2 days ago
ጸሎት በጤናችን ላይ የሚያመጣው አስገራሚ ለውጥ
በሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ትምህርት ቤት ተመራማሪዎች አማካኝነት የተካሄደ አዲስ ሳይንሳዊ ጥናት እንደሚያሳየው፣ በቀን ለአምስት ደቂቃ ብቻ የሚደረግ የጸሎት ሥነ-ሥርዓት በሰዎች ላይ የሚከሰትን ከፍተኛ የሕመም ስሜትና ጭንቀትን በከፍተኛ ሁኔታ የመቀነስ አቅም አለው።
ይህ "ፕሮክሲማል ኢንተርሴሰሪ ፕሬየር (PIP)" ወይም በአካል ተገኝቶ ለሌላ ሰው ደኅንነት የሚደረግ የፊት ለፊት ጸሎት በመባል የሚታወቀው ልምምድ፣ በሙከራው ወቅት ከተሳተፉት መካከል ከሙዚቃ ማዳመጥ ይልቅ የላቀና ዘላቂ እፎይታን መስጠት መቻሉ ተረጋግጧል።
በጥናቱ ላይ የተሳተፉት ዶክተር ካትሪን ጃኮብሰን እንደገለጹት፣ ይህ የጸሎት አገልግሎት በሕክምና ተቋማት ውስጥ እንዲካተት 97% የሚሆኑት ታካሚዎች ሙሉ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
በሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ትምህርት ቤት ተመራማሪዎች አማካኝነት የተካሄደ አዲስ ሳይንሳዊ ጥናት እንደሚያሳየው፣ በቀን ለአምስት ደቂቃ ብቻ የሚደረግ የጸሎት ሥነ-ሥርዓት በሰዎች ላይ የሚከሰትን ከፍተኛ የሕመም ስሜትና ጭንቀትን በከፍተኛ ሁኔታ የመቀነስ አቅም አለው።
ይህ "ፕሮክሲማል ኢንተርሴሰሪ ፕሬየር (PIP)" ወይም በአካል ተገኝቶ ለሌላ ሰው ደኅንነት የሚደረግ የፊት ለፊት ጸሎት በመባል የሚታወቀው ልምምድ፣ በሙከራው ወቅት ከተሳተፉት መካከል ከሙዚቃ ማዳመጥ ይልቅ የላቀና ዘላቂ እፎይታን መስጠት መቻሉ ተረጋግጧል።
በጥናቱ ላይ የተሳተፉት ዶክተር ካትሪን ጃኮብሰን እንደገለጹት፣ ይህ የጸሎት አገልግሎት በሕክምና ተቋማት ውስጥ እንዲካተት 97% የሚሆኑት ታካሚዎች ሙሉ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
4 days ago
አሳዛኝ መረጃ‼️ ትናንት ግንቦት 22/2018 ዓ.ም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከምሽቱ 2:00 አካባቢ በየተማሪዎች DSTV ውስጥ ኳስ እያዩ በነበሩ ተማሪዎች ላይ በተጣለ ቦንብ ሁለት ተማሪዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ከ20 በላይ ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን ምንጮቻችን ገልፀዋል። በዚህ የተነሳ ከጠዋት 12:00 በፊት መውጣት እንዲሁም ማታ ከ12:00 በኋላ ወደ…
4 days ago
አሳዛኝ መረጃ‼️
ትናንት ግንቦት 22/2018 ዓ.ም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከምሽቱ 2:00 አካባቢ በየተማሪዎች DSTV ውስጥ ኳስ እያዩ በነበሩ ተማሪዎች ላይ በተጣለ ቦንብ ሁለት ተማሪዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ከ20 በላይ ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን ምንጮቻችን ገልፀዋል።
በዚህ የተነሳ ከጠዋት 12:00 በፊት መውጣት እንዲሁም ማታ ከ12:00 በኋላ ወደ ግቢው መግባት እንደማይችል ምንጮቻችን ገልጸዋል።
ለሞቱት ተማሪዎች ነፍስ ይማር እያልን የተጎዱ ተማሪዎች በቶል እንዲያገግሙ እንመኛለን።
Seledadotio
Seledadotio
ትናንት ግንቦት 22/2018 ዓ.ም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከምሽቱ 2:00 አካባቢ በየተማሪዎች DSTV ውስጥ ኳስ እያዩ በነበሩ ተማሪዎች ላይ በተጣለ ቦንብ ሁለት ተማሪዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ከ20 በላይ ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን ምንጮቻችን ገልፀዋል።
በዚህ የተነሳ ከጠዋት 12:00 በፊት መውጣት እንዲሁም ማታ ከ12:00 በኋላ ወደ ግቢው መግባት እንደማይችል ምንጮቻችን ገልጸዋል።
ለሞቱት ተማሪዎች ነፍስ ይማር እያልን የተጎዱ ተማሪዎች በቶል እንዲያገግሙ እንመኛለን።
Seledadotio
Seledadotio
4 days ago
የረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ልጅ ኢንጅነር ተስፋዬ ፀጋው ከገብሬላ ተስፋዬ ጋር ተሞሸራል !!
እናት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ልጇን ተስፋዬን ከአሜሪካው ፍሎሪዳ ዩኒቨርሲቲ በኢንጅነሪግ በከፍተኛ ማዕረግ ያስመረቀች ከተመረቀም በኋለ በሀገሩ በኢትዮጵያ ማለትም በእናቱ (የረ/ኮ ደራርቱ ቱሉ) ድርጅት ውስጥ ጠቅላላ ስራ አስኪጅ ሆኖ እንያገለገለ የሚገኝ ልጅ ነው።
ሙሽራው እና ሙሽሪት
እንኳን ደስ አላችሁ!! 🎈🎉🎊🍾
Via: Ethio Runners
እናት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ልጇን ተስፋዬን ከአሜሪካው ፍሎሪዳ ዩኒቨርሲቲ በኢንጅነሪግ በከፍተኛ ማዕረግ ያስመረቀች ከተመረቀም በኋለ በሀገሩ በኢትዮጵያ ማለትም በእናቱ (የረ/ኮ ደራርቱ ቱሉ) ድርጅት ውስጥ ጠቅላላ ስራ አስኪጅ ሆኖ እንያገለገለ የሚገኝ ልጅ ነው።
ሙሽራው እና ሙሽሪት
እንኳን ደስ አላችሁ!! 🎈🎉🎊🍾
Via: Ethio Runners
4 days ago
የዓሳ ቆዳ ለቃጠሎ ህክምና፤ በብራዚል ሐኪሞች የተገኘው አስደናቂና አነስተኛ ወጪ የሚጠይቅ ፈውስ
በብራዚል የሚገኙ ተመራማሪዎችና የሕክምና ባለሙያዎች በከባድ የእሳት ቃጠሎ የተጎዱ ሰዎችን ለማከም ልዩ በሆነ ዘዴ የተዘጋጀ የዓሳ ቆዳን በመጠቀም አስደናቂ ስኬት እያስመዘገቡ ይገኛሉ። ይህ አዲስ የሕክምና ፈጠራ የተጎጂዎችን ስቃይ በከፍተኛ ሁኔታ ከመቀነሱም በላይ የሕክምና ወጪን በግማሽ ያህል ያቀለለ መሆኑ ተገልጿል።
የሴአራ ፌደራል ዩኒቨርሲቲ (Federal University of Ceará) ተመራማሪዎች እንዳረጋገጡት፣ የቲላፒያ ዓሳ ቆዳ ለሰው ልጅ ቆዳ መፈወስ እጅግ አስፈላጊ የሆኑትን ‘ታይፕ 1’ ኮላጅን (Collagen) የተሰኙ ፕሮቲኖችን እና ከፍተኛ እርጥበትን በውስጡ ይዟል። ይህም የቆሰለው አካል በፍጥነት እንዲያገግም እና ከበሽታ አምጪ ተህዋስያን እንዲጠበቅ ያደርገዋል ብለዋል።
ቀደም ሲል በብራዚል የቆዳ ባንኮች እጥረት በመኖሩ ምክንያት ለቃጠሎ ተጎጂዎች የሚደረገው መደበኛ ሕክምና በየቀኑ የሚቀያይር ፋሻ እና የቃጠሎ ክሬም በመጠቀም የሚከናወን ሲሆን፣ ይህም ለታካሚዎቹ ከፍተኛ ስቃይ የሚፈጥር ነበር።
አዲሱ የቲላፒያ ቆዳ ሕክምና ግን አንዴ ከቆሰለው አካል ላይ ከተለጠፈ በኋላ በተፈጥሮ እስኪላጥ ድረስ ለቀናት የሚቆይ በመሆኑ፣ ፋሻ በየቀኑ የመቀየርን ስቃይ ሙሉ በሙሉ ያስቀረና ፈውስን የሚያፋጥን ሆኗል። የወጪው መቶኛም ከመደበኛው ሕክምና ጋር ሲነጻጸር እስከ 50 በመቶ ቅናሽ አለው።
Seledadotio
Seledadotio
በብራዚል የሚገኙ ተመራማሪዎችና የሕክምና ባለሙያዎች በከባድ የእሳት ቃጠሎ የተጎዱ ሰዎችን ለማከም ልዩ በሆነ ዘዴ የተዘጋጀ የዓሳ ቆዳን በመጠቀም አስደናቂ ስኬት እያስመዘገቡ ይገኛሉ። ይህ አዲስ የሕክምና ፈጠራ የተጎጂዎችን ስቃይ በከፍተኛ ሁኔታ ከመቀነሱም በላይ የሕክምና ወጪን በግማሽ ያህል ያቀለለ መሆኑ ተገልጿል።
የሴአራ ፌደራል ዩኒቨርሲቲ (Federal University of Ceará) ተመራማሪዎች እንዳረጋገጡት፣ የቲላፒያ ዓሳ ቆዳ ለሰው ልጅ ቆዳ መፈወስ እጅግ አስፈላጊ የሆኑትን ‘ታይፕ 1’ ኮላጅን (Collagen) የተሰኙ ፕሮቲኖችን እና ከፍተኛ እርጥበትን በውስጡ ይዟል። ይህም የቆሰለው አካል በፍጥነት እንዲያገግም እና ከበሽታ አምጪ ተህዋስያን እንዲጠበቅ ያደርገዋል ብለዋል።
ቀደም ሲል በብራዚል የቆዳ ባንኮች እጥረት በመኖሩ ምክንያት ለቃጠሎ ተጎጂዎች የሚደረገው መደበኛ ሕክምና በየቀኑ የሚቀያይር ፋሻ እና የቃጠሎ ክሬም በመጠቀም የሚከናወን ሲሆን፣ ይህም ለታካሚዎቹ ከፍተኛ ስቃይ የሚፈጥር ነበር።
አዲሱ የቲላፒያ ቆዳ ሕክምና ግን አንዴ ከቆሰለው አካል ላይ ከተለጠፈ በኋላ በተፈጥሮ እስኪላጥ ድረስ ለቀናት የሚቆይ በመሆኑ፣ ፋሻ በየቀኑ የመቀየርን ስቃይ ሙሉ በሙሉ ያስቀረና ፈውስን የሚያፋጥን ሆኗል። የወጪው መቶኛም ከመደበኛው ሕክምና ጋር ሲነጻጸር እስከ 50 በመቶ ቅናሽ አለው።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
8 days ago
ጤና ሚኒስቴር ከጣሊያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ሐኪሞች ላከናወኑት የሕፃናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ምስጋናና ዕውቅና ሰጠ
የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ
በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት
በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ
በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት
በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
8 days ago
ጤና ሚኒስቴር ከጣሊያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ሐኪሞች ላከናወኑት የሕፃናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ምስጋናና ዕውቅና ሰጠ
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
8 days ago
በደርግ ዘመነ መንግሥት የተሰሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶችን በመምራት የሚታወቁት አቶ ካሳ ገብሬ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ
#ethiopia | አቶ ካሳ በ92 ዓመት እድሜያቸው ይኖሩበት በነበረው አሜሪካ ሀገር ህይወታቸው ያለፈው በዛሬው እለት ነው።
ኢንጂነር ካሳ ገብሬ ከኢትዮጵያ ህንፃ ኮሌጅ በሲቪል ምህንድስና ካናዳ ሀገር በሚገኘው የብሪቲሽ ኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ የአንድ ዓመት የድህረ ምረቃ ትምህርታቸውን መከታተላቸውን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
