የኢትዮጵያ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ዲዛይን ሥራ እየተጠናቀቀ እንደሆነ ተገለፀ
#ethiopia | ፋብሪካው የክትባት አቅርቦትን የማሳደግ እና የሕክምና ነጻነትን የማረጋገጥ ዓላማ አለው፡፡
ግንባታው በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ስር እንደሚከናወን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ ተናግረዋል።
ከፋብሪካው በተጨማሪ በአዲስ አበባ ቃሊቲ አካባቢ የክትባት ምርመራ ማከናወኛ ላቦራቶሪ እየተገነባ መሆኑንም ገልፀዋል።
ይህ ውጥን እ.ኤ.አ በ2040 አፍሪካ 60% የክትባት ፍላጎቷን በራሷ እንድትሸፍን የተቀመጠውን የአፍሪካ ኅብረት ግብ መሠረት ያደረገ ነው መባሉን የሀገር ውስጥ ስፑትኒክ ዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ፋብሪካው የክትባት አቅርቦትን የማሳደግ እና የሕክምና ነጻነትን የማረጋገጥ ዓላማ አለው፡፡
ግንባታው በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ስር እንደሚከናወን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ ተናግረዋል።
ከፋብሪካው በተጨማሪ በአዲስ አበባ ቃሊቲ አካባቢ የክትባት ምርመራ ማከናወኛ ላቦራቶሪ እየተገነባ መሆኑንም ገልፀዋል።
ይህ ውጥን እ.ኤ.አ በ2040 አፍሪካ 60% የክትባት ፍላጎቷን በራሷ እንድትሸፍን የተቀመጠውን የአፍሪካ ኅብረት ግብ መሠረት ያደረገ ነው መባሉን የሀገር ውስጥ ስፑትኒክ ዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
30 days ago