Logo
SeledaPost
ቡርኪናፋሶ ግብረ ሶዶማዊነትን በሕግ  አገደች

የቡርኪናፋሶ መንግሥት ግብረሰዶማዊነት  ከ2 እስከ 5 አመት እሥራት እንዲሁም የገንዘብ መቀጮ የሚያስቀጣ ወንጀል ነው ሲል ደንግጓል።

የውጪ ሀገራት ዜጎች በሀገሪቱ ውስጥ በግብረሰዶማዊነት ተግባር ተጠርጥረው በሕግ ቁጥጥር ሥር ከዋሉ ቀጥታ ዲፖርት እንዲደረጉ የሀገሪቱ መንግሥት ውሳኔ አሳልፏል።

Seledadotio
Seledadotio
11 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.