በትምህርት ሚኒስቴር በዋና መሃንዲስነት፣ በቤቶችና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትርነት፣ በኤርትራ የጠቅላይ ግዛቱ ዋና መሃንዲስ፣ በሕንጻ ኮንስትራክሽን ሚኒስትርነት እና በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነቶች እስከ ደርግ ስርዓት ማብቃት ድርስ አገልግለዋል።
ኢንጂነር ካሳ በደርግ ስርዓት ወቅት የተሰሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶችንም መርተዋል።
በሶማሌ ወረራ ጦርነት ወቅት ህዝባዊ ሠራዊት የሰለጠንበትን የታጠቅ ጦር ሜዳ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማዘጋጀታቸው ከሚጠቀስላቸው ስራዎቻቸው መከከል ይገኝበታል።
የጀግኖችና ህፃናት አምባ ምስረታዎች ወቅት የግንባታ ዘርፉን መርተዋል።
የጣና በለስ ግድብ፣ የቀይ መስቀል ሕንጻ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ፍልውሃ ሕንጻዎች፣ አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን፣ በርካታ የከተማ ፕላኖችና ድልድዮች ከታላላቅ ሥራዎቻቸው መካከል ይጠቀሳሉ።
በዚህም ጉልህ አስተዋጿቸው ለዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ግንባታ ከመሠረት ጣዮች መካከል አንዱ ተደርገውም ይነሳሉ።
አገሪቷ ከፍተኛ የድርቅ አደጋ ውስጥ በገባችበት ወቅትም ዜጎችን ድርቅ ካለበት ወደ ድርቅ ወደሌለበት አካባቢ በማዛወር ከእልቂትና ከረሃብ አደጋ በመታደግ ትልቅ ሰብዓዊ አስተዋፅኦ ማበርከታቸውምን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
ኢንጂነር ካሳ በኢህአዴግ መንግሥት ዘመን 12 ዓመት ከ3 ወር ታስረዋል።
ከእስር ከተፈቱ በኋላ አብዛኛውን ኑሯቸውን ያደረጉት በአሜሪካ ሀገር ሲሆን መጽሐፍ ጽፈው አጠናቅቀው፣ ግን ለሕትመት ሳይበቃ አረፈዋል።
አቶ ካሳ ገብሬ የሁለት ወንዶች እና የሁለት ሴቶች ልጆች አባትም ነበሩ።
በ92 ዓመት እድሜያቸው ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ኢንጂነር ካሳ ገብሬ የቀብር ስነስርዓታቸው በአሜሪካን ሀገር ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል፣ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓም፣ በአገሩ ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ በ3:30 ሰዓት የሚፈፀም ሲሆን በአዲስ አበባ የመታሰቢያ መርሃግብር በቀጣይ ቀናት ይደረግላቸዋል ተብሏል።
ዘገባው የሸገር ኤፍ ኤም ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | አቶ ካሳ በ92 ዓመት እድሜያቸው ይኖሩበት በነበረው አሜሪካ ሀገር ህይወታቸው ያለፈው በዛሬው እለት ነው።
ኢንጂነር ካሳ ገብሬ ከኢትዮጵያ ህንፃ ኮሌጅ በሲቪል ምህንድስና ካናዳ ሀገር በሚገኘው የብሪቲሽ ኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ የአንድ ዓመት የድህረ ምረቃ ትምህርታቸውን መከታተላቸውን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
በትምህርት ሚኒስቴር በዋና መሃንዲስነት፣ በቤቶችና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትርነት፣ በኤርትራ የጠቅላይ ግዛቱ ዋና መሃንዲስ፣ በሕንጻ ኮንስትራክሽን ሚኒስትርነት እና በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነቶች እስከ ደርግ ስርዓት ማብቃት ድርስ አገልግለዋል።
ኢንጂነር ካሳ በደርግ ስርዓት ወቅት የተሰሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶችንም መርተዋል።
በሶማሌ ወረራ ጦርነት ወቅት ህዝባዊ ሠራዊት የሰለጠንበትን የታጠቅ ጦር ሜዳ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማዘጋጀታቸው ከሚጠቀስላቸው ስራዎቻቸው መከከል ይገኝበታል።
የጀግኖችና ህፃናት አምባ ምስረታዎች ወቅት የግንባታ ዘርፉን መርተዋል።
የጣና በለስ ግድብ፣ የቀይ መስቀል ሕንጻ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ፍልውሃ ሕንጻዎች፣ አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን፣ በርካታ የከተማ ፕላኖችና ድልድዮች ከታላላቅ ሥራዎቻቸው መካከል ይጠቀሳሉ።
በዚህም ጉልህ አስተዋጿቸው ለዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ግንባታ ከመሠረት ጣዮች መካከል አንዱ ተደርገውም ይነሳሉ።
አገሪቷ ከፍተኛ የድርቅ አደጋ ውስጥ በገባችበት ወቅትም ዜጎችን ድርቅ ካለበት ወደ ድርቅ ወደሌለበት አካባቢ በማዛወር ከእልቂትና ከረሃብ አደጋ በመታደግ ትልቅ ሰብዓዊ አስተዋፅኦ ማበርከታቸውምን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
ኢንጂነር ካሳ በኢህአዴግ መንግሥት ዘመን 12 ዓመት ከ3 ወር ታስረዋል።
ከእስር ከተፈቱ በኋላ አብዛኛውን ኑሯቸውን ያደረጉት በአሜሪካ ሀገር ሲሆን መጽሐፍ ጽፈው አጠናቅቀው፣ ግን ለሕትመት ሳይበቃ አረፈዋል።
አቶ ካሳ ገብሬ የሁለት ወንዶች እና የሁለት ሴቶች ልጆች አባትም ነበሩ።
በ92 ዓመት እድሜያቸው ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ኢንጂነር ካሳ ገብሬ የቀብር ስነስርዓታቸው በአሜሪካን ሀገር ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል፣ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓም፣ በአገሩ ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ በ3:30 ሰዓት የሚፈፀም ሲሆን በአዲስ አበባ የመታሰቢያ መርሃግብር በቀጣይ ቀናት ይደረግላቸዋል ተብሏል።
ዘገባው የሸገር ኤፍ ኤም ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ሚያዚያ 13 እና 14፣ 2018 ዓ.ም. በአማራ ክልል ርዕሰ ከተማ ባህር ዳር ያደረጉትን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመልክቶ በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ከአንድ ወር በኋላ ዛሬ የቪድዮ መግለጫ አውጥቷል። ኤምባሲው በትዊተር (ኤክስ) ገጹ እንዳስታወቀው፣ ይህ የአምባሳደሩ ጉብኝት አሜሪካ ለአማራ ህዝብ ሰላም፣ ደህንነት እና ብልጽግና ያላትን ዘላቂ ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየ ነው።
አምባሳደር ማሲንጋ ጣና ሀይቅ ዳርቻ ላይ ሆነው በሰጡት እና ኤምባሲው ባጋራው የቪዲዮ መልዕክት ላይ፣ በስልጣን ዘመናቸው ለመጀመሪያ ጊዜ የአማራ ክልልን ርዕሰ ከተማ ለመጎብኘት በመቻላቸው የተሰማቸውን ከፍተኛ ደስታ ገልጸዋል። በቆይታቸውም ከህዝቡ እና ከባለስልጣናቱ እጅግ ደማቅ እና ሞቅ ያለ አቀባበል እንደተደረፈላቸው ተናግረዋል።
አምባሳደሩ በንግግራቸው ክልሉ እና ህዝቡ እጅግ ፈታኝ የሆኑ ጊዜያትን ማሳለፋቸውን እና ከፍተኛ ስቃይ ውስጥ መቆየታቸውን አስምረውበታል። "ይህ ቀጠና ብዙ መከራዎችን እንዳሳለፈ ግልጽ ነው፤ ብዙ ስቃይ ነበረ። ይህንን ችላ ማለትም ሆነ መካድ አንችልም" በማለት ያለውን ነባራዊ ሁኔታ አምነዋል። ይሁን እንጂ፣ ከፖለቲካ መሪዎች አልፎ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ተራ ዜጎች ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ህዝቡ የተሻለ ነገን ተስፋ ከማድረግ ባለፈ ይህ አሁን ያለው ቀውስ በተቻለ ፍጥነት እንዲያበቃ በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚጠብቅ መገንዘባቸውን አብራርተዋል።
አምባሳደር ማሲንጋ በጉብኝታቸው ወቅት የኤም.ኤስ.ኤ የፋብሪካ ማዕከልን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ይህ ተቋም እንስሳት መኖ እና የምግብ ዘይት በማምረት ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ከፍተኛ ጥራት ያለውን የፕሮቲን ምርት ወደ አሜሪካ እና ሌሎች ሀገራት ጭምር በመላክ ላይ ይገኛል። አምባሳደሩ ድርጅቱ በዚህ ፈታኝ ወቅት ውስጥ ሆኖም በአብዛኛው ከአሜሪካ በመጣ ቴክኖሎጂ፣ ፈጠራ እና ኢንቨስትመንት በመጠቀም የባህር ዳርን እና የአማራን ብቻ ሳይሆን የመላው ኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በመለወጥ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው አድናቆታቸውን ችረዋል።
አክለውም አምባሳደሩ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (በተለይም በኢትዮጵያ ጨርቃጨርቅ እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት) ሰፊ ጊዜ አሳልፈዋል። ተቋሙ የገጠመውን ፈተና ወደ መልካም እድል በመቀየር ከፍተኛ ጥራት ያለው ትምህርት እየሰጠ በመሆኑ፣ በአሁኑ ወቅት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ መሆን መቻሉን ተናግረዋል። አሜሪካም ዩኒቨርሲቲው ራሱን የቻለ ተቋም ለመሆን የጀመረውን ጉዞ በመደገፍ አብራ ለመስራት በጉጉት እንደምትጠብቅ አስታውቀዋል።
አምባሳደር ማሲንጋ አደረኩት ባሉት የሁለት ቀናት ጉብኝት፣ የአማራ ህዝብ አሁን ካለበት ቀውስ አገግሞ በቀጣዮቹ ዓመታት ለመበልጸግ ዝግጁ እና ሙሉ አቅም ያለው መሆኑን በሚገባ እንዳመኑበት በማረጋገጥ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
አምባሳደር ማሲንጋ ጣና ሀይቅ ዳርቻ ላይ ሆነው በሰጡት እና ኤምባሲው ባጋራው የቪዲዮ መልዕክት ላይ፣ በስልጣን ዘመናቸው ለመጀመሪያ ጊዜ የአማራ ክልልን ርዕሰ ከተማ ለመጎብኘት በመቻላቸው የተሰማቸውን ከፍተኛ ደስታ ገልጸዋል። በቆይታቸውም ከህዝቡ እና ከባለስልጣናቱ እጅግ ደማቅ እና ሞቅ ያለ አቀባበል እንደተደረፈላቸው ተናግረዋል።
