆኑን የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
ይህ የአሜሪካ እንቅስቃሴበሁለቱ ሀገራት መካከል ለወራት የዘለቀውና እየተሻከረ የመጣው ግንኙነት ውጤት እንደሆነ ተገልጿል።
ደቡብ አፍሪካ የአሜሪካ የቅርብ ወዳጅ በሆነችው እስራኤል ላይ በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የመሰረተችው የዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ ዋነኛው የውጥረት ምንጭ ሆኗል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ነጭ አፍሪካውያን ከሀገሪቱ እየተሰደዱ ነው” በማለት የሰነዘሩት አወዛጋቢ መከራከሪያ ለዲፕሎማሲያዊ ፍጥጫው ተጨማሪ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ ውሳኔ በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ የአፍሪካን ድምፅ የመወከል አቅም ባላት ደቡብ አፍሪካ እና በምዕራባውያን ኃያላን መካከል ያለውን ልዩነት ይበልጥ ያሰፋዋል ተብሎ ተሰግቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #southafrica #usa #g7summit #france #diplomacy #internationalrelations #g7 #breakingnews #africanews #etbusinessview
4 months ago
Yederaw Support:
አሜሪካ ደቡብ አፍሪካ ከቡድን 7 (G7) ጉባኤ እንድትገለል ፈረንሳይ ላይ ጫና እያሳደረች ነው
#ethiopia | በፈረንሳይ ኤቪያን ከተማ በግንቦት 2018 ዓ.ም (እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር) በሚካሄደው የቡድን 7 (G7) አባል ሀገራት ጉባኤ ላይ ደቡብ አፍሪካ እንዳትሳተፍ አሜሪካ በፈረንሳይ ላይ ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጫና እያሳደረች መሆኑን የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
ይህ የአሜሪካ እንቅስቃሴበሁለቱ ሀገራት መካከል ለወራት የዘለቀውና እየተሻከረ የመጣው ግንኙነት ውጤት እንደሆነ ተገልጿል።
ደቡብ አፍሪካ የአሜሪካ የቅርብ ወዳጅ በሆነችው እስራኤል ላይ በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የመሰረተችው የዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ ዋነኛው የውጥረት ምንጭ ሆኗል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ነጭ አፍሪካውያን ከሀገሪቱ እየተሰደዱ ነው” በማለት የሰነዘሩት አወዛጋቢ መከራከሪያ ለዲፕሎማሲያዊ ፍጥጫው ተጨማሪ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ ውሳኔ በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ የአፍሪካን ድምፅ የመወከል አቅም ባላት ደቡብ አፍሪካ እና በምዕራባውያን ኃያላን መካከል ያለውን ልዩነት ይበልጥ ያሰፋዋል ተብሎ ተሰግቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #southafrica #usa #g7summit #france #diplomacy #internationalrelations #g7 #breakingnews #africanews #etbusinessview
ራፕር ባሌንድራ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ
#ethiopia | የራፕ ሙዚቀኛ ባሌንድራ ሻህ፣ በታሪክ በዕድሜ ትንሹ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ዛሬ ቃለ-መሃላ ፈጽሟል። ይህ በኔፓል ፖለቲካ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ትልቅ ክስተት ሆኖ ተመዝግቧል።
ባሌንድራ በሙዚቃው ይገልጻቸው የነበሩት የሙስና እና የማህበራዊ እኩልነት ትችቶች ለወጣቱ ትውልድ ድምፅ በመሆን ለፖለቲካ ስኬቱ መንገድ ጠርገዋል።
የሀገሪቱን የወደፊት ተስፋ የሚያሳየውና "አንድ ኔፓል" በሚል የለቀቀው ዘፈን በሰዓታት ውስጥ ለ2 ሚሊዮን ተመልካቾች መድረሱ በሀገሪቱ የጥበብ ታሪክ አዲስ ክስተት ሆኖ አልፏል።
