9 hours ago
የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አዋጅ ስልጣን ተፈጻሚነት እና አፈጻጸም
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ፋንታሁን ደለለው የህግ ባለሙያ
መግቢያ #ethiopia | የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓለማ የሃገራችን ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦችን የእኩልነት መብታቸው ተጠብቆ ወግ፣ ባህልና ሃይማኖታቸው ተከብሮላቸው በፍላጎታቸው በአንድነት የሚኖሩ በኢፊድሪ ህገ መንግስት እውቅና የተሰጠው ሲሆን በሰንደቅ አላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001 እና በማሻሻያው አዋጅ ቁጥር 863/2006 ዝርዝር ህጎች ተቀምጠዋል። በዚህ ጽሁፍ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አዋጅ ምንነት ፥ አላማ ፥ ተፈጻሚነት እንዲሁም የብሔራዊ የሀዘን ቀን ሲታወጅ ያለውን አፈጻጸም በተመለከተ ለግንዛቤ ይረዳ ዘንድ በዚህ ጹሁፍ አስቀምጠናል።
1. የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አዋጅ ህጋዊ መሠረት ከኢፊድሪ ህገ መንግስት አንጻር
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 3 ስር ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በሚል ርዕስ ተደንግጎ እናገኘዋለን፡፡ በዚሁ አንቀፅ ስር የሃገሪቷ ሰንደቅ አላማ ከላይ አረንጓዴ ፣ ከመሃል ቢጫ፣ ከታች ቀይ ሆኖ በመሐሉ ብሔራዊ አርማ እንደሚኖረው ደንግጓል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ በሰንደቅ አላማው ላይ የሚቀመጠው ብሔራዊ አርማ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች እና ሃይማኖቶች በእኩልነትና በአንድነት ለመኖር ያላቸውን ተስፋ የሚያንፀባርቅ መሆኑን የተደነገገ ሲሆን የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ህገመንግስታዊ ጥበቃ ያለው መሆኑን ያሳያል።
2. የሰንደቅ አላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001 ይዘት
ይህ በአሁኑ ጊዜ በስራ ላይ ያለው አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ2001 ዓ/ም የወጣ እና ከዚህ አዋጅ በፊት የነበሩ የሰንደቅ ዓላማ ህጎችን የተካ ነው፡፡ ይህ አዋጅ 6 ክፍሎች እና 28 አንቀጾችን ያካተተ ዝርዝር ህግ ነው፡፡
3. የሰንደቅ ዓላማ ሕግ ተፈፃሚነት ወሰን
በአዋጁ አንቀፅ 3 ላይ እንደተመለከተው የሰንደቅ አላማ ሕጉ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የግዛት ወሰን ዉስጥ የክልል መንግስታትና የከተማ መስተዳድሮችን ጨምሮ እና በዉጭ ሀገር በሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የኢትዮጵያ ኤንባሲዎችና ቆንስላዎች፣ የኢትዮጵያ ንግድ መርከቦችና ጀልባዎች እና አውሮፕላኖች ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
በህገ መንግስቱ አንቀፅ 2 ላይ የኢትዮጵያ የግዛት ወሰን የፌደራሉን አባሎችን ወሰን የሚያጠቃልል ሆኖ በአለም አቀፍ ስምምነቶች መሠረት የተወሰነ መሆኑን ይገልፃል፡፡ በመሆኑም የሰንደቅ ዓላማ ሕጉ በሃገሪቷ ሁሉም አካባቢ እና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ላይ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
4. የብሔራዊ ሀዘን ቀን ትርጉም
የብሔራዊ ሀዘን ቀን የመንግሥት ኃላፊዎች በሞቱ ጊዜ
ከሚደረገው ግልጽ ድንጋጌ በቀር በአዋጁ አንቀጽ /2/ መሠረት ብሔራዊ የሀዘን ቀን የኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያዋጅል ከማለት ውጪ የብሔራዊ ሀዘን ቀን ለማለት ምን ምን ሲያሟላ እንደሆነ በግልጽ አልተቀመጠም። ለምሳሌ ያክል በአሸባሪው የISS ንፁሃን ኢትዩጵያን በግፍ ግድያ የፈጸመባቸዉ ጊዜ ብሔራዊ ሀዘን ታውጇል።
5. የብሔራዊ ሀዘን ለማወጅ ስልጣን ያለው አካል እና የሚያበቁ ሁኔታዎች
የብሔራዊ ሀዘን ቀን አስመልክቶ በአዋጅ ቁጥር 654/2001 አንቀጽ 22 መሠረት የተደነገገ ሲሆን በንኡስ አንቀጽ አንድ ላይ እንደተደነገገው በኃላፊነት ላይ ያሉ ወይም ከኃላፊነታቸው የተነሱ ቢሆንም እንኳን የኢፊድሪ ፕሬዝዳንት ፣ ጠቅላይ ሚኒስተር ፣የምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ከዚህ አለም በሞት በተለዩ ጊዜ የብሔራዊ ሀዘን ቀን በመሆኑ የሰንደቅ አላማ ዝቅ ስለሚል ምክር ቤቱ የብሔራዊ ሀዘን ቀን እንደሚያውጅ ተደንግጓል። ከዚህ ውጭ ባሉ ሁኔታዎች የኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብሔራዊ ሀዘን ቀን እንደሚወስን በንኡስ አንቀጽ ሁለት ላይ ተደንግጓል። በብሔራዊ ሀዘን ጊዜ ስለሚኖረው የሰንደቅ ዓላማ ስነስርዓት
በአንድ ሉዓላዊት ሀገር ውስጥ በተለያዩ ጊዜ ብሔራዊ የሀዘን ጊዜ /ቀን/ ሊታወጅ ይችላል፡፡
በሀገራችንም በተለያዩ ጊዜ በተለያዩ ምክንያቶች የብሔራዊ ሀዘን ቀን ታውጇል፡፡ ለምሳሌ ያክል በአሸባሪው የISS ንፁሃን ኢትዩጵያን በግፍ ግድያ የፈጸመባቸዉ ጊዜ፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒሰቴር መለስ ዜናዊ ከዚህ አለም በሞት በተለዩ ጊዜ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ ሌላው በቅርብ በደቡብ ክልል በጋሞ ዞን በመሬት መደርመስ ፣ መንሸራተት ህይወታቸው ላለፈ ለተጎዱ በዚህ በ2018 ዓ.ም ታውጇል።
በሃገራችን የብሔራዊ ሃዘን ቀን ሚወሰነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ብሔራዊ የሀዘን ጊዜ ሲታወጅ የሪፐብሊኩ ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ይደረጋል፡፡ ነገር ግን በማንኛውም ህዝናዊና ሀይማኖታዊ በዓላት በሚውልበት ጊዜ ሰንደቅ ዓላማው ዝቅ ብሎ እንደማይውለበለብ በአዋጅ ቀአንቀፅ 22/3/ ላይ ተደንግጓል ፡፡ ይሁን እንጂ ይህ አዋጅ ምክር ቤቱ በስራ ላይ ባልሆነ ጊዜ እንዴት እንደሚታወጅ ያልተቀመጠ በመሆኑ የአዋጅ ቁጥር 654/2001 ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 863/2006 አንቀጽ 2/2/ መሠረት
አፈ ጉባኤው የብሔራዊ ሀዘን ቀን ሊያውጅ እንደሚችል ተደንግጓል።
6. ማጠቃለያ እና የጸሀፊው አስተያየት
የሰንደቅ አላማ አዋጅ አላማው የሀገርን ክብር ፣አንድነት፣ እኩልነት አብሮ ተቻችሎ መኖርን የሚያመላክት ሲሆን በሰንደቅ አላማ ህጉ ባስቀመጠው መሠረት ከፍ ብሎ የሚውለበለብ ሲሆን የብሔራዊ ሀዘን ቀን በኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
ሲታወጅ በደንቡ መሠረት ዝቅ የሚል ይሆናል። ይሁን እንጂ የብሔራዊ ሀዘን ቀን የሚባሉት በአዋጁ አንቀጽ 22/1/ ላይ ከተደነገጉት ከሀገር መሪዎች ውጪ በምክር ቤቱ ለሚወሰነው
የብሔራዊ ሀዘን ቀን ለማለት ምን ሁኔታዎች ሲሟሉ እንደሆነ በህጉ በግልጽ ያልተቀመጠ በመሆኑ በመመሪያ ለወጥነት አፈጻጸም በግልጽ ቢቀመጥ የተሻለ የሚሆን ነው።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1987
2. የሰንደቅ ዓላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001
3. የሰንደቅ ዓላማ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 863/ 2006
ፋንታሁን ደለለው የህግ ባለሙያ 0929101037
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ፋንታሁን ደለለው የህግ ባለሙያ
መግቢያ #ethiopia | የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓለማ የሃገራችን ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦችን የእኩልነት መብታቸው ተጠብቆ ወግ፣ ባህልና ሃይማኖታቸው ተከብሮላቸው በፍላጎታቸው በአንድነት የሚኖሩ በኢፊድሪ ህገ መንግስት እውቅና የተሰጠው ሲሆን በሰንደቅ አላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001 እና በማሻሻያው አዋጅ ቁጥር 863/2006 ዝርዝር ህጎች ተቀምጠዋል። በዚህ ጽሁፍ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አዋጅ ምንነት ፥ አላማ ፥ ተፈጻሚነት እንዲሁም የብሔራዊ የሀዘን ቀን ሲታወጅ ያለውን አፈጻጸም በተመለከተ ለግንዛቤ ይረዳ ዘንድ በዚህ ጹሁፍ አስቀምጠናል።
1. የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አዋጅ ህጋዊ መሠረት ከኢፊድሪ ህገ መንግስት አንጻር
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 3 ስር ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በሚል ርዕስ ተደንግጎ እናገኘዋለን፡፡ በዚሁ አንቀፅ ስር የሃገሪቷ ሰንደቅ አላማ ከላይ አረንጓዴ ፣ ከመሃል ቢጫ፣ ከታች ቀይ ሆኖ በመሐሉ ብሔራዊ አርማ እንደሚኖረው ደንግጓል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ በሰንደቅ አላማው ላይ የሚቀመጠው ብሔራዊ አርማ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች እና ሃይማኖቶች በእኩልነትና በአንድነት ለመኖር ያላቸውን ተስፋ የሚያንፀባርቅ መሆኑን የተደነገገ ሲሆን የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ህገመንግስታዊ ጥበቃ ያለው መሆኑን ያሳያል።
2. የሰንደቅ አላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001 ይዘት
ይህ በአሁኑ ጊዜ በስራ ላይ ያለው አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ2001 ዓ/ም የወጣ እና ከዚህ አዋጅ በፊት የነበሩ የሰንደቅ ዓላማ ህጎችን የተካ ነው፡፡ ይህ አዋጅ 6 ክፍሎች እና 28 አንቀጾችን ያካተተ ዝርዝር ህግ ነው፡፡
3. የሰንደቅ ዓላማ ሕግ ተፈፃሚነት ወሰን
በአዋጁ አንቀፅ 3 ላይ እንደተመለከተው የሰንደቅ አላማ ሕጉ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የግዛት ወሰን ዉስጥ የክልል መንግስታትና የከተማ መስተዳድሮችን ጨምሮ እና በዉጭ ሀገር በሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የኢትዮጵያ ኤንባሲዎችና ቆንስላዎች፣ የኢትዮጵያ ንግድ መርከቦችና ጀልባዎች እና አውሮፕላኖች ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
በህገ መንግስቱ አንቀፅ 2 ላይ የኢትዮጵያ የግዛት ወሰን የፌደራሉን አባሎችን ወሰን የሚያጠቃልል ሆኖ በአለም አቀፍ ስምምነቶች መሠረት የተወሰነ መሆኑን ይገልፃል፡፡ በመሆኑም የሰንደቅ ዓላማ ሕጉ በሃገሪቷ ሁሉም አካባቢ እና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ላይ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
4. የብሔራዊ ሀዘን ቀን ትርጉም
የብሔራዊ ሀዘን ቀን የመንግሥት ኃላፊዎች በሞቱ ጊዜ
ከሚደረገው ግልጽ ድንጋጌ በቀር በአዋጁ አንቀጽ /2/ መሠረት ብሔራዊ የሀዘን ቀን የኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያዋጅል ከማለት ውጪ የብሔራዊ ሀዘን ቀን ለማለት ምን ምን ሲያሟላ እንደሆነ በግልጽ አልተቀመጠም። ለምሳሌ ያክል በአሸባሪው የISS ንፁሃን ኢትዩጵያን በግፍ ግድያ የፈጸመባቸዉ ጊዜ ብሔራዊ ሀዘን ታውጇል።
5. የብሔራዊ ሀዘን ለማወጅ ስልጣን ያለው አካል እና የሚያበቁ ሁኔታዎች
የብሔራዊ ሀዘን ቀን አስመልክቶ በአዋጅ ቁጥር 654/2001 አንቀጽ 22 መሠረት የተደነገገ ሲሆን በንኡስ አንቀጽ አንድ ላይ እንደተደነገገው በኃላፊነት ላይ ያሉ ወይም ከኃላፊነታቸው የተነሱ ቢሆንም እንኳን የኢፊድሪ ፕሬዝዳንት ፣ ጠቅላይ ሚኒስተር ፣የምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ከዚህ አለም በሞት በተለዩ ጊዜ የብሔራዊ ሀዘን ቀን በመሆኑ የሰንደቅ አላማ ዝቅ ስለሚል ምክር ቤቱ የብሔራዊ ሀዘን ቀን እንደሚያውጅ ተደንግጓል። ከዚህ ውጭ ባሉ ሁኔታዎች የኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብሔራዊ ሀዘን ቀን እንደሚወስን በንኡስ አንቀጽ ሁለት ላይ ተደንግጓል። በብሔራዊ ሀዘን ጊዜ ስለሚኖረው የሰንደቅ ዓላማ ስነስርዓት
በአንድ ሉዓላዊት ሀገር ውስጥ በተለያዩ ጊዜ ብሔራዊ የሀዘን ጊዜ /ቀን/ ሊታወጅ ይችላል፡፡
በሀገራችንም በተለያዩ ጊዜ በተለያዩ ምክንያቶች የብሔራዊ ሀዘን ቀን ታውጇል፡፡ ለምሳሌ ያክል በአሸባሪው የISS ንፁሃን ኢትዩጵያን በግፍ ግድያ የፈጸመባቸዉ ጊዜ፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒሰቴር መለስ ዜናዊ ከዚህ አለም በሞት በተለዩ ጊዜ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ ሌላው በቅርብ በደቡብ ክልል በጋሞ ዞን በመሬት መደርመስ ፣ መንሸራተት ህይወታቸው ላለፈ ለተጎዱ በዚህ በ2018 ዓ.ም ታውጇል።
በሃገራችን የብሔራዊ ሃዘን ቀን ሚወሰነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ብሔራዊ የሀዘን ጊዜ ሲታወጅ የሪፐብሊኩ ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ይደረጋል፡፡ ነገር ግን በማንኛውም ህዝናዊና ሀይማኖታዊ በዓላት በሚውልበት ጊዜ ሰንደቅ ዓላማው ዝቅ ብሎ እንደማይውለበለብ በአዋጅ ቀአንቀፅ 22/3/ ላይ ተደንግጓል ፡፡ ይሁን እንጂ ይህ አዋጅ ምክር ቤቱ በስራ ላይ ባልሆነ ጊዜ እንዴት እንደሚታወጅ ያልተቀመጠ በመሆኑ የአዋጅ ቁጥር 654/2001 ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 863/2006 አንቀጽ 2/2/ መሠረት
አፈ ጉባኤው የብሔራዊ ሀዘን ቀን ሊያውጅ እንደሚችል ተደንግጓል።
6. ማጠቃለያ እና የጸሀፊው አስተያየት
የሰንደቅ አላማ አዋጅ አላማው የሀገርን ክብር ፣አንድነት፣ እኩልነት አብሮ ተቻችሎ መኖርን የሚያመላክት ሲሆን በሰንደቅ አላማ ህጉ ባስቀመጠው መሠረት ከፍ ብሎ የሚውለበለብ ሲሆን የብሔራዊ ሀዘን ቀን በኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
ሲታወጅ በደንቡ መሠረት ዝቅ የሚል ይሆናል። ይሁን እንጂ የብሔራዊ ሀዘን ቀን የሚባሉት በአዋጁ አንቀጽ 22/1/ ላይ ከተደነገጉት ከሀገር መሪዎች ውጪ በምክር ቤቱ ለሚወሰነው
የብሔራዊ ሀዘን ቀን ለማለት ምን ሁኔታዎች ሲሟሉ እንደሆነ በህጉ በግልጽ ያልተቀመጠ በመሆኑ በመመሪያ ለወጥነት አፈጻጸም በግልጽ ቢቀመጥ የተሻለ የሚሆን ነው።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1987
2. የሰንደቅ ዓላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001
3. የሰንደቅ ዓላማ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 863/ 2006
ፋንታሁን ደለለው የህግ ባለሙያ 0929101037
10 hours ago
ደግነቱ እግዚአብሔር አለ ዛሬ ገዳይ የሆነው አካል ተራው ይደርስ እና እሱም ይሞታል , ፍርዱንም ያገኛታል , ማንም ዘለአለማዊ የለም , የተገደሉት መሬታችን ላይ ስለሆኑ ነው ከተባለም ..ዛሬ ሰዎችን ደም አፍስሳችሁ የሰበሰባችሁት መሬት እሱም ጠፊ ነው ዘላለማዊ አደለም ,ግን እስከዛው ድረስ ምንም የማያውቁ ንፁሀን ሰዎች በሀይማኖታቸው ምክንያት በጅምላ ሙሉ ቤተሰብ ተገደሉ ሲባል ልብን ስብርብር የሚያደርግ ህመም አለው, ከሁሉም በላይ ሁሌ ይገደላሉ መፍትሄ አለመገኘቱ ተስፋ ያስቆርጣል , ያውም ገዳይ ቪዲዮ እየተቀርፀ ,ያውም ቤተክርስቲያን አቃጣይ ሲያቃጥል እራሱን በ ቪዲዮ እያስቀረፀ በጆሮ የምንሰማው የነበረውን ህመመም በአይናችን እያየን, ምን ታመጣላችሁ አይነት ነገር እየተባልን መሆኑ ነው እንግዲህ, ይሄ ደሞ ህዝብና ህዝብን ወደከፍተኛ ግጭት የሚከት የሀገርንም ሰላም በእጅጉ የሚጎዳ መሆኑ እየታወቀ , ለምን ዝም ተባሉ? መንግስት ከየትኛውም ታጣቂ በላይ የሆነ ሀይል አላችሁ, ምን አለበት ችግሩን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ብትፈቱት ?እባካችሁ?
