Logo
Getu Temesgen
ከአሁን በኋላ አፍሪካን እንደ ጥሩ የንግድ አጋር ነው የምናያት - አሜሪካ
#ethiopia | "ከአሁን በኋላ አፍሪካን እርዳታ እንደምትፈልግ አህጉር ሳይሆን፤ እንደ ጥሩ የንግድ አጋር አድርገን ነው የምናያት፡፡ ለዓመታት ትኩረት ሲሰጠው ያላየነው "ንግድ እንጂ ዕርዳታ አይደለም" የሚለው መፈክር፣ አሁን በትክክል የአፍሪካ ፖሊሲያችን ነው። ምክንያቱም ዕርዳታ በለጋሽና ተቀባይ መካከል የሚደረግ ግንኙነት ሲሆን፤ ንግድ ግን በአቻዎች መካከል የሚደረግ ግንኙነት ነው።" - ትሮይ ፌትሬል፤ የአፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛ ቢሮ ኃላፊ
#addis_admas

11 months ago
Surafel
11 months ago
Replying to Getu Temesgen's post
Test
Subscribe to Unlock

For 100$ / Monthly