Logo
SeledaPost
አሳዛኝ መረጃ‼️

ትናንት ግንቦት 22/2018 ዓ.ም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከምሽቱ 2:00 አካባቢ በየተማሪዎች DSTV ውስጥ ኳስ እያዩ በነበሩ ተማሪዎች ላይ በተጣለ ቦንብ ሁለት ተማሪዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ከ20 በላይ ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን ምንጮቻችን ገልፀዋል።

በዚህ የተነሳ ከጠዋት 12:00 በፊት መውጣት እንዲሁም ማታ ከ12:00 በኋላ ወደ ግቢው መግባት እንደማይችል ምንጮቻችን ገልጸዋል።

ለሞቱት ተማሪዎች ነፍስ ይማር እያልን የተጎዱ ተማሪዎች በቶል እንዲያገግሙ እንመኛለን።

Seledadotio
Seledadotio
4 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.