18 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአዲስ አበባ የተጠራው የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎች ስብሰባ ውዝግብ ፈጠረ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ከዛሬ አንስቶ ለሚቀጥሉት ቀናት የሚካሄደው የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎች ውይይት ከጅምሩ ውዝግብ ተፈጥሮበታል፡፡ ስብሰባው የተጠራው አምስትዮሽ ሀይሎች ማለትም በአፍሪካ ህብረት፣ በኢጋድ፣ በተመድ፣ በአውሮፓ ህብረትና በአረብ ሊግ አማካኝነት ነው፡፡
የስብሰባው ዋነኛ አላማም ባለፈው ወር በበርሊን በተከናወነው 3ተኛው የሱዳን አለም አቀፍ ጉባኤ ላይ ያልተሳተፉ የፖለቲካ ሀይሎችን አገናኝቶ እንዲወያዩ ማድረግ ነው፡፡ በስብሰባው ላይ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደሚሳተፉ አስቀድመው ገልፀው የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ ሰአት ግን ራሳቸውን ማግለላቸውን የገለፁ ፓርቲዎች እንዳሉ ሱዳን ትሪቢዩን ዘግቧል፡፡ በተለይም ‹‹ሶሙድ›› በሚል የሚጠራው የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ያቀፈው ግንባር ክፍፍል መፍጠሩን አስረድቷል፡፡
በቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ የሚመራው ሶሙድ ውስጥ ከተጠቃለሉት ፓርቲዎች መካከል የተወሰኑት አዲስ አበባ ሲገቡ የተወሰኑት ደግሞ መቅረታቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ የመሀመድ ዳጋሎ ፈጥኖ ደራሽ ሀይል አጋር የሆኑ ፓርቲዎች እየተሳተፉ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው በሌተና ጄኔራል አልብሩሀን የሚመራው መንግስት ጥሪ ቢደርሰውም ለመሳተፍ ፈቃደኛ ሳይሆን መቅረቱን ገልጿል፡፡ አምስቱ ቀጣናዊና አለም አቀፍ ድርጅቶች ያዘጋጁት ይህ ስብሰባ በሁለት የተከፈለ ሲሆን ዛሬ የተጀመረው አንደኛው ክፍል ነው፡፡ በቀጣይነት ማለትም ከጁላይ 8 እስከ 9 ሌላ የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎችን ያሳተፈ ስብሰባ እንደሚደረግም ዘገባው አስታውቋል፡፡
የስብሰባው ዋነኛ አላማም ባለፈው ወር በበርሊን በተከናወነው 3ተኛው የሱዳን አለም አቀፍ ጉባኤ ላይ ያልተሳተፉ የፖለቲካ ሀይሎችን አገናኝቶ እንዲወያዩ ማድረግ ነው፡፡ በስብሰባው ላይ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደሚሳተፉ አስቀድመው ገልፀው የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ ሰአት ግን ራሳቸውን ማግለላቸውን የገለፁ ፓርቲዎች እንዳሉ ሱዳን ትሪቢዩን ዘግቧል፡፡ በተለይም ‹‹ሶሙድ›› በሚል የሚጠራው የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ያቀፈው ግንባር ክፍፍል መፍጠሩን አስረድቷል፡፡
በቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ የሚመራው ሶሙድ ውስጥ ከተጠቃለሉት ፓርቲዎች መካከል የተወሰኑት አዲስ አበባ ሲገቡ የተወሰኑት ደግሞ መቅረታቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ የመሀመድ ዳጋሎ ፈጥኖ ደራሽ ሀይል አጋር የሆኑ ፓርቲዎች እየተሳተፉ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው በሌተና ጄኔራል አልብሩሀን የሚመራው መንግስት ጥሪ ቢደርሰውም ለመሳተፍ ፈቃደኛ ሳይሆን መቅረቱን ገልጿል፡፡ አምስቱ ቀጣናዊና አለም አቀፍ ድርጅቶች ያዘጋጁት ይህ ስብሰባ በሁለት የተከፈለ ሲሆን ዛሬ የተጀመረው አንደኛው ክፍል ነው፡፡ በቀጣይነት ማለትም ከጁላይ 8 እስከ 9 ሌላ የሱዳን ፖለቲካ ሀይሎችን ያሳተፈ ስብሰባ እንደሚደረግም ዘገባው አስታውቋል፡፡
1 day ago
የአሜሪካ መንግስት በአፍሪካ የቪዛ አገልግሎት መስጫ ቦታዎችን ወደ 20 ብቻ ሊቀንስ ነው‼️
👉 አዲስ አበባ አገልግሎቷን እንደምትቀጥል ተረጋግጧል
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአፍሪካ አህጉር የሚገኙ የቪዛ ማስተናገጃ ማዕከላቱን ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ለመቀነስ መወሰኑን ይፋ አደረገ።
ይህ አዲስ መመሪያ የትራምፕ አስተዳደር በስደት ላይ የጀመረውን ጠንካራ የቁጥጥር ፖሊሲ ይበልጥ ለማጥበቅ ከሚያደርገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው።
እስካሁን ድረስ በአፍሪካ አህጉር ውስጥ ወደ 50 የሚጠጉ የአሜሪካ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች የቪዛ ማመልከቻዎችን ሲቀበሉ የነበረ ቢሆንም፣ አዲሱ እቅድ ይህንን ቁጥር ወደ 20 "ማዕከላት" ብቻ ዝቅ የሚያደርግ ይሆናል።
እንደ አሶሺየትድ ፕሬስ ዘገባ እና ከውስጥ ባለስልጣናት በተገኘ መረጃ መሠረት፣ ይሄው አሰራር በሚቀጥሉት ሳምንታት (በሰኔ ወር ውስጥ) ተግባራዊ መሆን ይጀምራል።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ በፀደቀው በዚህ መመሪያ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ሙሉ የቪዛ አገልግሎት መስጠቷን እንድትቀጥል ከተመረጡት 20 ጥቂት ማዕከላት መካከል አንዷ ሆናለች።
ይህም ማለት በኢትዮጵያ የሚገኙ አመልካቾች ያለምንም እንግልት መደበኛ የቪዛ አገልግሎታቸውን ከአዲስ አበባ ማግኘት ይችላሉ።
ይሁን እንጂ ይህ ውሳኔ ማዕከል ባልሆኑ ሀገራት ዜጎች ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የጉዞ ጫና ያሳድራል።
በእነዚህ ሀገራት የሚገኙ የአሜሪካ ቆንስላዎች መደበኛ የቪዛ አገልግሎት መስጠታቸውን የሚያቆሙ በመሆኑ፣ ዜጎቹ ቪዛ ለማግኘት ድንበር አቋርጠው አዲስ አበባን ወደመሳሰሉ የቪዛ ማዕከላት ለመጓዝ ይገደዳሉ። ይህም ተጨማሪ የጉዞ ወጪን እና የጊዜ መዘግየትን ያስከትላል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አገልግሎታቸው በሚቀነስባቸው ሀገራት የሚገኙ ኤምባሲዎች ሙሉ በሙሉ የማይዘጉ ሲሆን፣ ለአሜሪካ ዜጎች የሚሰጡ ድንገተኛ ድጋፎችን እና ልዩ የዲፕሎማቲክ ጉዳዮችን ማስተናገዳቸውን ይቀጥላሉ ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
👉 አዲስ አበባ አገልግሎቷን እንደምትቀጥል ተረጋግጧል
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአፍሪካ አህጉር የሚገኙ የቪዛ ማስተናገጃ ማዕከላቱን ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ለመቀነስ መወሰኑን ይፋ አደረገ።
ይህ አዲስ መመሪያ የትራምፕ አስተዳደር በስደት ላይ የጀመረውን ጠንካራ የቁጥጥር ፖሊሲ ይበልጥ ለማጥበቅ ከሚያደርገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው።
እስካሁን ድረስ በአፍሪካ አህጉር ውስጥ ወደ 50 የሚጠጉ የአሜሪካ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች የቪዛ ማመልከቻዎችን ሲቀበሉ የነበረ ቢሆንም፣ አዲሱ እቅድ ይህንን ቁጥር ወደ 20 "ማዕከላት" ብቻ ዝቅ የሚያደርግ ይሆናል።
እንደ አሶሺየትድ ፕሬስ ዘገባ እና ከውስጥ ባለስልጣናት በተገኘ መረጃ መሠረት፣ ይሄው አሰራር በሚቀጥሉት ሳምንታት (በሰኔ ወር ውስጥ) ተግባራዊ መሆን ይጀምራል።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ በፀደቀው በዚህ መመሪያ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ሙሉ የቪዛ አገልግሎት መስጠቷን እንድትቀጥል ከተመረጡት 20 ጥቂት ማዕከላት መካከል አንዷ ሆናለች።
ይህም ማለት በኢትዮጵያ የሚገኙ አመልካቾች ያለምንም እንግልት መደበኛ የቪዛ አገልግሎታቸውን ከአዲስ አበባ ማግኘት ይችላሉ።
ይሁን እንጂ ይህ ውሳኔ ማዕከል ባልሆኑ ሀገራት ዜጎች ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የጉዞ ጫና ያሳድራል።
በእነዚህ ሀገራት የሚገኙ የአሜሪካ ቆንስላዎች መደበኛ የቪዛ አገልግሎት መስጠታቸውን የሚያቆሙ በመሆኑ፣ ዜጎቹ ቪዛ ለማግኘት ድንበር አቋርጠው አዲስ አበባን ወደመሳሰሉ የቪዛ ማዕከላት ለመጓዝ ይገደዳሉ። ይህም ተጨማሪ የጉዞ ወጪን እና የጊዜ መዘግየትን ያስከትላል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አገልግሎታቸው በሚቀነስባቸው ሀገራት የሚገኙ ኤምባሲዎች ሙሉ በሙሉ የማይዘጉ ሲሆን፣ ለአሜሪካ ዜጎች የሚሰጡ ድንገተኛ ድጋፎችን እና ልዩ የዲፕሎማቲክ ጉዳዮችን ማስተናገዳቸውን ይቀጥላሉ ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
1 day ago
በካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በአንድነታችን እንገንባት
*****************
( የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ህልውና እና ጥንካሬ መሰረቱ የህዝቡ አንድነት፤ ትብብርና ቁርጠኝነት ነው። ሰኞ ዕለት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳየው ታሪካዊ ተሳትፎ የዚሁ እውነት ህያው ማረጋገጫ ነው።
የራሳቸውን ፍላጎት በራሳቸው ለመወሰን፣ የወደፊት የ5 ዓመት እጣ ፈንታቸውን በራሳቸዉ እጅ ለመጻፍ ከ54 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ይህ ቁጥር ዝም ብሎ ስታቲስቲክስ ሳይሆን የህዝባችንን ፍጹም መነሳሳትና ለሀገረ መንግስት ግንባታ ያለውን ጽኑ አቋም ፍንትው አድርጎ ያሳየ ታላቅ ኩራት ነው።
ከወዲያ ማዶ ሆኖ ማውራት ለነጋሪው ቀላል ነው፤ እንደሚባለው ሀገርን ማቅናትና ዲሞክራሲን መገንባት በወሬ ሳይሆን በተግባርና በጽናት የሚገኝ መሆኑን መራጩ ህዝብ በግልጽ አስመስክሯል።
ማለዳው ገና ሳይቀድ፣ ንጋቱ ሳይተካ ጀምሮ በየምርጫ ጣቢያው የተሰለፈው ህዝብ ያሳየው ትዕግስት የሚደነቅ ነው። የጠዋቱ ቅዝቃዜና ብርድ፣ የቀትሩ አስገዳጅ ጸሀይም ሆነ ከባዱ ዝናብ ሳይበግረው፤ ረጃጅም ሰልፎችንና የአካል ድካምን ተቋቁሞ ከሌሊት እስከ ሌሊት የቆመው ለራሱ ጥቅም ብቻ አልነበረም።
ይልቁንም፣ "የቆረጠ አይመለስም" እንደሚባለው የነገዋን ኢትዮጵያ ለማጽናት፣ ጠንካራና የማይናወጥ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ባለው ጽኑ ህልም እንጂ።
ይህ ጽናት ህዝቡ የሀገር ጉዳይ ከምንም ነገር እንደሚቀድም ብሄራዊ ጥቅም እና ሉዓላዊነት የሚከበሩት ደግሞ በዜጎች ንቁ ተሳትፎ መሆኑን ያሳየበት የታሪክ አሻራ ነው።
ህዝቡ ፍላጎቱን በምርጫ ካርዱ መግለጹ የዲሞክራሲ ባህላችን ከቃል ባለፈ ወደ ተግባር እየተሸጋገረ ለመምጣቱ ትልቅ ማሳያ ነው። "ስልጣን የህዝብ ነው" የሚለው መርህ መሬት የረገጠው፣ ዜጎች ያለ ምንም ስጋትና በከፍተኛ ተነሳሽነት መብታቸውን ሲጠቀሙ ነው።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታየው ታሪካዊ ክስተት ኢትዮጵያ መምረጧን ብቻ ሳይሆን በልጆቿ ጽናት መጽናቷንና ወደፊት መራመዷን ጭምር ያበሰረ ነው።
አሁን የምርጫው ውጤት እስኪገለጽ ድረስ ባለው ወቅት፣ ሁላችንም ልባችንን ሰብስበን፣ የተጀመረውን የሰላምና የዲሞክራሲ ጉዞ ማገዝ ይኖርብናል። ምክንያቱም "በአንድ እጅ አያጨበጭቡም" እና ሀገርን የመስራት፣ ተቋማትን የማጠንከርና ሰላምን የማስፈን ኃላፊነት የሁላችንም የጋራ የቤት ስራ ነው።
የህዝብ ስልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጠው በዚህ መልኩ በካርድ በሚሰጥ ድምጽ እና በሚታይ ቁርጠኝነት ነው። ትናንት የፈሰሰው ድካምና መስዋዕትነት፣ ዛሬ ለምናየው የነጻነት አየር መሰረት ሆኗል። ህዝባችን ያሳየው ታላቅ የሀገር ፍቅር የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ ለመገንባት መተኪያ የሌለው የሞራል ስንቅ ነው።
አሁን ኑ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ በምርጫ ካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በስራችንና በአንድነታችን እንገንባት።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጽናትና ፍቅር ለዘላለም ትኑር!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*****************
( የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ህልውና እና ጥንካሬ መሰረቱ የህዝቡ አንድነት፤ ትብብርና ቁርጠኝነት ነው። ሰኞ ዕለት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳየው ታሪካዊ ተሳትፎ የዚሁ እውነት ህያው ማረጋገጫ ነው።
የራሳቸውን ፍላጎት በራሳቸው ለመወሰን፣ የወደፊት የ5 ዓመት እጣ ፈንታቸውን በራሳቸዉ እጅ ለመጻፍ ከ54 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ይህ ቁጥር ዝም ብሎ ስታቲስቲክስ ሳይሆን የህዝባችንን ፍጹም መነሳሳትና ለሀገረ መንግስት ግንባታ ያለውን ጽኑ አቋም ፍንትው አድርጎ ያሳየ ታላቅ ኩራት ነው።
ከወዲያ ማዶ ሆኖ ማውራት ለነጋሪው ቀላል ነው፤ እንደሚባለው ሀገርን ማቅናትና ዲሞክራሲን መገንባት በወሬ ሳይሆን በተግባርና በጽናት የሚገኝ መሆኑን መራጩ ህዝብ በግልጽ አስመስክሯል።
ማለዳው ገና ሳይቀድ፣ ንጋቱ ሳይተካ ጀምሮ በየምርጫ ጣቢያው የተሰለፈው ህዝብ ያሳየው ትዕግስት የሚደነቅ ነው። የጠዋቱ ቅዝቃዜና ብርድ፣ የቀትሩ አስገዳጅ ጸሀይም ሆነ ከባዱ ዝናብ ሳይበግረው፤ ረጃጅም ሰልፎችንና የአካል ድካምን ተቋቁሞ ከሌሊት እስከ ሌሊት የቆመው ለራሱ ጥቅም ብቻ አልነበረም።
ይልቁንም፣ "የቆረጠ አይመለስም" እንደሚባለው የነገዋን ኢትዮጵያ ለማጽናት፣ ጠንካራና የማይናወጥ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ባለው ጽኑ ህልም እንጂ።