አምባሳደሩ በንግግራቸው ክልሉ እና ህዝቡ እጅግ ፈታኝ የሆኑ ጊዜያትን ማሳለፋቸውን እና ከፍተኛ ስቃይ ውስጥ መቆየታቸውን አስምረውበታል። "ይህ ቀጠና ብዙ መከራዎችን እንዳሳለፈ ግልጽ ነው፤ ብዙ ስቃይ ነበረ። ይህንን ችላ ማለትም ሆነ መካድ አንችልም" በማለት ያለውን ነባራዊ ሁኔታ አምነዋል። ይሁን እንጂ፣ ከፖለቲካ መሪዎች አልፎ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ተራ ዜጎች ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ህዝቡ የተሻለ ነገን ተስፋ ከማድረግ ባለፈ ይህ አሁን ያለው ቀውስ በተቻለ ፍጥነት እንዲያበቃ በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚጠብቅ መገንዘባቸውን አብራርተዋል።
አምባሳደር ማሲንጋ በጉብኝታቸው ወቅት የኤም.ኤስ.ኤ የፋብሪካ ማዕከልን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ይህ ተቋም እንስሳት መኖ እና የምግብ ዘይት በማምረት ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ከፍተኛ ጥራት ያለውን የፕሮቲን ምርት ወደ አሜሪካ እና ሌሎች ሀገራት ጭምር በመላክ ላይ ይገኛል። አምባሳደሩ ድርጅቱ በዚህ ፈታኝ ወቅት ውስጥ ሆኖም በአብዛኛው ከአሜሪካ በመጣ ቴክኖሎጂ፣ ፈጠራ እና ኢንቨስትመንት በመጠቀም የባህር ዳርን እና የአማራን ብቻ ሳይሆን የመላው ኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በመለወጥ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው አድናቆታቸውን ችረዋል።
አክለውም አምባሳደሩ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (በተለይም በኢትዮጵያ ጨርቃጨርቅ እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት) ሰፊ ጊዜ አሳልፈዋል። ተቋሙ የገጠመውን ፈተና ወደ መልካም እድል በመቀየር ከፍተኛ ጥራት ያለው ትምህርት እየሰጠ በመሆኑ፣ በአሁኑ ወቅት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ መሆን መቻሉን ተናግረዋል። አሜሪካም ዩኒቨርሲቲው ራሱን የቻለ ተቋም ለመሆን የጀመረውን ጉዞ በመደገፍ አብራ ለመስራት በጉጉት እንደምትጠብቅ አስታውቀዋል።
አምባሳደር ማሲንጋ አደረኩት ባሉት የሁለት ቀናት ጉብኝት፣ የአማራ ህዝብ አሁን ካለበት ቀውስ አገግሞ በቀጣዮቹ ዓመታት ለመበልጸግ ዝግጁ እና ሙሉ አቅም ያለው መሆኑን በሚገባ እንዳመኑበት በማረጋገጥ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
Sponsored by
Surafel
10 days ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12cbu1295u132b u12e8u130du121bu123d u134du1343u121c u1328u12cbu1273
u12c8u120du12cbu120e u12d3u12f2u130du122bu1275 u12e9u1292u1268u122du1232u1272 u12a8u1218u1250u1208 70 u12a5u1295u12f0u122du1273 #ebcdotstream #sports #ethiopianfootball ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከመቐለ 70 እንደርታ #ebcdotstream #sports #ethiopianfootball
11 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በ2021 አቤል በላይ ከሚኒሶታ ዩኒቨርሲቲ በህግ የባችለር ዲግሪውን ሲቀበል እና በአሜሪካ የሞክ ትሪያል ውድድር አንደኛ በመውጣት ትልቅ ታሪክ መስራቱን በዘ-ሐበሻ ዜና መዘገባችን ይታወሳል። የዚያን ጊዜ "ታዋቂ የወንጀል ጠበቃ መሆን እና ማህበረሰቤን ማገልገል ህልሜ ነው" ያለው አቤል፣ ዛሬ ቃሉን ጠብቆ እና ህልሙን አሳክቶ አስደሳች ዜና አድርሶናል። አቤል ባደረሰን መረጃ መሰረት፣ የህግ ትምህርቱን በከፍተኛ ማዕረግ በማጠናቀቅ የዶክትሬት (Juris Doctor) ዲግሪውን በክብር ተቀብሏል።
በህግ ትምህርት ቤቱ ቆይታው አቤል በርካታ ታላላቅ ስኬቶችን አስመዝግቧል። በትምህርት አፈጻጸሙ በክፍሉ አንደኛ ደረጃን በማምጣት፣ በህግ ተማሪዎች ዘንድ ትልቅ ክብር ያለውን የ'ካሊ' (CALI Award) ሽልማት አሸናፊ ለመሆን በቅቷል። ከዚህም ባሻገር በሶስተኛ ዓመት የህግ ትምህርቱ ላይ እያለ፣ በወንጀል ተከላካይ እና የታራሚዎች ጥብቅና ክሊኒክ ውስጥ በተማሪ ጠበቃነት አገልግሏል። በዚህም የራሱን ደንበኞች በመወከል እና ፍርድ ቤት ቀርቦ ዳኞች ፊት ባደረገው የህግ ክርክር፣ አምስት የተለያዩ ሰዎችን ከእስር ነጻ ማስወጣት ችሏል። ገና ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ ይህን መሰል ተግባራዊ ስኬት ማስመዝገቡ ትልቅ የወደፊት ተስፋውን የሚያሳይ ነው።
በተጨማሪም ፍርድ ቤት በመቅረብ ከሚያደርገው የጥብቅና ስራ ጎን ለጎን፣ በማረሚያ ቤት ለሚገኙ ታራሚ ሴቶች የህግ ጽሁፍ አዘገጃጀትን በማስተማር ማህበረሰባዊ ግዴታውን በከፍተኛ ሁኔታ ተወጥቷል።
እነዚያ ባህሉን እና ቋንቋውን አውቆ እንዲያድግ ከፍተኛ ጥረት ያደረጉት ወላጆቹ፣ ከበደ በላይ፣ ሙሉ ጸጋዬ፣ ልዑል ሰገድ ደምሴ ዛሬ ልጃቸው የደረሰበትን የዶክትሬት ማዕረግ እና ተግባራዊ የስኬት ጉዞ ሲመለከቱ ኩራታቸው እጥፍ ድርብ ሆኗል።
አቤል ለደረስክበት የዶክትሬት ማዕረግ እንኳን ደስ አለህ፤ በቀጣይ የጥብቅና የስራ ዓለምህም የተሻለ ስኬትን እንመኝልሃለን!
በህግ ትምህርት ቤቱ ቆይታው አቤል በርካታ ታላላቅ ስኬቶችን አስመዝግቧል። በትምህርት አፈጻጸሙ በክፍሉ አንደኛ ደረጃን በማምጣት፣ በህግ ተማሪዎች ዘንድ ትልቅ ክብር ያለውን የ'ካሊ' (CALI Award) ሽልማት አሸናፊ ለመሆን በቅቷል። ከዚህም ባሻገር በሶስተኛ ዓመት የህግ ትምህርቱ ላይ እያለ፣ በወንጀል ተከላካይ እና የታራሚዎች ጥብቅና ክሊኒክ ውስጥ በተማሪ ጠበቃነት አገልግሏል። በዚህም የራሱን ደንበኞች በመወከል እና ፍርድ ቤት ቀርቦ ዳኞች ፊት ባደረገው የህግ ክርክር፣ አምስት የተለያዩ ሰዎችን ከእስር ነጻ ማስወጣት ችሏል። ገና ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ ይህን መሰል ተግባራዊ ስኬት ማስመዝገቡ ትልቅ የወደፊት ተስፋውን የሚያሳይ ነው።
በተጨማሪም ፍርድ ቤት በመቅረብ ከሚያደርገው የጥብቅና ስራ ጎን ለጎን፣ በማረሚያ ቤት ለሚገኙ ታራሚ ሴቶች የህግ ጽሁፍ አዘገጃጀትን በማስተማር ማህበረሰባዊ ግዴታውን በከፍተኛ ሁኔታ ተወጥቷል።
እነዚያ ባህሉን እና ቋንቋውን አውቆ እንዲያድግ ከፍተኛ ጥረት ያደረጉት ወላጆቹ፣ ከበደ በላይ፣ ሙሉ ጸጋዬ፣ ልዑል ሰገድ ደምሴ ዛሬ ልጃቸው የደረሰበትን የዶክትሬት ማዕረግ እና ተግባራዊ የስኬት ጉዞ ሲመለከቱ ኩራታቸው እጥፍ ድርብ ሆኗል።
አቤል ለደረስክበት የዶክትሬት ማዕረግ እንኳን ደስ አለህ፤ በቀጣይ የጥብቅና የስራ ዓለምህም የተሻለ ስኬትን እንመኝልሃለን!
11 days ago
አብረን ከርመን አብረን ሳንሆን ቀረን!
ፋናን እንደተቀላቀልኩ አንድ ሳምንት የተሻገረኝ አይመስለኝም። በወቅቱ 7ኛ ፎቅ ላይ ከነበረው የጋዜጠኞች መሥሪያ (Workstation) እና መሰባሰቢያ ቦታ ተቀምጦ የነበረ አንድ ባለ ጆሮ-ገብ ድምፅ ከወትሮ በተለየ ስሜት ውስጥ ሆኖ ወደ ተቀመጠበት እንድጠጋው በእጁ አመለከተኝ። እዚያ ተቋም ስንገናኝ ለሁለተኛ ጊዜ ቢሆንም፣ ሰላምታውና አቀባበሉ ለከረመ ወዳጅ ይመስል ነበር።
የግራ እጁን ሁለት ጣቶች አገጩ ላይ ጭኖ፣ በቀኝ እጁ ከደረቱ ትይዩ ካስቀመጠው ወፍራም የግል ኮምፒውተር (PC) “መለስተኛ ሳጥን ብንለው😂” ውስጥ ፋይል መበርበር ጀመረ። “ይሄ ልጅ ከተዋወቅን ገና ሁለተኛ ሰላምታ ስሰጠው ነው፤ ምን ይዞብኝ ይሆን?” ብዬ ሳስብ፣ ከመቅጽበት የሆነ ፎቶ አወጣና፣ “ይሄ ልጅ አንተ ነህ አይደል?” አለኝ።
ፎቶውን ሳይ እራሴን ለመካድ ዳዳኝ። ለካስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለን፣ እነሱ ከአ/አ ዩኒቨርሲቲ ለትምህርታዊ ጉዞ ወደ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በመጡ ጊዜ፣ የJOCOSA ፕሬዝዳንት ስለነበርኩ አቀባበልና ግብዣ (የውሃ😂) አድርጌላቸው ነበር። በዚያ ጊዜ ያስቀረነውን ፎቶ ነው መዞ ያሳየኝ። እኔ ግን በፍጹም አላስታወስኩትም ነበር። የተማሪነት ጊዜው አዳነ ከጋዜጠኛው አዳነ ጋር የተራራቁ ናቸው።
ከአዴ ጋር የጓደኝነት ውላችን ከዚያች ቀን የጀመረ ይመስለኛል። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ደስ የሚል ቤተሰባዊ ጓደኝነት ፈጥረን ኖረናል። በእኔ ወሳኝ ደስታና ሐዘን ውስጥ እሱ አለ፤ እኔም በተመሳሳይ።
እኔ ባለቤቴን ሳጭ፣ ሽምግልና ከሄዱት ውስጥ አዴ አንዱ ነው። ሳገባም ሚዜዬ ነበር። በተቃራኒው፣ እሱ “እጮኛውን ታገቢኛለሽ?” ሲል ከተገኙት ጥቂት ወዳጆቹ መካከል እኔ ነበርኩ። ሽምግልና ከሄዱት ታላላቅ ሰዎች መካከልም ተገኝቻለሁ።ይሄን ጋብቻ በህግ ለማፅናት ቀበሌ ተገኝተው የጋብቻ ውል(80) ሲፈራረሙም አንዱ እማኝ ነበርኩ።
ይህን ሂደት በታላቅ ሥርዓት ለመቋጨትና ለሰርጉ ሲሰናዳም፣ ሚዜው ሆኜ ከአጠገቡ ለመቆም እኔ ብቻ ሳልሆን፣ ውድ ባለቤቴም የእሱ ባለቤት ሚዜ ሆና የማይረሳውን ቀን በጋራ ለማሳለፍ አቅደን፣ ልብስ ተለክተን፣ መኪና ተከራይተን ዝግጁ ብንሆንም፣ ሰርጉ ሳምንት ሲቀረው በሥራ ምክንያት ከአገር መውጣት ግዴታ ሆነብኝ።
ከዓመታት በፊት ማግባቱን ሲወስንና ሲያሳውቀኝ፣ ቀን ቆጥረን የጋብቻ እቅድ አውጥተን፣ እንደ ወንድም ቀኑን በጋራ ናፍቀን እንደከረምን ሰዎች፣ በዚህ ውብ ቀን አጠገቡ አለመቆም የሚፈጥረው ስሜት ከባድ ቢሆንም፣ መልካም ምኞትን ከማስፈር ውጪ ሌላ አማራጭ የለም።
አዴ እና B2 መልካም ጋብቻ እንዲሆንላችሁ ከውዷ ባለቤቴ ጋር እንመኝላችኋለን።
Haikemikael_Debisa
ፋናን እንደተቀላቀልኩ አንድ ሳምንት የተሻገረኝ አይመስለኝም። በወቅቱ 7ኛ ፎቅ ላይ ከነበረው የጋዜጠኞች መሥሪያ (Workstation) እና መሰባሰቢያ ቦታ ተቀምጦ የነበረ አንድ ባለ ጆሮ-ገብ ድምፅ ከወትሮ በተለየ ስሜት ውስጥ ሆኖ ወደ ተቀመጠበት እንድጠጋው በእጁ አመለከተኝ። እዚያ ተቋም ስንገናኝ ለሁለተኛ ጊዜ ቢሆንም፣ ሰላምታውና አቀባበሉ ለከረመ ወዳጅ ይመስል ነበር።
የግራ እጁን ሁለት ጣቶች አገጩ ላይ ጭኖ፣ በቀኝ እጁ ከደረቱ ትይዩ ካስቀመጠው ወፍራም የግል ኮምፒውተር (PC) “መለስተኛ ሳጥን ብንለው😂” ውስጥ ፋይል መበርበር ጀመረ። “ይሄ ልጅ ከተዋወቅን ገና ሁለተኛ ሰላምታ ስሰጠው ነው፤ ምን ይዞብኝ ይሆን?” ብዬ ሳስብ፣ ከመቅጽበት የሆነ ፎቶ አወጣና፣ “ይሄ ልጅ አንተ ነህ አይደል?” አለኝ።
