አርሰናል ድል ቀንቶታል!
#ethiopia | በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ አርሰናል ስፖርቲንግ ሊዝበንን 1 ለ 0 አሸንፏል። መድፈኞቹን ለድል ያበቃችውን ብቸኛ ግብ ካይ ሀቨርትዝ በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል።
ትላንት በኤፍ ኤ ካፕ መውጣታችን ቢያሳዝነንም፣ በሻምፒዮንስ ሊጉ የተመዘገበው ድል ትልቅ ተስፋ ሰጥቶናል።
ባየርን ሙኒክ ማድሪድን አንበረከከ!
በሌላ ታላቅ ፍልሚያ ባየርን ሙኒክ ሪያል ማድሪድን 2 ለ 1 አሸንፏል።
ለባየርን ሉዊስ ዲያዝ እና ሀሪኬን ግቦቹን ሲያስቆጥሩ፣ ለማድሪድ ኪሊያን ምባፔ ብቸኛዋን ግብ አስቆጥሯል።
#getu #arsenalvictory #championsleague #kaihavertz #bayernmunich #realmadrid #አርሰናል #ባየርን #ሰበርዜና #ሻምፒዮንስሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ አርሰናል ስፖርቲንግ ሊዝበንን 1 ለ 0 አሸንፏል። መድፈኞቹን ለድል ያበቃችውን ብቸኛ ግብ ካይ ሀቨርትዝ በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል።
ትላንት በኤፍ ኤ ካፕ መውጣታችን ቢያሳዝነንም፣ በሻምፒዮንስ ሊጉ የተመዘገበው ድል ትልቅ ተስፋ ሰጥቶናል።
ባየርን ሙኒክ ማድሪድን አንበረከከ!
በሌላ ታላቅ ፍልሚያ ባየርን ሙኒክ ሪያል ማድሪድን 2 ለ 1 አሸንፏል።
ለባየርን ሉዊስ ዲያዝ እና ሀሪኬን ግቦቹን ሲያስቆጥሩ፣ ለማድሪድ ኪሊያን ምባፔ ብቸኛዋን ግብ አስቆጥሯል።
#getu #arsenalvictory #championsleague #kaihavertz #bayernmunich #realmadrid #አርሰናል #ባየርን #ሰበርዜና #ሻምፒዮንስሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago