3 months ago
ማስታወቂያ
*********
ከየትኛውም የዓለም ክፍል ከሚገኝ ወዳጅ ዘመድዎ ለኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በባንካችን ስዊፍት ኮድ SINQETAA ወይም በዓለም አቀፍ ገንዘብ አስተላላፊ ወኪል በሆኑት በዌስተርን ዩኒየን ፣ሪያ ደሀብሺል እና ኢትዮ ዳሽ በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በፍጥነት ከምቹ መስተንግዶጋር ይቀበሉ፡፡
ከእኛ ጋር ይስሩ፣ ለስኬታችሁ፣ የሲንቄ ባንክ ከወለድ ነፃ ባንክ አገልግሎት ሲንቄ ኢህሳንን ሁሌም ቀዳሚ ምርጫ ያድርጉ!
#siinqee_bank #baankii_siinqee #ሲንቄ_ባንክ #empowered_together
*********
ከየትኛውም የዓለም ክፍል ከሚገኝ ወዳጅ ዘመድዎ ለኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በባንካችን ስዊፍት ኮድ SINQETAA ወይም በዓለም አቀፍ ገንዘብ አስተላላፊ ወኪል በሆኑት በዌስተርን ዩኒየን ፣ሪያ ደሀብሺል እና ኢትዮ ዳሽ በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በፍጥነት ከምቹ መስተንግዶጋር ይቀበሉ፡፡
ከእኛ ጋር ይስሩ፣ ለስኬታችሁ፣ የሲንቄ ባንክ ከወለድ ነፃ ባንክ አገልግሎት ሲንቄ ኢህሳንን ሁሌም ቀዳሚ ምርጫ ያድርጉ!
#siinqee_bank #baankii_siinqee #ሲንቄ_ባንክ #empowered_together
3 months ago
📢ማስታወቂያ
**********
እርስዎ በጉዳይዎ ላይ በሙሉ ልብ ያተኩሩ! በሄዱበት ዓለም ክፍል ሁሉ ለውጭ ክፍያዎ መፍትሔ በመሆን ቆይተዎ ምቹ፣ ጉዞዎ የተሳካ የሚያደርገውን የሲንቄ ባንክ ቅድመ ክፍያ ማስተር ካርድን ምርጫዎ ያድርጉ!
#siinqee_bank #baankii_siinqee #ሲንቄ_ባንክ #siinqee_digital #siinqee_ihsan #financial_inclusion #empowered_together
1 year ago
ሲንቄ ባንክ
#ethiopia | የሲንቄ ባንክ የ2024/2025 በጀት አመት አፈጻጸም እና ያለፉት ሶስት አመታት ስኬታማ ጉዞን በማስመልከት በዛሬው ዕለት ሰኔ 26 ቀን 2017 ዓ/ም በባንኩ ዋና መ/ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
የባንኩ ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ንዋይ መገርሳ በሰጡት መግለጫ ባንኩ የበጀት ዓመቱን በላቀ አፈጻጸም ማጠናቀቁን እና በዚህ አጭር 3 አመታት ውስጥ የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ(Total deposit) ብር 102.5 ቢሊየን መድረሱን እና የባንኩ ጠቅላላ ገቢ (Total income) ብር 15 ቢሊየን ገልፀው ለዚህ ስኬት አስተዋፅኦ ላደረጉ የባንኩን ስራ አመራሮች፣ደንበኞች፣ሰራተኞችና ሁሉንም ባለድርሻ አካላት አመስግነዋል።
ክቡር አቶ ንዋይ አክሎም ለቀጣዩ የስራ ዘመን የባንኩን ስኬትና ትርፋማነትን በእጥፍ የሚያድግበት ዘመን እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን በመግለፅ የባንኩ ስራ አመራሮች፣ሰራተኞች እና ባለድርሻ አካላት የባንኩን እቅድ ለማሳካት በቁርጠኝነት እና በትጋት እንዲሰሩ አሳስበዋል።
በአንድነት ወደ ስኬት!
#siinqee_bank #baankii_siinqee #ሲንቄ_ባንክ #siinqee_digital #siinqee_ihsan #siinqee_digital #financial_inclusion #empowered_together
#ethiopia | የሲንቄ ባንክ የ2024/2025 በጀት አመት አፈጻጸም እና ያለፉት ሶስት አመታት ስኬታማ ጉዞን በማስመልከት በዛሬው ዕለት ሰኔ 26 ቀን 2017 ዓ/ም በባንኩ ዋና መ/ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
የባንኩ ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ንዋይ መገርሳ በሰጡት መግለጫ ባንኩ የበጀት ዓመቱን በላቀ አፈጻጸም ማጠናቀቁን እና በዚህ አጭር 3 አመታት ውስጥ የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ(Total deposit) ብር 102.5 ቢሊየን መድረሱን እና የባንኩ ጠቅላላ ገቢ (Total income) ብር 15 ቢሊየን ገልፀው ለዚህ ስኬት አስተዋፅኦ ላደረጉ የባንኩን ስራ አመራሮች፣ደንበኞች፣ሰራተኞችና ሁሉንም ባለድርሻ አካላት አመስግነዋል።
ክቡር አቶ ንዋይ አክሎም ለቀጣዩ የስራ ዘመን የባንኩን ስኬትና ትርፋማነትን በእጥፍ የሚያድግበት ዘመን እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን በመግለፅ የባንኩ ስራ አመራሮች፣ሰራተኞች እና ባለድርሻ አካላት የባንኩን እቅድ ለማሳካት በቁርጠኝነት እና በትጋት እንዲሰሩ አሳስበዋል።
በአንድነት ወደ ስኬት!
#siinqee_bank #baankii_siinqee #ሲንቄ_ባንክ #siinqee_digital #siinqee_ihsan #siinqee_digital #financial_inclusion #empowered_together
Comments