ፎቶውን ሳይ እራሴን ለመካድ ዳዳኝ። ለካስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለን፣ እነሱ ከአ/አ ዩኒቨርሲቲ ለትምህርታዊ ጉዞ ወደ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በመጡ ጊዜ፣ የJOCOSA ፕሬዝዳንት ስለነበርኩ አቀባበልና ግብዣ (የውሃ😂) አድርጌላቸው ነበር። በዚያ ጊዜ ያስቀረነውን ፎቶ ነው መዞ ያሳየኝ። እኔ ግን በፍጹም አላስታወስኩትም ነበር። የተማሪነት ጊዜው አዳነ ከጋዜጠኛው አዳነ ጋር የተራራቁ ናቸው።
ከአዴ ጋር የጓደኝነት ውላችን ከዚያች ቀን የጀመረ ይመስለኛል። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ደስ የሚል ቤተሰባዊ ጓደኝነት ፈጥረን ኖረናል። በእኔ ወሳኝ ደስታና ሐዘን ውስጥ እሱ አለ፤ እኔም በተመሳሳይ።
እኔ ባለቤቴን ሳጭ፣ ሽምግልና ከሄዱት ውስጥ አዴ አንዱ ነው። ሳገባም ሚዜዬ ነበር። በተቃራኒው፣ እሱ “እጮኛውን ታገቢኛለሽ?” ሲል ከተገኙት ጥቂት ወዳጆቹ መካከል እኔ ነበርኩ። ሽምግልና ከሄዱት ታላላቅ ሰዎች መካከልም ተገኝቻለሁ።ይሄን ጋብቻ በህግ ለማፅናት ቀበሌ ተገኝተው የጋብቻ ውል(80) ሲፈራረሙም አንዱ እማኝ ነበርኩ።
ይህን ሂደት በታላቅ ሥርዓት ለመቋጨትና ለሰርጉ ሲሰናዳም፣ ሚዜው ሆኜ ከአጠገቡ ለመቆም እኔ ብቻ ሳልሆን፣ ውድ ባለቤቴም የእሱ ባለቤት ሚዜ ሆና የማይረሳውን ቀን በጋራ ለማሳለፍ አቅደን፣ ልብስ ተለክተን፣ መኪና ተከራይተን ዝግጁ ብንሆንም፣ ሰርጉ ሳምንት ሲቀረው በሥራ ምክንያት ከአገር መውጣት ግዴታ ሆነብኝ።
ከዓመታት በፊት ማግባቱን ሲወስንና ሲያሳውቀኝ፣ ቀን ቆጥረን የጋብቻ እቅድ አውጥተን፣ እንደ ወንድም ቀኑን በጋራ ናፍቀን እንደከረምን ሰዎች፣ በዚህ ውብ ቀን አጠገቡ አለመቆም የሚፈጥረው ስሜት ከባድ ቢሆንም፣ መልካም ምኞትን ከማስፈር ውጪ ሌላ አማራጭ የለም።
አዴ እና B2 መልካም ጋብቻ እንዲሆንላችሁ ከውዷ ባለቤቴ ጋር እንመኝላችኋለን።
Haikemikael_Debisa
11 days ago
ክሪስ ብራውን የክብር ዶክትሬት ማዕረግ ተቀበለ
#ethiopia | ታዋቂው አሜሪካዊ ድምጻዊ፣ የቢልቦርድ ኮከብ እና የዳንስ ንጉሥ ክሪስ ብራውን ከሃርቨስት ዩኒቨርሲቲ በቪዥዋል እና ፐርፎርሚንግ አርትስ (Visual and Performing Arts) የፒኤችዲ (PhD) ማዕረግ ተቀብሏል።
ይህ የክብር ዶክትሬት ማዕረግ በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ለተንጸባረቀው የረጅም ዓመታት ስኬቱ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን፣ አድናቂዎቹም «ዶክተር ብራውን» በማለት የእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውን እያዥጎደጎዱለት ይገኛሉ።
ክሪስ ብራውን በተለያዩ ጊዜያት በግል ሕይወቱ ካጋጠሙት ውጣ ውረዶች አንጻር ይህንን ማዕረግ ማግኘቱ ለአድናቂዎቹ ትልቅ ድል ተደርጎ ተወስዷል።
በርካታ የዘርፉ ተንታኞች እና የሙዚቃ አፍቃሪያን፣ ድምጻዊው በታሪኩ ያጋጠሙት የሚዲያ ስረዛዎችና ተጽዕኖዎች ባይኖሩ ኖሮ፣ በታዋቂነትና በስኬት ደረጃ ከታላቁ የፖፕ ንጉሥ ማይክል ጃክሰን በላይ ሊገሰግስ የሚችልበት አቅም እንደነበረው በስፋት ይከራከራሉ።
ብራውን ቀደም ሲል በሰጠው አስተያየት፣ የእሱ ብቸኛ ፍላጎት ሙዚቃውን መሥራት፣ እናቱንና ልጆቹን መደገፍ ቢሆንም ዓለም ግን እሱን ለማጥፋትና ለማግለል በተደጋጋሚ እንደሞከረች መናገሩ ይታወሳል።
የደረሱበት ጫናዎችና ጉዳቶች በሙያዊ ጉዞው ላይ የራሳቸውን ጠባሳ ጥለው ቢያልፉም፣ ክሪስ ብራውን ዛሬም ድረስ በሙዚቃው ዓለም ተደማጭነቱን ጠብቆ፣ በትልቅ የስኬት ማማ ላይ መገኘቱን ይህ አዲስ ማዕረግ ዳግም አረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#chrisbrown #drchrisbrown #harvestchristianuniversity #musicnews #geopoliticsandculture #getutemesgenmedia
#ethiopia | ታዋቂው አሜሪካዊ ድምጻዊ፣ የቢልቦርድ ኮከብ እና የዳንስ ንጉሥ ክሪስ ብራውን ከሃርቨስት ዩኒቨርሲቲ በቪዥዋል እና ፐርፎርሚንግ አርትስ (Visual and Performing Arts) የፒኤችዲ (PhD) ማዕረግ ተቀብሏል።
ይህ የክብር ዶክትሬት ማዕረግ በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ለተንጸባረቀው የረጅም ዓመታት ስኬቱ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን፣ አድናቂዎቹም «ዶክተር ብራውን» በማለት የእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውን እያዥጎደጎዱለት ይገኛሉ።
ክሪስ ብራውን በተለያዩ ጊዜያት በግል ሕይወቱ ካጋጠሙት ውጣ ውረዶች አንጻር ይህንን ማዕረግ ማግኘቱ ለአድናቂዎቹ ትልቅ ድል ተደርጎ ተወስዷል።
በርካታ የዘርፉ ተንታኞች እና የሙዚቃ አፍቃሪያን፣ ድምጻዊው በታሪኩ ያጋጠሙት የሚዲያ ስረዛዎችና ተጽዕኖዎች ባይኖሩ ኖሮ፣ በታዋቂነትና በስኬት ደረጃ ከታላቁ የፖፕ ንጉሥ ማይክል ጃክሰን በላይ ሊገሰግስ የሚችልበት አቅም እንደነበረው በስፋት ይከራከራሉ።
ብራውን ቀደም ሲል በሰጠው አስተያየት፣ የእሱ ብቸኛ ፍላጎት ሙዚቃውን መሥራት፣ እናቱንና ልጆቹን መደገፍ ቢሆንም ዓለም ግን እሱን ለማጥፋትና ለማግለል በተደጋጋሚ እንደሞከረች መናገሩ ይታወሳል።
የደረሱበት ጫናዎችና ጉዳቶች በሙያዊ ጉዞው ላይ የራሳቸውን ጠባሳ ጥለው ቢያልፉም፣ ክሪስ ብራውን ዛሬም ድረስ በሙዚቃው ዓለም ተደማጭነቱን ጠብቆ፣ በትልቅ የስኬት ማማ ላይ መገኘቱን ይህ አዲስ ማዕረግ ዳግም አረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#chrisbrown #drchrisbrown #harvestchristianuniversity #musicnews #geopoliticsandculture #getutemesgenmedia
11 days ago
"በዐይኔ በብረቱ ...!"
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ማህበራዊ ጉዷንም፣ ገዷንም በድሯ ሸምና የሰው ልጅ የደረሰበትን ታላላቅ አብዮቶች ታስመለክተን ይዛለች ።
ይህ የዲጂታሉ ዘመን፣ አዲስ መስኮት ነው።
የዓለምን ታሪክ ሰፊ ንዋይ፣ ብዙ የሰው ኃይል እና ጊዜ በልቶ የመንገር ሩጫ በዚህ የመስኮት አቋራጭ በግለሰቦች ስልክና ካሜራ መዳፍ ላይ እየወደቀ ነው።
የማህበራዊ ትስስር ሜዳው ከትናንት ዛሬ፣ ከዛሬም ነገ ትተው ቢሄዱ ቆሞ አይጠብቅም። በዐይን ጥቅሻ ፈትለክ ነው። ለውጡ ፈጣን፣ ተለዋዋጭነቱ ነቅተው እንደ ቴኒስ ዳኛ ወዲህ ወዲያ አንገትዎን የሚነቀንቅ ሆኗል።
ወደ ምድረ ቀደምት ኢትዮጵያ የካሜራ ሌንሳቸውንና በሚሊየን የሚከተሏቸውን ዐይን ይዘው የሚመጡ የመስኮቱ ዘዋሪዎች ለኢትዮጵያ አዲስ ነጋሪት የሚጎስሙ ናቸው።
በሚሊየን የሚቆጠሩ ተከታዮቻቸው በየሰከንዱ ለሚለቀቁ ይዘቶች ሲሉ ዐይንና ጆሯቸውን በእነዚህ የዘዋሪዎች ዳና ላይ አድርገዋል።
ምክንያቱም ዓለም የዲጂታል ዝመና አብዮቷ ላይ ወደ ፊት እንጂ የኋልዮች ዳራዋን ለመመልከት አፍታም የላትም፤ ተከታዮቻቸውም ጊዜ የለቸውም። አጭር፣ ፈጣን፣ አዲስ ይናፍቃሉ።
የአሜሪካው ታዋቂ የቀጥታ ስርጭት አቅራቢ አይሾው ስፒድ፣ እንዲሁም ከ19 ሚሊየን በላይ የቲክቶክ ተከታዮች ያሉት የዲጂታል ዜና አቅራቢው ዲላን ፔጅ ወደ አዲስ አበባ መምጣት ኢትዮጵያ በአፍሪካ የዲጂታል ዲፕሎማሲና የቱሪዝም ስበት ማዕከል እየሆነች መምጣቷን የሚያሳይ ትልቅ የጂኦፖለቲካዊና የማኅበራዊ ሚዲያ ለውጥ ማሳያ ነው።
ቀድሞ በኢትዮጵያ ፍቅር የወደቀው ብሪታኒያዊው የቲክቶክ ዜና አቅራቢ ዲላን ፔጅ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታና ስለ ኢትዮጵያውያን የአንድነት መንፈስ በአዎንታ በመዘገብ መንፈሱ ከአካሉ ቀድሞ አዲስ አበባ ከደረሰ ከርሟል።
ይህ ፕሮጀክት በውጭ ዕዳ ሳይሆን በሕዝብ ቦንድና በላብ የተገነባ ነው በማለት አጉልቶ አሳይቷል።
ግድቡንም “በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት የሚቀይረው የአፍሪካ የብርሃን ተስፋ” በማለት ለዓለም ማስተዋወቁን አንረሳም።
ዲላን በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችው ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ በማለት ወደ አዲስ አበባ ሲገባ ይዞት የመጣው የካሜራ ሌንስ የኢትዮጵያን ጥንታዊነት ብቻ ሳይሆን አዲሱን የቴክኖሎጂ ምዕራፍም ጭምር የገለጠ ሆኗል።
በአዲስ አበባ ቆይታው የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን በጎበኘበት ወቅት፥ ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው ተደምሜያለሁ፤ አፍሪካ ተቀይራለች፣ አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም የሚያሳይ ቦታ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ብሏል።
አዲስ አበባ በቅርቡ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡና በጥምረት ከ470 ሚሊየን በላይ ተከታዮች ያሏቸው ከ200 በላይ የዲጂታል ፈጣሪዎች የተሳተፉበትን የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅእኖ ፈጣሪዎች ጉባኤን ማስተናገዷ የይዘት ፈጣሪዎች የዲፕሎማሲ ዋና ከተማ አድርጓታል።
በጉባኤው ላይ በቀረቡ መረጃዎች መሠረት ስለ አፍሪካ የሚሰራጩ የተዛቡና አሉታዊ ትረካዎች በአህጉሪቱ ላይ በየዓመቱ እስከ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ኪሳራ ያደርሳሉ።
ዲላን ፔጅ እና መሰል የይዘት ፈጣሪዎች ይህንን የተዛባ ምስል ለመስበር 'ሳይነገራችሁ በዓይናችሁ እዩት' በሚል መርህ እየመጡ ነው።
የዲላን ፔጅ ጉዞ ስኬታማ እንዲሆን እንደ አዶናይ ያሉ የሀገር ውስጥ ይዘት ፈጣሪዎች የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ ነው።
የተጽእኖ ፈጣሪዎች ጉብኝት የዲጂታል ዲፕሎማሲና የሀገር ገፅታ ግንባታ ወሳኝ ተግባር ሲሆን፥ የወቅቱ የሀያላን ሀገራት ፉክክር ገር ኃይል መሆኑን ላጤነ ዲፕሎማሲው ይገለጥለታል።