ይህ ጽናት ህዝቡ የሀገር ጉዳይ ከምንም ነገር እንደሚቀድም ብሄራዊ ጥቅም እና ሉዓላዊነት የሚከበሩት ደግሞ በዜጎች ንቁ ተሳትፎ መሆኑን ያሳየበት የታሪክ አሻራ ነው።
ህዝቡ ፍላጎቱን በምርጫ ካርዱ መግለጹ የዲሞክራሲ ባህላችን ከቃል ባለፈ ወደ ተግባር እየተሸጋገረ ለመምጣቱ ትልቅ ማሳያ ነው። "ስልጣን የህዝብ ነው" የሚለው መርህ መሬት የረገጠው፣ ዜጎች ያለ ምንም ስጋትና በከፍተኛ ተነሳሽነት መብታቸውን ሲጠቀሙ ነው።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታየው ታሪካዊ ክስተት ኢትዮጵያ መምረጧን ብቻ ሳይሆን በልጆቿ ጽናት መጽናቷንና ወደፊት መራመዷን ጭምር ያበሰረ ነው።
አሁን የምርጫው ውጤት እስኪገለጽ ድረስ ባለው ወቅት፣ ሁላችንም ልባችንን ሰብስበን፣ የተጀመረውን የሰላምና የዲሞክራሲ ጉዞ ማገዝ ይኖርብናል። ምክንያቱም "በአንድ እጅ አያጨበጭቡም" እና ሀገርን የመስራት፣ ተቋማትን የማጠንከርና ሰላምን የማስፈን ኃላፊነት የሁላችንም የጋራ የቤት ስራ ነው።
የህዝብ ስልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጠው በዚህ መልኩ በካርድ በሚሰጥ ድምጽ እና በሚታይ ቁርጠኝነት ነው። ትናንት የፈሰሰው ድካምና መስዋዕትነት፣ ዛሬ ለምናየው የነጻነት አየር መሰረት ሆኗል። ህዝባችን ያሳየው ታላቅ የሀገር ፍቅር የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ ለመገንባት መተኪያ የሌለው የሞራል ስንቅ ነው።
አሁን ኑ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ በምርጫ ካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በስራችንና በአንድነታችን እንገንባት።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጽናትና ፍቅር ለዘላለም ትኑር!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) "እኛ እንደ ፓርቲ ትልቅ ትዕግስት አድርገን ነበር። መንግስትን እነዚህን እነዚህን ነገሮች አስተካክሉ ብለን በተደጋጋሚ ጠየቅን፣ መንግስት ግን እምቢ አለ። አሁን ላይ ቢሮዎቻችን ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ተዘግተዋል። አባሎቻችን ታስረዋል። አሁን ባለው የፖለቲካ ሁኔታ ሰላማዊ ትግል ለማድረግ በጣም አስቸጋሪ ነው። በአንድ በኩል ዴሞክራሲያዊ ስርዓት እንገነባለን ይባላል፣ በሌላ በኩል ደግሞ ከፍተኛ የሆነ አፈና እና እስር አለ። ይህ ምርጫ ዴሞክራሲን ለማስፈን ሳይሆን፣ የፓርላማ ወንበር ለማግኘት ተብሎ የሚደረግ ቲያትር ወይም ድራማ ነው። ለምሳሌ የፓርላማውን ወንበር ብንወስድ፣ ከ547ቱ ወንበሮች ውስጥ ከ350 በላይ የሚሆኑት ገዥው ፓርቲ ያለምንም ተወዳዳሪ ብቻውን የሚወዳደርባቸው ናቸው። ታዲያ ይህ ምን ዓይነት ምርጫ ነው? እኛ አዲስ አበባ ላይ ሆነን፣ ከዚህ 100 ኪሎሜትር ርቃ ወደምትገኘው አምቦ ከተማ ሄደን እንኳን አባሎቻችንን ማግኘት ወይም ስብሰባ ማድረግ አንችልም። ስብሰባ ብናደርግ አባሎቻችን ይያዛሉ፣ ይታሰራሉ፣ እንግልት ይደርስባቸዋል። ታዲያ በዚህ ሁኔታ እንዴት ነው ምርጫ ውስጥ የምንገባው? የምርጫ ቦርድን እና ሌሎች ተቋማትን ገለልተኝነት በተመለከተ፣ ተቋማቱ ሙሉ በሙሉ ገለልተኛ አይደሉም። መቶ በመቶ በሚባል ደረጃ በገዥው ፓርቲ ቁጥጥር ስር ያሉ ናቸው።"
ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ለቢቢሲ ስለ ምርጫው የሰጡት አስተያየት
ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ለቢቢሲ ስለ ምርጫው የሰጡት አስተያየት
Sponsored by
Surafel
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ‹‹አለም አቀፍ ሚዲያዎች በምርጫው ዙሪያ ያልተመጣጠነ አሉታዊ ትረካ እያቀረቡ ነው›› ሲሉ የኢዜማ መሪ ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ መሪ የሆኑት አቶ እዮብ መሳፍንት አለም አቀፍ ሚዲያዎች ከምርጫው በፊት ያልተመጣጠነ አሉታዊ ትርክት እያቀረቡ መሆኑን በመግለፅ ወቀሱ፡፡
እኚህ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ሚዲያዎቹ ‹‹የአገር ውስጥ እድገትንና የመራጮችን ተስፋ ችላ በማለት በአሉታዊ ዘገባዎች ላይ ተጠምደዋል›› በማለትም ገልፀዋል፡፡ አቶ እዮብ ከራይዝ ኤንድ ሻይን ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ምርጫው በግጭት የተሸፈነ፣ አነስተኛ ተሳትፎ ያለበትና ተአማኒነት እንደሚያንሰው በስፋት በአለም አቀፍ ሚዲያዎች የተዘገበውን አጣጥለውታል፡፡
በአንዳንድ አካባቢዎች በተለይም በትግራይ ክልልና በአማራ ክልል ውስጥ ባለው አለመረጋጋት ምርጫ አለመካሄዱን ያረጋገጡት መሪው ይሁንና እነዚህ አካባቢዎች ከአጠቃላይ ምርጫው የተወሰነ ክፍል እንደሚሸፍኑ ገልፀዋል፡፡ በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል ምርጫው በመካሄዱ የምርጫው ውጤት በመንግስት ምስረታ ላይ ተፅእኖ እንደማይፈጥር መናገራቸውን ቻናል አፍሪካ ካቀረበው ዘገባ ተመልክተናል፡፡
እኚህ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ሚዲያዎቹ ‹‹የአገር ውስጥ እድገትንና የመራጮችን ተስፋ ችላ በማለት በአሉታዊ ዘገባዎች ላይ ተጠምደዋል›› በማለትም ገልፀዋል፡፡ አቶ እዮብ ከራይዝ ኤንድ ሻይን ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ምርጫው በግጭት የተሸፈነ፣ አነስተኛ ተሳትፎ ያለበትና ተአማኒነት እንደሚያንሰው በስፋት በአለም አቀፍ ሚዲያዎች የተዘገበውን አጣጥለውታል፡፡
በአንዳንድ አካባቢዎች በተለይም በትግራይ ክልልና በአማራ ክልል ውስጥ ባለው አለመረጋጋት ምርጫ አለመካሄዱን ያረጋገጡት መሪው ይሁንና እነዚህ አካባቢዎች ከአጠቃላይ ምርጫው የተወሰነ ክፍል እንደሚሸፍኑ ገልፀዋል፡፡ በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል ምርጫው በመካሄዱ የምርጫው ውጤት በመንግስት ምስረታ ላይ ተፅእኖ እንደማይፈጥር መናገራቸውን ቻናል አፍሪካ ካቀረበው ዘገባ ተመልክተናል፡፡
2 days ago
⚡ "የጽምዶ ጥምረት" በርካታ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ቡድኖችን እያካተተ መሆኑ ተገለጠ
በኤርትራ እና ህወሃት መካከል የተጀመረውና "ጽምዶ" (Ximdo) በመባል የሚታወቀው አዲሱ የፖለቲካ ትስስር፣ አሁን ላይ በርካታ የኢትዮጵያ የታጠቁና የፖለቲካ ተቃዋሚ ቡድኖችን ወደማካተት እየሰፋ መሄዱን አፍሪካ ኢንተለጀንስ ዘግቧል።
📌 የአዲስ አበባውን ማዕከላዊ መንግስት የሚቃወሙት የህወሃት/ትግራይ መከላከያ ኃይል አመራሮች፣ በቅርቡ በሱዳን የወደብ ከተማ ፖርት ሱዳን ከተደረጉ የኤርትራ ከፍተኛ ባለስልጣናት እና ከሱዳን ጦር ኃይል ተወካዮች ጋር ስብሰባ ማድረጋቸው ተረጋግጧል።
ይህ በኤርትራ መንግስት አስተባባሪነት እየተመራ ያለው ጥምረት የህወሃትን "የአሮጌው ጎራ ጨምሮ፣ እንደ ፋኖ ያሉ፣ የኦብነግ የተገነጠሉ ክንፎችን እና ሌሎች ታዋቂ የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን በአንድ ጥላ ስር ለማሰባሰብ እየሰራ እንደሆነ የደህንነት ምንጮች ጠቁመዋል።
የሰሜኑ ጦርነት ወቅት ኤርትራ እና ህወሃት እርስ በእርስ የገጠሙ ደመኛ ጠላቶች የነበሩ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን "የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው" በሚለው መርህ የአዲስ አበባውን መንግስት ለመጫንና የራሳቸውን የፖለቲካ ህልውና ለማስጠበቅ ስልታዊ ህብረት ፈጥረዋል።ይህ አዲስ የሀይሎች መሸጋሸግ በኢትዮጵያ፣ በኤርትራ እና በሱዳን መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ እያሻከረው ሲሆን፣ ቀጠናዊ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
Seledadotio
Seledadotio
በኤርትራ እና ህወሃት መካከል የተጀመረውና "ጽምዶ" (Ximdo) በመባል የሚታወቀው አዲሱ የፖለቲካ ትስስር፣ አሁን ላይ በርካታ የኢትዮጵያ የታጠቁና የፖለቲካ ተቃዋሚ ቡድኖችን ወደማካተት እየሰፋ መሄዱን አፍሪካ ኢንተለጀንስ ዘግቧል።
📌 የአዲስ አበባውን ማዕከላዊ መንግስት የሚቃወሙት የህወሃት/ትግራይ መከላከያ ኃይል አመራሮች፣ በቅርቡ በሱዳን የወደብ ከተማ ፖርት ሱዳን ከተደረጉ የኤርትራ ከፍተኛ ባለስልጣናት እና ከሱዳን ጦር ኃይል ተወካዮች ጋር ስብሰባ ማድረጋቸው ተረጋግጧል።
ይህ በኤርትራ መንግስት አስተባባሪነት እየተመራ ያለው ጥምረት የህወሃትን "የአሮጌው ጎራ ጨምሮ፣ እንደ ፋኖ ያሉ፣ የኦብነግ የተገነጠሉ ክንፎችን እና ሌሎች ታዋቂ የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን በአንድ ጥላ ስር ለማሰባሰብ እየሰራ እንደሆነ የደህንነት ምንጮች ጠቁመዋል።
የሰሜኑ ጦርነት ወቅት ኤርትራ እና ህወሃት እርስ በእርስ የገጠሙ ደመኛ ጠላቶች የነበሩ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን "የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው" በሚለው መርህ የአዲስ አበባውን መንግስት ለመጫንና የራሳቸውን የፖለቲካ ህልውና ለማስጠበቅ ስልታዊ ህብረት ፈጥረዋል።ይህ አዲስ የሀይሎች መሸጋሸግ በኢትዮጵያ፣ በኤርትራ እና በሱዳን መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ እያሻከረው ሲሆን፣ ቀጠናዊ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
Seledadotio
Seledadotio
2 days ago
ተፈጸመ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 days ago
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ጨመረ
#ethiopia | የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግስት ያወጣውን መረጃ ዋቢ በማድረግ ሮይተርስ እንደዘገበው፥ በሀገሪቱ ሦስት ግዛቶች ውስጥ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 321 ደርሷል።
በዚሁ ወረርሽኝ ምክንያት እስካሁን ድረስ የ48 ሰዎች ህይወት ማለፉም ተነግሯል።
#ebola #congo #healthnews #africa #breakingnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግስት ያወጣውን መረጃ ዋቢ በማድረግ ሮይተርስ እንደዘገበው፥ በሀገሪቱ ሦስት ግዛቶች ውስጥ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 321 ደርሷል።
በዚሁ ወረርሽኝ ምክንያት እስካሁን ድረስ የ48 ሰዎች ህይወት ማለፉም ተነግሯል።
#ebola #congo #healthnews #africa #breakingnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 days ago
የኢራኑ ፕሬዚዳንት የስራ
መልቀቂያ ማቅረባቸው ተሰማ
የኢራኑ ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን ለሀገሪቱ የበላይ መሪ ጽህፈት ቤት ይፋዊ የስራ መልቀቂያ ደብዳቤ ማስገባታቸውን ለጉዳዩ ቅርብ የሆነ ምንጭ ለኢራን ኢንተርናሽናል ገልጧል። እሁድ ዕለት በተላከው በዚህ ደብዳቤ ላይ ፕሬዝዳንቱና መንግስታቸው በሀገሪቱ ዋና ዋና እና ወሳኝ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶች ውስጥ ሙሉ በሙሉ መገለላቸውን ፔዜሽኪያን አጽንኦት ሰጥተውበታል። በዚህም ምክንያት በተፈጠረው ክፍተት የኢስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ጦር ውስጥ ያሉ ጽንፈኛ አንጃዎች የሀገሪቱን ጉዳዮች እንዲቆጣጠሩ ዕድል እንደሰጣቸው ምንጩ ጠቁሟል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም፣ በእንዲህ ያለ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ መንግስትን መምራትም ሆነ ህጋዊ ኃላፊነታቸውን መወጣት እንደማይችሉ በመግለጽ፣ በአስቸኳይ ከስልጣናቸው ለመልቀቅ መጠየቃቸውን አስታውቀዋል።
የበላይ መሪው ሞጅታባ ኻሜኒ የፕሬዝዳንቱን መልቀቂያ ይቀበሉት አይቀበሉት እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፣ የደብዳቤው ይዘት ግን በከፍተኛ የስልጣን እርከን ላይ ታይቶ የማይታወቅና ጥልቅ የሆነ የስልጣን ክፍፍል መኖሩን በግልጽ ያሳያል። ይህ ክስተት የመጣው በመንግስትና በኢስላማዊቷ ሪፐብሊክ ወታደራዊ-ደህንነት ተቋማት መካከል ለወራት የዘለቀው ውጥረት ከተቀሰቀሰ በኋላ ነው።
ኢራን ኢንተርናሽናል ቀደም ሲል እንደዘገበው፣ የኢስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ጦር የፕሬዝዳንቱን በርካታ ስልጣኖች ደረጃ በደረጃ በመገደብ ቁልፍ የመንግስት አካላትን በቁጥጥሩ ስር አውሏል። የውስጥ ምንጮች እንደሚሉት ከሆነ፣ ይህ ሁኔታ የፔዜሽኪያን አስተዳደር በፖለቲካዊና አስፈፃሚ የውሳኔ ማጣት አዙሪት ውስጥ እንዲገባ ያደረገው ሲሆን፣ ይህም ዲፕሎማሲያዊ ድርድሮች ወደፊት እንዳይራመዱና በካቢኔ መዋቅር ላይ የሚፈለጉ ለውጦች እንዳይተገበሩ እንቅፋት ሆኗል።
Seledadotio
መልቀቂያ ማቅረባቸው ተሰማ
የኢራኑ ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን ለሀገሪቱ የበላይ መሪ ጽህፈት ቤት ይፋዊ የስራ መልቀቂያ ደብዳቤ ማስገባታቸውን ለጉዳዩ ቅርብ የሆነ ምንጭ ለኢራን ኢንተርናሽናል ገልጧል። እሁድ ዕለት በተላከው በዚህ ደብዳቤ ላይ ፕሬዝዳንቱና መንግስታቸው በሀገሪቱ ዋና ዋና እና ወሳኝ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶች ውስጥ ሙሉ በሙሉ መገለላቸውን ፔዜሽኪያን አጽንኦት ሰጥተውበታል። በዚህም ምክንያት በተፈጠረው ክፍተት የኢስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ጦር ውስጥ ያሉ ጽንፈኛ አንጃዎች የሀገሪቱን ጉዳዮች እንዲቆጣጠሩ ዕድል እንደሰጣቸው ምንጩ ጠቁሟል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም፣ በእንዲህ ያለ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ መንግስትን መምራትም ሆነ ህጋዊ ኃላፊነታቸውን መወጣት እንደማይችሉ በመግለጽ፣ በአስቸኳይ ከስልጣናቸው ለመልቀቅ መጠየቃቸውን አስታውቀዋል።
