ዓይኖቻችን በቀይ ባህር ላይ፣ ልባችን ደግሞ በአሰብ ላይ ነው። ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ለማጠናቀቅ ከባድ ፈተናዎችን እንዳለፍነው ሁሉ፣ ህጋዊ የባህር መብታችንንም እናስመልሳለን።
የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ ከቀይ ባህር ጋር የተቆራኘ ነው፤ ሉዓላዊነቱን እና ብልጽግናውን ለማረጋገጥ የቆረጠን የተባበረ ህዝብ ፍላጎት ሊሰብረው የሚችል ምንም ኃይል የለም።"
የመከላከያ ዋር ኮሌጅ አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ፣ ከፕራይም ሚዲያ ጋር በኦሮሚኛ ቋንቋ ካደረጉት ቃለምልልስ።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ ከቀይ ባህር ጋር የተቆራኘ ነው፤ ሉዓላዊነቱን እና ብልጽግናውን ለማረጋገጥ የቆረጠን የተባበረ ህዝብ ፍላጎት ሊሰብረው የሚችል ምንም ኃይል የለም።"
የመከላከያ ዋር ኮሌጅ አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ፣ ከፕራይም ሚዲያ ጋር በኦሮሚኛ ቋንቋ ካደረጉት ቃለምልልስ።
Seledadotio
Seledadotio
11 months ago