2 months ago
አትሌቲኮና ፒኤስጂ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ተቃረቡ! 🇫🇷🇪🇸
#ethiopia | የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች ያልተጠበቁ ውጤቶችን አስተናግደዋል። የ
ሊቨርፑልና የባርሴሎና ደጋፊዎች ምሽቱን በሀዘን ሲያሳልፉ፣ አትሌቲኮና ፒኤስጂ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለመጓዝ ትልቅ በር ከፍተዋል።
🇫🇷 ፒኤስጂ 2-0 ሊቨርፑል
ዲዘር ዱዌ እና ኪቪቻ ካቫርስኬሊያ ባስቆጠሯቸው ግቦች ፒኤስጂ ድል ቀንቶታል።
መርሲሳይዶቹ በጨዋታው አንድም ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ (0 shots on target) ሳያደርጉ ወጥተዋል።
ሊቨርፑል ከሜዳው ውጭ በአራት ተከታታይ ጨዋታዎች ሲሸነፍ ከ14 ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ሆኖ ተመዝግቧል።
🇪🇸 ባርሴሎና 0-2 አትሌቲኮ ማድሪድ 🇪🇸
የሲሚዮኒ ታሪክ፦ አሰልጣኝ ዲየጎ ሲሚዮኒ ባርሴሎናን በሜዳው (ካምፕ ኑ) ለመጀመሪያ ጊዜ ማሸነፍ ችሏል።
ባርሴሎና በሜዳው በአትሌቲኮ ማድሪድ የተሸነፈው ከ20 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።
ፓዎ ኩባርሲ በቀይ ካርድ መውጣቱ ለባርሳ ሽንፈት ትልቅ አስተዋጽኦ ሲያደርግ፣ ሁሊያን አልቫሬዝ እና አሌክሳንደር ሶርሎዝ ድሉን አረጋግጠዋል።
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #championsleague #ucl #psg #liverpool #barcelona #atleticomadrid #simeone #footballnews #ethiopia #የአውሮፓሻምፒዮንስሊግ #ስፖርት #ባርሴሎና #ሊቨርፑል
#ethiopia | የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች ያልተጠበቁ ውጤቶችን አስተናግደዋል። የ
ሊቨርፑልና የባርሴሎና ደጋፊዎች ምሽቱን በሀዘን ሲያሳልፉ፣ አትሌቲኮና ፒኤስጂ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለመጓዝ ትልቅ በር ከፍተዋል።
🇫🇷 ፒኤስጂ 2-0 ሊቨርፑል
ዲዘር ዱዌ እና ኪቪቻ ካቫርስኬሊያ ባስቆጠሯቸው ግቦች ፒኤስጂ ድል ቀንቶታል።
መርሲሳይዶቹ በጨዋታው አንድም ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ (0 shots on target) ሳያደርጉ ወጥተዋል።
ሊቨርፑል ከሜዳው ውጭ በአራት ተከታታይ ጨዋታዎች ሲሸነፍ ከ14 ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ሆኖ ተመዝግቧል።
🇪🇸 ባርሴሎና 0-2 አትሌቲኮ ማድሪድ 🇪🇸
የሲሚዮኒ ታሪክ፦ አሰልጣኝ ዲየጎ ሲሚዮኒ ባርሴሎናን በሜዳው (ካምፕ ኑ) ለመጀመሪያ ጊዜ ማሸነፍ ችሏል።
ባርሴሎና በሜዳው በአትሌቲኮ ማድሪድ የተሸነፈው ከ20 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።
ፓዎ ኩባርሲ በቀይ ካርድ መውጣቱ ለባርሳ ሽንፈት ትልቅ አስተዋጽኦ ሲያደርግ፣ ሁሊያን አልቫሬዝ እና አሌክሳንደር ሶርሎዝ ድሉን አረጋግጠዋል።
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #championsleague #ucl #psg #liverpool #barcelona #atleticomadrid #simeone #footballnews #ethiopia #የአውሮፓሻምፒዮንስሊግ #ስፖርት #ባርሴሎና #ሊቨርፑል
2 months ago
የሻምፒዮንስ ሊግ ምሽት
የፓሪስ ፈተና ለሊቨርፑልና የስፔኖቹ ፍጥጫ በካታላን