የበላይ መሪው ሞጅታባ ኻሜኒ የፕሬዝዳንቱን መልቀቂያ ይቀበሉት አይቀበሉት እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፣ የደብዳቤው ይዘት ግን በከፍተኛ የስልጣን እርከን ላይ ታይቶ የማይታወቅና ጥልቅ የሆነ የስልጣን ክፍፍል መኖሩን በግልጽ ያሳያል። ይህ ክስተት የመጣው በመንግስትና በኢስላማዊቷ ሪፐብሊክ ወታደራዊ-ደህንነት ተቋማት መካከል ለወራት የዘለቀው ውጥረት ከተቀሰቀሰ በኋላ ነው።
ኢራን ኢንተርናሽናል ቀደም ሲል እንደዘገበው፣ የኢስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ጦር የፕሬዝዳንቱን በርካታ ስልጣኖች ደረጃ በደረጃ በመገደብ ቁልፍ የመንግስት አካላትን በቁጥጥሩ ስር አውሏል። የውስጥ ምንጮች እንደሚሉት ከሆነ፣ ይህ ሁኔታ የፔዜሽኪያን አስተዳደር በፖለቲካዊና አስፈፃሚ የውሳኔ ማጣት አዙሪት ውስጥ እንዲገባ ያደረገው ሲሆን፣ ይህም ዲፕሎማሲያዊ ድርድሮች ወደፊት እንዳይራመዱና በካቢኔ መዋቅር ላይ የሚፈለጉ ለውጦች እንዳይተገበሩ እንቅፋት ሆኗል።
Seledadotio
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሱማሊያ አለም አቀፍ አጋሮች መንግስትና ተቃዋሚዎች በምርጫ ዙሪያ ንግግራቸውን እንዲቀጥሉ አሳሰቡ፡፡ በሱማሊያ ውስጥ የተፈጠረውን ፖለቲካዊ ውጥረት ተከትሎ አለም አቀፍ አጋሮች የፌዴራል መንግስቱና ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውይይታቸውን በመቀጠል የምርጫ ፍኖተ ካርታ እንዲያወጡ አሳሰቡ፡፡
ዩናይትድ ኪንግደም፣ የተመድ የሽግግር ተልእኮ ለሱማሊያ፣ የአውሮፓ ህብረት፣ ስዊድን፣ ስዊዘርላንድና ኖርዌይ ዛሬ ባወጡት የጋራ መግለጫ ‹‹በዚህ ወሳኝ ፖለቲካዊ ወቅት የሱማሊያ መሪዎች ለአገራቸው ብሄራዊ ጥቅም ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ሁሉም አካላት በተቻለ ፍጥነት ውይይታቸውን ቀጥለው ለሱማሊያ ህዝብ ጥቅም ሲሉ በምርጫ ፍኖተ ካርታ ላይ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ጥሪያችንን እናቀርባለን›› ያለው መግለጫቸው ሁሉም ውጥረትን ከሚያባብስ ድርጊት እንዲቆጠቡም አሳስቧል፡፡
በሱማሊያዊያን በሚመራው ውይይት ላይ ድጋፍ እንዲሰጡ ከተጠየቁ ለማገዝ ዝግጁ መሆናቸውንም ገልጿል፡፡ ይህ መግለጫ ሊወጣ የቻለው የሱማሊያ ፌዴራል መንግስትና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በህገ መንግስት ለውጥና ፖለቲካዊ ሽግግር ዙሪያ ያደረጉት ውይይት ያለ ስምምነት መበተኑን ተከትሎ ነው፡፡
ዩናይትድ ኪንግደም፣ የተመድ የሽግግር ተልእኮ ለሱማሊያ፣ የአውሮፓ ህብረት፣ ስዊድን፣ ስዊዘርላንድና ኖርዌይ ዛሬ ባወጡት የጋራ መግለጫ ‹‹በዚህ ወሳኝ ፖለቲካዊ ወቅት የሱማሊያ መሪዎች ለአገራቸው ብሄራዊ ጥቅም ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ሁሉም አካላት በተቻለ ፍጥነት ውይይታቸውን ቀጥለው ለሱማሊያ ህዝብ ጥቅም ሲሉ በምርጫ ፍኖተ ካርታ ላይ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ጥሪያችንን እናቀርባለን›› ያለው መግለጫቸው ሁሉም ውጥረትን ከሚያባብስ ድርጊት እንዲቆጠቡም አሳስቧል፡፡
በሱማሊያዊያን በሚመራው ውይይት ላይ ድጋፍ እንዲሰጡ ከተጠየቁ ለማገዝ ዝግጁ መሆናቸውንም ገልጿል፡፡ ይህ መግለጫ ሊወጣ የቻለው የሱማሊያ ፌዴራል መንግስትና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በህገ መንግስት ለውጥና ፖለቲካዊ ሽግግር ዙሪያ ያደረጉት ውይይት ያለ ስምምነት መበተኑን ተከትሎ ነው፡፡
3 days ago
በኬንያ የአሜሪካ የኢቦላ ማቆያ ማዕከል ሊገነባ ነው መባሉ ህዝባዊ ተቃውሞ አስነሳ
#fastmereja በኬንያ ላይኪፒያ ግዛት ናኙኪ ከተማ የአሜሪካ መንግስት ሊገነባው ባቀደው የኢቦላ መከላከያ ማኳያ ማዕከል ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ዛሬ ሰኞ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ አደረጉ።
ነዋሪዎቹ የኢቦላ ቫይረስ ተጋላጭ የሆኑ አሜሪካውያንን ለማቆየት በኬንያ አየር ኃይል የጦር ሰፈር ውስጥ ሊገነባ የታቀደውን ባለ 50 አልጋ ማዕከል የተቃወሙት፣ አስቀድሞ ምንም ዓይነት የሕዝብ ውይይትና ምክክር ሳይደረግበት በምስጢር የተወሰነ ነው በሚል ነው።
ነዋሪዎችና ፖሊስ ወደ ግጭት ውስጥ የገቡ ሲሆን የጸጥታ ኃይሎች አስለቃሽ ጭስ በመተኮስ ሰልፈኞችን ለመበተን መገደዳቸው ታውቋል። በተፈጠረው ግርግር ሳቢያ የናኙኪ ከተማ የንግድና የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ የተስተጓጎለ ሲሆን፣ ማዕከሉ ሊገነባ ነው የሚለው ዜና የአካባቢውን የቱሪዝም ዘርፍ ክፉኛ መምታቱ ተገልጿል። በርካታ ዓለም አቀፍ ቱሪስቶች ወደ አካባቢው የሚያደርጉትን የሆቴልና የሆምስቴይ የቦታ ማስያዣ ጥያቄዎችን በጅምላ እየሰረዙ መሆኑን የዘርፉ ባለቤቶች በምሬት ተናግረዋል።
የአካባቢው የንግድ ምክር ቤትና የፖለቲካ መሪዎች መንግስትን በግልጽ እየተቹ ሲሆን፣ የአገሪቱ የጤና ሥርዓት መሰረታዊ ክትባቶችን እንኳን ማቅረብ ባልቻለበት ሁኔታ ዓለም አቀፍ አደጋ የሆነውን የኢቦላ ማቆያ ማዕከል መቀበል አደገኛ መሆኑን ገልጸዋል።
#fastmereja በኬንያ ላይኪፒያ ግዛት ናኙኪ ከተማ የአሜሪካ መንግስት ሊገነባው ባቀደው የኢቦላ መከላከያ ማኳያ ማዕከል ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ዛሬ ሰኞ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ አደረጉ።
ነዋሪዎቹ የኢቦላ ቫይረስ ተጋላጭ የሆኑ አሜሪካውያንን ለማቆየት በኬንያ አየር ኃይል የጦር ሰፈር ውስጥ ሊገነባ የታቀደውን ባለ 50 አልጋ ማዕከል የተቃወሙት፣ አስቀድሞ ምንም ዓይነት የሕዝብ ውይይትና ምክክር ሳይደረግበት በምስጢር የተወሰነ ነው በሚል ነው።
ነዋሪዎችና ፖሊስ ወደ ግጭት ውስጥ የገቡ ሲሆን የጸጥታ ኃይሎች አስለቃሽ ጭስ በመተኮስ ሰልፈኞችን ለመበተን መገደዳቸው ታውቋል። በተፈጠረው ግርግር ሳቢያ የናኙኪ ከተማ የንግድና የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ የተስተጓጎለ ሲሆን፣ ማዕከሉ ሊገነባ ነው የሚለው ዜና የአካባቢውን የቱሪዝም ዘርፍ ክፉኛ መምታቱ ተገልጿል። በርካታ ዓለም አቀፍ ቱሪስቶች ወደ አካባቢው የሚያደርጉትን የሆቴልና የሆምስቴይ የቦታ ማስያዣ ጥያቄዎችን በጅምላ እየሰረዙ መሆኑን የዘርፉ ባለቤቶች በምሬት ተናግረዋል።
የአካባቢው የንግድ ምክር ቤትና የፖለቲካ መሪዎች መንግስትን በግልጽ እየተቹ ሲሆን፣ የአገሪቱ የጤና ሥርዓት መሰረታዊ ክትባቶችን እንኳን ማቅረብ ባልቻለበት ሁኔታ ዓለም አቀፍ አደጋ የሆነውን የኢቦላ ማቆያ ማዕከል መቀበል አደገኛ መሆኑን ገልጸዋል።
3 days ago
ሳውዲ አረቢያ በእስራኤል የተፈጸመውን የሊባኖስ ወታደራዊ ወረራ ኮነነች
#ethiopia | እስራኤል በሊባኖስ ላይ የከፈተችውን ወታደራዊ ጥቃት ሳውዲ አረቢያ አጥብቃ ያወገዘች ሲሆን የእስራኤል ጦር የሊባኖስን ድንበር ጥሶ መግባቱንና የሀገሪቱን ሉዓላዊነት መጣሱን በፍጹም እንደማትቀበለው የሳውዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የተጀመረውን ወረራ ለማስቆም እንዲሁም የእስራኤል ወታደራዊ ኃይል በሊባኖስ መሬት ላይ የሚያደርገውን መስፋፋት እንዲያበቃ የድርሻውን ኃላፊነት እንዲወጣ ጥሪ አቅርቧል።
በተጨማሪም የሊባኖስን ሉዓላዊ ፖለቲካዊ መብትና የህዝቧን ሰላም ማስከበር ከዓለም አቀፍ ስምምነቶች አንጻር ወሳኝ መሆኑን ሳውዲ አረቢያ በአጽንኦት ገልጻለች።
የሊባኖስ መንግስት በመላው የአገሪቱ ክልሎች ላይ ሙሉ ስልጣኑን እና ቁጥጥሩን መዘርጋት እንዲችል የጣኢፍ ስምምነት መከበር እንዳለበትም ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል።
በመጨረሻም ማንኛውም ዓይነት የጦር መሳሪያ በመንግስትና በህጋዊ የጸጥታ ተቋማት ቁጥጥር ስር ብቻ እንዲሆን የሊባኖስ ባለስልጣናት ያስተላለፉትን ውሳኔ ወደ ተግባር መለወጥ እንደሚገባ የሳውዲ መንግስት አመልክቷል።
ይህ ተግባር በሊባኖስ ምድር ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን ለመገንባት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ ይፋ አድርጓል።
#saudiarabia #israel #lebanon #middleeast #news #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | እስራኤል በሊባኖስ ላይ የከፈተችውን ወታደራዊ ጥቃት ሳውዲ አረቢያ አጥብቃ ያወገዘች ሲሆን የእስራኤል ጦር የሊባኖስን ድንበር ጥሶ መግባቱንና የሀገሪቱን ሉዓላዊነት መጣሱን በፍጹም እንደማትቀበለው የሳውዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የተጀመረውን ወረራ ለማስቆም እንዲሁም የእስራኤል ወታደራዊ ኃይል በሊባኖስ መሬት ላይ የሚያደርገውን መስፋፋት እንዲያበቃ የድርሻውን ኃላፊነት እንዲወጣ ጥሪ አቅርቧል።
በተጨማሪም የሊባኖስን ሉዓላዊ ፖለቲካዊ መብትና የህዝቧን ሰላም ማስከበር ከዓለም አቀፍ ስምምነቶች አንጻር ወሳኝ መሆኑን ሳውዲ አረቢያ በአጽንኦት ገልጻለች።
የሊባኖስ መንግስት በመላው የአገሪቱ ክልሎች ላይ ሙሉ ስልጣኑን እና ቁጥጥሩን መዘርጋት እንዲችል የጣኢፍ ስምምነት መከበር እንዳለበትም ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል።
በመጨረሻም ማንኛውም ዓይነት የጦር መሳሪያ በመንግስትና በህጋዊ የጸጥታ ተቋማት ቁጥጥር ስር ብቻ እንዲሆን የሊባኖስ ባለስልጣናት ያስተላለፉትን ውሳኔ ወደ ተግባር መለወጥ እንደሚገባ የሳውዲ መንግስት አመልክቷል።
ይህ ተግባር በሊባኖስ ምድር ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን ለመገንባት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ ይፋ አድርጓል።
#saudiarabia #israel #lebanon #middleeast #news #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዶናልድ ትራምፕ ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ከሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሄዝቦላህ ጋር ስኬታማ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን እና በተኩስ አቁም ዙሪያ ስምምነት ላይ መደረሱን ባስታወቁበት በአሁኑ ወቅት፣ የመካከለኛው ምስራቅ የፖለቲካ ትኩሳት ይበልጥ አሳሳቢ ወደሆነ እና ግራ አጋቢ ምዕራፍ ተሸጋግሯል። ትራምፕ ከኔታንያሁ ጋር ባደረጉት "እጅግ ፍሬያማ" ባሉት ውይይት፣ ወደ ሊባኖስ ዋና ከተማ ቤሩት የሚገቡ ተጨማሪ የእስራኤል ወታደሮች እንደማይኖሩ እና በመንገድ ላይ የነበሩትም ወደኋላ እንዲመለሱ መደረጉን ተናግረዋል።
ከዚህም ባሻገር ትራምፕ ከሄዝቦላህ ጋር "በጣም ጥሩ" የሚባል የስልክ ልውውጥ ማድረጋቸውን ገልጸው፣ ታጣቂ ቡድኑ ማናቸውንም የተኩስ ልውውጦች ለማቆም መስማማቱን አውጀዋል። በእሳቸው አባባል እስራኤል በሄዝቦላህ ላይ፣ ሄዝቦላህም በእስራኤል ላይ ምንም ዓይነት ጥቃት እንደማይፈጽሙ መግባባት ላይ ተደርሷል። ይሁን እንጂ ይህን የትራምፕን ድንገተኛ የሰላም ብስራት በተመለከተ እስካሁን ከእስራኤልም ሆነ ከሄዝቦላህ በኩል የተሰጠ ምንም ዓይነት ይፋዊ ማረጋገጫም ሆነ አስተያየት አለመኖሩ፣ የጉዳዩን እውነተኛነት እና በመሬት ላይ ያለውን ተፈጻሚነት ከባድ ጥያቄ ውስጥ ይጥለዋል።
በሌላ በኩል ይህ የተኩስ አቁም ወሬ እየተናፈሰ ባለበት አውድ፣ የኢራን መንግስት የወሰደው ጠንካራ አቋም የቀጠናውን ውጥረት ሌላ መልክ ሰጥቶታል። የኢራን ጠቅላይ መሪ አማካሪ የሆኑት ሞህሰን ሬዛኢ፣ ሀገራቸው በዓለም የነዳጅ ማስተላለፊያ የደም ስር በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ሰላጤ ላይ ያላትን ሙሉ ቁጥጥር በድጋሚ በማረጋገጥ ጠንካራ ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል። አማካሪው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ የባህር ላይ እገዳው እንዲቀጥል እንደማይፈቅዱ እና በሊባኖስ ላይ የሚደረገው የውጥረት መባባስም ፈጽሞ ተቀባይነት እንደሌለው አሳስበዋል። የኢስላማዊቷ ሪፐብሊክ የጦር ኃይሎች ትዕግስት ገደብ አለው ያሉት ሬዛኢ፣ የውጭ የንግድ እና ወታደራዊ መርከቦች በስልታዊ የውሃ መስመሩ ላይ የተቀመጡትን ህጎች የማያከብሩ ከሆነ ኢላማ እንደሚደረጉ ያሳለፍነው ቅዳሜ የተሰጠውን ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ዳግም አጠናክረውታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢራን ከአሜሪካ ጋር የነበራትን ድርድር ለማቋረጥ እያሰበች ነው ለሚለው ዘገባ ዶናልድ ትራምፕ የሰጡት ምላሽ እጅግ ቀዝቃዛ እና ግዴለሽነት የተሞላበት ነበር። ትራምፕ ለሲኤንቢሲ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ፣ ከኢራን ጋር ያለው የዲፕሎማሲ ድርድር ቢቋረጥም ምንም እንደማይገዳቸው እና ጉዳዩ እንደማያሳስባቸው በግልጽ ተናግረዋል። አክለውም ከዚህ የቀጠናው ውጥረት ጋር ተያይዞ የነዳጅ ዋጋ ሊጨምር ይችላል የሚል ስጋት እንደሌላቸው በማስገንዘብ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ የነዳጅ ዋጋ እንደ ድንጋይ ቁልቁል እንደሚወርድ ትንበያቸውን አስቀምጠዋል።
