Logo
SeledaPost
8 ኢትዮጵያውያን 160 ኪሎ ግራም ጫት ወደ ሳውዲ አረቢያ ሊያስገቡ ሲሉ በቁጥጥር ስር ዋሉ።

በሳውዲ አረቢያ የጸጥታ አካላት ባካሄዷቸው የፍተሻ እና የቁጥጥር ስራዎች፣ የድንበር ህግ የተላለፉ 8 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋላቸው ተገለጠ።

በጃዛን ክልል አል-ዳየር (Al-Daer) በተባለው ቀጠና የሚንቀሳቀሱ የድንበር ጠባቂ የፓትሮል አባላት 160 ኪሎ ግራም ጫት ይዘው ሲንቀሳቀሱ ያገኟቸውን 8 የኢትዮጵያ ዜጎች በቁጥጥር ስር ማዋላቸው ተዘግቧል።

Via Saudi Gazette

እባካችሁን ወጣቶች ህይወታችሁን እና የወደፊት ተስፋችሁን አደጋ ላይ የሚጥሉ ድርጊቶች ላይ ከመሰማራት ተቆጠቡ! ጉርሻ page

Seledadotio
Seledadotio
13 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.