ሙዳይ በጎ አድራጎት የፍቅር ሀገር በሆነችው ድሬ ቅርኝጫፍ ሊከፍት ነው
በበጎ አድራጎት ማህበር የሚሰሩ ስራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ ባለድርሻ አካላትና ማህበረሰቡ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ።
ሙዳይ በጎ አድራጎት ማህበር ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር በጋራ በመሆን ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሒዷል።
ሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ ስራውን መጀመር በሚያስችለው ጉዳዮች ላይ ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ጋራ በጋራ በተዘጋጀ መድረክ ምክክር አካሂዷል።
በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲ ስራ አስኪያጅ የሆኑት አብዱረህማን ሙሳ ባደረጉት ንግግር ማህበሩ ወደ አስተዳደሩ መምጣቱ እንዳስደሰታቸው ገልጸዉ በቀጣይ በቢሯቸው የሚያስፈልገውን ትብብር እንደሚያደርጉ ተናግረዋል ።
ሙዳይ በጎ አድራጎት ማህበር ያካበተውን ልምድ በተለይ በሴቶችና ህፃናት ላይ እንዲሁም ማህበራዊ አገልግሎት ላይ በመድገም ውጤታማ እንዲሆን አስተዳደሩ ድጋፍና ክትትል የሚያደርግ መሆኑን የገለጹት በከንቲባ ጽፈት ቤት የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ተወካይ የሆኑት ወይዘሮ መስከረም ተክለሃይማኖት ናቸው።
የሙዳይ በጎአድራጎት ድርጅት ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ የሆኑት ዶክተር አንተነህ ለገሰ በመድረኩ እንዳብራሩት ማህበሩ የፋይናንስ አቅሙን ለማመንጨት ከተለያዩ ግለሰቦች, መንግስታዊ ና መንግስታዊ ካልሆኑተቋማት ገቢ በማሰባሰብና በጋራ በመሆንና ማህበሩ በራሱ ገቢ በማመንጨት ስራዎችን በመስራት እራሱን እንደሚደግፍ ገልጸዋል፡፡
በበጎ አድራጎት ማህበር የሚሰሩ ስራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ ባለድርሻ አካላትና ማህበረሰቡ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ።
ሙዳይ በጎ አድራጎት ማህበር ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር በጋራ በመሆን ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሒዷል።
ሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ ስራውን መጀመር በሚያስችለው ጉዳዮች ላይ ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ጋራ በጋራ በተዘጋጀ መድረክ ምክክር አካሂዷል።
በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲ ስራ አስኪያጅ የሆኑት አብዱረህማን ሙሳ ባደረጉት ንግግር ማህበሩ ወደ አስተዳደሩ መምጣቱ እንዳስደሰታቸው ገልጸዉ በቀጣይ በቢሯቸው የሚያስፈልገውን ትብብር እንደሚያደርጉ ተናግረዋል ።
ሙዳይ በጎ አድራጎት ማህበር ያካበተውን ልምድ በተለይ በሴቶችና ህፃናት ላይ እንዲሁም ማህበራዊ አገልግሎት ላይ በመድገም ውጤታማ እንዲሆን አስተዳደሩ ድጋፍና ክትትል የሚያደርግ መሆኑን የገለጹት በከንቲባ ጽፈት ቤት የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ተወካይ የሆኑት ወይዘሮ መስከረም ተክለሃይማኖት ናቸው።
የሙዳይ በጎአድራጎት ድርጅት ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ የሆኑት ዶክተር አንተነህ ለገሰ በመድረኩ እንዳብራሩት ማህበሩ የፋይናንስ አቅሙን ለማመንጨት ከተለያዩ ግለሰቦች, መንግስታዊ ና መንግስታዊ ካልሆኑተቋማት ገቢ በማሰባሰብና በጋራ በመሆንና ማህበሩ በራሱ ገቢ በማመንጨት ስራዎችን በመስራት እራሱን እንደሚደግፍ ገልጸዋል፡፡
1 year ago