እነዚህ ያልተረጋገጡ የሰላም ስምምነቶች ተቋማዊ ወታደራዊ ዛቻዎች እና ቸልተኝነት የተሞላባቸው የኢኮኖሚ ግምቶች ፉክክር፣ ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ጥሎት ይገኛል። የፖለቲካው ሚዛን በማንኛውም ሰዓት ሊለወጥ በሚችልበት በዚህ ወቅት፣ የመካከለኛው ምስራቅ እጣ ፈንታ በቃላት ጦርነት እና በተግባራዊ እርምጃዎች መካከል ክፉኛ እየተወዛወዘ ነው።
ከዚህም ባሻገር ትራምፕ ከሄዝቦላህ ጋር "በጣም ጥሩ" የሚባል የስልክ ልውውጥ ማድረጋቸውን ገልጸው፣ ታጣቂ ቡድኑ ማናቸውንም የተኩስ ልውውጦች ለማቆም መስማማቱን አውጀዋል። በእሳቸው አባባል እስራኤል በሄዝቦላህ ላይ፣ ሄዝቦላህም በእስራኤል ላይ ምንም ዓይነት ጥቃት እንደማይፈጽሙ መግባባት ላይ ተደርሷል። ይሁን እንጂ ይህን የትራምፕን ድንገተኛ የሰላም ብስራት በተመለከተ እስካሁን ከእስራኤልም ሆነ ከሄዝቦላህ በኩል የተሰጠ ምንም ዓይነት ይፋዊ ማረጋገጫም ሆነ አስተያየት አለመኖሩ፣ የጉዳዩን እውነተኛነት እና በመሬት ላይ ያለውን ተፈጻሚነት ከባድ ጥያቄ ውስጥ ይጥለዋል።
በሌላ በኩል ይህ የተኩስ አቁም ወሬ እየተናፈሰ ባለበት አውድ፣ የኢራን መንግስት የወሰደው ጠንካራ አቋም የቀጠናውን ውጥረት ሌላ መልክ ሰጥቶታል። የኢራን ጠቅላይ መሪ አማካሪ የሆኑት ሞህሰን ሬዛኢ፣ ሀገራቸው በዓለም የነዳጅ ማስተላለፊያ የደም ስር በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ሰላጤ ላይ ያላትን ሙሉ ቁጥጥር በድጋሚ በማረጋገጥ ጠንካራ ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል። አማካሪው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ የባህር ላይ እገዳው እንዲቀጥል እንደማይፈቅዱ እና በሊባኖስ ላይ የሚደረገው የውጥረት መባባስም ፈጽሞ ተቀባይነት እንደሌለው አሳስበዋል። የኢስላማዊቷ ሪፐብሊክ የጦር ኃይሎች ትዕግስት ገደብ አለው ያሉት ሬዛኢ፣ የውጭ የንግድ እና ወታደራዊ መርከቦች በስልታዊ የውሃ መስመሩ ላይ የተቀመጡትን ህጎች የማያከብሩ ከሆነ ኢላማ እንደሚደረጉ ያሳለፍነው ቅዳሜ የተሰጠውን ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ዳግም አጠናክረውታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢራን ከአሜሪካ ጋር የነበራትን ድርድር ለማቋረጥ እያሰበች ነው ለሚለው ዘገባ ዶናልድ ትራምፕ የሰጡት ምላሽ እጅግ ቀዝቃዛ እና ግዴለሽነት የተሞላበት ነበር። ትራምፕ ለሲኤንቢሲ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ፣ ከኢራን ጋር ያለው የዲፕሎማሲ ድርድር ቢቋረጥም ምንም እንደማይገዳቸው እና ጉዳዩ እንደማያሳስባቸው በግልጽ ተናግረዋል። አክለውም ከዚህ የቀጠናው ውጥረት ጋር ተያይዞ የነዳጅ ዋጋ ሊጨምር ይችላል የሚል ስጋት እንደሌላቸው በማስገንዘብ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ የነዳጅ ዋጋ እንደ ድንጋይ ቁልቁል እንደሚወርድ ትንበያቸውን አስቀምጠዋል።
እነዚህ ያልተረጋገጡ የሰላም ስምምነቶች ተቋማዊ ወታደራዊ ዛቻዎች እና ቸልተኝነት የተሞላባቸው የኢኮኖሚ ግምቶች ፉክክር፣ ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ጥሎት ይገኛል። የፖለቲካው ሚዛን በማንኛውም ሰዓት ሊለወጥ በሚችልበት በዚህ ወቅት፣ የመካከለኛው ምስራቅ እጣ ፈንታ በቃላት ጦርነት እና በተግባራዊ እርምጃዎች መካከል ክፉኛ እየተወዛወዘ ነው።
3 days ago
ትምህርት ቤቶች አይዘጉም‼️
"ትምህርት ቤቶች እስከ ረቡዕ ዝግ ይሆናሉ" በሚል በአንዳንድ ማህበራዊ ሚዲያዎች የተሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ እንደሆነ ተገለጸ።
"ከነገ ጀምሮ ሁሉም መደበኛ ስራዎች ይቀጥላሉ" ምርጫ ቦርድ
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዛሬ ግንቦት 24/2018 ከማለዳ 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ እንደሚገኝ ይታወቃል።
በዚህም መሠረት በመራጭነት የተመዘገቡ ዜጎች ሁሉ ድምፃቸውን ለመስጠት ይችሉ ዘንድ እና የደምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ያለምንም የፀጥታ ችግር ይከናወን ዘንድ ዕለቱን ለድምፅ መስጫ ብቻ እንዲጠቀሙ የአስቸኳይ ጊዜ አገልግሎት ከሚሰጡ ተቋማት በስተቀር በፌዴራል እና በክልሎች የሚገኙ ማንኛውም መንግሥታዊ ያልሆኑ እና የግል ተቋማት ዛሬ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ብቻ ዝግ እንዲያደርጉ ምርጫ ቦርድ ማስታወቁ ይታወቃል::
በዚህም መሰረት ከነገ ማክሰኞ ዕለት ጀምሮ መደበኛ የመንግስትና የግል ተቋማት ስራ እንደሚቀጥል ቦርዱ አመልክቷል።
በአንዳድ ማህበራዊ ሚዲያ ገጾች "ትምህርት ቤቶች እስከ ረቡዕ ዝግ ይሆናሉ" ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ እንደሆነ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
Seledadotio
Seledadotio
"ትምህርት ቤቶች እስከ ረቡዕ ዝግ ይሆናሉ" በሚል በአንዳንድ ማህበራዊ ሚዲያዎች የተሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ እንደሆነ ተገለጸ።
"ከነገ ጀምሮ ሁሉም መደበኛ ስራዎች ይቀጥላሉ" ምርጫ ቦርድ
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዛሬ ግንቦት 24/2018 ከማለዳ 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ እንደሚገኝ ይታወቃል።
በዚህም መሠረት በመራጭነት የተመዘገቡ ዜጎች ሁሉ ድምፃቸውን ለመስጠት ይችሉ ዘንድ እና የደምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ያለምንም የፀጥታ ችግር ይከናወን ዘንድ ዕለቱን ለድምፅ መስጫ ብቻ እንዲጠቀሙ የአስቸኳይ ጊዜ አገልግሎት ከሚሰጡ ተቋማት በስተቀር በፌዴራል እና በክልሎች የሚገኙ ማንኛውም መንግሥታዊ ያልሆኑ እና የግል ተቋማት ዛሬ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ብቻ ዝግ እንዲያደርጉ ምርጫ ቦርድ ማስታወቁ ይታወቃል::
በዚህም መሰረት ከነገ ማክሰኞ ዕለት ጀምሮ መደበኛ የመንግስትና የግል ተቋማት ስራ እንደሚቀጥል ቦርዱ አመልክቷል።
በአንዳድ ማህበራዊ ሚዲያ ገጾች "ትምህርት ቤቶች እስከ ረቡዕ ዝግ ይሆናሉ" ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ እንደሆነ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ኢራን ከአሜሪካ ጋር የሚደረገውን ንግግር ማቋረጧን አስታወቀች፡፡ የኢራን መንግስት በአደራዳሪዎች አማካኝነት ከአሜሪካ ጋር የሚያርገውን ግንኙነት ከዛሬ ጀምሮ ማቋረጡን ገለፀ፡፡ የኢራን ዜና አገልግሎት የሆነው ታስኒም እንደዘገበው ይህንን ንግግር መልሶ ለማስቀጠልም ቅድመ ሁኔታ አስቀምጧል፡፡
እንደዘገባው ኢራን ይህንን እርምጃ ለመውሰድ ያስገደዳት ዋነኛው ነጥብ ከሊባኖስ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ የኢራን ባለስልጣናት ለዜና አውታሩ በሰጡት መግለጫ እስራኤል በአካባቢው እያደረገች ያለውን ወታደራዊ ጥቃት በቀጠለበት ወቅት ምንም አይነት ንግግር እንደማይኖር ተናግረዋል፡፡ በመሆኑም በሊባኖስ ብቻም ሳይሆን በቀጠናው ውስጥ ያሉት ጥቃቶች በሙሉ መቆም እንዳለባቸው እንደቅድመ ሁኔታ አስቀምጠዋል፡፡
የኢራን መንግስት ይህንን ውሳኔውን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ከአሜሪካም ሆነ ዋነኛ አደራዳሪ ከሆነችው ፓኪስታን እስካሁን የተባለ ነገር የለም፡፡ ነገር ግን የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታኒያሁ በደቡባዊ ሊባኖስ በተለይም በቤይሩት በተመረጡ ኢላማዎች ላይ ጥቃት እንዲፈፀም ትእዛዝ ሰጥተዋል፡፡
እንደዘገባው ኢራን ይህንን እርምጃ ለመውሰድ ያስገደዳት ዋነኛው ነጥብ ከሊባኖስ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ የኢራን ባለስልጣናት ለዜና አውታሩ በሰጡት መግለጫ እስራኤል በአካባቢው እያደረገች ያለውን ወታደራዊ ጥቃት በቀጠለበት ወቅት ምንም አይነት ንግግር እንደማይኖር ተናግረዋል፡፡ በመሆኑም በሊባኖስ ብቻም ሳይሆን በቀጠናው ውስጥ ያሉት ጥቃቶች በሙሉ መቆም እንዳለባቸው እንደቅድመ ሁኔታ አስቀምጠዋል፡፡
የኢራን መንግስት ይህንን ውሳኔውን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ከአሜሪካም ሆነ ዋነኛ አደራዳሪ ከሆነችው ፓኪስታን እስካሁን የተባለ ነገር የለም፡፡ ነገር ግን የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታኒያሁ በደቡባዊ ሊባኖስ በተለይም በቤይሩት በተመረጡ ኢላማዎች ላይ ጥቃት እንዲፈፀም ትእዛዝ ሰጥተዋል፡፡
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዛሬ በመካሄድ ላይ ባለው ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ስልጣናቸውን ዳግም እንደሚያረጋግጡ በሰፊው ቢጠበቅም፣ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተፈጠሩት የጸጥታ ስጋቶች ዳግም ግጭት ሊቀሰቅሱ ይችላሉ የሚል ከባድ ፍርሃት አሳድረዋል። እያደገ በመጣው የፀጥታ ችግር እና የፖለቲካ ውጥረት ምክንያት በተወሰኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ፈጽሞ ላይካሄድ እንደሚችል መረጃዎች ያመለክታሉ።
ምንም እንኳን የሁለት ዓመቱን አውዳሚ የእርስ በርስ ጦርነት ያስቆመው የሰላም ስምምነት እ.ኤ.አ. በ2022 ቢፈረምም፣ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በትግራይ ክልል አሁንም የፖለቲካ ትኩሳት እያየለ ይገኛል። በተለይም ከጦርነቱ በፊት የነበረው የክልሉ ምክር ቤት በቅርቡ ዳግም መመለሱን ተከትሎ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መንግስት እና በክልሉ መሪዎች መካከል ያለው የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪነት ሽኩቻ አሁንም እንዳልበረደ እና ቀጣይነት ያለው ፉክክር መኖሩን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
ከፖለቲካው ውጥረት ጎን ለጎን መንግስት እያካሄደ ያለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ በምርጫው ወቅት እንደ ትልቅ ስኬት ሲነሳ ይታያል። የአፍሪካ ልማት ባንክ ባወጣው የትንበያ ሪፖርት መሠረት፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2025-26 በጀት ዓመት 7.8 በመቶ፣ እንዲሁም በ2026-27 በ8.5 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ነፃ በማድረግ እና ለውጭ ኩባንያዎች ክፍት በማድረግ ሰፊ ዘመቻ ያካሄዱ ሲሆን፣ ባለፈው ዓመት የስቶክ ማርኬት ዳግም ማስጀመራቸው እና የመንግስት የልማት ድርጅቶችን የገቢ ማስገኛ አቅም ማሳደጋቸው የዚሁ ማሻሻያ አካል ነው። ይሁን እንጂ ይህ የኢኮኖሚ ተስፋ እና ዕድገት የአፍሪካ ልማት ባንክ "ከአቅም በላይ የሆነ" ሲል በገለጸው እጅግ አሳሳቢ እና ከባድ በሆነ የሀገሪቱ የውጭ ዕዳ ጫና ክፉኛ እየተፈተነ ይገኛል።
ምንም እንኳን የሁለት ዓመቱን አውዳሚ የእርስ በርስ ጦርነት ያስቆመው የሰላም ስምምነት እ.ኤ.አ. በ2022 ቢፈረምም፣ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በትግራይ ክልል አሁንም የፖለቲካ ትኩሳት እያየለ ይገኛል። በተለይም ከጦርነቱ በፊት የነበረው የክልሉ ምክር ቤት በቅርቡ ዳግም መመለሱን ተከትሎ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መንግስት እና በክልሉ መሪዎች መካከል ያለው የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪነት ሽኩቻ አሁንም እንዳልበረደ እና ቀጣይነት ያለው ፉክክር መኖሩን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
ከፖለቲካው ውጥረት ጎን ለጎን መንግስት እያካሄደ ያለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ በምርጫው ወቅት እንደ ትልቅ ስኬት ሲነሳ ይታያል። የአፍሪካ ልማት ባንክ ባወጣው የትንበያ ሪፖርት መሠረት፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2025-26 በጀት ዓመት 7.8 በመቶ፣ እንዲሁም በ2026-27 በ8.5 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ነፃ በማድረግ እና ለውጭ ኩባንያዎች ክፍት በማድረግ ሰፊ ዘመቻ ያካሄዱ ሲሆን፣ ባለፈው ዓመት የስቶክ ማርኬት ዳግም ማስጀመራቸው እና የመንግስት የልማት ድርጅቶችን የገቢ ማስገኛ አቅም ማሳደጋቸው የዚሁ ማሻሻያ አካል ነው። ይሁን እንጂ ይህ የኢኮኖሚ ተስፋ እና ዕድገት የአፍሪካ ልማት ባንክ "ከአቅም በላይ የሆነ" ሲል በገለጸው እጅግ አሳሳቢ እና ከባድ በሆነ የሀገሪቱ የውጭ ዕዳ ጫና ክፉኛ እየተፈተነ ይገኛል።
Sponsored by
Surafel
3 days ago
ከኢትዮጵያ እስከ አውሮፓዊቷ ማድሪድ ከተማ፦ ለሪል እስቴትና ለግንባታ ዘርፍ አዲስ የትብብር ምዕራፍ
በኢትዮጵያ የሪል እስቴት፣ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን በተለያዩ ኢቨንቶች፣ ኤግዚቢሽኖች እና አዋርድ ፕሮግራሞች በማገልገል የሚታወቀው አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘር፣ ከስፔን ማድሪድ የሚገኘውና የታዋቂውን SIMA Home Expo ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የሪል እስቴት ኢቨንቶችን ከሚያዘጋጀው Planner Exhibitions ጋር ለትብብር ውይይት ወደ ስፔን ሊያቀና ነው።
ግብዣው የቀረበው በኢትዮጵያ በሚካሄደው ኢትዮ ሪል እስቴት አዋርድ እንዲሁም በቀጣይ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ደረጃ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን፣ ኮንፈረንሶችን፣ ኤግዚቢሽኖችን እና የእውቀት ልውውጥ መድረኮችን በጋራ ለማስፋፋት በሚያስችሉ ሀሳቦች ላይ ለመመካከር ነው።
አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘርም ይህንን ግብዣ ከተቋማዊ ትብብር በላይ፣ ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ የሪል እስቴትና የግንባታ ዘርፍ አዳዲስ ዕድሎችን የሚከፍት አጋጣሚ በመሆኑ በበጎ መንፈስ ተቀብሎታል።
በተጨማሪም መንግስት የከፈተውን የሪል እስቴት የኢንቨስትመንት እድል በመጠቀም አውሮፓውያን የሪል እስቴት ኢንቨስተሮችን ወደ ኢትዮጵያ ለመሳብ እና ከአገር ውስጥ ተዋናዮች ጋር የሚያገናኙ የትብብር መድረኮችን ለመፍጠርም ውይይቶች ይደረጋሉ።
ይህ ውይይት በቀጣይ የአለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ትስስሮችን ለማጠናከር፣ የኢትዮጵያን የሪል እስቴት ገበያ ለዓለም አቀፍ ተዋናዮች ለማስተዋወቅ እና በአፍሪካ የቤት ልማት ዘርፍ ዘላቂ እድገትን ለማበረታታት ጠቃሚ መሠረት ይጥላል ተብሎ ይጠበቃል።
planner exhibitionsArkievent organizers
በኢትዮጵያ የሪል እስቴት፣ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን በተለያዩ ኢቨንቶች፣ ኤግዚቢሽኖች እና አዋርድ ፕሮግራሞች በማገልገል የሚታወቀው አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘር፣ ከስፔን ማድሪድ የሚገኘውና የታዋቂውን SIMA Home Expo ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የሪል እስቴት ኢቨንቶችን ከሚያዘጋጀው Planner Exhibitions ጋር ለትብብር ውይይት ወደ ስፔን ሊያቀና ነው።
ግብዣው የቀረበው በኢትዮጵያ በሚካሄደው ኢትዮ ሪል እስቴት አዋርድ እንዲሁም በቀጣይ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ደረጃ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን፣ ኮንፈረንሶችን፣ ኤግዚቢሽኖችን እና የእውቀት ልውውጥ መድረኮችን በጋራ ለማስፋፋት በሚያስችሉ ሀሳቦች ላይ ለመመካከር ነው።
አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘርም ይህንን ግብዣ ከተቋማዊ ትብብር በላይ፣ ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ የሪል እስቴትና የግንባታ ዘርፍ አዳዲስ ዕድሎችን የሚከፍት አጋጣሚ በመሆኑ በበጎ መንፈስ ተቀብሎታል።
በተጨማሪም መንግስት የከፈተውን የሪል እስቴት የኢንቨስትመንት እድል በመጠቀም አውሮፓውያን የሪል እስቴት ኢንቨስተሮችን ወደ ኢትዮጵያ ለመሳብ እና ከአገር ውስጥ ተዋናዮች ጋር የሚያገናኙ የትብብር መድረኮችን ለመፍጠርም ውይይቶች ይደረጋሉ።
ይህ ውይይት በቀጣይ የአለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ትስስሮችን ለማጠናከር፣ የኢትዮጵያን የሪል እስቴት ገበያ ለዓለም አቀፍ ተዋናዮች ለማስተዋወቅ እና በአፍሪካ የቤት ልማት ዘርፍ ዘላቂ እድገትን ለማበረታታት ጠቃሚ መሠረት ይጥላል ተብሎ ይጠበቃል።
planner exhibitionsArkievent organizers
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ በሚካሄደው የዘንድሮው የጦር መሣሪያ እና መከላከያ አውደ ርዕይ ላይ እስራኤል እንዳትሳተፍ መታገዷን ተከትሎ፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው የዲፕሎማሲ ውጥረት ወደ አዲስ እና አሳሳቢ ምዕራፍ ተሸጋግሯል። የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ የፈረንሳይ ባለስልጣናት እስራኤል ብሔራዊ ድንኳን እንዳትተክል እና የመንግስት ተወካዮቿን ወደ ዝግጅቱ እንዳትልክ በይፋ ከልክለዋል። በዚህ ውሳኔ መሰረት፣ የፈረንሳይ መንግስት የእስራኤል የመከላከያ ኩባንያዎች የአየር መከላከያ ስርአቶችን ብቻ እንዲያሳዩ የፈቀደ ሲሆን፣ ማናቸውንም የማጥቃት አቅም ያላቸውን የጦር መሳሪያዎች ማቅረብን ግን በጥብቅ አግዷል።
ይህንን ድርጊት ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ውሳኔውን "አሳፋሪ" ሲል አውግዞታል። ሚኒስቴሩ እርምጃው ከፖለቲካዊ እና የንግድ ስሌቶች የመነጨ መሆኑን በመግለጽ፣ ፈረንሳይ በሌሎች ተሳታፊ ሀገራት ላይ ያልተገበረችውን አድሏዊ ክልከላ በእስራኤል ላይ ብቻ መጫኗ ዓለም አቀፍ የአውደ ርዕይ ህጎችንና መርሆዎችን የጣሰ ነው ብሏል። ከዚህም ባሻገር፣ ፈረንሳይ ቆሜላቸዋለሁ ከምትላቸው መርሆች ጋር የሚጋጭ ድርጊት እየፈጸመች መሆኑን በመሞገት፣ የታገዱት የእስራኤል አጥቂ የጦር መሳሪያዎች ዓለም አቀፍ እና ቀጠናዊ መረጋጋትን በሚያናጉ አሸባሪ ቡድኖች እና መንግስታት ላይ ያላቸውን ውጤታማነት በተግባር ያስመሰከሩ መሆናቸውን አበክሮ ተከራክሯል።
ይህ አሳሳቢ ክልከላ የመጣው በእየሩሳሌም እና በፓሪስ መካከል ያለው የፖለቲካ ትኩሳት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመጣበት ወቅት መሆኑ ጉዳዩን ይበልጥ አሳሳቢ ያደርገዋል። ባለፈው ሚያዝያ ወር፣ ፈረንሳይ የእስራኤል አውሮፕላኖች ከኢራን ጋር ለነበረው ውጊያ የፈረንሳይን የአየር ክልል እንዳይጠቀሙ መከልከሏን ተከትሎ፣ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ከፈረንሳይ የሚያደርገውን ማናቸውንም የጦር መሳሪያ ግዢ ማቋረጡ ይታወሳል። ይህ እርምጃ የእስራኤልን ደህንነት የሚጎዳ ነው በሚል የተወሰደ የቅጣት ምላሽ እንደነበር ሚኒስቴሩ በወቅቱ አሳውቆ ነበር።
የሁለቱ ሀገራት የጦር መሳሪያ አውደ ርዕይ ውዝግብ አዲስ ክስተት አይደለም።
የፈረንሳይ ባለስልጣናት ባለፈው የ2024 አውደ ርዕይ ላይ የእስራኤል ኩባንያዎች እንዳይሳተፉ መጀመሪያ ላይ አግደው በኋላ ላይ ውሳኔውን መቀልበሳቸው አይዘነጋም። እንዲሁም በ2025ቱ የፓሪስ የአየር ትርኢት ላይ አዘጋጆቹ የእስራኤል ኩባንያዎች አጥቂ መሳሪያዎችን በሚያሳዩባቸው ማሳያዎች ዙሪያ ጥቁር የከለላ ግድግዳዎችን በመገንባት ማግለላቸው የፈጠረው ቁርሾ አሁንም ድረስ አልበረደም። የዘንድሮው ሙሉ እገዳ ግን የሁለቱን ሀገራት ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከምንጊዜውም በላይ ወደ ከፋ ደረጃ ሊያሸጋግረው እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች እየገለጹ ይገኛሉ።
ይህንን ድርጊት ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ውሳኔውን "አሳፋሪ" ሲል አውግዞታል። ሚኒስቴሩ እርምጃው ከፖለቲካዊ እና የንግድ ስሌቶች የመነጨ መሆኑን በመግለጽ፣ ፈረንሳይ በሌሎች ተሳታፊ ሀገራት ላይ ያልተገበረችውን አድሏዊ ክልከላ በእስራኤል ላይ ብቻ መጫኗ ዓለም አቀፍ የአውደ ርዕይ ህጎችንና መርሆዎችን የጣሰ ነው ብሏል። ከዚህም ባሻገር፣ ፈረንሳይ ቆሜላቸዋለሁ ከምትላቸው መርሆች ጋር የሚጋጭ ድርጊት እየፈጸመች መሆኑን በመሞገት፣ የታገዱት የእስራኤል አጥቂ የጦር መሳሪያዎች ዓለም አቀፍ እና ቀጠናዊ መረጋጋትን በሚያናጉ አሸባሪ ቡድኖች እና መንግስታት ላይ ያላቸውን ውጤታማነት በተግባር ያስመሰከሩ መሆናቸውን አበክሮ ተከራክሯል።
ይህ አሳሳቢ ክልከላ የመጣው በእየሩሳሌም እና በፓሪስ መካከል ያለው የፖለቲካ ትኩሳት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመጣበት ወቅት መሆኑ ጉዳዩን ይበልጥ አሳሳቢ ያደርገዋል። ባለፈው ሚያዝያ ወር፣ ፈረንሳይ የእስራኤል አውሮፕላኖች ከኢራን ጋር ለነበረው ውጊያ የፈረንሳይን የአየር ክልል እንዳይጠቀሙ መከልከሏን ተከትሎ፣ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ከፈረንሳይ የሚያደርገውን ማናቸውንም የጦር መሳሪያ ግዢ ማቋረጡ ይታወሳል። ይህ እርምጃ የእስራኤልን ደህንነት የሚጎዳ ነው በሚል የተወሰደ የቅጣት ምላሽ እንደነበር ሚኒስቴሩ በወቅቱ አሳውቆ ነበር።
የሁለቱ ሀገራት የጦር መሳሪያ አውደ ርዕይ ውዝግብ አዲስ ክስተት አይደለም።
የፈረንሳይ ባለስልጣናት ባለፈው የ2024 አውደ ርዕይ ላይ የእስራኤል ኩባንያዎች እንዳይሳተፉ መጀመሪያ ላይ አግደው በኋላ ላይ ውሳኔውን መቀልበሳቸው አይዘነጋም። እንዲሁም በ2025ቱ የፓሪስ የአየር ትርኢት ላይ አዘጋጆቹ የእስራኤል ኩባንያዎች አጥቂ መሳሪያዎችን በሚያሳዩባቸው ማሳያዎች ዙሪያ ጥቁር የከለላ ግድግዳዎችን በመገንባት ማግለላቸው የፈጠረው ቁርሾ አሁንም ድረስ አልበረደም። የዘንድሮው ሙሉ እገዳ ግን የሁለቱን ሀገራት ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከምንጊዜውም በላይ ወደ ከፋ ደረጃ ሊያሸጋግረው እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች እየገለጹ ይገኛሉ።
3 days ago
እንግሊዝ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ዜጎቿ የጉዞ ማሳሰቢያ ሰጠች።
የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል።
ማስጠንቀቂያው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ክፍል ለጉዞ አደገኛ አድርጎ በመጥቀስ ዜጎቹ ወደ ትግራይ፣ አማራ እና ጋምቤላ ክልሎች ሙሉ በሙሉ እንዳይጓዙ ከልክሏል።
በተጨማሪም ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት በምትዋሰንባቸው የድንበር አካባቢዎች ከአሥር እስከ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ውስጥ ማንኛውም ዜጋ እንዳይንቀሳቀስ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልል ከኬንያ ጋር በሚያዋስነው ድንበር በ10 ኪ.ሜ ርቀት ላይ፤ ምዕራብና ምስራቅ ወለጋ ዞን፣ ቄለምም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋ እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል ያለው #gov .uk ነው።
ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ነገ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም ታደርጋለች ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል።
ማስጠንቀቂያው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ክፍል ለጉዞ አደገኛ አድርጎ በመጥቀስ ዜጎቹ ወደ ትግራይ፣ አማራ እና ጋምቤላ ክልሎች ሙሉ በሙሉ እንዳይጓዙ ከልክሏል።
በተጨማሪም ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት በምትዋሰንባቸው የድንበር አካባቢዎች ከአሥር እስከ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ውስጥ ማንኛውም ዜጋ እንዳይንቀሳቀስ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልል ከኬንያ ጋር በሚያዋስነው ድንበር በ10 ኪ.ሜ ርቀት ላይ፤ ምዕራብና ምስራቅ ወለጋ ዞን፣ ቄለምም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋ እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል ያለው #gov .uk ነው።
ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ነገ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም ታደርጋለች ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
ኪዱ አረፈ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 days ago
በኢትዮጵያ የመንግስት ስልጣን የሚያዝበት መንገድ “በጦር መሳሪያ ነበር” ሲሉ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አረጋ ከበደ ገለጹ
በኢትዮጵያ የመንግስት ታሪክ ውስጥ የመንግስትን ስልጣን ለመያዝ በአብዛኛው ከጦር መሳሪያ እና በጉልበት የሚመጣ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት በባህርዳር ከተማ በህዳሴ ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ተናግረዋል።
ሀገሪቱን ዴሞክራሲን ጀማሪ ብለው የጠሯት ፕሪዝዳንቱ “በእኛ አገር ዴሞክራሲ አለመዳበሩ ብቻ ሳይሆን የመንግስት ስልጣን የሚያዝበት መንገድ ሁላችሁም እንደምታውቁት፣ በታሪካችንም እንደምናውቀው በአብዛኛው በብረት ነው የሚመነጨው፣ ከጦር መሳሪያ ነው የሚመነጨው፣ ከኃይል የሚመነጭ እንጂ ከህዝብ ድምፅ አይመንጭም” በማለት ይህንን የሚያስቀር መንግስታት በህዝብ ድምፅ ብቻ እንዲወጡ የሚያደርግ ነው ሲሉ የምርጫውን አስፈላጊነት አንስተዋል።
በህዝብ እና በዴሞክራሲ የተመረጠ መንግስት መመስረት መልመድ አለብን ሲሉም አክለዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህ በዴሞክራሲያዊ መንገድ የሚደረግ ምርጫ ሁለት ነገሮችን ያሳካል ብለዋል፡፡ አንዱ መንግስትነት በምርጫ እንጂ በጦርነት እና በአፈሙዝ እንደ ማይገኝ ሲሆን ሌላው ደግሞ በአገር ውስጥም ሆነ በውጪ አሁን ላይ በኢትዮጵያ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት የሚፈልጉ አካላት አሉ በማለት በዚህ ሂደት ውስጥ የምታልፍ ከሆነ “ ኢትዮጵያን የጸና መንግስት እና ሥርዓት አይኖራትም” በማለት ተናግረዋል።
በአማራ ክልል በጸጥታ ስጋት ምክንያት በስምንት የምርጫ ክልሎች ምርጫ የማይደረግ ሲሆን በክልሉ የሚካሄዱት በትጥቅ የታገዙ ግጭቶች መቀጠላቸው በሚዘገብበት ወቅት ነው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡(አዲስ ማለዳ)
Seledadotio
Seledadotio
በኢትዮጵያ የመንግስት ታሪክ ውስጥ የመንግስትን ስልጣን ለመያዝ በአብዛኛው ከጦር መሳሪያ እና በጉልበት የሚመጣ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት በባህርዳር ከተማ በህዳሴ ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ተናግረዋል።