#ethiopia | ትላንት አርሰናል ድል ቀንቶት ምሽቱን በደስታ ብናሳልፍም፣ ዛሬ ደግሞ ሌሎች ታላላቅ ክለቦች ለግማሽ ፍጻሜ አልጋ ለመለየት ይፋለማሉ።
. 🇫🇷 ፒኤስጂ ከ ሊቨርፑል 🏴 (ምሽት 4፡00)
በኤፍ ኤ ዋንጫ በማንችስተር ሲቲ የ 4 ለ 0 መራር ሽንፈት የደረሰባቸው አርን ስሎት፣ ዛሬ በፓሪስ ራሳቸውን ማዳን ይኖርባቸዋል።
ለሦስት ወራት በጉዳት ተለይቶ የነበረው ስዊዲናዊው አጥቂ አሌክሳንደር ኢሳቅ ወደ ስብስብ መመለሱ ለመርሲሳይዱ ክለብ ትልቅ የምስራች ነው።
ፒኤስጂ በቅርብ ጊዜያት ከእንግሊዝ ክለቦች ጋር ባደረጋቸው 6 ጨዋታዎች ሽንፈት አላስተናገደም። ብራድሊ ባርኮላና ፋቢያን ሩይዝ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፉም።
🇪🇸 ባርሴሎና ከ አትሌቲኮ ማድሪድ 🇪🇸 (ምሽት 4፡00)
ባርሴሎና በሜዳው ባደረጋቸው ያለፉት 25 ጨዋታዎች በአትሌቲኮ ተሸንፎ አያውቅም። ከሦስት ቀን በፊትም በላሊጋው 2 ለ 1 ማሸነፉ ለዛሬው ጨዋታ የሥነ-ልቦና የበላይነት ይሰጠዋል።
አትሌቲኮ ማድሪድ በሻምፒዮንስ ሊግ የስፔን ክለቦችን ከሜዳው ውጪ አሸንፎ የማያውቅበትን ታሪክ ለመቀየር ይፋለማል።
ባርሴሎና ራፊንሀና ዲዮንግን ቢያጣም ሮናልድ አራውሆ ለጨዋታው ደርሶለታል። በአንጻሩ ያን ኦብላክ ለአትሌቲኮ ዝግጁ መሆኑ ተረጋግጧል።
#getu #championsleague #psg #liverpool #barcelona #atleticomadrid #arneslot #alexanderisak #footballnews #uclquarterfinals #ጌጡተመስገን #getutemesgen #ስፖርት #ሻምፒዮንስሊግ
የፓሪስ ፈተና ለሊቨርፑልና የስፔኖቹ ፍጥጫ በካታላን
#ethiopia | ትላንት አርሰናል ድል ቀንቶት ምሽቱን በደስታ ብናሳልፍም፣ ዛሬ ደግሞ ሌሎች ታላላቅ ክለቦች ለግማሽ ፍጻሜ አልጋ ለመለየት ይፋለማሉ።
. 🇫🇷 ፒኤስጂ ከ ሊቨርፑል 🏴 (ምሽት 4፡00)
በኤፍ ኤ ዋንጫ በማንችስተር ሲቲ የ 4 ለ 0 መራር ሽንፈት የደረሰባቸው አርን ስሎት፣ ዛሬ በፓሪስ ራሳቸውን ማዳን ይኖርባቸዋል።
ለሦስት ወራት በጉዳት ተለይቶ የነበረው ስዊዲናዊው አጥቂ አሌክሳንደር ኢሳቅ ወደ ስብስብ መመለሱ ለመርሲሳይዱ ክለብ ትልቅ የምስራች ነው።
ፒኤስጂ በቅርብ ጊዜያት ከእንግሊዝ ክለቦች ጋር ባደረጋቸው 6 ጨዋታዎች ሽንፈት አላስተናገደም። ብራድሊ ባርኮላና ፋቢያን ሩይዝ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፉም።
🇪🇸 ባርሴሎና ከ አትሌቲኮ ማድሪድ 🇪🇸 (ምሽት 4፡00)
ባርሴሎና በሜዳው ባደረጋቸው ያለፉት 25 ጨዋታዎች በአትሌቲኮ ተሸንፎ አያውቅም። ከሦስት ቀን በፊትም በላሊጋው 2 ለ 1 ማሸነፉ ለዛሬው ጨዋታ የሥነ-ልቦና የበላይነት ይሰጠዋል።
አትሌቲኮ ማድሪድ በሻምፒዮንስ ሊግ የስፔን ክለቦችን ከሜዳው ውጪ አሸንፎ የማያውቅበትን ታሪክ ለመቀየር ይፋለማል።
ባርሴሎና ራፊንሀና ዲዮንግን ቢያጣም ሮናልድ አራውሆ ለጨዋታው ደርሶለታል። በአንጻሩ ያን ኦብላክ ለአትሌቲኮ ዝግጁ መሆኑ ተረጋግጧል።
#getu #championsleague #psg #liverpool #barcelona #atleticomadrid #arneslot #alexanderisak #footballnews #uclquarterfinals #ጌጡተመስገን #getutemesgen #ስፖርት #ሻምፒዮንስሊግ
2 months ago
አርሰናል ድል ቀንቶታል!
#ethiopia | በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ አርሰናል ስፖርቲንግ ሊዝበንን 1 ለ 0 አሸንፏል። መድፈኞቹን ለድል ያበቃችውን ብቸኛ ግብ ካይ ሀቨርትዝ በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል።
ትላንት በኤፍ ኤ ካፕ መውጣታችን ቢያሳዝነንም፣ በሻምፒዮንስ ሊጉ የተመዘገበው ድል ትልቅ ተስፋ ሰጥቶናል።
ባየርን ሙኒክ ማድሪድን አንበረከከ!
