Logo
FIDEL POST NEWS
ዶናልድ ትራምፕ ሱማሌላንድን እንደ ሀገር እውቅና የመስጠት ጉዳይን አሜሪካ እያጤነችበት ነው አሉ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዓርብ ዕለት እንደተናገሩት አስተዳደራቸው ሶማሌላንድ ለረጅም ጊዜ ስትጠይቀው የቆየችውን ዓለም አቀፍ ዕውቅና በንቃት እያጤነቸው ነው ብለዋል።

“ጥሩ ጥያቄ ነው፣ እንዲያውም ሌላ ውስብስብ ጉዳይ ነው፣ ግን ያንን አሁን እየሰራንበት ነው ሲሉ ” በጉዳይ ላይ ለቀረበላቸው ጥያቄ መልስ ሰጥተዋል።

ጥያቄው የቀረበው ትራምፕ በአዘርባጃን እና በአርሜኒያ መካከል የሰላም ስምምነት ባፈራረሙበት ወቅት ነው ።
12 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.