ሀገሪቱን ዴሞክራሲን ጀማሪ ብለው የጠሯት ፕሪዝዳንቱ “በእኛ አገር ዴሞክራሲ አለመዳበሩ ብቻ ሳይሆን የመንግስት ስልጣን የሚያዝበት መንገድ ሁላችሁም እንደምታውቁት፣ በታሪካችንም እንደምናውቀው በአብዛኛው በብረት ነው የሚመነጨው፣ ከጦር መሳሪያ ነው የሚመነጨው፣ ከኃይል የሚመነጭ እንጂ ከህዝብ ድምፅ አይመንጭም” በማለት ይህንን የሚያስቀር መንግስታት በህዝብ ድምፅ ብቻ እንዲወጡ የሚያደርግ ነው ሲሉ የምርጫውን አስፈላጊነት አንስተዋል።
በህዝብ እና በዴሞክራሲ የተመረጠ መንግስት መመስረት መልመድ አለብን ሲሉም አክለዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህ በዴሞክራሲያዊ መንገድ የሚደረግ ምርጫ ሁለት ነገሮችን ያሳካል ብለዋል፡፡ አንዱ መንግስትነት በምርጫ እንጂ በጦርነት እና በአፈሙዝ እንደ ማይገኝ ሲሆን ሌላው ደግሞ በአገር ውስጥም ሆነ በውጪ አሁን ላይ በኢትዮጵያ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት የሚፈልጉ አካላት አሉ በማለት በዚህ ሂደት ውስጥ የምታልፍ ከሆነ “ ኢትዮጵያን የጸና መንግስት እና ሥርዓት አይኖራትም” በማለት ተናግረዋል።
በአማራ ክልል በጸጥታ ስጋት ምክንያት በስምንት የምርጫ ክልሎች ምርጫ የማይደረግ ሲሆን በክልሉ የሚካሄዱት በትጥቅ የታገዙ ግጭቶች መቀጠላቸው በሚዘገብበት ወቅት ነው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡(አዲስ ማለዳ)
Seledadotio
Seledadotio
4 days ago
የእንግሊዝ የጉዞ ማሳሰቢያ‼️
ብሪታንያ ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ ዜጎቿ የጉዞ ማሳሰቢያ ሰጠች‼️
የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል።
ማስጠንቀቂያው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ክፍል ለጉዞ አደገኛ አድርጎ በመጥቀስ ዜጎቹ ወደ ትግራይ፣ አማራ፣በአፋር እና ጋምቤላ ክልሎች ሙሉ በሙሉ እና ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት በምትዋሰንባቸው የድንበር አካባቢዎች ከአሥር እስከ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ውስጥ ማንኛውም ዜጋ እንዳይንቀሳቀስ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልል ከዋና ዋና መንገዶች እና ከተሞች በስተቀር ከኬንያ ጋር በሚያዋስነው ድንበር በ10 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምዕራብ ሸዋ ፣በሰሜን ሸዋ ዞን ምዕራብ ዋናውን የአዲስ አበባ ወደ ጋምቤላ የሚወስደውን መንገድ ጨምሮ ምዕራብ ወለጋ እና ምስራቅ ወለጋ ዞን፣ ቄለምም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋ እንዳይጓዙ አሳስቧል።
ከአዲስ አበባ እስከ አዳማ ካለው የፍጥነት መንገድ በስተቀር የምስራቅ ሸዋ ዞንም ማስጠንቀቂያ ከወጣባቸው ቦታዎች መካከል አንዱ ነው።
በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን፤ በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ደግሞ ከሱዳን ጋር ባለው ድንበር በ20 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሜተከል ዞን የማኦኮሞ ልዩ ዞን አስፈላጊ ካልሆነ በስተቀር ሁሉንም ጉዞዎች እንዳይደረግ ይመክራል።
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 በሚካሄደው ምርጫ ምክንያት የህዝብ እንደ ባንኮች ያሉ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ስለሚዘጉ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
በምርጫ ጣቢያዎች ዙሪያ ከፍተኛ ጥበቃ ይደረግላቸዋል፣ እንዲሁም የተሽከርካሪና የመታወቂያ ፍተሻዎች ይኖራሉ ብሏል።
አላስፈላጊ ጉዞዎችን ከማድረግ እንዲቆጠቡ ፣ከአካባቢው ባለስልጣናት የተሰጡ መመሪያዎችን እንዲከተሉ እና እና መታወቂያ እንዲይዙ ዜጎቹን አሳስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
ብሪታንያ ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ ዜጎቿ የጉዞ ማሳሰቢያ ሰጠች‼️
የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል።
ማስጠንቀቂያው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ክፍል ለጉዞ አደገኛ አድርጎ በመጥቀስ ዜጎቹ ወደ ትግራይ፣ አማራ፣በአፋር እና ጋምቤላ ክልሎች ሙሉ በሙሉ እና ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት በምትዋሰንባቸው የድንበር አካባቢዎች ከአሥር እስከ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ውስጥ ማንኛውም ዜጋ እንዳይንቀሳቀስ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልል ከዋና ዋና መንገዶች እና ከተሞች በስተቀር ከኬንያ ጋር በሚያዋስነው ድንበር በ10 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምዕራብ ሸዋ ፣በሰሜን ሸዋ ዞን ምዕራብ ዋናውን የአዲስ አበባ ወደ ጋምቤላ የሚወስደውን መንገድ ጨምሮ ምዕራብ ወለጋ እና ምስራቅ ወለጋ ዞን፣ ቄለምም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋ እንዳይጓዙ አሳስቧል።
ከአዲስ አበባ እስከ አዳማ ካለው የፍጥነት መንገድ በስተቀር የምስራቅ ሸዋ ዞንም ማስጠንቀቂያ ከወጣባቸው ቦታዎች መካከል አንዱ ነው።
በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን፤ በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ደግሞ ከሱዳን ጋር ባለው ድንበር በ20 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሜተከል ዞን የማኦኮሞ ልዩ ዞን አስፈላጊ ካልሆነ በስተቀር ሁሉንም ጉዞዎች እንዳይደረግ ይመክራል።
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 በሚካሄደው ምርጫ ምክንያት የህዝብ እንደ ባንኮች ያሉ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ስለሚዘጉ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
በምርጫ ጣቢያዎች ዙሪያ ከፍተኛ ጥበቃ ይደረግላቸዋል፣ እንዲሁም የተሽከርካሪና የመታወቂያ ፍተሻዎች ይኖራሉ ብሏል።
አላስፈላጊ ጉዞዎችን ከማድረግ እንዲቆጠቡ ፣ከአካባቢው ባለስልጣናት የተሰጡ መመሪያዎችን እንዲከተሉ እና እና መታወቂያ እንዲይዙ ዜጎቹን አሳስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
4 days ago
ለወጣቶች እና የሚዲያ ተቋማት በስደት አስተዳደር ዙሪያ የሚዲያ ንቅናቄን ለማጠናከር የስትራቴጂክ አጋርነት ውይይት ተካሄደ።
ውይይቱ በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ አተኩረው በሚሰሩት ሲግማ ኢስት አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል Sweet Life for All Charity Organization የተሰናዳ መሆኑ ተጠቁሟል ።
ተቋማቱ "ይመለከተኛል" ሲሉ ከዚህ ቀደም አብረው መስራታቸውን በመጥቀስ በመድረኩ እኤአ 2025–2026 ዓ.ም የ“Digital Voices, Real Impact” ዘመቻ የተገኙ ውጤቶች፣ የስደት ጉዳይ ላይ የሚዲያ ሚና፣ የወጣቶች አቅም ግንባታ፣ የሰው ዝውውር እና የህገ-ወጥ ስደት መከላከል እንዲሁም በምስራቅ አፍሪካ ያለው የተቀናጀ ክልላዊ ምላሽ ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል።
ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚንስትር ተወክለው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት አቶ ደረጀ ተግይበሉ "እንደዚህ ያሉ መድረኮችን ለማገዝ መረጃዎችን በማቅረብ ፣ ግንዛቤን ከመፍጠር አንፃር እንዲህ ያለው ምክክር እና ስትራቴጂክ አጋርነት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል።"
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ የፍልሰት ትብብር ጥምረት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ዬሀንስ ብርሀኑ መከላከል ፣ከለላ እና ጥበቃ ቅንጅታዊ አሰራር ፣ የህግ ተጠያቂነት፣ በጋራ መስራት ላይ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ አሳስበዋል ።
በዘርፉ የረጅም አመት የስራ ልምድ ያላቸው የውዲንዳድ ሀላፊ እና የምስራቅ አፍሪካ ስትራቴጂክ ተወካይ የሆኑት አቶ ኤፍሬም ሽፈራው ሀገራዊ ምላሹ እንዳለ ሆኖ ቀጠናዊ ጉዳይ ላይም አብሮ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል ።
የ Sweet Life for All Charity Organization መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አንተነህ ተስፋዬ በንግግራቸው፣ “ዲጂታል ሚዲያ የማህበረሰብ ንቅናቄ መፍጠሪያ እና የወጣቶች ድምፅ ማጉሊያ ኃይለኛ መሳሪያ ነው በማለት በተለይ በፍልሰት እና በህገወጥ ሰው ዝውውር ጉዳዮች ላይ የተቀናጀ የሚዲያ ተሳትፎ ወሳኝ ነው” ብለዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ SIGMA EAST AFRICA CHARITABLE ORGANIZATION FOUNDER AND
CEO የሲግማ ኢስት አፍሪካ መስራች እና ስራ አስኪያጅ በፍልሰት ዙሪያ ሀገራዊና ቀጠናዊ ምላሾች ላይ አብሮ መስራቱ በከፍተኛ ትኩረት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ማመላከቱ ተገቢ መሆኑን አንስተዋል ።
በውይይቱ ውስጥ የስደት አስተዳደር፣ የተመላሽ ዜጎች ድጋፍ፣ የወጣቶች ስራ ፈጠራ፣ የሚዲያ ተሳትፎ እና የህገወጥ የሰው ዝውውር ግንዛቤ ማስፋፊያ ላይ በባለሙያዎች የተመራ ውይይት ተካሂዷል።
ሲግማ ኢስት አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል የተሰኙት ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የምስረታ እድሜያቸው አጭር ቢሆኑም በእቅድ እና በተግባራዊ አፈፃፀማቸው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ መሆናቸውም ተገልጿል ።
በዛሬው ውይይት ሀገራችን ኢትዮጵያ በሰዎች ዝውውር እያደረገችው ስላለ እንቅስቃሴ እና ስለመጣ ለውጥ የተነሳ ሲሆን ተቋማቱ ከአጋር አካላት ጋር የሰሩትን በቀጣይም በተለያዩ ሀገራት በተለይም በአረቡ አለም በችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎቻችን ድምፅ ለመሆን ንቅናቄም ለመጀመር ከስምምነት ተደርሷል።
ዝግጅቱ በአዲስ አበባ ማግኖሊያ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን ከመንግስት ተቋማት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ፣
ሴቶችና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናስ ቢሮ ፣ ከሚዲያ ተቋማት፣ ከሲቪል ማህበራት፣ ከወጣቶች አደረጃጀት እና ከአለም አቀፍ አጋሮች የተውጣጡ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
ይህንንም አላማ ከግብ ለማድረስ አምስት ተቋማት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል ።
በስተመጨረሻም ሁለቱ ተቋማት ላስመዘገቡት ውጤት በሥራ እንቅስቃሴያቸው ደጋፊ ለነበሩ ተቋማትና ግለሰቦች የምስጋና እና የእውቅና ሰርተፍኬት አበርክተዋል።
ውይይቱ በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ አተኩረው በሚሰሩት ሲግማ ኢስት አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል Sweet Life for All Charity Organization የተሰናዳ መሆኑ ተጠቁሟል ።
ተቋማቱ "ይመለከተኛል" ሲሉ ከዚህ ቀደም አብረው መስራታቸውን በመጥቀስ በመድረኩ እኤአ 2025–2026 ዓ.ም የ“Digital Voices, Real Impact” ዘመቻ የተገኙ ውጤቶች፣ የስደት ጉዳይ ላይ የሚዲያ ሚና፣ የወጣቶች አቅም ግንባታ፣ የሰው ዝውውር እና የህገ-ወጥ ስደት መከላከል እንዲሁም በምስራቅ አፍሪካ ያለው የተቀናጀ ክልላዊ ምላሽ ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል።
ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚንስትር ተወክለው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት አቶ ደረጀ ተግይበሉ "እንደዚህ ያሉ መድረኮችን ለማገዝ መረጃዎችን በማቅረብ ፣ ግንዛቤን ከመፍጠር አንፃር እንዲህ ያለው ምክክር እና ስትራቴጂክ አጋርነት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል።"
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ የፍልሰት ትብብር ጥምረት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ዬሀንስ ብርሀኑ መከላከል ፣ከለላ እና ጥበቃ ቅንጅታዊ አሰራር ፣ የህግ ተጠያቂነት፣ በጋራ መስራት ላይ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ አሳስበዋል ።
በዘርፉ የረጅም አመት የስራ ልምድ ያላቸው የውዲንዳድ ሀላፊ እና የምስራቅ አፍሪካ ስትራቴጂክ ተወካይ የሆኑት አቶ ኤፍሬም ሽፈራው ሀገራዊ ምላሹ እንዳለ ሆኖ ቀጠናዊ ጉዳይ ላይም አብሮ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል ።