ገር ዲፕሎማሲ ሰዎችን ሳያስገድዱ፣ ወደውና ፈቅደው አንተ የምትፈልገውን ነገር እንዲያደርጉ የማድረግ ብቃት መሆኑን የጽንሰ ሀሳቡ ፈጣሪ አሜሪካዊው ጆሴፍ ናይ ያስረዳሉ።
ለጆሴፍ ምስጋና ይግባውና ሀገራት ከጦር መሳሪያ እሽቅድምድሞሽ ወደ ለስላሳው አቀራረብ ፊታቸውን እንዲያዞሩ አድርጓል።
ከአሜሪካ ገር መንገዶች መካከል ሆሊውድ፣ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ብራንዶች (አፕል, ጎግል, ማይክሮሶፍት)፣ ምግቦች (ማክዶናልድ፣ ኮካ ኮላ) እና ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ።
ለደቡብ ኮሪያ "ሃሊዩ" ወይም የኮሪያ ማዕበል። ይህም የኬ-ፖፕ ሙዚቃ፣ የኮሪያ ፊልሞችና ድራማዎች እንዲሁም የውበት ምርቶች፤ ለብሪታንያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ፣ ቢቢሲ እና የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ገሩ መንገዳቸው ነው።
ሳዑዲ ዓረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እንደ ማንችስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የእግር ኳስ ክለቦችን በመግዛት እንዲሁም የዓለም ዋንጫዎችን በማዘጋጀትና እንደ ሮናልዶ ታዋቂ ተጫዋቾችን ወደ ሀገራቸው በማምጣት የዓለምን ትኩረት በመሳብ የሀገራቸውን ገጽታ እያደሱ ይገኛሉ።
ኢትዮጵያም ምድረ ቀደምት፣ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ምልክት የአድዋ ድል፣ የፓን-አፍሪካኒዝም ማዕከል መሆኗ፣ የቡና መገኛነቷ፣ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎቿን በማስተዋወቅ የራሷን የዲጂታል ለስላሳ ኃይል እየገነባች ትገኛለች።
በዚህም በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ፈጣን የኢኮኖሚ መነቃቃትን ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ ይህንን ወርቃማ የዲጂታል ዲፕሎማሲ ዕድል በመጠቀም፣ የቱሪዝምና የኢኮኖሚ ምሰሶዎቿን ለማጠናከር በጥበብና በስልታዊ መሪነት ልትራመድበት ይጠበቃል።
ዲጂታሉ ዓለም በሮችን ከፍቷል፤ የኢትዮጵያን መልኮች በአዲሱ ነጋሪት ማስተጋባት የዛሬ ስራ ነው ።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ማህበራዊ ጉዷንም፣ ገዷንም በድሯ ሸምና የሰው ልጅ የደረሰበትን ታላላቅ አብዮቶች ታስመለክተን ይዛለች ።
ይህ የዲጂታሉ ዘመን፣ አዲስ መስኮት ነው።
የዓለምን ታሪክ ሰፊ ንዋይ፣ ብዙ የሰው ኃይል እና ጊዜ በልቶ የመንገር ሩጫ በዚህ የመስኮት አቋራጭ በግለሰቦች ስልክና ካሜራ መዳፍ ላይ እየወደቀ ነው።
የማህበራዊ ትስስር ሜዳው ከትናንት ዛሬ፣ ከዛሬም ነገ ትተው ቢሄዱ ቆሞ አይጠብቅም። በዐይን ጥቅሻ ፈትለክ ነው። ለውጡ ፈጣን፣ ተለዋዋጭነቱ ነቅተው እንደ ቴኒስ ዳኛ ወዲህ ወዲያ አንገትዎን የሚነቀንቅ ሆኗል።
ወደ ምድረ ቀደምት ኢትዮጵያ የካሜራ ሌንሳቸውንና በሚሊየን የሚከተሏቸውን ዐይን ይዘው የሚመጡ የመስኮቱ ዘዋሪዎች ለኢትዮጵያ አዲስ ነጋሪት የሚጎስሙ ናቸው።
በሚሊየን የሚቆጠሩ ተከታዮቻቸው በየሰከንዱ ለሚለቀቁ ይዘቶች ሲሉ ዐይንና ጆሯቸውን በእነዚህ የዘዋሪዎች ዳና ላይ አድርገዋል።
ምክንያቱም ዓለም የዲጂታል ዝመና አብዮቷ ላይ ወደ ፊት እንጂ የኋልዮች ዳራዋን ለመመልከት አፍታም የላትም፤ ተከታዮቻቸውም ጊዜ የለቸውም። አጭር፣ ፈጣን፣ አዲስ ይናፍቃሉ።
የአሜሪካው ታዋቂ የቀጥታ ስርጭት አቅራቢ አይሾው ስፒድ፣ እንዲሁም ከ19 ሚሊየን በላይ የቲክቶክ ተከታዮች ያሉት የዲጂታል ዜና አቅራቢው ዲላን ፔጅ ወደ አዲስ አበባ መምጣት ኢትዮጵያ በአፍሪካ የዲጂታል ዲፕሎማሲና የቱሪዝም ስበት ማዕከል እየሆነች መምጣቷን የሚያሳይ ትልቅ የጂኦፖለቲካዊና የማኅበራዊ ሚዲያ ለውጥ ማሳያ ነው።
ቀድሞ በኢትዮጵያ ፍቅር የወደቀው ብሪታኒያዊው የቲክቶክ ዜና አቅራቢ ዲላን ፔጅ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታና ስለ ኢትዮጵያውያን የአንድነት መንፈስ በአዎንታ በመዘገብ መንፈሱ ከአካሉ ቀድሞ አዲስ አበባ ከደረሰ ከርሟል።
ይህ ፕሮጀክት በውጭ ዕዳ ሳይሆን በሕዝብ ቦንድና በላብ የተገነባ ነው በማለት አጉልቶ አሳይቷል።
ግድቡንም “በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት የሚቀይረው የአፍሪካ የብርሃን ተስፋ” በማለት ለዓለም ማስተዋወቁን አንረሳም።
ዲላን በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችው ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ በማለት ወደ አዲስ አበባ ሲገባ ይዞት የመጣው የካሜራ ሌንስ የኢትዮጵያን ጥንታዊነት ብቻ ሳይሆን አዲሱን የቴክኖሎጂ ምዕራፍም ጭምር የገለጠ ሆኗል።
በአዲስ አበባ ቆይታው የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን በጎበኘበት ወቅት፥ ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው ተደምሜያለሁ፤ አፍሪካ ተቀይራለች፣ አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም የሚያሳይ ቦታ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ብሏል።
አዲስ አበባ በቅርቡ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡና በጥምረት ከ470 ሚሊየን በላይ ተከታዮች ያሏቸው ከ200 በላይ የዲጂታል ፈጣሪዎች የተሳተፉበትን የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅእኖ ፈጣሪዎች ጉባኤን ማስተናገዷ የይዘት ፈጣሪዎች የዲፕሎማሲ ዋና ከተማ አድርጓታል።
በጉባኤው ላይ በቀረቡ መረጃዎች መሠረት ስለ አፍሪካ የሚሰራጩ የተዛቡና አሉታዊ ትረካዎች በአህጉሪቱ ላይ በየዓመቱ እስከ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ኪሳራ ያደርሳሉ።
ዲላን ፔጅ እና መሰል የይዘት ፈጣሪዎች ይህንን የተዛባ ምስል ለመስበር 'ሳይነገራችሁ በዓይናችሁ እዩት' በሚል መርህ እየመጡ ነው።
የዲላን ፔጅ ጉዞ ስኬታማ እንዲሆን እንደ አዶናይ ያሉ የሀገር ውስጥ ይዘት ፈጣሪዎች የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ ነው።
የተጽእኖ ፈጣሪዎች ጉብኝት የዲጂታል ዲፕሎማሲና የሀገር ገፅታ ግንባታ ወሳኝ ተግባር ሲሆን፥ የወቅቱ የሀያላን ሀገራት ፉክክር ገር ኃይል መሆኑን ላጤነ ዲፕሎማሲው ይገለጥለታል።
ገር ዲፕሎማሲ ሰዎችን ሳያስገድዱ፣ ወደውና ፈቅደው አንተ የምትፈልገውን ነገር እንዲያደርጉ የማድረግ ብቃት መሆኑን የጽንሰ ሀሳቡ ፈጣሪ አሜሪካዊው ጆሴፍ ናይ ያስረዳሉ።
ለጆሴፍ ምስጋና ይግባውና ሀገራት ከጦር መሳሪያ እሽቅድምድሞሽ ወደ ለስላሳው አቀራረብ ፊታቸውን እንዲያዞሩ አድርጓል።
ከአሜሪካ ገር መንገዶች መካከል ሆሊውድ፣ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ብራንዶች (አፕል, ጎግል, ማይክሮሶፍት)፣ ምግቦች (ማክዶናልድ፣ ኮካ ኮላ) እና ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ።
ለደቡብ ኮሪያ "ሃሊዩ" ወይም የኮሪያ ማዕበል። ይህም የኬ-ፖፕ ሙዚቃ፣ የኮሪያ ፊልሞችና ድራማዎች እንዲሁም የውበት ምርቶች፤ ለብሪታንያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ፣ ቢቢሲ እና የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ገሩ መንገዳቸው ነው።
ሳዑዲ ዓረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እንደ ማንችስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የእግር ኳስ ክለቦችን በመግዛት እንዲሁም የዓለም ዋንጫዎችን በማዘጋጀትና እንደ ሮናልዶ ታዋቂ ተጫዋቾችን ወደ ሀገራቸው በማምጣት የዓለምን ትኩረት በመሳብ የሀገራቸውን ገጽታ እያደሱ ይገኛሉ።
ኢትዮጵያም ምድረ ቀደምት፣ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ምልክት የአድዋ ድል፣ የፓን-አፍሪካኒዝም ማዕከል መሆኗ፣ የቡና መገኛነቷ፣ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎቿን በማስተዋወቅ የራሷን የዲጂታል ለስላሳ ኃይል እየገነባች ትገኛለች።
በዚህም በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ፈጣን የኢኮኖሚ መነቃቃትን ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ ይህንን ወርቃማ የዲጂታል ዲፕሎማሲ ዕድል በመጠቀም፣ የቱሪዝምና የኢኮኖሚ ምሰሶዎቿን ለማጠናከር በጥበብና በስልታዊ መሪነት ልትራመድበት ይጠበቃል።
ዲጂታሉ ዓለም በሮችን ከፍቷል፤ የኢትዮጵያን መልኮች በአዲሱ ነጋሪት ማስተጋባት የዛሬ ስራ ነው ።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
13 days ago
በልዩ ስኬት በማገልገል የድል ዓርማ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው አየር መንገዱ ኢትዮጵያን በልዩ ስኬት ያገለገለ የድል ዓርማ የሆነ ተቋም ነው አሉ።
አየር መንገዱ 80ኛ ዓመት የስኬት ጉዞውን ከመጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ 'ዘመን ተሻጋሪ የስኬት ታሪክ' በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ሲያከብር ቆይቷል።
በዚህ ለስድስት ተከታታይ ሳምንታት በቆየው የመታሰቢያ ክብረ በዓል ለተቋሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደረጉ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።
አቶ መስፍን ጣሰው በዛሬው ዕለት በተዘጋጀ መርሐ ግብር ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ አየር መንገዳችን በዓመት ከ20 ሚሊየን በላይ መንገደኞችን በማጓጓዝ በአፍሪካ ትልቁ እና ግንባር ቀደሙ አየር መንገድ ለመሆን በቅቷል ብለዋል።