ወደ ከፍተኛው ስልጣን ከመምጣቱ በፊት ለሦስት ዓመታት የዋና ከተማዋ ካትማንዱ ከንቲባ በመሆን ያገለገለው ባሌንድራ፣ በሀገራዊ ምርጫው የሚመራው ራስትሪያ ስዋታንትራ ፓርቲ በከፍተኛ ድምፅ እንዲያሸንፍ አድርጓል።
አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዛሬ ቃለ-መሃላ በፈጸሙበት ወቅት አምስት ሴቶች የተካተቱበትን አዲስ ካቢኔ ይፋ ማድረጋቸውን "ዘ ዊክ" መፅሄት ዘግቧል።
ይህ የወጣቱ መሪ ወደ ስልጣን መምጣት በኔፓል ብቻ ሳይሆን በደቡብ እስያ ፖለቲካ ላይ አዲስ ተስፋን የፈነጠቀ ክስተት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #nepal #balendrashah #youngleaders #rsp #onenepal #globalpolitics #newsupdate #
አሜሪካ ደቡብ አፍሪካ ከቡድን 7 (G7) ጉባኤ እንድትገለል ፈረንሳይ ላይ ጫና እያሳደረች ነው
#ethiopia | በፈረንሳይ ኤቪያን ከተማ በግንቦት 2018 ዓ.ም (እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር) በሚካሄደው የቡድን 7 (G7) አባል ሀገራት ጉባኤ ላይ ደቡብ አፍሪካ እንዳትሳተፍ አሜሪካ በፈረንሳይ ላይ ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጫና እያሳደረች መሆኑን የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
ይህ የአሜሪካ እንቅስቃሴበሁለቱ ሀገራት መካከል ለወራት የዘለቀውና እየተሻከረ የመጣው ግንኙነት ውጤት እንደሆነ ተገልጿል።
ደቡብ አፍሪካ የአሜሪካ የቅርብ ወዳጅ በሆነችው እስራኤል ላይ በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የመሰረተችው የዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ ዋነኛው የውጥረት ምንጭ ሆኗል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ነጭ አፍሪካውያን ከሀገሪቱ እየተሰደዱ ነው” በማለት የሰነዘሩት አወዛጋቢ መከራከሪያ ለዲፕሎማሲያዊ ፍጥጫው ተጨማሪ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ ውሳኔ በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ የአፍሪካን ድምፅ የመወከል አቅም ባላት ደቡብ አፍሪካ እና በምዕራባውያን ኃያላን መካከል ያለውን ልዩነት ይበልጥ ያሰፋዋል ተብሎ ተሰግቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #southafrica #usa #g7summit #france #diplomacy #internationalrelations #g7 #breakingnews #africanews #etbusinessview
ራፕር ባሌንድራ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ
#ethiopia | የራፕ ሙዚቀኛ ባሌንድራ ሻህ፣ በታሪክ በዕድሜ ትንሹ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ዛሬ ቃለ-መሃላ ፈጽሟል። ይህ በኔፓል ፖለቲካ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ትልቅ ክስተት ሆኖ ተመዝግቧል።
ባሌንድራ በሙዚቃው ይገልጻቸው የነበሩት የሙስና እና የማህበራዊ እኩልነት ትችቶች ለወጣቱ ትውልድ ድምፅ በመሆን ለፖለቲካ ስኬቱ መንገድ ጠርገዋል።
የሀገሪቱን የወደፊት ተስፋ የሚያሳየውና "አንድ ኔፓል" በሚል የለቀቀው ዘፈን በሰዓታት ውስጥ ለ2 ሚሊዮን ተመልካቾች መድረሱ በሀገሪቱ የጥበብ ታሪክ አዲስ ክስተት ሆኖ አልፏል።
ወደ ከፍተኛው ስልጣን ከመምጣቱ በፊት ለሦስት ዓመታት የዋና ከተማዋ ካትማንዱ ከንቲባ በመሆን ያገለገለው ባሌንድራ፣ በሀገራዊ ምርጫው የሚመራው ራስትሪያ ስዋታንትራ ፓርቲ በከፍተኛ ድምፅ እንዲያሸንፍ አድርጓል።
አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዛሬ ቃለ-መሃላ በፈጸሙበት ወቅት አምስት ሴቶች የተካተቱበትን አዲስ ካቢኔ ይፋ ማድረጋቸውን "ዘ ዊክ" መፅሄት ዘግቧል።
ይህ የወጣቱ መሪ ወደ ስልጣን መምጣት በኔፓል ብቻ ሳይሆን በደቡብ እስያ ፖለቲካ ላይ አዲስ ተስፋን የፈነጠቀ ክስተት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #nepal #balendrashah #youngleaders #rsp #onenepal #globalpolitics #newsupdate #
Comments