የ Sweet Life for All Charity Organization መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አንተነህ ተስፋዬ በንግግራቸው፣ “ዲጂታል ሚዲያ የማህበረሰብ ንቅናቄ መፍጠሪያ እና የወጣቶች ድምፅ ማጉሊያ ኃይለኛ መሳሪያ ነው በማለት በተለይ በፍልሰት እና በህገወጥ ሰው ዝውውር ጉዳዮች ላይ የተቀናጀ የሚዲያ ተሳትፎ ወሳኝ ነው” ብለዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ SIGMA EAST AFRICA CHARITABLE ORGANIZATION FOUNDER AND
CEO የሲግማ ኢስት አፍሪካ መስራች እና ስራ አስኪያጅ በፍልሰት ዙሪያ ሀገራዊና ቀጠናዊ ምላሾች ላይ አብሮ መስራቱ በከፍተኛ ትኩረት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ማመላከቱ ተገቢ መሆኑን አንስተዋል ።
በውይይቱ ውስጥ የስደት አስተዳደር፣ የተመላሽ ዜጎች ድጋፍ፣ የወጣቶች ስራ ፈጠራ፣ የሚዲያ ተሳትፎ እና የህገወጥ የሰው ዝውውር ግንዛቤ ማስፋፊያ ላይ በባለሙያዎች የተመራ ውይይት ተካሂዷል።
ሲግማ ኢስት አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል የተሰኙት ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የምስረታ እድሜያቸው አጭር ቢሆኑም በእቅድ እና በተግባራዊ አፈፃፀማቸው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ መሆናቸውም ተገልጿል ።
በዛሬው ውይይት ሀገራችን ኢትዮጵያ በሰዎች ዝውውር እያደረገችው ስላለ እንቅስቃሴ እና ስለመጣ ለውጥ የተነሳ ሲሆን ተቋማቱ ከአጋር አካላት ጋር የሰሩትን በቀጣይም በተለያዩ ሀገራት በተለይም በአረቡ አለም በችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎቻችን ድምፅ ለመሆን ንቅናቄም ለመጀመር ከስምምነት ተደርሷል።
ዝግጅቱ በአዲስ አበባ ማግኖሊያ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን ከመንግስት ተቋማት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ፣
ሴቶችና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናስ ቢሮ ፣ ከሚዲያ ተቋማት፣ ከሲቪል ማህበራት፣ ከወጣቶች አደረጃጀት እና ከአለም አቀፍ አጋሮች የተውጣጡ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
ይህንንም አላማ ከግብ ለማድረስ አምስት ተቋማት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል ።
በስተመጨረሻም ሁለቱ ተቋማት ላስመዘገቡት ውጤት በሥራ እንቅስቃሴያቸው ደጋፊ ለነበሩ ተቋማትና ግለሰቦች የምስጋና እና የእውቅና ሰርተፍኬት አበርክተዋል።
4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ ነገ ጁን 1 ለሚካሄደው ሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ ዝግጅት እየተደረገ ባለበት በዚህ ወቅት፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሁኔታዎች ክፍል ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር ዘሩባቤል ጌታቸው በምርጫው ዋዜማ ላይ ያነጣጠረ የተቀናጀ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ መከፈቱን አስታውቀዋል። የሀገሪቱን የዲሞክራሲ ሂደት እና የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን አስተዳደር ለማዳከም በሚል ሰበብ፣ በመንግስት ተቋማት ላይ ስልታዊ የሆነ የፕሮፓጋንዳ ጦርነት እየተካሄደ መሆኑን በትንታኔያቸው አመልክተዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል ይህንን የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ከቀዝቃዛው ጦርነት በኋላ ወደተሸጋገረው 'የድብልቅ ጦርነት' በመፈረጅ፣ ዓላማውም በምርጫው ሂደት ላይ የህዝብ አመኔታን መሸርሸር እና የሀገሪቱን የፖለቲካ መሰረት ማፈራረስ እንደሆነ ይከራከራሉ።
ከፍተኛው ዲፕሎማት በትንታኔያቸው እንዳስቀመጡት በተለይም ምርጫው ከመድረሱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የሚሰራጩት 'ከፍተኛ ተፅዕኖ' አላቸው የተባሉ ጽሁፎች፣ በአስተዳደሩ ላይ የስርዓት ውድቀት ተፈጥሯል የሚል ትርክት ለመፍጠር የተወጠኑ ናቸው። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ስብዕና እና የአስተዳደራቸውን አፈጻጸም በተመለከተ የሚሰራጩት ተቃራኒ እና አሳሳች ዘገባዎች፣ ከሀገሪቱ ነባራዊ የፖለቲካ ሂደት ጋር በፍጹም እንደማይገናኙ ገልጸው፣ እነዚህ ዘመቻዎች ሙሉ ለሙሉ የሚያተኩሩት በግለሰቦች ስም ማጥፋት እና በማንነት ፖለቲካ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል አክለውም አስተዳደሩ የጀመራቸው ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች እና የዲጂታል ለውጦች፣ በአንዳንድ አካላት 'ኒዮ-ኢምፔሪያሊዝም' ተብለው እንዲቀረቡ መደረጉ፣ ታሪካዊ ስጋቶችን በመጠቀም የህዝብን ስሜት ለማነሳሳት የተሸረበ ሴራ መሆኑን አስረድተዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል የዚህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ዋነኛ ኢላማ የተደረገው የምርጫ ቦርድን እና የመንግስት ተቋማትን በማዳከም፣ የዜጎችን ድምጽ ህጋዊነት ጥያቄ ውስጥ ለመክተት እንደሆነ ተናግረዋል። ሆኖም ምንም እንኳን የዲጂታል መረጃ አያያዝ ዘመኑ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ስልጣን መሰረት የሀሰተኛ መረጃዎች ውጤት ሳይሆን በምርጫ ቀን ህዝቡ የሚሰጠው የድምጽ ወረቀት መሆኑን አስታውቀዋል። ይህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ምንም ያህል የተራቀቀ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ 2026 ምርጫ ውጤት የመጨረሻ ዳኛ የሆኑት መራጮች እንደሆኑ በሰፊው የትንታኔ ጽሁፋቸው አጠቃለዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል ይህንን የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ከቀዝቃዛው ጦርነት በኋላ ወደተሸጋገረው 'የድብልቅ ጦርነት' በመፈረጅ፣ ዓላማውም በምርጫው ሂደት ላይ የህዝብ አመኔታን መሸርሸር እና የሀገሪቱን የፖለቲካ መሰረት ማፈራረስ እንደሆነ ይከራከራሉ።
ከፍተኛው ዲፕሎማት በትንታኔያቸው እንዳስቀመጡት በተለይም ምርጫው ከመድረሱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የሚሰራጩት 'ከፍተኛ ተፅዕኖ' አላቸው የተባሉ ጽሁፎች፣ በአስተዳደሩ ላይ የስርዓት ውድቀት ተፈጥሯል የሚል ትርክት ለመፍጠር የተወጠኑ ናቸው። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ስብዕና እና የአስተዳደራቸውን አፈጻጸም በተመለከተ የሚሰራጩት ተቃራኒ እና አሳሳች ዘገባዎች፣ ከሀገሪቱ ነባራዊ የፖለቲካ ሂደት ጋር በፍጹም እንደማይገናኙ ገልጸው፣ እነዚህ ዘመቻዎች ሙሉ ለሙሉ የሚያተኩሩት በግለሰቦች ስም ማጥፋት እና በማንነት ፖለቲካ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል አክለውም አስተዳደሩ የጀመራቸው ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች እና የዲጂታል ለውጦች፣ በአንዳንድ አካላት 'ኒዮ-ኢምፔሪያሊዝም' ተብለው እንዲቀረቡ መደረጉ፣ ታሪካዊ ስጋቶችን በመጠቀም የህዝብን ስሜት ለማነሳሳት የተሸረበ ሴራ መሆኑን አስረድተዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል የዚህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ዋነኛ ኢላማ የተደረገው የምርጫ ቦርድን እና የመንግስት ተቋማትን በማዳከም፣ የዜጎችን ድምጽ ህጋዊነት ጥያቄ ውስጥ ለመክተት እንደሆነ ተናግረዋል። ሆኖም ምንም እንኳን የዲጂታል መረጃ አያያዝ ዘመኑ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ስልጣን መሰረት የሀሰተኛ መረጃዎች ውጤት ሳይሆን በምርጫ ቀን ህዝቡ የሚሰጠው የድምጽ ወረቀት መሆኑን አስታውቀዋል። ይህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ምንም ያህል የተራቀቀ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ 2026 ምርጫ ውጤት የመጨረሻ ዳኛ የሆኑት መራጮች እንደሆኑ በሰፊው የትንታኔ ጽሁፋቸው አጠቃለዋል።
8 days ago
አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
8 days ago
ጤና ሚኒስቴር ከጣሊያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ሐኪሞች ላከናወኑት የሕፃናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ምስጋናና ዕውቅና ሰጠ
የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ
በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት
በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ
በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት
በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
8 days ago
ጤና ሚኒስቴር ከጣሊያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ሐኪሞች ላከናወኑት የሕፃናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ምስጋናና ዕውቅና ሰጠ
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ አማካይነት ከጣልያን ሀገር የመጡ በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች፣ ከኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት 80 የልብ ሕሙማን ሕፃናት በሁለት ጊዜ ምልልስ በ15 ቀናት ጊዜያት ውስጥ የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በመስጠታቸው የምስጋናና የእውቅና ሠርተፊኬት ሰጠ።
ትላንት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በአራዳ ፓርክ በተከናወነው መርሐግብር ባለሙያዎቹ አገልግሎቱን የሰጡት በሁለት ዙር ተልእኮ መኾኑ የተጠቀሰ ሲሆን 48 ሕፃናት በአዲስ አበባ ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ 9 ሕፃናት በጂግጂጋ እንዲሁም 23 ሕፃናት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል (በጎንደር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ) የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መኾናቸው ተነግሯል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለተሰጠው አገልግሎት በጤና ሚኒስቴር፣ በራሳቸው ስምና ከሁሉም በላይ በዚህ ሕክምና ተጠቃሚ በሆነው ማህበረሰብ ስም ላቅ ያለ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ይህ መልካም ተግባር ቀጣይነት እንዲኖረው የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቀጣይም ለሚከናወኑ መሰል ተግባራት ጤና ሚኒስቴርም አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ለዚህ ዓላማ መሳካት አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት በተለይም ለኸርት ቱ ኸርት ችልድረን ኤይድ በገንዘብ እና በቴክኒክ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግከሎት በ45 ቀናት ለ175 ሕፃናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት በጤና ሚኒስቴር፣ በኸርት ቱ ኸርት ችልድረንስ ኤይድ እና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት መካከል የተደረገ ስምምነት አካል ነው።
አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው የጤና ሚኒስቴር የተከናወነውን የበጎ ተግባር ትልቅ ዋጋ መስጠቱ ሌሎችም ተመሳሳይ ተልእኮዎች በአርአያነት የሚታይ መሆኑን ጠቅሰዋል። ኽርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በገባው ቃል መሰረት ስራዎቹ በአጭር ጊዜያት እንደሚያጠናቅቅም አቶ ብርሃን ተናግረዋል።
በአጠቃላይ ለስራው የስምምነቱ አካል የኾኑ የመንግስት፣ የግል ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ያበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ መኾኑን በማስታወስ የስራው አጠቃላይ ሪፖርት እኤአ ጁን 10 ከተጠናቀቀ በኋላ ሌላ የምስጋና መርሐግብር እንደሚኖር ዶ/ር አስቻለው ወርቁ የጤና ሚኒስቴር አማካሪ አረጋግጠዋል።
8 days ago
ቀኝ አዝማች በኩረ ምዕመናን ትዛዙ ኮሬ የኢትዮጵያን ባህል፣ ቱሪዝምና በጎ አድራጎት በማስፋፋት የሚታወቁ ታዋቂ ኢንተርፕረነር፣ የባህል አምባሳደር እና ሀገር በቀል ሽማግሌ ናቸው። በተለይም በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን እና ግዙፍ የባህል ምግብ ቤቶች አንዱ የሆነውን ዮድ አቢሲኒያ (Yod Abyssinia) ባህላዊ ምግብ ቤት በመመስረታቸው በሰፊው ይታወቃሉ።
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
Sponsored by
Surafel