ለዚህ ስኬት የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ከፍተኛ እንደነበር ገልጸው፤ ዛሬ ላይ ከአፍሪካ ትልቁን የአውሮፕላን ጥገና ማዕከል እና የአቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ መገንባት መቻሉን ገልጸዋል።
አየር መንገዱ በ80 ዓመት ጉዞው የገጠሙትን ፈተናዎች በስኬት መሻገሩን አንስተው፤ ባለፉት ስምንት የለውጥ ዓመታት ስኬቱ ወደ ላቀ ደረጃ ደርሷል ነው ያሉት።
በአብነትም 74 አዳዲስ አውሮፕላኖችን ማስመጣቱን እና 117 አውሮፕላኖችን ማዘዙን ገልጸዋል።
በዓመት የሚያጓጉዛቸው መንገደኞች 80 በመቶ ያሳደገው አየር መንገዱ፤ በዓመት የሚያጓጉዘውን የጭነት መጠን 97 በመቶ ማሳደጉን ተናግረዋል።
ዓመታዊ ገቢውና ትርፉ በከፍተኛ ደረጃ ማደግ መቻሉን አመልክተው፤ ለ13 ሺህ 541 ኢትዮጵያውያን ተጨማሪ የስራ እድል ፈጥሯል ብለዋል።
የሀገር ውስጥ ኤርፖርቶችን ለማስፋፋትና ለማዘመን በተሰራው ስራ ሶስት አዲስ የአውሮፕላን ማረፊያዎችና አራት አዲስ የመንገደኛ ማስተናገጃ ተርሚናሎች ተገንብተው አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ።
በተጨማሪ የአራት አዳዲስ አውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ ተጠናቅቆ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አገልግሎት የሚጀምሩ በመሆኑ የሀገር ውስጥ መዳረሻዎች ብዛት 27 ይደርሳል።
በለይኩን ዓለም
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው አየር መንገዱ ኢትዮጵያን በልዩ ስኬት ያገለገለ የድል ዓርማ የሆነ ተቋም ነው አሉ።
አየር መንገዱ 80ኛ ዓመት የስኬት ጉዞውን ከመጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ 'ዘመን ተሻጋሪ የስኬት ታሪክ' በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ሲያከብር ቆይቷል።
በዚህ ለስድስት ተከታታይ ሳምንታት በቆየው የመታሰቢያ ክብረ በዓል ለተቋሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደረጉ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።
አቶ መስፍን ጣሰው በዛሬው ዕለት በተዘጋጀ መርሐ ግብር ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ አየር መንገዳችን በዓመት ከ20 ሚሊየን በላይ መንገደኞችን በማጓጓዝ በአፍሪካ ትልቁ እና ግንባር ቀደሙ አየር መንገድ ለመሆን በቅቷል ብለዋል።
ለዚህ ስኬት የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ከፍተኛ እንደነበር ገልጸው፤ ዛሬ ላይ ከአፍሪካ ትልቁን የአውሮፕላን ጥገና ማዕከል እና የአቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ መገንባት መቻሉን ገልጸዋል።
አየር መንገዱ በ80 ዓመት ጉዞው የገጠሙትን ፈተናዎች በስኬት መሻገሩን አንስተው፤ ባለፉት ስምንት የለውጥ ዓመታት ስኬቱ ወደ ላቀ ደረጃ ደርሷል ነው ያሉት።
በአብነትም 74 አዳዲስ አውሮፕላኖችን ማስመጣቱን እና 117 አውሮፕላኖችን ማዘዙን ገልጸዋል።
በዓመት የሚያጓጉዛቸው መንገደኞች 80 በመቶ ያሳደገው አየር መንገዱ፤ በዓመት የሚያጓጉዘውን የጭነት መጠን 97 በመቶ ማሳደጉን ተናግረዋል።
ዓመታዊ ገቢውና ትርፉ በከፍተኛ ደረጃ ማደግ መቻሉን አመልክተው፤ ለ13 ሺህ 541 ኢትዮጵያውያን ተጨማሪ የስራ እድል ፈጥሯል ብለዋል።
የሀገር ውስጥ ኤርፖርቶችን ለማስፋፋትና ለማዘመን በተሰራው ስራ ሶስት አዲስ የአውሮፕላን ማረፊያዎችና አራት አዲስ የመንገደኛ ማስተናገጃ ተርሚናሎች ተገንብተው አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ።
በተጨማሪ የአራት አዳዲስ አውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ ተጠናቅቆ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አገልግሎት የሚጀምሩ በመሆኑ የሀገር ውስጥ መዳረሻዎች ብዛት 27 ይደርሳል።
በለይኩን ዓለም
Sponsored by
Surafel
13 days ago
✨ ታላቅ የምርቃት ስነ-ስርዓት ግብዣ! ✨
የድሮዋን አዲስ አበባ ትዝታና ውበት ከዘመናዊ ስልጣኔ ጋር አዋህዶ የያዘው አዲሱ እና ማራኪው "THE GOLDEN AGE LOUNGE" ስራ የሚጀምርበት Grand Opening ተጋብዘዋል!
ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመሆን አዲስ አበባን ከሰገነት 9ኛ ፎቅ ላይ ሆነው ይመልከቱ፣ የማይረሳ ምሽት ለማሳለፍ ቀጠሮዎን በኤፍቢ አዲስ ሆቴል ከእኛ ጋር ያድርጉ።
📅 ቀን፦ ግንቦት 15 እና 16 ቀን 2018 ዓ.ም የፊታችን ቅዳሜና እሁድ
⏰ ሰዓት፦ ከቀን 6:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 አድራሻ፦ አፍንጮ በር አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 5ኛ በር ፊት ወይም 70 ደረጃ ጀርባ ኤፍቢ አዲስ ሆቴል
የድሮዋን አዲስ አበባ ትዝታና ውበት ከዘመናዊ ስልጣኔ ጋር አዋህዶ የያዘው አዲሱ እና ማራኪው "THE GOLDEN AGE LOUNGE" ስራ የሚጀምርበት Grand Opening ተጋብዘዋል!
ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመሆን አዲስ አበባን ከሰገነት 9ኛ ፎቅ ላይ ሆነው ይመልከቱ፣ የማይረሳ ምሽት ለማሳለፍ ቀጠሮዎን በኤፍቢ አዲስ ሆቴል ከእኛ ጋር ያድርጉ።
📅 ቀን፦ ግንቦት 15 እና 16 ቀን 2018 ዓ.ም የፊታችን ቅዳሜና እሁድ
⏰ ሰዓት፦ ከቀን 6:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 አድራሻ፦ አፍንጮ በር አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 5ኛ በር ፊት ወይም 70 ደረጃ ጀርባ ኤፍቢ አዲስ ሆቴል
13 days ago
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዓለምን አየዋሹ ነው?
📌የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት ሲባል የትራምፕና ኢራን ድርድር "መልካም ገጽታ" እየተሰጠው ነው ተባለ
#ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ስላለው ድርድር በተደጋጋሚ የሚያወጧቸው አዎንታዊ መግለጫዎች፣ ዓላማቸው በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ የናረውን የነዳጅ ዋጋ ለመቆጣጠርና ለማረጋጋት እንደሆነ የቴህራን ዩኒቨርሲቲ ተባባሪ ፕሮፌሰር ፎአድ ኢዛዲ ከአልጀዚራ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።
ፕሮፌሰሩ አክለውም የአሜሪካ ሕዝብ ጦርነቱን የሚቃወመው በሚሳይል ወጪ ብቻ ሳይሆን በማደያዎቹ በሚከፍለው የነዳጅ ዋጋ ጭምር መሆኑን ጠቁመው፣ ኢራን ግን ወደፊት ወደ ውጥረት ማገገም የማይመልስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ዘላቂ መፍትሔ የሚያመጣ ስምምነት እንደምትፈልግ አስገንዝበዋል።
በተጨማሪም በጦርነቱ ሳቢያ የደረሰባትን የ250 ቢሊዮን ዶላር የኢኮኖሚ ውድመት ካሳ ማግኘት በድርድሩ ጠረጴዛ ላይ ዋነኛ አጀንዳዋ እንደሚሆን ፕሮፌሰር ኢዛዲ አረጋግጠዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#globaleconomy #oilmarket #usiranrelations #trumpdiplomacy #economicimpact #internationalnews
📌የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት ሲባል የትራምፕና ኢራን ድርድር "መልካም ገጽታ" እየተሰጠው ነው ተባለ
#ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ስላለው ድርድር በተደጋጋሚ የሚያወጧቸው አዎንታዊ መግለጫዎች፣ ዓላማቸው በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ የናረውን የነዳጅ ዋጋ ለመቆጣጠርና ለማረጋጋት እንደሆነ የቴህራን ዩኒቨርሲቲ ተባባሪ ፕሮፌሰር ፎአድ ኢዛዲ ከአልጀዚራ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።
ፕሮፌሰሩ አክለውም የአሜሪካ ሕዝብ ጦርነቱን የሚቃወመው በሚሳይል ወጪ ብቻ ሳይሆን በማደያዎቹ በሚከፍለው የነዳጅ ዋጋ ጭምር መሆኑን ጠቁመው፣ ኢራን ግን ወደፊት ወደ ውጥረት ማገገም የማይመልስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ዘላቂ መፍትሔ የሚያመጣ ስምምነት እንደምትፈልግ አስገንዝበዋል።
በተጨማሪም በጦርነቱ ሳቢያ የደረሰባትን የ250 ቢሊዮን ዶላር የኢኮኖሚ ውድመት ካሳ ማግኘት በድርድሩ ጠረጴዛ ላይ ዋነኛ አጀንዳዋ እንደሚሆን ፕሮፌሰር ኢዛዲ አረጋግጠዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#globaleconomy #oilmarket #usiranrelations #trumpdiplomacy #economicimpact #internationalnews
13 days ago
✨ ታላቅ የምርቃት ስነ-ስርዓት ግብዣ! ✨
የድሮዋን አዲስ አበባ ትዝታና ውበት ከዘመናዊ ስልጣኔ ጋር አዋህዶ የያዘው አዲሱ እና ማራኪው "THE GOLDEN AGE LOUNGE" ስራ የሚጀምርበት Grand Opening ተጋብዘዋል!
ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመሆን አዲስ አበባን ከሰገነት 9ኛ ፎቅ ላይ ሆነው ይመልከቱ፣ የማይረሳ ምሽት ለማሳለፍ ቀጠሮዎን በኤፍቢ አዲስ ሆቴል ከእኛ ጋር ያድርጉ።
📅 ቀን፦ ግንቦት 15 እና 16 ቀን 2018 ዓ.ም የፊታችን ቅዳሜና እሁድ
⏰ ሰዓት፦ ከቀን 6:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 አድራሻ፦ አፍንጮ በር አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 5ኛ በር ፊት ወይም 70 ደረጃ ጀርባ ኤፍቢ አዲስ ሆቴል
የድሮዋን አዲስ አበባ ትዝታና ውበት ከዘመናዊ ስልጣኔ ጋር አዋህዶ የያዘው አዲሱ እና ማራኪው "THE GOLDEN AGE LOUNGE" ስራ የሚጀምርበት Grand Opening ተጋብዘዋል!
ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመሆን አዲስ አበባን ከሰገነት 9ኛ ፎቅ ላይ ሆነው ይመልከቱ፣ የማይረሳ ምሽት ለማሳለፍ ቀጠሮዎን በኤፍቢ አዲስ ሆቴል ከእኛ ጋር ያድርጉ።
📅 ቀን፦ ግንቦት 15 እና 16 ቀን 2018 ዓ.ም የፊታችን ቅዳሜና እሁድ
⏰ ሰዓት፦ ከቀን 6:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 አድራሻ፦ አፍንጮ በር አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 5ኛ በር ፊት ወይም 70 ደረጃ ጀርባ ኤፍቢ አዲስ ሆቴል
14 days ago
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ ተጀመረ
#ethiopia | በከባድ የልብ ሕመም ለሚሰቃዩ ሕፃናት ተስፋና ፈውስን ይዞ የመጣውና ለሦስት ቀናት የሚቆየው የነፃ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ በይፋ መካሄድ ጀምሯል።
ለዚህ ታላቅ ሰብአዊ ተልዕኮ ወደ ስፍራው ለገሰገሰው ዓለም አቀፍ የሕክምና ቡድን ዛሬ ጠዋት ደማቅ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት የተደረገለት ሲሆን፣ ቡድኑም የሕይወት አድን ሥራውን ወዲያውኑ አግልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ይህ አገር አቀፍ ጠቀሜታ ያለው ተነሳሽነት ሊሳካ የቻለው በHeart to Heart Children’s Aid፣ በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል፣ በፓድሬ ፒዮ ኢጣሊያ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መካከል በተደረገ ጠንካራ ትብብር ሲሆን፣ ይህም በኢትዮጵያ ለሚገኙ የልብ ህመም ተጋላጭ ለሆኑ ሕፃናት ልዩ የሕክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የታሰበ መሆኑ ተገልጿል።
በዛሬው ዕለት ሥራቸውን በይፋ የጀመሩት ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ዓለም አቀፍ የልብ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስቶችና የሕክምና ባለሙያዎች፣ የላቀ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምናና ልዩ የልብ ሕክምና አገልግሎቶችን ለሕጻናቱ ሙሉ በሙሉ መሆኑን ጎንደር ዩኒቨርስቲ ገልጿል።
በዚህ ወሳኝ የሕክምና ዘመቻ ወደ 20 የሚጠጉ ሕፃናት ቀጥተኛ የጤና ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ዘመቻ በአሁኑ ወቅት ሕጻናቱን ያለ ምንም ክፍያ ከማከም ባለፈ፣ ወደፊት አገሪቱ በዘርፉ ራሷን እንድትችል በዓለም አቀፍ ባለሙያዎችና በአገር ውስጥ የጤና ባለሙያዎች መካከል የእውቀትና የባለሙያ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ ይሰጣል ተብላል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሥራት አጸደወይን ዛሬ ለህክምና ቡድኑ ባደረጉት የአቀባበል መርሐ ግብር ላይ እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የተቀበሉ ሲሆን፣ ለሁሉም አጋር ድርጅቶች ስላሳዩት ሰብአዊነትና ፈጣን ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም ይህ ተነሳሽነት የዓለም አቀፍ አጋርነት፣ የርኅራኄ እና የሕክምና አንድነት ትልቅ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ ወደፊት በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ የሕፃናት ልብ ሕክምና አገልግሎትን በዘላቂነት ለመገንባትና ለማሳደግ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል።
በተጨማሪም ዘመቻው የሕፃናትን ሕይወት ከመታደግ ባለፈ ለቤተሰቦቻቸው ተስፋን የሚመልስና የሕፃናትን ጤናና የወደፊት ሕይወት ለመጠበቅ ያለንን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | በከባድ የልብ ሕመም ለሚሰቃዩ ሕፃናት ተስፋና ፈውስን ይዞ የመጣውና ለሦስት ቀናት የሚቆየው የነፃ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ በይፋ መካሄድ ጀምሯል።
ለዚህ ታላቅ ሰብአዊ ተልዕኮ ወደ ስፍራው ለገሰገሰው ዓለም አቀፍ የሕክምና ቡድን ዛሬ ጠዋት ደማቅ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት የተደረገለት ሲሆን፣ ቡድኑም የሕይወት አድን ሥራውን ወዲያውኑ አግልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ይህ አገር አቀፍ ጠቀሜታ ያለው ተነሳሽነት ሊሳካ የቻለው በHeart to Heart Children’s Aid፣ በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል፣ በፓድሬ ፒዮ ኢጣሊያ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መካከል በተደረገ ጠንካራ ትብብር ሲሆን፣ ይህም በኢትዮጵያ ለሚገኙ የልብ ህመም ተጋላጭ ለሆኑ ሕፃናት ልዩ የሕክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የታሰበ መሆኑ ተገልጿል።
በዛሬው ዕለት ሥራቸውን በይፋ የጀመሩት ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ዓለም አቀፍ የልብ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስቶችና የሕክምና ባለሙያዎች፣ የላቀ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምናና ልዩ የልብ ሕክምና አገልግሎቶችን ለሕጻናቱ ሙሉ በሙሉ መሆኑን ጎንደር ዩኒቨርስቲ ገልጿል።
በዚህ ወሳኝ የሕክምና ዘመቻ ወደ 20 የሚጠጉ ሕፃናት ቀጥተኛ የጤና ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ዘመቻ በአሁኑ ወቅት ሕጻናቱን ያለ ምንም ክፍያ ከማከም ባለፈ፣ ወደፊት አገሪቱ በዘርፉ ራሷን እንድትችል በዓለም አቀፍ ባለሙያዎችና በአገር ውስጥ የጤና ባለሙያዎች መካከል የእውቀትና የባለሙያ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ ይሰጣል ተብላል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሥራት አጸደወይን ዛሬ ለህክምና ቡድኑ ባደረጉት የአቀባበል መርሐ ግብር ላይ እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የተቀበሉ ሲሆን፣ ለሁሉም አጋር ድርጅቶች ስላሳዩት ሰብአዊነትና ፈጣን ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም ይህ ተነሳሽነት የዓለም አቀፍ አጋርነት፣ የርኅራኄ እና የሕክምና አንድነት ትልቅ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ ወደፊት በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ የሕፃናት ልብ ሕክምና አገልግሎትን በዘላቂነት ለመገንባትና ለማሳደግ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል።
በተጨማሪም ዘመቻው የሕፃናትን ሕይወት ከመታደግ ባለፈ ለቤተሰቦቻቸው ተስፋን የሚመልስና የሕፃናትን ጤናና የወደፊት ሕይወት ለመጠበቅ ያለንን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
14 days ago
በጎንደር ነፃ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ ተጀመረ
#fastmereja በከባድ የልብ ሕመም ለሚሰቃዩ ሕፃናት ተስፋና ፈውስን ይዞ የመጣውና ለሦስት ቀናት የሚቆየው የነፃ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ በይፋ መካሄድ ጀምሯል። ለዚህ ታላቅ ሰብአዊ ተልዕኮ ወደ ስፍራው ለገሰገሰው ዓለም አቀፍ የሕክምና ቡድን ዛሬ ጠዋት ደማቅ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት የተደረገለት ሲሆን፣ ቡድኑም ወዲያውኑ ሥራውን በይፋ አስጀምሯል። ይህ ሕይወት አታራፊ ተነሳሽነት ሊሳካ የቻለው በHeart to Heart Children’s Aid፣ በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል፣ በፓድሬ ፒዮ ኢጣሊያ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መካከል በተደረገ ጠንካራ ትብብር ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ተጋላጭ ሕፃናት ልዩ የሕክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የተፈጠረውን የጋራ ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ነው።
በዛሬው ዕለት ሥራቸውን በይፋ የጀመሩት ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ዓለም አቀፍ የልብ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስቶችና የሕክምና ባለሙያዎች፣ የላቀ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምናና ልዩ የልብ ሕክምና አገልግሎቶችን ለሕጻናቱ ሙሉ በሙሉ በነፃ መስጠት ጀምረዋል። በዚህ ወሳኝ የሕክምና ጣልቃ ገብነት ወደ 20 የሚጠጉ ሕፃናት ቀጥተኛ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ዘመቻ በአሁኑ ወቅት ሕጻናቱን በነፃ ከማከም ባለፈ፣ ወደፊት አገሪቱ በዘርፉ ራሷን እንድትችል በዓለም አቀፍ ባለሙያዎችና በአገር ውስጥ የጤና ባለሙያዎች መካከል የእውቀትና የባለሙያ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ ዛሬውኑ ትልቅ ዕድልና መሠረት እየጣለ ይገኛል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሥራት አጸደወይን ዛሬ በነበረው የአቀባበል መርሐ-ግብር ላይ ዓለም አቀፉን የሕክምና ቡድን ከፍተኛ አክብሮት ባለው ስሜት እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የተቀበሉ ሲሆን፥ ለሁሉም አጋር ድርጅቶች ስላሳዩት ሰብአዊነትና ፈጣን ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም ይህ ተነሳሽነት የዓለም አቀፍ አጋርነት፣ የርኅራኄ እና የሕክምና አንድነት ትልቅ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ ወደፊት በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ የሕፃናት ልብ ሕክምና አገልግሎትን በዘላቂነት ለመገንባትና ለማሳደግ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል። በተጨማሪም ዘመቻው የሕፃናትን ሕይወት ከመታደግ ባለፈ ለቤተሰቦቻቸው ተስፋን የሚመልስና የሕፃናትን ጤናና የወደፊት ሕይወት ለመጠበቅ ያለንን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸዋል::
#fastmereja በከባድ የልብ ሕመም ለሚሰቃዩ ሕፃናት ተስፋና ፈውስን ይዞ የመጣውና ለሦስት ቀናት የሚቆየው የነፃ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምና ዘመቻ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ በይፋ መካሄድ ጀምሯል። ለዚህ ታላቅ ሰብአዊ ተልዕኮ ወደ ስፍራው ለገሰገሰው ዓለም አቀፍ የሕክምና ቡድን ዛሬ ጠዋት ደማቅ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት የተደረገለት ሲሆን፣ ቡድኑም ወዲያውኑ ሥራውን በይፋ አስጀምሯል። ይህ ሕይወት አታራፊ ተነሳሽነት ሊሳካ የቻለው በHeart to Heart Children’s Aid፣ በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል፣ በፓድሬ ፒዮ ኢጣሊያ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መካከል በተደረገ ጠንካራ ትብብር ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ተጋላጭ ሕፃናት ልዩ የሕክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የተፈጠረውን የጋራ ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ነው።
በዛሬው ዕለት ሥራቸውን በይፋ የጀመሩት ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ዓለም አቀፍ የልብ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስቶችና የሕክምና ባለሙያዎች፣ የላቀ የሕፃናት ልብ ቀዶ ሕክምናና ልዩ የልብ ሕክምና አገልግሎቶችን ለሕጻናቱ ሙሉ በሙሉ በነፃ መስጠት ጀምረዋል። በዚህ ወሳኝ የሕክምና ጣልቃ ገብነት ወደ 20 የሚጠጉ ሕፃናት ቀጥተኛ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ዘመቻ በአሁኑ ወቅት ሕጻናቱን በነፃ ከማከም ባለፈ፣ ወደፊት አገሪቱ በዘርፉ ራሷን እንድትችል በዓለም አቀፍ ባለሙያዎችና በአገር ውስጥ የጤና ባለሙያዎች መካከል የእውቀትና የባለሙያ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ ዛሬውኑ ትልቅ ዕድልና መሠረት እየጣለ ይገኛል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሥራት አጸደወይን ዛሬ በነበረው የአቀባበል መርሐ-ግብር ላይ ዓለም አቀፉን የሕክምና ቡድን ከፍተኛ አክብሮት ባለው ስሜት እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የተቀበሉ ሲሆን፥ ለሁሉም አጋር ድርጅቶች ስላሳዩት ሰብአዊነትና ፈጣን ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም ይህ ተነሳሽነት የዓለም አቀፍ አጋርነት፣ የርኅራኄ እና የሕክምና አንድነት ትልቅ ማሳያ ከመሆኑም በላይ፣ ወደፊት በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ የሕፃናት ልብ ሕክምና አገልግሎትን በዘላቂነት ለመገንባትና ለማሳደግ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል። በተጨማሪም ዘመቻው የሕፃናትን ሕይወት ከመታደግ ባለፈ ለቤተሰቦቻቸው ተስፋን የሚመልስና የሕፃናትን ጤናና የወደፊት ሕይወት ለመጠበቅ ያለንን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸዋል::
14 days ago
የ12ኛ ክፍል ፈተና በሙሉ በበይነ መረብ ይሰጣል ቢባልም ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ ተማሪዎች በወረቀት ይፈተናሉ።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 564 ሺህ 219 ተማሪዎች ተመዝግበዋል፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ እንደገለጹት፥ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ ይገኛል፡፡
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም ጥሪ ቀርቧል።
seledadotio
seledadotio
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 564 ሺህ 219 ተማሪዎች ተመዝግበዋል፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ እንደገለጹት፥ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ ይገኛል፡፡
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም ጥሪ ቀርቧል።
seledadotio
seledadotio
14 days ago
የዓለም አጭሯ ሴት በግራፊክ ዲዛይን በከፍተኛ ውጤት ተመረቀች
#ethiopia | በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #nbc
#ethiopia | በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #nbc
14 days ago
14 days ago
የዓለም አጭሯ ሴት በግራፊክ ዲዛይን በከፍተኛ ውጤት ተመረቀች
በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
ዘገባው የጊነስ ወርልድ ሪከርድስ ነው
በ- ዳንኤል መኮንን
seledadotio
seledadotio
በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
ዘገባው የጊነስ ወርልድ ሪከርድስ ነው
በ- ዳንኤል መኮንን
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
16 days ago
ኢትዮጵያዊያን አዳጊዎች በዓለም አቀፉ የአዳጊዎች ሮቦቲክስ ውድድር በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ አሸነፉ
**********************
የኢትዮጵያ አዳጊዎች ልዑክ በዓለም አቀፉ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና በመሳተፍ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ 1ኛ በመሆን አሸንፏል።
በሚቺጋን አሜሪካ ሎውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው የ2026 የ‘ሮቦፌስት’ ዓለም አቀፍ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን ተወዳዳሪዎች አስደናቂ ድሎችን አስመዝግበዋል።
ልጆቻችን ከ39 የቴክኖሎጂ ኃያላን ሀገራት ከተወጣጡ 738 ቡድኖች ጋር በመፎካከር ነው በተለያዩ ዘርፎች ማሸነፍ የቻሉት።