በሌላ ታላቅ ፍልሚያ ባየርን ሙኒክ ሪያል ማድሪድን 2 ለ 1 አሸንፏል።
ለባየርን ሉዊስ ዲያዝ እና ሀሪኬን ግቦቹን ሲያስቆጥሩ፣ ለማድሪድ ኪሊያን ምባፔ ብቸኛዋን ግብ አስቆጥሯል።
#getu #arsenalvictory #championsleague #kaihavertz #bayernmunich #realmadrid #አርሰናል #ባየርን #ሰበርዜና #ሻምፒዮንስሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ አርሰናል ስፖርቲንግ ሊዝበንን 1 ለ 0 አሸንፏል። መድፈኞቹን ለድል ያበቃችውን ብቸኛ ግብ ካይ ሀቨርትዝ በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል።
ትላንት በኤፍ ኤ ካፕ መውጣታችን ቢያሳዝነንም፣ በሻምፒዮንስ ሊጉ የተመዘገበው ድል ትልቅ ተስፋ ሰጥቶናል።
ባየርን ሙኒክ ማድሪድን አንበረከከ!
በሌላ ታላቅ ፍልሚያ ባየርን ሙኒክ ሪያል ማድሪድን 2 ለ 1 አሸንፏል።
ለባየርን ሉዊስ ዲያዝ እና ሀሪኬን ግቦቹን ሲያስቆጥሩ፣ ለማድሪድ ኪሊያን ምባፔ ብቸኛዋን ግብ አስቆጥሯል።
#getu #arsenalvictory #championsleague #kaihavertz #bayernmunich #realmadrid #አርሰናል #ባየርን #ሰበርዜና #ሻምፒዮንስሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
የአርሰናል ለየት ያለ የልምምድ ስልት እና የነገው የሻምፒዮንስ ሊግ ፍልሚያ!
#ethiopia | የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ነገ ከስፖርቲንግ ሊዝበን ጋር ለሚያደርገው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ወሳኝ ጨዋታ ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል። ይሁን እንጂ መድፈኞቹ በዛሬው ዕለት ባደረጉት ልምምድ ላይ የተለየ እና ትኩረት ሳቢ ትዕይንት ተስተውሏል።
ተጫዋቾቹ በቡድን በመከፋፈል አንድን ኳስ በጭንቅላታቸው መሃል ደግፈው በመያዝ በአንድነት የመንቀሳቀስ ልምምድ አድርገዋል።
በተጨማሪም፣ በርካታ የመፃፊያ እስክሪብቶዎችን በቡድን ሆነው በጣቶቻቸው አጣምረው በመያዝ ኳስ የመግፋት እና የመቆጣጠር ያልተለመደ ልምምድ ሲሰሩ ታይተዋል።
የዚህ አዲስ የልምምድ መንገድ ዋና ዓላማ፣ ተጫዋቾቹ በሜዳ ላይ ከፍተኛ ትኩረት እንዲኖራቸው እና በአንድ ጊዜ ሁለት የተለያዩ ተግባራትን (Multitasking) በብቃት መከወን እንዲችሉ አቅማቸውን ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #አርሰናል #መድፈኞቹ #ሻምፒዮንስሊግ #ስፖርቲንግሊዝበን #እግርኳስ #ስፖርት #arsenal #championsleague #coyg
#ethiopia | የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ነገ ከስፖርቲንግ ሊዝበን ጋር ለሚያደርገው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ወሳኝ ጨዋታ ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል። ይሁን እንጂ መድፈኞቹ በዛሬው ዕለት ባደረጉት ልምምድ ላይ የተለየ እና ትኩረት ሳቢ ትዕይንት ተስተውሏል።
ተጫዋቾቹ በቡድን በመከፋፈል አንድን ኳስ በጭንቅላታቸው መሃል ደግፈው በመያዝ በአንድነት የመንቀሳቀስ ልምምድ አድርገዋል።
በተጨማሪም፣ በርካታ የመፃፊያ እስክሪብቶዎችን በቡድን ሆነው በጣቶቻቸው አጣምረው በመያዝ ኳስ የመግፋት እና የመቆጣጠር ያልተለመደ ልምምድ ሲሰሩ ታይተዋል።
የዚህ አዲስ የልምምድ መንገድ ዋና ዓላማ፣ ተጫዋቾቹ በሜዳ ላይ ከፍተኛ ትኩረት እንዲኖራቸው እና በአንድ ጊዜ ሁለት የተለያዩ ተግባራትን (Multitasking) በብቃት መከወን እንዲችሉ አቅማቸውን ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #አርሰናል #መድፈኞቹ #ሻምፒዮንስሊግ #ስፖርቲንግሊዝበን #እግርኳስ #ስፖርት #arsenal #championsleague #coyg
Sponsored by
Surafel