ለምስክርነት የቆየች ህይወት
#ethiopia | በዮድ አቢሲኒያ ባለቤት የተዘጋጀው "ለምስክርነት የቆየች ህይወት" መጽሐፍ ለአንባቢያን ልትበቃ ነው።
የአቶ ትዕዛዙ ከልጅነት እስከዛሬ ያሳለፉትን የሕይወት ውጣ ውረድ እና ታሪካቸው የያዘ መፅሐፍ ነው።
“ለምስክርነት የቆየች ህይወት" በሚል ርዕስ የተሰናዳው ይህ መፅሐፍ የህትመትና ሌሎችም ወጪዎች ጨምሮ ከ2.1 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበታል ተብሏል።
"ለምስክርነት የቆየች ህይወት" መጽሐፍ ለመጀመርያ ጊዜ 5ሺ ቅጅ መታተሙ የተገለጸ ሲሆን የዚህ መጽሐፍ ሽያጭ ሙሉ ገቢው ለተመረጡ አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ይውላል ተብሏል።
ድርጅቶቹም መቄዶንያ ፣ ሜሪጆይ ፣ ቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ የወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ናቸው።
መጽሐፉ የፊታችን መስከረም 11 ቀን 2018 ዓ/ም ይመረቃል ተብሏል።
በቀኝ አዝማች ትዕዛዙ ህይወት ዙርያ የተጻፈው ይህ መጽሐፍ በዋነኝነት የተጻፈው ወጣቶች፣ እየታተሩ ያሉ ሰዎች የትኛውም ችግር በሚያጋጥማቸው እንዴት መቋቋም ይችላሉ ችግር እንዴት ማለፍ ይችላሉ የሚለውን የማስተማር ነው ብለዋል።
ዮድ አቢሲኒያ በየአመቱ የሚያከብረው የዘንድሮው"መስቀረንዳ በቃያንዳ" ፕሮግራም እንዲህ አይነት የበጎ አድራጎት ስራ የሚከናወንበት ይሆናል ብሏል።
ቀደም ሲል እንደምናደርገው የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገሬ 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት ያስተዋውቃል።
በመሆኑም ከቋሚ ደንበኞቻችን ፣ ከአጋሮቻችንና ከባለድርሻዎቻችን ጋር ከዚህ የተዘጋጀው 15ኛው የጉራጌ መስቀል በዓል እና የደንበኞች ቀን የፊታችን እሁድ መስከረም 11 ቀን 2018 ዓ.ም ይከበራል ነው የተባለው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia | በዮድ አቢሲኒያ ባለቤት የተዘጋጀው "ለምስክርነት የቆየች ህይወት" መጽሐፍ ለአንባቢያን ልትበቃ ነው።
የአቶ ትዕዛዙ ከልጅነት እስከዛሬ ያሳለፉትን የሕይወት ውጣ ውረድ እና ታሪካቸው የያዘ መፅሐፍ ነው።
“ለምስክርነት የቆየች ህይወት" በሚል ርዕስ የተሰናዳው ይህ መፅሐፍ የህትመትና ሌሎችም ወጪዎች ጨምሮ ከ2.1 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበታል ተብሏል።
"ለምስክርነት የቆየች ህይወት" መጽሐፍ ለመጀመርያ ጊዜ 5ሺ ቅጅ መታተሙ የተገለጸ ሲሆን የዚህ መጽሐፍ ሽያጭ ሙሉ ገቢው ለተመረጡ አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ይውላል ተብሏል።
ድርጅቶቹም መቄዶንያ ፣ ሜሪጆይ ፣ ቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ የወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ናቸው።
መጽሐፉ የፊታችን መስከረም 11 ቀን 2018 ዓ/ም ይመረቃል ተብሏል።
በቀኝ አዝማች ትዕዛዙ ህይወት ዙርያ የተጻፈው ይህ መጽሐፍ በዋነኝነት የተጻፈው ወጣቶች፣ እየታተሩ ያሉ ሰዎች የትኛውም ችግር በሚያጋጥማቸው እንዴት መቋቋም ይችላሉ ችግር እንዴት ማለፍ ይችላሉ የሚለውን የማስተማር ነው ብለዋል።
ዮድ አቢሲኒያ በየአመቱ የሚያከብረው የዘንድሮው"መስቀረንዳ በቃያንዳ" ፕሮግራም እንዲህ አይነት የበጎ አድራጎት ስራ የሚከናወንበት ይሆናል ብሏል።
ቀደም ሲል እንደምናደርገው የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገሬ 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት ያስተዋውቃል።
በመሆኑም ከቋሚ ደንበኞቻችን ፣ ከአጋሮቻችንና ከባለድርሻዎቻችን ጋር ከዚህ የተዘጋጀው 15ኛው የጉራጌ መስቀል በዓል እና የደንበኞች ቀን የፊታችን እሁድ መስከረም 11 ቀን 2018 ዓ.ም ይከበራል ነው የተባለው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
11 months ago