በውድድሩ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች ቀዳሚ በመሆን ሲያሸንፉ፣ በሕክምና ሮቦቲክስ ዘርፍ 5ኛ እንዲሁም በፈጠራ ማሳያ 6ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ከአንድ ወር በፊት በግሪክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ ሚኖአን ሮቦቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች 2ኛ ደረጃን በማግኘት የሀገራቸውን ስም ማስጠራታቸው ይታወሳል።
#ebc #ethiopia #robotics #robofest2026 #ai
**********************
የኢትዮጵያ አዳጊዎች ልዑክ በዓለም አቀፉ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና በመሳተፍ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ 1ኛ በመሆን አሸንፏል።
በሚቺጋን አሜሪካ ሎውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው የ2026 የ‘ሮቦፌስት’ ዓለም አቀፍ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን ተወዳዳሪዎች አስደናቂ ድሎችን አስመዝግበዋል።
ልጆቻችን ከ39 የቴክኖሎጂ ኃያላን ሀገራት ከተወጣጡ 738 ቡድኖች ጋር በመፎካከር ነው በተለያዩ ዘርፎች ማሸነፍ የቻሉት።
በውድድሩ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች ቀዳሚ በመሆን ሲያሸንፉ፣ በሕክምና ሮቦቲክስ ዘርፍ 5ኛ እንዲሁም በፈጠራ ማሳያ 6ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ከአንድ ወር በፊት በግሪክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ ሚኖአን ሮቦቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች 2ኛ ደረጃን በማግኘት የሀገራቸውን ስም ማስጠራታቸው ይታወሳል።
#ebc #ethiopia #robotics #robofest2026 #ai
16 days ago
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመስጠት 667 የፈተና ማዕከላት ተዘጋጁ
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ገለፀ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና እንደገለጹት÷ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 257 ሺህ 255 በድምሩ 564 ሺህ 219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ÷ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
ከባለፈው አርብ ጀምሮ ለተፈታኞች የበይነ መረብ የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩንም አንስተዋል።
ፈተናው በ6 ዙር እንደሚሰጥና በማህበራዊ ሳይንስ በሶስት ዙር በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ በሶስት ዙር በመሆኑ አንድ ኮምፒዩተር ስድስት ተማሪን ያስተናግዳል ነው ሉት።
ፋና
seledadotio
seledadotio
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ገለፀ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና እንደገለጹት÷ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 257 ሺህ 255 በድምሩ 564 ሺህ 219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ÷ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
ከባለፈው አርብ ጀምሮ ለተፈታኞች የበይነ መረብ የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩንም አንስተዋል።
ፈተናው በ6 ዙር እንደሚሰጥና በማህበራዊ ሳይንስ በሶስት ዙር በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ በሶስት ዙር በመሆኑ አንድ ኮምፒዩተር ስድስት ተማሪን ያስተናግዳል ነው ሉት።
ፋና
seledadotio
seledadotio
16 days ago
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመስጠት 667 የፈተና ማዕከላት ተዘጋጁ
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 257 ሺህ 255 በድምሩ 564 ሺህ 219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ÷ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ እንደሚገኙ አመልክተዋል።
ከባለፈው አርብ ጀምሮ ለተፈታኞች የበይነ መረብ የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩን አንስተዋል።
ፈተናው በ6 ዙር እንደሚሰጥና በማህበራዊ ሳይንስ በሶስት ዙር በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ በሶስት ዙር በመሆኑ አንድ ኮምፒዩተር ስድስት ተማሪን ያስተናግዳል ነው ሉት።
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም አስገንዝበዋል።
FBC
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን በ97 ዩኒቨርሲቲዎች እና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 257 ሺህ 255 በድምሩ 564 ሺህ 219 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡
ፈተናውን በሙሉ አቅም በበይነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ÷ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች እንደሚኖሩም ጠቁመዋል።
በየክልሎች እና የፈተና ማዕከላት ያለው አቅም የተለያየ ቢሆንም በርካታ ኮምፒዩተሮች ለፈተና ዝግጁ እየተደረጉ እንደሚገኙ አመልክተዋል።
ከባለፈው አርብ ጀምሮ ለተፈታኞች የበይነ መረብ የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩን አንስተዋል።
ፈተናው በ6 ዙር እንደሚሰጥና በማህበራዊ ሳይንስ በሶስት ዙር በተመሳሳይ በተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ በሶስት ዙር በመሆኑ አንድ ኮምፒዩተር ስድስት ተማሪን ያስተናግዳል ነው ሉት።
ተማሪዎች የፈተና ስርዓቱን እንዲለማመዱና ትምህርት ቤቶች እና ወላጆች ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉም አስገንዝበዋል።
FBC
17 days ago
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ለቅሶ በአባቱ ትውልድ ሃገር ጋሞ ዞን በባህላዊ ስነ-ስርዓት ተከናወነ!
የአርቲስት ነፃነት አባት ወርቅነህ ዕምሩ የተወለዱት በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ልዩ ስሙ አፋ ጉታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑን ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ በልጅነታቸው ወደ አዲስ አበባ ለሽመና ስራ የሄዱ ሲሆን በደርግ ዘመነ መንግስት ሃገራቸውን በውትድርና ሲያገለግሉ እንደነበሩም ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል።
ከውትድርና መልስ በአዲስ አበባ ፖሊስ ውስጥ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለዓመታት ማገልገላቸውንም የመረጃ ምንጮቻችን ነግረውናል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እያገለገሉ ሳሉ ባደረባቸው ሕመም በአዲስ አበባ ፖሊስ ሆስፒታል ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተው የቀብር ስነስርዓታቸው በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈፀሙንም ገልፀውልናል።
የሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ስርዓተ ቀብር አዲስ አበባ ከተፈፀመ በኋላ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በትውልድ አካባቢያቸው በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ወዳጅ፣ ዘመዶቻቸው በተገኙበት መከናወኑን ሰምተናል።
ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ባጋጠመው ሕመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶ ስርዓተ ቀብሩ በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መፈፀሙ ይታወቃል።
ይህንንም ተከትሎ በክፍለሀገር የሚገኙ የአርቲስቱ አባት ቤተ ዘመዶች የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህን ለቅሶ ዕርማችንን እናውጣ በማለት በጠየቁት ጥያቄ መሠረት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በአባቱ ትውልድ ሃገር በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ የነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በባህላዊ ስነስርዓት ተከናውኗል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ እምሩ ከሃገር ቤት ከወጡ ከ60 ዓመት በላይ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ልጆቻቸውን ጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ መቅረታቸውንም ጠቅሰዋል።
በጋሞ ባሕል በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሃገር ሳይለቀስ አይቀርም ያሉት ምንጮቻችን ለቅሶውን በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ለማስለቀስ በተደረገው ጥረት በዛሬው ዕለት በባሕላዊ ስነስርዓት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ወርቅነህ ዕምሩ የተወለዱት በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ልዩ ስሙ አፋ ጉታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑን ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ በልጅነታቸው ወደ አዲስ አበባ ለሽመና ስራ የሄዱ ሲሆን በደርግ ዘመነ መንግስት ሃገራቸውን በውትድርና ሲያገለግሉ እንደነበሩም ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል።
ከውትድርና መልስ በአዲስ አበባ ፖሊስ ውስጥ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለዓመታት ማገልገላቸውንም የመረጃ ምንጮቻችን ነግረውናል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እያገለገሉ ሳሉ ባደረባቸው ሕመም በአዲስ አበባ ፖሊስ ሆስፒታል ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተው የቀብር ስነስርዓታቸው በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈፀሙንም ገልፀውልናል።
የሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ስርዓተ ቀብር አዲስ አበባ ከተፈፀመ በኋላ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በትውልድ አካባቢያቸው በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ወዳጅ፣ ዘመዶቻቸው በተገኙበት መከናወኑን ሰምተናል።
ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ባጋጠመው ሕመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶ ስርዓተ ቀብሩ በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መፈፀሙ ይታወቃል።
ይህንንም ተከትሎ በክፍለሀገር የሚገኙ የአርቲስቱ አባት ቤተ ዘመዶች የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህን ለቅሶ ዕርማችንን እናውጣ በማለት በጠየቁት ጥያቄ መሠረት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በአባቱ ትውልድ ሃገር በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ የነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በባህላዊ ስነስርዓት ተከናውኗል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ እምሩ ከሃገር ቤት ከወጡ ከ60 ዓመት በላይ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ልጆቻቸውን ጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ መቅረታቸውንም ጠቅሰዋል።
በጋሞ ባሕል በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሃገር ሳይለቀስ አይቀርም ያሉት ምንጮቻችን ለቅሶውን በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ለማስለቀስ በተደረገው ጥረት በዛሬው ዕለት በባሕላዊ ስነስርዓት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።
17 days ago
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በጋሞ ዞን ተከናወነ
#fastmereja I በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት፣ “በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሀገር ሳይለቀስ አይቀርም” የሚለውን የጋሞን ባህል ተከትሎ በአባቱ የትውልድ ስፍራ በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ዛሬ በባህላዊ ስነ-ስርዓት ተከናውኗል። በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቀብሩ መፈጸሙን ተከትሎ፣ በክፍለሀገር የሚገኙ የቤተሰብ አባላት "ዕርማችንን እናውጣ" በማለት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት የአርቲስቱ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት የለቅሶ ስነ-ስርዓቱ በድምቀት ተፈጽሟል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ከ60 ዓመታት በፊት በልጅነታቸው ለሽመና ስራ ከሀገር ቤት ወጥተው ወደ አዲስ አበባ ካቀኑ በኋላ በውትድርና፣ በፖሊስነት እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል። ሻምበል ወርቅነህ ባደረባቸው ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ የቀብር ስነ-ስርዓታቸው በአዲስ አበባ በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈጸሙ ይታወቃል። አባት ሻምበል ወርቅነህ ከሀገር ቤት ከወጡ ረጅም ዓመታት በመሆናቸው ልጆቻቸውን በጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ የቆዩ ቢሆንም፣ አሁን የተከናወነው ባህላዊ የለቅሶ ስነ-ስርዓት የአርቲስቱ ወንድምና እህት በስፍራው በመገኘት ከቀሪው ቤተሰባቸው ጋር እንዲገናኙና የቤተሰብ ትስስሩ እንዲቀጥል ትልቅ አጋጣሚ ፈጥሯል ሲል ዱቡሻ ሚዲያ ዘግቧል።
#fastmereja I በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት፣ “በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሀገር ሳይለቀስ አይቀርም” የሚለውን የጋሞን ባህል ተከትሎ በአባቱ የትውልድ ስፍራ በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ዛሬ በባህላዊ ስነ-ስርዓት ተከናውኗል። በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቀብሩ መፈጸሙን ተከትሎ፣ በክፍለሀገር የሚገኙ የቤተሰብ አባላት "ዕርማችንን እናውጣ" በማለት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት የአርቲስቱ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት የለቅሶ ስነ-ስርዓቱ በድምቀት ተፈጽሟል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ከ60 ዓመታት በፊት በልጅነታቸው ለሽመና ስራ ከሀገር ቤት ወጥተው ወደ አዲስ አበባ ካቀኑ በኋላ በውትድርና፣ በፖሊስነት እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል። ሻምበል ወርቅነህ ባደረባቸው ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ የቀብር ስነ-ስርዓታቸው በአዲስ አበባ በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈጸሙ ይታወቃል። አባት ሻምበል ወርቅነህ ከሀገር ቤት ከወጡ ረጅም ዓመታት በመሆናቸው ልጆቻቸውን በጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ የቆዩ ቢሆንም፣ አሁን የተከናወነው ባህላዊ የለቅሶ ስነ-ስርዓት የአርቲስቱ ወንድምና እህት በስፍራው በመገኘት ከቀሪው ቤተሰባቸው ጋር እንዲገናኙና የቤተሰብ ትስስሩ እንዲቀጥል ትልቅ አጋጣሚ ፈጥሯል ሲል ዱቡሻ ሚዲያ ዘግቧል።
Sponsored by
Surafel