ከአሁን በኋላ አፍሪካን እንደ ጥሩ የንግድ አጋር ነው የምናያት - አሜሪካ
#ethiopia | "ከአሁን በኋላ አፍሪካን እርዳታ እንደምትፈልግ አህጉር ሳይሆን፤ እንደ ጥሩ የንግድ አጋር አድርገን ነው የምናያት፡፡ ለዓመታት ትኩረት ሲሰጠው ያላየነው "ንግድ እንጂ ዕርዳታ አይደለም" የሚለው መፈክር፣ አሁን በትክክል የአፍሪካ ፖሊሲያችን ነው። ምክንያቱም ዕርዳታ በለጋሽና ተቀባይ መካከል የሚደረግ ግንኙነት ሲሆን፤ ንግድ ግን በአቻዎች መካከል የሚደረግ ግንኙነት ነው።" - ትሮይ ፌትሬል፤ የአፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛ ቢሮ ኃላፊ
#addis_admas
#ethiopia | "ከአሁን በኋላ አፍሪካን እርዳታ እንደምትፈልግ አህጉር ሳይሆን፤ እንደ ጥሩ የንግድ አጋር አድርገን ነው የምናያት፡፡ ለዓመታት ትኩረት ሲሰጠው ያላየነው "ንግድ እንጂ ዕርዳታ አይደለም" የሚለው መፈክር፣ አሁን በትክክል የአፍሪካ ፖሊሲያችን ነው። ምክንያቱም ዕርዳታ በለጋሽና ተቀባይ መካከል የሚደረግ ግንኙነት ሲሆን፤ ንግድ ግን በአቻዎች መካከል የሚደረግ ግንኙነት ነው።" - ትሮይ ፌትሬል፤ የአፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛ ቢሮ ኃላፊ
#addis_admas
11 months ago
Subscribe to Unlock
For 100$ / Monthly